id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
31
537
title
stringlengths
1
65
text
stringlengths
31
241k
21780
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%88%B3%20%E1%88%9B%E1%88%8B%E1%8C%85%20%E1%8C%8B%E1%88%9B%20%E1%8B%AD%E1%8B%9E%20%E1%8C%85%E1%89%A5%E1%8A%95%20%E1%88%98%E1%8B%8D%E1%8C%8B%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%88%85%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%89%B0%E1%8C%8E%E1%8B%9D%E1%8C%89%E1%8B%9E
ያንበሳ ማላጅ ጋማ ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተጎዝጉዞ
ያንበሳ ማላጅ ጋማ ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተጎዝጉዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንበሳ ማላጅ ጋማ ይዞ ጅብን መውጋት አህያን ተጎዝጉዞ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
44354
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B1%E1%88%99%E1%8A%A4%E1%88%8D
ሱሙኤል
ሱሙኤል ከ1806 እስከ 1776 ዓክልበ. ድረስ (ኡልትራ አጭር) የላርሳ ፫ኛ ንጉሥ ነበረ። የአቢሳሬ ተከታይ ነበር። ስሙ «ሱሙኤል» በአካድኛ «የአምላክ ስም» ማለት ነው። የሱሙኤል አባት ስም አይታወቅም። ኡር ደግሞ በግዛቱ ውስጥ ነበረችና የሱሙኤል ማዕረግ በይፋ «የኡር ንጉሥ» ነበር። በዘመኑ መጨረሻ (ከ1780 ጀምሮ) ኒፑር ደግሞ ወደ ላርሳ ስለ ተመለሰ «የሱመርና የአካድ ንጉሥ» የሚለውን ማዕረግ ወሰደ። ለዘመኑ ከ፳፱ ወይም ፴ የዓመት ስሞቹ ሁላቸው በሙሉ ታውቀዋል። ከነርሱም መካከል፦ 1803 ዓክልበ. ግ. - «አኩሱም የጠፋበት፣ የካዛሉም ሥራዊት በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» 1802 ዓክልበ. ግ. - «የኡሩክ ሥራዊት በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» 1799 ዓክልበ. ግ. - «በወንዞች አፍ (ወይም በጤግሮስና ኤፍራጥስ ምንጭ፣ «ፒ-ናራታይም») የተገኘውን ከተማ ካይዳ የጠፋበት ዓመት» 1797 ዓክልበ. ግ. - «ሳቡምና በኤፍራጥስ ዳርቻ ያሉት ትንንሽ መንደሮች የተያዙበት ዓመት» 1796 ዓክልበ. ግ. - «የኪሽ ሥራዊት በመሣርያዎች የተመታበት ዓመት» 1792 ዓክልበ. ግ. - «ንጉሥ ሱሙኤል በመሣርያዎቹ የካዛሉን ሥራዊትና ንጉሡን ያሸነፈበት ዓመት» 1791 ዓክልበ. ግ. - «ሱሙኤል መንደሩን ናና-ኢሻ የያዘበት ዓመት» 1777 ዓክልበ ግ.? - «ኡማ የጠፋበት ዓመት» የሱሙኤል ተከታይ ኑር-አዳድ ነበረ፤ የኑር-አዳድም አባት ስም አይታወቅም። የውጭ መያያዣ የሱሙኤል ዓመት ስሞች የላርሳ ንገሥታት የላርሳ ነገሥታት
20472
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%8D%E1%88%AD%20%E1%89%A2%E1%8D%88%E1%88%AD%E1%8B%B1%20%E1%8A%A5%E1%8B%8D%E1%88%AD%20%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B1
እውር ቢፈርዱ እውር ይወልዱ
እውር ቢፈርዱ እውር ይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር ቢፈርዱ እውር ይወልዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
46308
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B2%E1%8B%9D%E1%8A%92
ዲዝኒ
ዲዝኒ (በእንግሊዝኛ፡ ) የሆነ የአሜሪካ የተንቀሳቃሽ ምስል እና የቴሌቪዥን ዝግጅቶች አቅራቢ ድርጅት ነው። ይህ ድርጅት በስሩ የሚያስተዳድራቸው በርካታ ድርጅቶች ሲኖሩ ከነዚህም ውስጥ ዋልት ዲዝኒ ስቱዲዮስ ()፣ ዋልት ዲዝኒ ፒክቸርስ ()፣ ዋልት ዲዝኒ ስቱዲዮስ ()፣ ዋልት ዲዝኒ ሆም ኤንተርቴንመንት ()፣ ዲዝኒ ኢንተራክቲቭ ()፣ ፒክሳር አኒሜሽን ስቱዲዮስ ()፣ ሉካስፊልም ()፣ ተ መፔትስ ስቱዲዮ ()፣ ተችስቶን ፒክቸርስ ()፣ እና ማርቨል ኮሚክስ () ይጠቀሳሉ። የፊልም ቤተ-መዛግብት የውጭ ማያያዣዎች
17297
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%83%E1%88%AA%20%E1%8D%96%E1%89%B0%E1%88%AD
ሃሪ ፖተር
ሃሪ ፖተር የሚከተሉትን ሊገልፅ ይችላል። ሃሪ ፖተር (መፅሐፍ) ሃሪ ፖተር (ተከታታይ ፊልሞች) ሃሪ ፖተር (ገፀ-ባህሪ) ሃሪ ፖተር
22215
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%88%9D%E1%88%AD%20%E1%8B%AD%E1%8C%A8%E1%88%A8%E1%88%B3%E1%88%8D%20%E1%88%8D%E1%8C%89%E1%88%9D%20%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%8A%A9%E1%88%B3%E1%88%8D
ጅምር ይጨረሳል ልጉም ይተኩሳል
ጅምር ይጨረሳል ልጉም ይተኩሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅምር ይጨረሳል ልጉም ይተኩሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20476
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%8D%E1%88%AD%20%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%88%AA%E1%8B%8D%20%E1%88%9E%E1%8A%9D%20%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%8A%AB%E1%88%AA%E1%8B%8D
እውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው
እውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እውር ከመሪው ሞኝ ከመካሪው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
11233
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A1%E1%88%A9%E1%8A%AB%E1%8C%8A%E1%8A%93
ኡሩካጊና
ኡሩካጊና (ሱመርኛ፦ ፤ ወይም ኡሩ-ኢኒም-ጊና? 2102-2095 ዓክልበ. ገደማ የነገሠ) በሱመር ውስጥ የላጋሽ ከተማ ገዢ ንጉስ ነበረ። የሉጋላንዳ መረን ግዛት በወደቀ ጊዜ፣ ኡሩካጊና በላጋሽ ንጉስ ሆነ። ኡሩካጊና ያዋጀው ሕገ ፍትሕ (2098 ዓክልበ. ግ.) በታሪካዊ መዝገብ እስከምናውቀው ድረስ መጀመርያው የሕገ መንግሥት ሰነድ ነው። ሰነዱ እራሱ ገና አልተገኘም፤ ነገር ግን ለዜጎቹ አንዳንድ መብት እንደ ፈቀደላቸው ይታወቃል። ለምሳሌ ለመበለትና ለደሀ አደጎች ቀረጥ እንዳስቀረላቸው ድሆችንም ከሃብታሞች አራጣ እንደጠበቃቸው ይታወቃል። ከተማውም ለሞተ ሰው መቃብር ወጪውን ለመክፈል ተገደደ። በተጨማሪ 1 ሚስት ቀድሞ ብዙ ባሎችን የምታገባበትን ልማድ (አእኑስያ ጋብቻን) ከለከለ። አልፎ አልፎ ኡሩካጊና ከጎረቤት ከተሞቹ ጋር ተዋግቶ በመጨረሻ ግን ለኡሩክ ድል ሆነ። በዚህ ወቅት (2095 ዓክልበ. ግ.) ኡሩክ፣ ላጋሽና ሌሎቹ ከተሞች ሁሉ ለኡማ ገዢ ለሉጋል-ዛገ-ሲ ግዛት ተጨመሩ፤ ይህም በሱመር ሁሉ የገዛ መንግሥት ሆነ። የኡሩካግና ማሻሻሎች በላጋሽ የሚተርክ ሰነድ «ቀድሞ ከጥንት ቡቃያዎች ጀምሮ የመርከብ ኃላፊ መርከብን ይወስድ ነበር፤ የመንጋ ኃላፊ አህያን ይወስድ ነበር፤ የመንጋ ኃላፊ በግን ይወስድ ነበር፤ የአሣ ኃላፊ አሣን ይወስድ ነበር። በአምባር ሠፈር ቄሶቹ የገብስ ቀለብ ይመዝኑ ነበር፤ የሱፍ እረኞች ለነጭ በግ በብር ይከፍሉ ነበር፤ የመሬት ቀያሽ፣ የአዝማሪዎች አለቃ፣ አስተዳዳሪ፣ ጠማቂና ካቦዎች ሁሉ፣ ለመሥዋዕት ጠቦት በብር ይከፍሉ ነበር። የአማልክት በሬዎች የገዢውን ነጭ ሽንኩርት እርሻ ያርሱ ነበር፤ የገዢውም ሽንኩርትና ኪያር በአማልክት እርሻ ይገኝ ነበር። ምርት የሆኑት አህዮችና በሬዎች ለቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች ይታሥሩ ነበር፤ የገዢው ቅጥረኞች ግን የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች ገብስ ነበራቸው፤ የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎችም ይገብሩ ነበር። አስተዳዳሪው በተራ ሰው እርሻ ላይ ዛፍ ሊያቋርጥ ወይም ፍሬውን ሊወስድ ይችል ነበር። ሬሳ በመቃብር ሲገባ፣ የመቃብር አለቃ ለራሱ 7 ጋን ቢራ፣ 420 ዳቦዎች፣ ግማሽ ጉር [3 ሊተር ያህል] ገብስ፣ አንድ የሱፍ ልብስ፣ አንድ ፍየልና አንድ አልጋ ይወስድ ነበር፤ አገልጋዩም አንድ ሩብ ጉር ገብስ ይወስድ ነበር። ... ባለ እጅ ጥበበኛም ለዳቦ ለምኖ በእጁ ይቀብለው ነበር፤ የሠራተኞች ጥንድ የከተማ በር ኬላ ግብር ለራሳቸው ይወስዱ ነበር። የገዢው መኖርያ በገዢው እርሻ፣ የሴቶችም መኖርያ በነርስዋ እርሻ፣ የልጆቹም መኖርያዎች በርሾቻቸው ሁላቸው አጠገብ አጠገብ ይገኙ ነበር። ከጠረፎቹ እስከ ባሕሩ ድረስ ባለሥልጣናት ይገኙ ነበር። የቀድሞ አስተዳደር እንዲህ ነበር። «ጣኦቱ ኒንጊርሱ ከአዕላፍ ሰዎች ለቅሞ የላጋሽ ገዢነቱን ለኡሩካግና በሰጠበት ጊዜ፣ ጥንታዊ ልማዶቹን ቀየረ። የመርከብ ኃላፊውን ከመርከቦች አስወገደ፤ የመንጋ ኃላፊውንም ከአህዮችና ከበጎች አስወገደ፤ የአሣ ኃላፊውንም ከአሦች አስወገደ። የእህል ቤት ኃላፊውን ከቄሶች ገብስ ቀለብ አስወገደ። ባለሥልጣናትን ከነጭ በግና ከመሥዋዕት ጠቦት ብር ክፍያ አስወገደ፤ የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎቹንም ግብር የሚቀበለው ባለሥልጣን አስወገደ። የገዢው፣ የሴቶችም፣ የልጆቹም መኖርያዎችና እርሾች ለጣኦታት ተመለሱ። ማንም ከጠረፎች እስከ ባሕር ድረስ ባለሥልጣን አይሆንም። ሬሳ ወደ መቃብር ለማስገባት፣ የመቃብር አለቃ 3 ጋን ቢራ፣ 80 ዳቦዎች፣ አንድ አልጋና አንድ ፍየል ይወስዳል፤ አገልጋዩም 1/8 ጉር ገብስ ይወስዳል። በጣኦቱ ዱር ውስጥ ቢሆን የመቃብር አለቃ 4 ጋን ቢራ፣ 240 ዳቦዎችና አንድ ሩብ ጉር ገብስ ይወስዳል፤ አገልጋዩም 1/8 ጉር ገብስ ይወስዳል። ሴት ቄስዮዋም አንድ የሴት ጥምጥምና መልካም ሽቶ ትወስዳለች። የጊርሱ አዝማሪዎች ቀለብ 420 ዳቦዎች ለአቀራረቡ፣ 40 ሙቅ ዳቦዎች ለመብላት፣ 10 ሙቅ ዳቦዎች ለገበታው፣ 5 ዳቦዎች ለአለቆች፣ ሁለት ማሰሮና አንድ ጋን ቢራ ይሆናል። የላጋሽ አዝማሪዎች ቀለብ 490 ዳቦዎች፣ 2 ማሰሮና 1 ጋን ቢራ ይሆናል። የሌሎች አዝማሪዎች ቀለብ 406 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮና 1 ጋን ቢራ ይሆናል፤ የሽማግሌዎች ቀለብ 250 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራ ይሆናል፤ የጣኦት ሽማግሌዎች ቀለብ 180 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራ ይሆናል። ለዕውሩ አገልጋይ አንድ ለመብላት፣ 5 ለዳቦ፣ 1 ለእኩለ ቀን ዳቦ፣ 6 ለእኩለ ሌሊት ዳቦ። የጣኦታት ሐውልቶች ኃላፊ ቀለብ 60 ዳቦዎች፣ 1 ማሰሮ ቢራና 1/4 ጉር ገብስ ይሆናል። የከተማ በር ኬላ ግብር ለሠራተኞች ጥንድ ተሠረዘ። የቤተ መቅደስ አስተዳዳሪዎች በተራ ሰው እርሻ ላይ አይዘርፉም። ጥሩ አህያ ለአገልጋይ ቢወለድ፣ ጌታውም፦ «ካንተ እገዛለሁ» ቢለው፣ አገልጋዩም መልሶ «የምፈልገውን ብር ዋጋ ብትከፍለኝ» ቢለው፣ ካልገዛው በቁጣ አገልጋዩን አይመታም። የአገልጋይ ቤት ከጌታው ቤት አጠገብ ከሆነ፣ ጌታውም፦ «ካንተ እገዛለሁ» ቢለው፣ አገልጋዩም መልሶ «የምፈልገውን ብርና ገብስ ዋጋ ብትከፍለኝ» ቢለው፣ ካልገዛው በቁጣ አገልጋዩን አይመታም። እንዲህ አዋጀ ኡሩካግና። የላጋሽን ዜጎች ከዕዳ አወጣ፤ ወይም በስርቆት ወይም በግዲያ ሲከሰሱ ወይም ለዚህም ጉዳይ መፍትሄ መሠረተ። ድሃ አደግና ባልዋ ያረፈባት ለኃይለኞቹ አልተሰጡም። ...» ሰነዱ በሱመርኛና እንግሊዝኛ የውጭ መያያዣዎች የኡሩካጊና መሻሻሎች ሰነድ (በሱመርኛ) የሱመር ነገሥታት
21397
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%93%E1%89%B5%20%E1%8B%B5%E1%88%80%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%88%9D
የናት ድሀ የለውም
የናት ድሀ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የናት ድሀ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20988
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8B%E1%8B%AD%E1%8A%9B%E1%8B%8D%20%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%8D%88%E1%88%AD%20%E1%88%88%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%8A%AD%E1%88%AD%20%E1%8B%A8%E1%89%B3%E1%89%BD%E1%8A%9B%E1%8B%8D%20%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%8D%88%E1%88%AD%20%E1%88%88%E1%88%9D%E1%88%B5%E1%8A%AD%E1%88%AD
የላይኛው ከንፈር ለክርክር የታችኛው ከንፈር ለምስክር
የላይኛው ከንፈር ለክርክር የታችኛው ከንፈር ለምስክር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላይኛው ከንፈር ለክርክር የታችኛው ከንፈር ለምስክር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22018
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%88%AD%20%E1%88%B2%E1%8D%88%E1%89%B3%20%E1%88%98%E1%88%80%E1%88%8D%20%E1%8B%B3%E1%88%AD%20%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%93%E1%88%8D
ዳር ሲፈታ መሀል ዳር ይሆናል
ዳር ሲፈታ መሀል ዳር ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳር ሲፈታ መሀል ዳር ይሆናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21272
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9E%E1%8A%9D%20%E1%88%9A%E1%88%B5%E1%89%B5%20%E1%89%A0%E1%88%9D%E1%88%8D%E1%8A%AD%E1%89%B5
የሞኝ ሚስት በምልክት
የሞኝ ሚስት በምልክት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ሚስት በምልክት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
13079
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5%20%E1%8D%88%E1%89%83%E1%8B%B5
አንድ ፈቃድ
ሀጥያት ማለት የስጋና የእግዚአብሔር ፈቃድ ልዩነት ሲፈጠር የሚመጣ ውድቀት ነው :: እየሱስ ክርስቶስ በዮሐንስ ወንጌል አይሁዶችን እንዲህ ብሎ ጠይቆ ነበር :- ከእናንተ ስለ ኃጢአት የሚወቅሰኝ ማን ነው ? እውነት የምናገር ከሆንሁ እናንተ ስለ ምን አታምኑኝም ? ዮሐንስ ፰ :፵፮ :: ከዚህ እንደምንረዳው , እየሱስ ክርስቶስ በምድራችን ሲመላለስ ከሀጥያት ነጻ ነበር :: ክርስቶስ ሁለት የተለያዩ (የስጋ እና የመለኮት ) ፈቃዶች ቢኖረው እንዴት ከሀጥያት ነጻ ሆነ ? አንድ ፈቃድ ይልቁኑ ከሀጥያት ነጻ የሆነው , በተዋህዶ አንድ ፈቃድ ስላለው /ስለነበረው ነው :: ክርስቶስ አንድ ተፈጥሮ አለው /ተዋህዶ ነው እስካልን ድረስ , መለኮቱ የሚመርጠው ሰውነቱ ከሚመርጠው ጋር ምንም ተጻራሪነት የለውም :: የመለኮት እና የስጋ ፈቃድን አንድነት ሲያሳይ , ክርስቶስ እንዲህ ብሎ ነበር :- የእኔስ መብል የላከኝን ፈቃድ አደርግ ዘንድ ሥራውንም እፈጽም ዘንድ ነው። ዮሐ ፬ :፴፬ :: በዮሐንስ ፭ :፲፱ እንዲህ ብሎ ነበር እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና። ከአባቱ ፍላጎት ውጭ ሌላ ፍላጎት እንደሌለው ሲያሳይ ወልድ ዋህድ እንዲህ ብሎ ነበር :- ፈቃዴን ለማድረግ አይደለም እንጂ የላከኝን ፈቃድ ለማድረግ ከሰማይ ወርጃለሁና። እዚህ ላይ መረዳት ያለብን , አብና ወልድ በስላሴ /በመለኮት አንድ መሆናቸውን ነው (ዮሐ ፲ :፴ ):: በመለኮት አንድ እስከሆኑ ድረስ በፈቃድ አንድ ናቸው , ስለዚህም ከሰው ልጅ ጋር የተዋሀደው የ እግዚአብሔር ልጅ , አንድ ፈቃድ እንዳለው መጽሀፍ ቅዱስ በማያሻማ መልኩ አስረድቶናል :: አንድ ተግባር አንድ ፈቃድ ካለ ደግሞ አንድ ተግባር አለ ማለት ነው :: ስለተግባር አንድነት ሚገልፀውን ክፍል ከአዲስ ኪዳን አንብበን እንፈፅም :- ያም ቀን እርሱም ከሳምንቱ ፊተኛው በመሸ ጊዜ፥ ደቀ መዛሙርቱ ተሰብስበው በነበሩበት፥ አይሁድን ስለ ፈሩ ደጆቹ ተዘግተው ሳሉ፥ ኢየሱስ መጣ፤ በመካከላቸውም ቆሞ። ሰላም ለእናንተ ይሁን አላቸው። ይህንም ብሎ እጆቹንም ጎኑንም አሳያቸው። ደቀ መዛሙርቱም ጌታን ባዩ ጊዜ ደስ አላቸው። ዮሐንስ ፳ :፲፱ ቅዱሳኖች , ፈቃዳቸውን ከእግዚአብሔር ፈቃድ ጋር ፍጹም ከማስተካከላቸው የትነሳ , ጳውሎስ ወደቆሮንቶስ ሰወች ሲጽፍ እንዲህ ብሎ ነበር :- እኛ ግን የክርስቶስ ልብ አለን። 1ቆሮ 2:16:: እናስተውል :- "የክርስቶስ አይነት ልብ " አለን ሳይሆን ያለው , "የክርስቶስ ልብ አለን " ነው ያለው :: ልብ እንግዴህ , በጥንቶቹ አነጋገር , አእምሮ እንደማለት ነው :: ሁላችንም እንደምናውቀው ፈቃድ እሚመነጨው ከልብ /አእምሮ ስለሆነ , ቅዱሳን እንኳን ፈቃዳቸው ከወልድ -ዋህድ ጋር አንድ እንደሆነ ቅዱስ ጳውሎስ አስተርምሮናል :: የእግዚአብሔር አገልጋዮች ይህን ያህል ከክርስቶስ ጋር የፈቃድ አንድነት ካላቸው , የእግዚአብሔር ልጅና ሰውነቱማ የቱን ያህል አንድነት እንዳላቸው መረዳት አዳጋች አይደለም :: የክርስቶስ መለኮት እና የሰውነቱ ፈቃድ የተለያዩ ቢሆኑ , ውስጣዊ እርስ በርስ ግጭት በኖረ ነበር :: እንዲህስ ከሆነ እሱ የኛ መሪ እንዴት ሊሆን ይችላል ? (1ዮሐ 2: 6)::
22302
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AD%E1%88%A8%E1%88%9D%E1%89%B5%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%80%20%E1%89%A0%E1%8C%8B%20%E1%8A%A5%E1%8B%B3%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%80%20%E1%8B%9C%E1%8C%8B
ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ
ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ክረምትን የፈጀ በጋ እዳውን የፈጀ ዜጋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
13280
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%85%E1%88%8D%E1%88%8D%E1%89%A6%E1%88%BD
ቅልልቦሽ
ቅልልቦሽ የኢትዮጵያ ህጻናት በጠጠር የሚጫወቱት ሲሆን አጨዋወቱም አንዱዋን ጠጠር ወደአየር በማጉናት እሱዋ ባየር ላይ እያለች የተቻለን ያክል ጠጠር ከመሬት ማፈስ ነው። ባየር ላይ ያለችው ጠጠር ስትመለስ በተጫዋቹ እጅ "መቀለብ" ወይም "መያዝ" ይኖርባታል። ሳትያዝ መሬት ላይ ከወደቀች፣ ጨዋታው አለቀ ማለት ነው። ጨዋታው "ጠጠር" በመባልም ይጠራል። ብዙ አይነት የቅልልብልቦሽ ጨዋታዎች ሲኖሩ፡ በጣም የታወቀው "ዓይጥ አለብሽ" በመባባል የሚጫወቱት ነው። ልጆቹ ሁለት ወይም ሶስት ይሆኑና፡ አምስት ቆንጆ ድብልብል ጠጠሮች፡ ስፋትና ርዝመታቸው ከግማሽ ኢንች የማይበልጡ፡ ይለቅሙና መሬት ይቀመጣሉ። ቀድሞ "ብጀ" ያለ መጀመርያ ይጀምራል። ብጀ ማለት ብጀምር ማለት ነው። ያንን ለማለት እሽቅድምድም ነው።"ብቀ" ያለ ከርሱ የሚከተል ነው ማለት ነው፡፡ ብቀ ማለት ብቀጥል ማለት ነው። ሁለት ልጆች እኩል "ብቀ" ካሉ በድምጽም ቢሆን ቀድሞ "ብ!" ከአፉ የወጣው ሰው ሁለተኛነቱን ያገኛል። "ብቀጣጥል!" ያለ ሶስተኛ ነው። "እንጀራ ብጋግር!" ያለ አራተኛ ነው። አምስተኛ ካለ "ወጥ ብሰራ!" ብሎ ተራውን ያሳውቃል። በዚህ ተራ ተስማምተው ጀማሪው ይጀምራል። አጨዋወቱም አራት ደረጃ አለው፤ አራቱንም ደረጃ የሚጫወተው፡ በአንድ እጁ ብቻ ነው፦ የመጀመርያው፡ አንድዮሽ ነው። አምስቱን ጠጠሮች መሬት ላይ ይበትናል። አንዱዋን ያነሳል። ሲያነሳም ሌላ ጠጠር መጭረፍ/መንካት የለበትም፡ ከነካ ለሁለተኛው ያስረክባል ተራውን። ካልነካ ግን፡ ባነሳት ጠጠር አራቱንም፡ ተራ በተራ "ይበላል"- ማለትም፡ መብያ ጠጠሩን ወደላይ እየወረወረ፡ አንድ በአንድ በእጁ እያነሳቸው ይቀልባል። አንዱን ሲበላ፡ ሌላውን ከነካ፡ ወይም ቀድሞ የበላውን ከጣለ፡ "አጣ" ይባልና፡ ተራውን ለቀጣዩ ያስረክባል። ሁሉንም ከበላ ግን፡ ወደሁለትዮሽ ተራ ያልፋል።አ ምስቱንም ጠጠር እንደመጀመርያው ይበትናል። ሲበትን ግን በጣም እንዳይራራቁ ማድረግ አለበት። ምክንያቱም፡ ሁለቱን አንድ ላይ፡ ሁለቱን አንድ ላይ ነው የሚቀልባቸው፤ ከተራራቁ መቅለብ ላይችል ነው። ከበተናቸው በሁዋላ መብያ ጠጠሩን መርጦ ያነሳል። ከዚያም ሁለት ሁለቱን ይበላል። ሶስተኛው ተራ "እንቡጥዮሽ" ይባላል። መብያ ጠጠሩን ወደላይ ወርውሮ፡ አራቱን ጠጠሮች አንድ ላይ መሬት ላይ እንደተሰበሰቡ ደምድሞ ቁጭ ያደርጋቸውና፡ የወረወረውን ይቀልባል። ከዚያም፡ መብያውን ወደላይ ወርውሮ፡ ያስቀመጣቸውን አራቱንም በአንዴ ይበላል። አንዲት ጠጠር ከወደቀችበት አጣ ይባልና ተራውን ለቀጣዪ ያስረክባል። ከበላ ግን፡ "አይጥ" ይልና፡ በተቻለ መጠን አምስቱንም ጠጠሮች ከእጁ ጀርባ ወርውሮ ያስቀምጣቸዋል። አንዱዋ ወይም ሁለቱ ተፈናጥረው ቢወድቁ ችግር የለም። ሶስት ወይም ከዚያ በላይ ከወደቀበት ግን፡ አይጡን በሌሎቹ ላይ ማስቆጠር አይችልም። ካልወደቁበት ግን፡ ከእጁ ጀርባ ወደ እጁ ፊትለፊት መልሶ ይቀልባቸውና፡ ያስቆጥራል ማለት ነው- አይጦቹን! መጀመርያ በብቀው ላይ፡ ከዚያም ሁለተኛ ዙር አንድዮሽ፡ ሁለትዮሽና እንቡጥዮሽ ተጫውቶ በብቀጣጥሉ ላይ፡ ወ ዘ ተ... እያለ እስኪያጣ ድረስ ማስቆጠሩን ይቀጥላል። ጨዋታው ለመዝናናት ጥሩ ሲሆን፡ አይጥ ባስቆጠሩ ቁጥር እየደመሩ ስለሚሄዱ፡ በዚያው ሂሳብ ይማራሉ።
22153
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%8B%AD%20%E1%89%A2%E1%8B%AB%E1%8C%8E%E1%8A%97%E1%89%B5%20%E1%89%B0%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%B3%20%E1%8A%AB%E1%8A%93%E1%89%B5
ድንጋይ ቢያጎኗት ተመልሳ ካናት
ድንጋይ ቢያጎኗት ተመልሳ ካናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንጋይ ቢያጎኗት ተመልሳ ካናት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
10091
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%8A%A4%E1%89%BD%C2%B7%E1%8A%A0%E1%8B%AD%C2%B7%E1%89%AA%20%E1%89%AB%E1%8B%AD%E1%88%A8%E1%88%B5%20%E1%8C%8B%E1%88%AD%20%E1%89%B0%E1%88%B5%E1%88%9B%E1%88%9D%E1%89%B6%20%E1%88%88%E1%88%98%E1%8A%96%E1%88%AD
ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር ተስማምቶ ለመኖር
ከኤች·አይ·ቪ ጋር መኖር ከኤች.አይ.ቪ ቫይረስ ጋር መኖር ማለት ቫይረሱ በደሙ ውስጥ እንዳለ የተረዳ ሰው ራሱን አረጋግቶና ችግሩን እንደማንኛዉም የጤና ችግር በማየት ቫይረሱ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነሰ እና ለመከላከል በሕክምና፣ በአመጋገብ፣ እንዲሁም በባህርይ ላይ አስፈላጊ የሆኑ ለውጦችን በማምጣት ጥሩ ሕይወት መኖር ማለት ነው። አንድ ሰው ኤች·አይ·ቪ አለበት ማለት አሁኑኑ ታሞ ይተኛል ወይም በቅርቡ ሕይወቱ ያልፋል ማለት አለመሆኑን ማወቅ ተገቢ ነው። ከኤች.አይ.ቪ ጋር የሚኖሩ ሰዎች የእድሜ ማራዘሚያ መድሀኒቶችን (ፀረ-ኤችአይቪ መዳኒቶች) በመጠቀም ለረጅም ዓመታት ጤናማ ሆነው ለመኖር ይችላሉ። አንዳንድ ሰዎች የበሽታዉ ምልክት ጨርሶ ሳይታይባቸው ከ15 ዓመት በላይ ከቫይረሱ ጋር መኖር እንደሚችሉ አንዳንድ ጥናቶችም ያመለክታሉ። ኤች·አይ·ቪ ቫይረስ በደም ውስጥ በመኖሩ ምክንያት ሊሰማ የሚችለዉን ስሜት አውነታውን መቀበል መቻል በጣም አስፈላጊ ነው። ጥሩ ያልሆኑትን ስሜቶች ለማስወገድ የሚከተሉትን ምክሮች መቀበልና መተግበርም ተገቢ ነው። ሁኔታዎች እያደር የተሻሉ እንደሚሆኑ ተስፋ ማድረግ፦ ፈታኝ የሆነ ሰሜት ሲሰማ ሁኔታዎች ሁሉ ከጊዜ ጋር እየተሻሻሉ እንደሚሄዱ ማመን በጣም ጠቃሚ ነው። የተሻለ ሁኔታ እንደሚኖር ተስፋ የሚሰጡ ብዙ መንገዶች አሉ። ለምሳሌ የራስን ጤንነት መጠበቅና የቀድሞውን የተረጋጋ ህይወት እንደገና መጀመር አንዱ መንገድ ነው። ከኤች·አይ·ቪ ጋር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር መመካከር፦ ማንኛውንም የሚሰማን ስሜት ወይም የህመም ምልክት፤ ሌሎችም ምናልባት ተመሳሳይ ስሜት እና ምልክት ሊኖራቸው ስለሚችል ከቫይረሱ ጋር ከሚኖሩ ሰዎች ጋር መመካከር ወይንም ከቫይረሱ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ወደመሠረቷቸው ማህበራት በመሄድ የምክር እርዳታ ማግኘት አስፈላጊ ነው። ሁሌም የሚያስደስቱን ነገሮች ከማድረግ አለመቆጠብ፦ አንድ ሰው ኤች.አይ.ቪ ቫይረስ በደሙ ውስጥ መኖሩን ካወቀ በኋላ የደረሰበትን ድንጋጤ ለማስወገድ ቀደም ሲል ያደርጋቸው የነበሩትን አስደሳች ስራዎችን በመቀጠል አሁን የተፈጠሩበትን የኀዘንና የብስጭት ሰሜቶችን መርሳት መቻል ይገባዋል። ዘወትር ሲያደርገው ያስደስቱት የነበሩትን ሥራዎች በቀጣይነት ማድረግ ኀዘን ወይም ጭንቀት ላይ ብቻ እንዳያተኩር ይረዳል። አካላዊ እንቅስቃሴ ማድረግ፦ ከኤች.አይ.ቪ ጋር የሚኖር ሰው ድካም ሊሰማዉና ሊጫጫነው ይችላል። በዚህ ጊዜ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ ብርታትና ጥንካሬ ይሰጣል። ከፍተኛ የሰውነት እንቅስቃሴ ባይሆንም እንኳን ቀላል እርምጃዎችን ማዘውተር ለአእምሮና ለሰውነት ጤንነት በጣም አስፈላጊ ነው። ጎጂ የሆኑ ቅፅበታዊ ለውጦችን በህይወት ላይ አለማድረግ፦ ሥራን አለመተው፣ ዘመድ ወዳጆችን አለመራቅ፣ ንብረቶችን አለመሸጥ። በእርግጥ አንድ ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖር ሰው የወደፊት እቅዱን ሊለውጥ ይችላል፤ ይህ ለውጥ ጫና ያልበዛበትና ውጤቱም ጠቃሚ መሆኑን አስቀድሞ መለየት ያስፈልጋል። ባለሞያን ማማከር፦ ስለ ኤች·አይ·ቪ/ኤድስ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በመኖሪያ አካባቢያችን እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ማህበራትን ወይም ድርጅቶችን ማወቅ ጠቃሚ ነው። አንድ ከኤች.አይ.ቪ ጋር የሚኖር ሰዉ የጭንቀት እና የመከፋት ስሜት ካለቀቀው የህክምና ባለሞያዎች ወይንም አማካሪዎችን በስልክም ሆነ በአካል ማግኘትና ማማከር ያስፈልገዋል። ያስታውሱ! ብቻዎን አይደሉም ፦ኢትዮጵያ ውስጥ ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ከአንድ ሚሊዮን ተኩል በላይ ሰዎች አሉ። በአሁኑ ጊዜ 12 በመቶ ገደማ የሚሆኑ ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖሩ ሰዎች አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ይኖራሉ። በመላው ኢትዮጵያ ውስጥ ዕድሜያቸው በ15 እና በ49 መካከል የሚገኙ ከ4 ከመቶ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር ይኖራሉ። አንድ ኤች·አይ·ቪ ቫይረስ በደሙ ውስጥ ያለበት ሰው በቫይረሱ ለመያዝ ሆን ብሎ የሰራው ስህተት ስለሌለ ራሱን መውቀስ እና መጨነቅ የለበትም። ማድረግ ያለበት ነገር ቢኖር ለሌሎች ተጓዳኝ በሽታዎች እንዳይጋለጥ ራሱን እንዲጠብቅ ትምህርት ማግኘት እና ከኤች.አይ.ቪ ነፃ የሆኑ ሰዎች ለቫይረሱ እንዳይጋለጡ ስብዓአዊነት ተስምቶት ቅድመ ጥንቃቄዎችን ማድረግና፣ ከተቻለም ማስተማር። ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ቫይረሱ እንዳለባቸዉ አውቀው ከጥቂት ጊዜ በኋላ ያሉበትን የጤና ሁኔታ ተቀብለው ራሳቸውን በማረጋጋት ወደፊት በተሻለ መንገድ ለመኖር ምን ማድረግ እንዳለባቸው ማሰብ ይጀምራሉ። እራሰን አረጋግቶ ለመኖር ከዚ በታች የተጠቀሱት ጠቃሚ መመሪያዎች በዝርዝር ጠንቅቆ ማወቅ አጥጋቢ የሆነ የፀባይ እና የአኗኗር ለውጥ ለማምጣት ይረዳል፦ ኤች·አይ·ቪ ቫይረስ በደም ዉስጥ መኖሩን በታወቀበት ጊዜ ሊገጥም የሚችለውን የጭንቀት እና የፍርሃት ስሜት እንዴት ማስወገድ እንደሚቻል፤ አጋጣሚን ጠብቀው የሚመጡ የበሽታ ስሜት/ምልክቶች በሰውነት ላይ ሲታዩ መወሰድ ያለባቸውን ህክምና እና ጥንቃቄ፤ የተመጣጠነ ምግብ መመገብ፣ የራስን ንፅህና መጠበቅ እና የሰውነት እንቅስቃሴ የማድረግ አስፈላጊነትን፤ ጥንቃቄ ስለተሞላበት የግብረ ሥጋ ግንኙነት እና ስለወሊድ። ተስፋ እና የወደፊት ህይወት ከኤች.አይ.ቪ ጋር ኑሮን በሠላም ለረጅም እድሜ መምራት እንደሚቻል መገንዘብ አስፈላጊ ነው። እንዲሁም ከኤች.አይ.ቪ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ህጋዊ መብታቸውን የሚያከብሩ ህግጋት እንዲደነግጉ ድጋፍን በመስጠት የራስን አስተዋፅኦ በማድረግ ተስፋን እውን ማድረግ። በተጨማሪም የዕለት ዜናዎችን በመከታተል፣ባለሞያዎችን ወይንም አማካሪዎችን በመጠየቅ በኤች.አይ.ቪ ላይ ያሉ አዳዲስ የህክምና እና የመድሀኒት ግኝቶችን መከታተልና ማወቅ ተስፋን ይሰጣል። ስለ ኤች.አይ.ቪ ዕውቀትን ማዳበርና ይበልጥ ማወቅ ራስን በደንብ ለመንከባከብ ይረዳል። አንድ ከኤች.አይ.ቪ ጋር የሚኖር ሰው ልጆች ካሉት ህመም ሲጠና ልጆችን የሚንከባከብ ሰው ቀድሞ ማዘጋጀት ያስፈልጋል። ኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ክትባት ወይም ፈዋሽ መድኀኒት ባይገኝለትም ምርምሩና ሙከራዉ እንደቀጠለ ነው። የዕድሜ ማራዘሚያ መድሃኒቶች (ፀረ-ኤችአይቪ መዳኒቶች) ቫይረሱ በደም ውስጥ የሚያደርገውን የስርጭት ፍጥነት ለመግታትና ለማስቆም የሚወሰዱ መድሃኒቶች ናቸው። በሰውነት ዉስጥ የሚገኘውን የኤች.አይ.ቪ ቁጥር መቀነስ ይችላሉ፤ መድሃኒቶቹ ቫይረሱን ከናካቴው ማጥፋት አይችሉም። መድሃኒቶቹን ያለ ህኪም ትዕዛዘና ፍቃድ መውሰድ በጤንነት ላይ ትልቅ ችግር ያስከትላል። የመድሃኒቶቹ ተጠቃሚ ሰው አንድ በቅርብ ሆኖ የሚከታተለው ብቃት ያለው የህክምና ባለሙያ ያስፈልገዋል። የተመጣጠነ ምግብ መመገብ ሰውነታችንን እና የሰውነት የመከላከያ አቅማችንን እንደሚያጠነክር ሁሉ በቀላሉ ለበሽታ እንዳንጋለጥም ይጠቅመናል። ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖሩ ስዎች በምግብ እና ውኀ ውስጥ ለሚገኙ በሽታን ወይም ህመምን ሊያስከትሉ ለሚችሉ ጀርሞች በቀላሉ የተጋለጡ በመሆናቸዉ፤ በቤት ውስጥም ሆነ ከቤት ውጭ ሲመግቡ ንጽህናውን የጠበቀ የአመጋገብ ሥርዓት መከተልና የሚጠጣው ውሃ ንጹሀ መሆኑን ማረጋግጥም በጣም ጠቃሚ ነው። ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖሩ ስዎች የተለያዩ ዓይነት ምግቦችን በመመገብ ያልተፈለገ የሰውነት ክብደት መቀነሰን ለመከላከል እና ጡንቻዎቻቸዉ እንደጠነከሩ እንዲቆዩ የሰውነት እንቅስቃሴ ማድረግ አለባቸው። ሁሉም የምግብ ዓይነቶች የተለያዩ ጥቅሞች አላቸዉ። የተለያዩ የምግብ ዓይነቶች በሚከተለው መሰረታዊ ምድቦች ተከፋፍለው ሊታዩ ይችላሉ። ገንቢ ምግቦች፦ ባቄላ፤ አተር፣ ምስር፣ እንቁላል፣ ሥጋ፣ አሣ፣ ዶሮ፣ ወተት፣ አይብ እና ለውዝ ሰውነትን ለመገንባት የሚያስችሉ የምግብ ንጥረ ነገሮችን ይዘዋል። ኃይል ሰጪ ምግቦች፦ ለሰውነት የሚያስፈልገውን ኃይል ሁሉ የምናገኝባቸው የምግብ አይነቶች እንደ በቆሎ፣ እንጀራ፣ ዳቦ፣ ድንች፣ ፓስታ፣ ሩዝ፣ ስንዴ፣ አጃ፣ ዳጉሳ፣ ማሽላ፣ ስኳር፣ ማርማላት፣ ማርጋሪን፣ ዘይት፣ ሲሆኑ በተጨማሪም እንደ ለውዝ እና አቮካዶ የመሳሰሉ የቅባት ምግቦችንም ያጠቃልላል። የሰውነትን የመከላከል አቅም የሚያጎለብቱ ምግቦች፦ አትክልትና ፍራፍሬ መመገብ የሰውነታችንን አቅም በማጎልበት በሽታን በሚገባ ለመቋቋም ያስችላል፤ እንዲሁም እንደ ካሮት፣ ሰላጣ እና ጎመን የመሳሰሉ ምግቦችንም መመገብ ቫይታሚን ለማግኘት ይረዳናል። የሰዉነትን የመከላከል አቅም ለማጎልበት፦ የምግብን የመፍጨት ሂደት ሊያውኩ የሚችሉ እንደ ቃሪያ፣ በርበሬ ወይም ሚጥሚጣ የመሳሰሉ እና ሌሎች ቅመማ ቅመም የበዛባቸውን ምግቦች በብዛት አለመመገብ፣ ለስለስ ያሉ እንደ አልጫ ወጥ ያሉ ምግቦችን መመገብ፣ ከህይለኛ ቅመሞች ይልቅ የጥብስ ቅጠልን የመሳሰሉ የምግብ ማጣፈጫዎች መጠቀም ያስፈልጋል። ፍራፍሬ እና የአትክልት አመጋገባችንን መጨመር፣ እነዚህን የሰውነት የመከላከል አቅም የሚያጎለብቱ ምግቦች በቫይታሚንና በማዕድን የበለፀጉ በመሆናቸው ሰውነታችንን ከበሽታ ይከላከላሉ። በመሆኑም እንደ ቆስጣ እና ጎመን የመሳሰሉ በጣም አረንጓዴ የሆኑ የቅጠላቅጠል ምግቦችን፣ እንደ ዱባ፣ ብርቱካን፣ ሎሚ፣ ማንጎ እና የመሳሰሉ ፍራፍሬዎችን በየቀኑ መመገብ ያስፈልጋል። በተጨማሪም ከጤፍ፣ ከጥቁር ስንዴ፣ ገብስ የተዘጋጁ ዳቦዎችን እና ሌሎች ምግቦችን መመገብ። ዉኃ ለሰውነታቻን ከሚያሰፈልጉን ነገሮች አንዱ ነው። በየቀኑ ቢያንስ 8 ብርጭቆ ዉሃ መጠጣት ጠቃሚ ነው። የምንጠጣው ዉሃ ንፁህ መሆን አለበት። ከኤች. አይ.ቪ ጋር የሚኖር ሰው እንደ ተስቦ፣ ኮሌራ፣ ቢልሀርዚያ እና ጃርዲያ ለመሳሰሉት በተበከለ ውኃ አማካኝነት በሚተላለፉ በሽታዎች የተጋለጠ ስለሆነ በቀጥታ የህይቅ ወይም የምንጭ ውኃ ከመጠጣት ፈልቶ የቀዘቀዘ ውኃ መጠጣት በጣም አስፈላጊ ነው። ሰዉነታችንን በጤንነት ለማቆየትና ቫይረሱ በጤና ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ጉዳት ለመቀነስ ቫይታሚን ኤ፣ ቢ6፣ ቢ12፣ ሲ፣ ዚንክ፣ አይረን፣ ኮፐር፣ ማንጋኒዝ፣ ማግኒዥየም እና ሴሊኒየም ጨዉ የመሳሰሉትን ሁሉ መመገብ ይጠቅማል። የሰዉነትን የተፈጥሮ በሽታን የመከላከል አቅም በማጎልበት ረገድ ቫይታሚን ኤ፣ ሲ፣ ኢ፣ እና ከማዕድናትም ዚንክ በጣም ጠቃሚዎች ናቸው። እነዚህ የምግብ ንጥረ-ነገሮች በተፈጥሮ ከተለያዪ ምግቦች ዉስጥ ይገኛሉ። አንዳንድ ጊዜ የተመጣጠነ ምግብ ባለመመገባችን ምክንያት የሚከተለውን ክፍተት ለማካካስ በፋብሪካ የተዘጋጁ ቫይታሚኖችን እንወስድ ይሆናል። ቅድሚያ መስጠት የሚገባን የተመጣጠነ ምግብ በመመገብ ተፈላጊ የሆኑትን የምግብ ንጥረ ነገሮች ማግኘት ቢሆንም የቫይታሚን እንክብሎችን መውሰድ አስፈላጊ የሚሆንባቸው ጊዜያት አሉ። በግምት ብዙ ቫይታሚኖችን መውሰድ ጤንነትን ስለሚያቃውስ የቫይታሚን እንክብ በሚወሰድበት ጊዜ በህክምና ባለሞያ ትዕዛዝ መሰረት መሆን አለበት። በምግብ አዘገጃጀት እና አመጋገብ ምክንያት ሊከሰቱ ከሚችሉ በሽታዎች ራስን መከላከል ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖሩ ሰዎች በምግብ ምክንያት ለሚመጡ በሽታዎች የተጋለጡ ናቸዉ። አንዳንድ ጎጂ የሆኑ ጀርሞች ከጥሬ ስጋ፣ ምግቡን ከሚያዘጋጁ ሰዎች ወይም አብረዉ እንጀራ ከሚበሉ ሰዎች አፍና እጅ ንክኪ ሊሸጋገሩና የምንመገበውም ሊበከል ይችላል። ከኤች·አይ·ቪ ቫይረስ ጋር የሚኖር ሰው በምግብ መመረዝ ሲታመም ለማዳን በጣም ከባድ ከመሆኑ ሌላ በሽታው በተደጋጋሚ ሊመላለስበት ይችላል። እንደ ኮሶ፣ ወስፋት እና አሜባ የመሳሰሉት በሽታዎች ከፍተኛ የጤና ችግርን እንዲሁም ሞትን ሊያስከትሉ ይችላሉ። ከነዚ በሽታዎች አብዛኛዎቹ በቀጥታ በበሽታዎቹ ከተያዘ ሰው የሚተላለፉ ቢሆንም ባልበሰለ ወይም ንጽህናው ባልተጠበቀ ምግብ፣ በነፍሳት (ተባዮች) በተበከለ ምግብ፣ የምግብ አያያዝ ሥርዓትና ደንብን ባልተከተለ ሰው ተዘጋጅቶ በሚቀርብ ምግብ አማካይነት ሊተላለፉ ይችላሉ። ምግብን በደምብ ማብሰል ባክቴርያና ጀርሞች እንዲሞቱ ይረዳል። ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ጥሬ ሥጋ ወይም ጥሬ ክትፎም ሆነ ለብለብ ክትፎ ባይመገቡ ይመረጣል። በተጨማሪም ከቤት ውጭ በሆቴሎችና ቡና ቤቶች ውስጥ መመገብ ምግቡ እንዴት እንደተዘጋጀ ስለማይታወቅ ለህመም ሊያጋልጥ ይችላል። ከተቻለ ከቤት ውጭ አለመመገብ፤ ካልሆነም ምግቡ እንዴት እንደተዘጋጀ እና ጥሬ የሆኑ የምግብ ውህዶች ማለትም ያልበሰለ ሥጋ፣ እንቁላል ወይም አትክልት የሌለበት መሆኑን ጠይቆ ማረጋገጥ ያስፈልጋል። ዕፅ እና አልኮል ዕፅም ሆነ አልኮል በብዛት መውሰድ የሰውነትን የተፈጥሮ በሽታን የመከላከል አቅም ያዳክማል። ጤናማ ሆኖ ለመኖርም ሆነ ጤንነትን ለመንከባከብ አልኮልንም ሆነ ዕፅን መጠቀምን እስከመጨረሻው መተው አማራጭ መንገድ ቢሆንም ይህንን ሁሉም ሰው በቀላሉ ሊያደርገው አይችልም። የሚወሰደው የሲጋራ፣ የዕፅ ወይም የአልኮል መጠንን በተቻለ መጠን መቀነስ ጤንነትን በተሻለ ሁኔታ ለመጠበቅም ይረዳል። የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ የተሻለ ጢና እንዲኖር ከመርዳቱ ሌላ የመጨነቅ፣ እና የድካም ስሜትን ይቀንሳል። የአካል ብቃት እንቅስቃሴው ራስን ዘና የሚያደርግና የልብን ምት እንዲጪምር ተደርጎ መሠራት አለበት እንጂ እስኪደክሙ መሆን የለበትም። ተገቢውን የየአካል ብቃት እንቅስቃሴ መጠን ለማወቅ ቢቻል የስፖርት ባለሞያዎችን አስቀድሞ ማማከር የተሻለ ነው። በየቀኑ ከ30 እስከ 60 ደቂቃ ያህል በእግር መጓዝ የተሻለ ጤና እንዲኖረን ከሚረዱት የአካል ብቃት እንቅስቃሴዎች አንዱ ነው። ወሲብና ፍቅር አንድ ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖር ሰው ስለራሱ ጤና በተመለከተ መብቱ የተሰጠዉ ለራሱ በመሆኑ ለፈለገው ሰው መንገር፣ ካልፈለገ ደግሞ ያለመናገርም ውሳኔው በእጁ ነው። ነገር ግን ከዚህ ጋር በተያያዘ መዘንጋት የሌለበት ጉዳይ አለ። በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ላይ የሰፈረ ድንጋጌ አንድ ሰው የሌላውን ሰው ጤንነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ሆን ብሎ ይሁን በቸልተኝነት የሚጎዳ ተግባር ከፈጸመ እንደሚቀጣ ያስረዳል። ስለዚህ ከወሲብ ጓደኛ ጋር በሚኖር ግንኙነት ቫይረሱ ወደዛ ጓደኛ እንዳይተላለፍ ኮንዶም መጠቀም ያስፈልጋል ። ይህ ከሆነ ከኤች·አይ·ቪ ነፃ የሆነውን ወዳጅ ከቫይረሱ ለመጠበቅ ይረዳል። ከኤች·አይ·ቪ ጋር ነዋሪ መሆንን ለወሲብ/ፍቅር ጓደኛዎ አንዳንድ ጊዜ በቀጥታ ሌላ ጊዜ ደግሞ በተዘዋዋሪ መናገር ይቻላል። ለምሳሌ ስለቅድመ ወሲብ ጥንቃቄ ወይም ስለ ኤች·አይ·ቪ እና መተላለፊያ መንገዶች በማንሳት መነጋገር ይቻላል። ወሊድ ( ኤችአይቪ ያለባት እናት) አንዲት ሴት ኤች·አይ·ቪ በደሟ ውስጥ ቢኖርም እንኳን ልጆች ማፍራት ትችላለች። ተገቢውን ጥንቃቄ እና የህክምና ክትትል ካደረገች ከኤች·አይ·ቪ ነፃ የሆነ ጤነኛ ልጅ ሊኖራት ይችላል። ይሁን እንጂ ለኤች·አይ·ቪ የሚጋለጥም ልጅ ሊኖር ይችላል። ልጅ ለመውለድ እቅድ ካለ የሚከተሉትን ነጥቦች ልብ ማለት እና የህክምና ባለሞያን ማማከር ያስፈልጋል የጤንነት ሁኔታ- በእርግዝና ወቅት በብዛትም ሆነ በጥራት የተሻለ የምግብ አቅርቦት መኖር አለበት። ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖር ሰው ደግሞ ከፍ ያለ የምግብ መጠንና የተለያዩ የምግብ ዓይነቶች ማግኘት ያስፈልገዋል። ፅንሱን ከቫይረሱ መከላከል- ኤች·አይ·ቪ በደም ውስጥ መኖሩን አውቆ ልጅን ከኤች·አይ·ቪ ለመታደግ አስፈላጊውን እቅድ ማዉጣትና ተገቢውን ህክምና መከታተል የልጅን በቫይረሱ የመያዝ አጋጣሚ ለመቀነስ ይረዳል። በደም ዉስጥ የኤች·አይ·ቪ መኖር- ወደፊት አንድ ወቅት ላይ የኤድስ ታማሚ ሊሆኑ እና አልጋ ላይ የመዋል አጋጣሚ ሊመጣ ይችላል። ስለዚህ ልጅዎ ያለ ተንከባካቢ እንዳይቀር ቀደም ብሎ ሁኔታዎችን ማመቻቸትም ያስፈልጋል። ኤች·አይ·ቪ እና ሰብአዊ መብት ከኤች·አይ·ቪ ጋር መኖር ከማንኛውም ሰብአዊ ፍጡር አያሳንሰም። ኤች·አይ·ቪ በደም ውስጥ በመኖሩ በሰብአዊ ፍጡርነት ሊኖር የሚገባውን መብት ሊያጓድል የሚችል አንድም ምክንያት የለም። ይህም ማለት ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖር ማንኛውም ሰው እንደሌሎች እንደማንኛውም ሰው ቫይረሱ በደሙ ያለበት ሰው የጤና አጠባበቅ አገልግሎት፣ ሥራ እና የትምህርት ዕድል የማግኘትና፣ በማህበራዊ ክንውኖች፣ ለምሳሌ፣ ዕድር፣ በዕምነት፣ በማህበራት ወይም የስፖርት ቡድን በመሳሰሉ ማህበራዊ ተቋማት አባል የመሆን መብት አለው። ከኤች·አይ·ቪ ጋር የሚኖር ሰው ቤት የመከራየት ወይም ባለንብረት ለመሆን፣ የጤና፣ የህይወት ወይም የንብረት መድን የመግባት መብት አለው። ከኤች·አይ·ቪ ጋር በሚኖሩ ሰዎች ላይ የሚደረግ መድልዎ ዋና ዋና መንስኤዎች አሉት፦ እነዚህም ስለ ኤች·አይ·ቪ ቫይረስ መተላለፊያ መንገዶች ዝቅተኛ ወይም የተሳሳተ መረጃ መኖር፤ በቂ ግንዛቤ ካለማግኘት ወይም ከተሳሳተ መረጃ ላይ በመመርኮዝ የሚመጣ ፍርሃት፤ ስለግብረ ስጋ ግንኙነት በግልጽ መነጋገር እንደ ነውር ስለሚቆጠር፤ በሥራ ቦታ ላይ ስለሚደርስ መድልዎ ማወቅ፦ አንድ ሰው ከኤች·አይ·ቪ ጋር በመኖሩ ምክንያት መገለል ወይም አድልዎ ከደረሰበት ከቀጣሪው ጋር በመነጋገር ወይም በፍርድ ቤት በመክሰስ ፍትህ የማግኘት መብት አለው። ሕግም ከለላና ጥበቃ ያደርግለታል። የኢፌዴሪ የኤች·አይ·ቪ/ኤድስ ፖሊሲ ማግለልና አድልዎን በግልጽ ይከለክላል። የውጭ መያያዣዎች 1. አበሻ ኬር 2. የእንግሊዘኛ ውክፔዲያ
20600
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%8B%9A%E1%8A%A0%E1%89%A5%E1%88%84%E1%88%AD%20%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%A8%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%80%E1%88%AD%20%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AB%E1%8B%B0%E1%88%AD%E1%8C%88%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%AD
እግዚአብሄር የተናገረውን አያስቀር የማያደርገውን አይናገር
እግዚአብሄር የተናገረውን አያስቀር የማያደርገውን አይናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግዚአብሄር የተናገረውን አያስቀር የማያደርገውን አይናገር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20680
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%8B%98%E1%88%98%E1%8B%B5%20%E1%8A%A0%E1%8C%A0%E1%8C%88%E1%89%A5%20%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8B%B3%E1%88%A8%E1%89%BD%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%89%B5%E1%8B%B3%E1%88%AD%20%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%8B%AD%E1%8B%9D%E1%88%9D
ከዘመድ አጠገብ የተዳረች ልጅ ትዳር አትይዝም
ከዘመድ አጠገብ የተዳረች ልጅ ትዳር አትይዝም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከዘመድ አጠገብ የተዳረች ልጅ ትዳር አትይዝም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20991
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8B%E1%8C%AD%E1%8A%95%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%89%85%E1%88%9B%E1%88%8D%20%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%8B%8D%20%E1%8B%AB%E1%8A%93%E1%8C%A2%E1%8A%95%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8C%85%E1%89%A5%20%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%8B%8D
የላጭን ልጅ ቅማል በላው ያናጢን ልጅ ጅብ በላው
የላጭን ልጅ ቅማል በላው ያናጢን ልጅ ጅብ በላው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላጭን ልጅ ቅማል በላው ያናጢን ልጅ ጅብ በላው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
2141
https://am.wikipedia.org/wiki/1987%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1987 እ.ኤ.አ.
1987 እ.ኤ.ኣ. = 1979 አ.ም. 1987 እ.ኤ.ኣ. = 1980 አ.ም.
11610
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%83%E1%8D%93%E1%8A%95
ጃፓን
ጃፓን (ጃፓንኛ፡ ፣ ኒፖን ወይም ኒሆን፣ እና በመደበኛነት ) በምስራቅ እስያ የምትገኝ ደሴት ሀገር ናት። በሰሜን ምዕራብ የፓሲፊክ ውቅያኖስ ላይ የምትገኝ ሲሆን በምዕራብ በኩል በጃፓን ባህር ትዋሰናለች፣ በሰሜን ከኦክሆትስክ ባህር ወደ ምስራቅ ቻይና ባህር እና በደቡብ ታይዋን ይዘልቃል። ጃፓን የእሳት ቀለበት አካል ነች እና 377,975 ስኩዌር ኪሎ ሜትር (145,937 ካሬ ማይል) የሚሸፍኑ 6852 ደሴቶችን ያቀፈ ደሴት ነው። አምስቱ ዋና ደሴቶች ሆካይዶ፣ ሆንሹ (ዋናው መሬት)፣ ሺኮኩ፣ ኪዩሹ እና ኦኪናዋ ናቸው። ቶኪዮ የሀገሪቱ ዋና ከተማ እና ትልቁ ከተማ ናት; ሌሎች ዋና ዋና ከተሞች ዮኮሃማ፣ ኦሳካ፣ ናጎያ፣ ሳፖሮ፣ ፉኩኦካ፣ ኮቤ እና ኪዮቶ ያካትታሉ። ጃፓን በዓለም ላይ በሕዝብ ብዛት አስራ አንደኛው፣እንዲሁም በጣም በብዛት ከሚኖሩባቸው እና ከተሜዎች መካከል አንዷ ነች። ከአገሪቱ ሦስት አራተኛው የመሬት አቀማመጥ ተራራማ ሲሆን 125.44 ሚሊዮን ህዝቧን በጠባብ የባህር ዳርቻዎች ላይ ያቀፈ ነው። ጃፓን በ 47 የአስተዳደር ክልሎች እና በስምንት ባህላዊ ክልሎች የተከፋፈለ ነው. የታላቋ ቶኪዮ አካባቢ ከ37.4 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ያሉት የዓለማችን በሕዝብ ብዛት ያለው የሜትሮፖሊታን አካባቢ ነው። ጃፓን የምትኖረው ከላኛው ፓሊዮሊቲክ ዘመን (ከ30,000 ዓክልበ. ግድም) ጀምሮ ቢሆንም፣ ስለ ደሴቶች ለመጀመሪያ ጊዜ በጽሑፍ የተጠቀሰው በቻይንኛ ዜና መዋዕል (የሃን መጽሐፍ) በ2ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. በ 4 ኛው እና 9 ኛው ክፍለ ዘመን መካከል የጃፓን መንግስታት በንጉሠ ነገሥት እና በሄያን-ኪዮ በሚገኘው የንጉሠ ነገሥት ፍርድ ቤት ሥር አንድ ሆነዋል። ከ12ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ፣ የፖለቲካ ስልጣን በተከታታይ ወታደራዊ አምባገነኖች (ሾጉን) እና ፊውዳል ገዥዎች (ዳይሚዮ) የተያዘ እና በተዋጊ ባላባቶች (ሳሙራይ) ክፍል ተፈጻሚ ነበር። ከመቶ አመት የዘለቀው የእርስ በርስ ጦርነት በኋላ ሀገሪቱ በ1603 በቶኩጋዋ ሾጉናቴ ስር አንድ ሆነች፣ ይህ ደግሞ ገለልተኛ የውጭ ፖሊሲ አወጣ። እ.ኤ.አ. በ 1854 የዩናይትድ ስቴትስ መርከቦች ጃፓንን ለምዕራቡ ዓለም ንግድ እንድትከፍት አስገደዷት ፣ ይህም የሾጉናቴው መጨረሻ እና የንጉሠ ነገሥቱ ኃይል በ 1868 እንደገና እንዲመለስ አድርጓል ። በሜጂ ዘመን ፣ የጃፓን ኢምፓየር በምዕራባውያን ሞዴል የተሠራ ሕገ መንግሥት አጽድቆ ተከታትሏል። የኢንዱስትሪ እና የዘመናዊነት ፕሮግራም. በወታደራዊ ኃይል እና በባህር ማዶ ቅኝ ግዛት ውስጥ ጃፓን በ 1937 ቻይናን ወረረች እና በ 1941 ወደ ሁለተኛው የዓለም ጦርነት እንደ አክሰስ ኃይል ገባች ። በፓስፊክ ጦርነት እና በሁለት የአቶሚክ ቦምቦች ሽንፈት ከደረሰባት በኋላ ፣ ጃፓን በ 1945 እጇን ሰጠች እና በሰባት ዓመታት አጋርነት ስር ወደቀች። ሥራ አዲስ ሕገ መንግሥት ባፀደቀበት ወቅት። እ.ኤ.አ. በ 1947 ሕገ መንግሥት መሠረት ጃፓን አሃዳዊ የፓርላማ ሕገ መንግሥታዊ ንጉሣዊ አገዛዝን ከሁለት ምክር ቤቶች የሕግ አውጭ አካል ጋር ጠብቋል ፣ ብሔራዊ አመጋገብ። ጃፓን የተባበሩት መንግስታት (ከ1956 ጀምሮ)፣ ፣ 20 እና የቡድን ሰባትን ጨምሮ የበርካታ አለም አቀፍ ድርጅቶች አባል ነች። ምንም እንኳን ሀገሪቱ ጦርነት የማወጅ መብቷን ብታጣም ከዓለም ጠንካራ ወታደራዊ ሃይሎች ተርታ የሚመደበውን የራስ መከላከያ ሃይል አላት። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ጃፓን በኢኮኖሚያዊ ተአምር ሪከርድ የሆነ እድገት አግኝታለች በ1972 በዓለም ሁለተኛዋ ትልቅ ኢኮኖሚ ሆና ነበር ነገር ግን ከ1995 ጀምሮ የጠፉ አስርት ዓመታት እየተባለ በሚጠራው ጊዜ ቆሞ ነበር። እ.ኤ.አ. ከ2021 ጀምሮ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በሶስተኛ ደረጃ ላይ ያለው በስመ እና አራተኛው ትልቁ በ ነው። በሰብአዊ ልማት መረጃ ጠቋሚ "በጣም ከፍተኛ" ደረጃ ላይ የተቀመጠችው ጃፓን ምንም እንኳን የህዝብ ቁጥር እየቀነሰች ቢሆንም ከአለም ከፍተኛ የህይወት ተስፋዎች አንዷ ነች። በአውቶሞቲቭ፣ በሮቦቲክስና በኤሌክትሮኒክስ ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ዓለም አቀፋዊ መሪ የሆነችው ጃፓን ለሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ከፍተኛ አስተዋጾ አበርክታለች። የጃፓን ባህል ታዋቂ የኮሚክ፣ አኒሜሽን እና የቪዲዮ ጌም ኢንዱስትሪዎችን የሚያጠቃልለው ጥበቡን፣ ምግብ ቤቱን፣ ሙዚቃውን እና ታዋቂ ባህሉን ጨምሮ በዓለም ዙሪያ በሰፊው ይታወቃል። ሥርወ ቃል የጃፓን የጃፓን ስም ካንጂ በመጠቀም የተጻፈ ሲሆን ኒፖን ወይም ኒዮን ይባላል። በ 8 ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ጉዲፈቻ ከመውሰዷ በፊት ሀገሪቱ በቻይና ዋ ( ፣ በጃፓን በ 757 ወደ ተቀይሯል) እና በጃፓን ውስጥ ያማቶ በሚለው ስም ትታወቅ ነበር። የመጀመሪያው የሲኖ-ጃፓን የገጸ ባህሪያቱ ንባብ ኒፖን በባንክ ኖቶች እና በፖስታ ቴምብሮች ላይ ጨምሮ ለኦፊሴላዊ አገልግሎት ተመራጭ ነው። ኒዮን በተለምዶ በዕለት ተዕለት ንግግር ውስጥ ጥቅም ላይ ይውላል እና በኤዶ ክፍለ ጊዜ ውስጥ የጃፓን ፎኖሎጂ ለውጦችን ያንፀባርቃል። ገፀ ባህሪያቱ “የፀሀይ ምንጭ” ማለት ነው፣ እሱም የታዋቂው የምዕራቡ ዓለም “የፀሐይ መውጫ ምድር” ምንጭ ነው። "ጃፓን" የሚለው ስም በቻይንኛ አጠራር ላይ የተመሰረተ እና ከአውሮፓ ቋንቋዎች ጋር የተዋወቀው በጥንት ንግድ ነው። በ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ማርኮ ፖሎ ገፀ-ባህሪያትን ሲፓንጉ በማለት የቀደመውን ማንዳሪን ወይም ዉ ቻይንኛ አጠራር መዝግቧል። የድሮው ማላይኛ የጃፓን ፣ ጃፓንግ ወይም ጃፑን ስም ከደቡባዊ የባህር ዳርቻ የቻይና ቀበሌኛ ተወስዶ በደቡብ ምስራቅ እስያ የፖርቹጋል ነጋዴዎች አጋጥሟቸዋል ፣ ቃሉን በ 16 ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ወደ አውሮፓ ያመጡት ። በእንግሊዘኛ የመጀመሪያው የስሙ እትም በ1577 በታተመ መጽሐፍ ላይ የተገኘ ሲሆን ስሙን በ1565 የፖርቹጋልኛ ፊደላት ተተርጉሞ ጂያፓን ብሎ ጻፈ። ክላሲካል ታሪክ ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ1000 ዓክልበ. ጀምሮ፣ የያዮ ሰዎች ከከዩሹ ወደ ደሴቶች መግባት ጀመሩ፣ ከጆሞን ጋር እየተጣመሩ; በያዮ ዘመን እርጥበታማ የሩዝ እርባታ፣ አዲስ ዓይነት የሸክላ ስራ እና ከቻይና እና ኮሪያ የብረታ ብረት ስራዎችን ጨምሮ ልምምዶችን ማስተዋወቅ ታየ። በአፈ ታሪክ መሰረት፣ ንጉሠ ነገሥት ጂሙ (የአማተራሱ የልጅ ልጅ) በ660 ዓክልበ ጃፓን ውስጥ ቀጣይነት ያለው የንጉሠ ነገሥት መስመር የጀመረ መንግሥት መሠረተ። ጃፓን በ 111 ዓ.ም በተጠናቀቀው የሃን ቻይንኛ መጽሐፍ ውስጥ በጽሑፍ ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ታየ። ቡድሂዝም በ 552 ከባኬጄ (የኮሪያ መንግሥት) ወደ ጃፓን ገባ ፣ ግን የጃፓን ቡድሂዝም እድገት በዋነኝነት በቻይና ተጽዕኖ ነበረው። ቀደምት ተቃውሞ ቢኖርም ቡድሂዝም በገዢው መደብ ተስፋፋ፣ እንደ ልዑል ሾቶኩ ያሉ ምስሎችን ጨምሮ፣ እና በአሱካ ጊዜ ጀምሮ ሰፊ ተቀባይነትን አግኝቷል። እ.ኤ.አ. በ 645 የተካሄደው የታይካ ሪፎርም በጃፓን ያሉትን ሁሉንም መሬት በብሔራዊ ደረጃ በማውጣት በአርኪዎች መካከል እኩል እንዲከፋፈል እና የቤተሰብ መዝገብ እንዲጠናቀር ትእዛዝ ሰጠ ። ለአዲሱ የግብር ስርዓት መሠረት። የ672 የጂንሺን ጦርነት፣ በልዑል ኦማማ እና በእህቱ ልጅ በልዑል ኦቶሞ መካከል የተደረገው ደም አፋሳሽ ግጭት፣ ለቀጣይ አስተዳደራዊ ማሻሻያ ትልቅ መንስዔ ሆነ። እነዚህ ማሻሻያዎች የተጠናቀቁት የታይሆ ኮድን በማወጅ ሲሆን ይህም ያሉትን ህጎች በማጠናከር የማዕከላዊ እና የበታች የአካባቢ መንግስታትን መዋቅር አቋቋመ። እነዚህ የህግ ማሻሻያዎች የሪትሱሪዮ ግዛትን ፈጠሩ፣ የቻይና አይነት የተማከለ የመንግስት ስርዓት ለግማሽ ሺህ ዓመት በቦታው ላይ ቆይቷል። የናራ ጊዜ በሄይጆ-ኪዮ (በአሁኑ ናራ) የሚገኘውን ኢምፔሪያል ፍርድ ቤት ያማከለ የጃፓን መንግስት መፈጠሩን ያመለክታል። ወቅቱ የኮጂኪ እና ኒዮን ሾኪ መጠናቀቅ፣ እንዲሁም በቡዲስት አነሳሽነት የጥበብ ስራ እና ስነ-ህንፃ በማዳበር አዲስ የስነ-ፅሁፍ ባህል በመታየቱ ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ 735-737 የተከሰተው የፈንጣጣ ወረርሽኝ ከጃፓን ህዝብ አንድ ሶስተኛውን እንደገደለ ይታመናል። እ.ኤ.አ. በ 784 ንጉሠ ነገሥት ካንሙ ዋና ከተማውን አዛውሮ በ 794 በሄያን-ኪዮ (በዛሬዋ ኪዮቶ) ላይ ሰፈረ። የሙራሳኪ ሺኪቡ የጄንጂ ተረት እና የጃፓን ብሔራዊ መዝሙር "ኪሚጋዮ" ግጥሞች የተጻፉት በዚህ ጊዜ ነው የፊውዳል ዘመን የጃፓን ፊውዳል ዘመን የሳሙራይ ተዋጊዎች ገዥ መደብ ብቅ ማለት እና የበላይነት ይታወቅ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1185 በጄንፔ ጦርነት የታይራ ጎሳ ሽንፈትን ተከትሎ ሳሙራይ ሚናሞቶ ኖ ዮሪቶሞ በካማኩራ ወታደራዊ መንግስት አቋቋመ። ዮሪቶሞ ከሞተ በኋላ፣ የሆጆ ጎሳ ለሾጉን ገዥዎች ሆነው ወደ ስልጣን መጡ። የዜን የቡድሂዝም ትምህርት ቤት በካማኩራ ጊዜ ከቻይና ተዋወቀ እና በሳሙራይ ክፍል ዘንድ ታዋቂ ሆነ። የካማኩራ ጦር በ 1274 እና 1281 የሞንጎሊያውያን ወረራዎችን ከለከለ በኋላ ግን በንጉሠ ነገሥት ጎ-ዳይጎ ተወገደ። በሙሮማቺ ዘመን ጀምሮ ጎ-ዳይጎ በ1336 በአሺካጋ ታካውጂ ተሸንፏል።የተተካው አሺካጋ ሾጉናቴ የፊውዳል የጦር አበጋዞችን (ዳይሚዮ) መቆጣጠር ተስኖት በ1467 የእርስ በርስ ጦርነት ተጀመረ፣ የመቶ አመት የዘለቀው የሴንጎኩ ዘመን (የተከፈተ)። "ጦርነት ግዛቶች"). በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የፖርቹጋል ነጋዴዎች እና የየየሱሳውያን ሚስዮናውያን ጃፓን ለመጀመሪያ ጊዜ በጃፓን እና በምዕራቡ ዓለም መካከል ቀጥተኛ የንግድ እና የባህል ልውውጥ ጀመሩ። ኦዳ ኖቡናጋ ብዙ ሌሎች ዳይሚዮዎችን ለማሸነፍ የአውሮፓ ቴክኖሎጂን እና የጦር መሳሪያዎችን ተጠቅሟል፤ የስልጣን መጠናከር የጀመረው የአዙቺ–ሞሞያማ ጊዜ ተብሎ ይጠራ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1582 ኖቡናጋ ከሞተ በኋላ ፣ ተተኪው ቶዮቶሚ ሂዴዮሺ በ 1590 ዎቹ መጀመሪያ ላይ ሀገሪቱን አንድ በማድረግ በ 1592 እና 1597 ሁለት ያልተሳካ የኮሪያ ወረራዎችን ጀመረ ። ቶኩጋዋ ኢያሱ የሂዴዮሺ ልጅ ቶዮቶሚ ሂዲዮሪ አስተዳዳሪ ሆኖ አገልግሏል እና ቦታውን የፖለቲካ እና ወታደራዊ ድጋፍ ለማግኘት ተጠቅሞበታል። ግልጽ ጦርነት በፈነዳበት ጊዜ ኢያሱ በሴኪጋሃራ ጦርነት በ1600 ተቀናቃኝ የሆኑትን ጎሳዎችን ድል አደረገ። በ1603 በንጉሠ ነገሥት ጎ ዮዚ ተሾመ ሾጉን ተሾመ እና በኤዶ (በአሁኑ ቶኪዮ) የቶኩጋዋ ሾጉናቴ አቋቋመ። ሾጉናቴው ቡክ ሾሃቶን ጨምሮ እርምጃዎችን አውጥቷል፣ ራሱን ችሎ የሚመራውን ዳይሚዮ ለመቆጣጠር እንደ የሥነ ምግባር ደንብ እና በ1639 የገለልተኛ ሳኮኩ (“የተዘጋ አገር”) ፖሊሲ ለሁለት ተኩል ምዕተ-አመታት የዘለቀው የኢዶ ዘመን (ኤዶ ዘመን) ተብሎ የሚታወቀውን አስጨናቂ የፖለቲካ አንድነት 1603-1868) የዘመናዊው የጃፓን ኢኮኖሚ እድገት የጀመረው በዚህ ጊዜ ውስጥ ሲሆን መንገዶችን እና የውሃ ማጓጓዣ መስመሮችን እንዲሁም የፋይናንስ መሳሪያዎችን እንደ የወደፊት ኮንትራቶች, የባንክ እና የኦሳካ ሩዝ ደላሎች መድን. የምዕራባውያን ሳይንሶች (ራንጋኩ) ጥናት በናጋሳኪ ውስጥ ከደች ግዛት ጋር በመገናኘት ቀጥሏል. የኢዶ ክፍለ ጊዜ ኮኩጋኩ ("ብሔራዊ ጥናቶች") በጃፓኖች የጃፓን ጥናት ፈጠረ ዘመናዊው ዘመን በ 1854 ኮሞዶር ማቲው ሲ ፔሪ እና የዩናይትድ ስቴትስ የባህር ኃይል "ጥቁር መርከቦች" ጃፓን በካናጋዋ ስምምነት ለውጭው ዓለም እንዲከፈት አስገደዱ. ከዚያ በኋላ ከሌሎች ምዕራባውያን አገሮች ጋር የተደረጉ ተመሳሳይ ስምምነቶች ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ቀውሶችን አስከትለዋል. የሹጉን መልቀቂያ የቦሺን ጦርነት እና በንጉሠ ነገሥቱ ሥር (የሜጂ ተሐድሶ) ሥር የተዋሃደ የተማከለ መንግሥት እንዲቋቋም አድርጓል። የምዕራባውያን የፖለቲካ፣ የፍትህ እና ወታደራዊ ተቋማትን በመቀበል፣ ካቢኔው የፕራይቪ ካውንስልን አደራጅቷል፣ የሜጂ ህገ መንግስት አስተዋወቀ እና የኢምፔሪያል አመጋገብን አሰባስቧል። በሜጂ ዘመን የጃፓን ኢምፓየር በእስያ እጅግ የበለፀገች ሀገር ሆና እና በኢንዱስትሪ የበለፀገች የአለም ኃያል ሆና ወታደራዊ ግጭትን በመከተል የተፅዕኖ ግዛቷን አስፋች። በአንደኛው የሲኖ-ጃፓን ጦርነት እና የሩስያ-ጃፓን ጦርነት ጃፓን ታይዋንን፣ ኮሪያን እና የሳክሃሊን ደቡባዊ አጋማሽን ተቆጣጠረች የጃፓን ህዝብ በ1873 ከ35 ሚሊዮን በእጥፍ አድጓል። እ.ኤ.አ. በ1935 ሚሊዮን ወደ ከተማ መስፋፋት ትልቅ ለውጥ አምጥቷል።በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ የታይሾ ዲሞክራሲ በመስፋፋት እና በወታደራዊ ሃይል የተጋረደበት ወቅት ታይቷል። አንደኛው የዓለም ጦርነት ከድል አድራጊዎቹ አጋሮች ጎን የተቀላቀለችው ጃፓን በፓስፊክ ውቅያኖስ እና በቻይና የሚገኙ የጀርመን ንብረቶችን እንድትይዝ አስችሏታል። እ.ኤ.አ. በ1920ዎቹ ወደ ስታቲዝም የፖለቲካ ለውጥ ፣ የ1923 ታላቁን የቶኪዮ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከትሎ ህገ-ወጥነት የታየበት ወቅት፣ የፖለቲካ ተቃውሞን የሚቃወሙ ህጎች መውጣታቸውን እና ተከታታይ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራዎችን ተመልክተዋል። ይህ ሂደት እ.ኤ.አ. በ1930ዎቹ የተፋጠነ ሲሆን ይህም ለሊበራል ዴሞክራሲ ጠላትነት እና በእስያ ውስጥ ለመስፋፋት የሚተጉ በርካታ አክራሪ ብሔርተኛ ቡድኖችን ፈጠረ። በ 1931 ጃፓን ማንቹሪያን ወረረች እና ተቆጣጠረች; ወረራውን ዓለም አቀፍ ውግዘት ተከትሎ ከሁለት ዓመት በኋላ ከሊግ ኦፍ ኔሽን አባልነት ለቀቀ። እ.ኤ.አ. በ 1936 ጃፓን ከናዚ ጀርመን ጋር የፀረ-ኮንተርን ስምምነት ፈረመ ። እ.ኤ.አ. የ 1940 የሶስትዮሽ ስምምነት ከአክሲስ ሀይሎች አንዱ እንዲሆን አድርጎታል።የጃፓን ኢምፓየር ሁለተኛውን የሲኖ-ጃፓን ጦርነት በማባባስ ሌሎች የቻይናን ክፍሎች በ1937 ወረረ። እ.ኤ.አ. በ 1940 ኢምፓየር የፈረንሳይ ኢንዶቺናን ወረረ ፣ ከዚያ በኋላ ዩናይትድ ስቴትስ በጃፓን ላይ የነዳጅ ማዕቀብ ጣለች። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 7-8፣ 1941 የጃፓን ጦር በፐርል ሃርበር እንዲሁም በእንግሊዝ ጦር በማላያ፣ ሲንጋፖር እና ሆንግ ኮንግ እና ሌሎችም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት በፓስፊክ ውቅያኖስ ላይ ድንገተኛ ጥቃቶችን ፈጽሟል። በጦርነቱ ወቅት በጃፓን በተያዘችባቸው አካባቢዎች፣ በአካባቢው ነዋሪዎች ላይ በርካታ ጥቃቶች ተፈጽመዋል፣ ብዙዎቹም ወደ ወሲባዊ ባርነት ተገደዋል። በሚቀጥሉት አራት ዓመታት ውስጥ የተባበሩት መንግስታት ድሎች በሶቪየት ወረራ የማንቹሪያ እና በ 1945 በሂሮሺማ እና ናጋሳኪ የአቶሚክ ቦምብ ፍንዳታ ከተጠናቀቁ በኋላ ጃፓን ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ እጅ ለመስጠት ተስማማች። ጦርነቱ ጃፓን ቅኝ ግዛቶቿን እና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ህይወቶቿን አስከፍሏታል። የተባበሩት መንግስታት (በዩናይትድ ስቴትስ የሚመራው) በሚሊዮን የሚቆጠሩ የጃፓን ሰፋሪዎች ከቀድሞ ቅኝ ግዛቶቻቸው እና ወታደራዊ ካምፖች በመላው እስያ በመመለስ የጃፓን ኢምፓየርን እና በወረራቸዉ ግዛቶች ላይ ያለውን ተጽእኖ በማጥፋት ነበር። አጋሮቹ የጃፓን መሪዎች በጦር ወንጀሎች ክስ ለመመስረት ዓለም አቀፍ የሩቅ ምስራቅ ወታደራዊ ፍርድ ቤትን ጠሩ። እ.ኤ.አ. በ 1947 ጃፓን የሊበራል ዲሞክራሲያዊ አሠራሮችን የሚያጎላ አዲስ ሕገ መንግሥት አፀደቀች። በ1952 የተባበሩት መንግስታት የሳን ፍራንሲስኮ ስምምነት አብቅቷል እና ጃፓን በ1956 የተባበሩት መንግስታት አባል እንድትሆን ተፈቀደላት። ከፍተኛ እድገት ያስመዘገበችበት ወቅት ጃፓን በዓለም ሁለተኛዋ ትልቁ ኢኮኖሚ እንድትሆን አድርጓታል። ይህ በ1990ዎቹ አጋማሽ ላይ የንብረት ዋጋ አረፋ ብቅ ካለ በኋላ፣ “የጠፋው አስርት ዓመት” ላይ አብቅቷል። እ.ኤ.አ. መጋቢት 11 ቀን 2011 ጃፓን በታሪኳ ከታዩት የመሬት መንቀጥቀጦች አንዱ የሆነውን የፉኩሺማ ዳይቺ የኒውክሌር አደጋ አስከትሏል። እ.ኤ.አ. ግንቦት 1 ቀን 2019 አፄ አኪሂቶ ከስልጣን ከተወገዱ በኋላ ልጁ ናሩሂቶ ንጉሠ ነገሥት ሆነ ፣ የሪዋ ዘመን ጀምሮ የመሬት አቀማመጥ ጃፓን 6,852 ደሴቶችን ያቀፈች ሲሆን በእስያ ፓሲፊክ የባህር ዳርቻ ላይ ይገኛሉ። ከ3,000 ኪሎ ሜትር በላይ (1,900 ማይል) በሰሜን ምስራቅ - ደቡብ ምዕራብ ከኦክሆትስክ ባህር እስከ ምስራቅ ቻይና ባህር ይዘልቃል። ከሰሜን እስከ ደቡብ ያሉት አምስት ዋና ዋና ደሴቶች ሆካይዶ፣ ሆንሹ፣ ሺኮኩ፣ ኪዩሹ እና ኦኪናዋ ናቸው። ኦኪናዋን የሚያካትቱት የሪዩኩ ደሴቶች ከኪዩሹ በስተደቡብ የሚገኙ ሰንሰለት ናቸው። የናንፖ ደሴቶች ከጃፓን ዋና ደሴቶች በስተደቡብ እና በምስራቅ ይገኛሉ። አንድ ላይ ሆነው ብዙውን ጊዜ የጃፓን ደሴቶች በመባል ይታወቃሉ. ከ 2019 ጀምሮ የጃፓን ግዛት 377,975.24 ኪ.ሜ. (145,937.06 ካሬ ማይል) ነው። ጃፓን በ29,751 ኪሜ (18,486 ማይል) ላይ በዓለም ላይ ስድስተኛው ረጅሙ የባህር ዳርቻ አላት። ራቅ ካሉ ደሴቶችዋ የተነሳ ጃፓን 4,470,000 ኪሜ2 (1,730,000 ስኩዌር ማይል) የሚሸፍን ከዓለም ስምንተኛ ትልቅ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን አላት። የጃፓን ደሴቶች 66.4% ደኖች ፣ 12.8% ግብርና እና 4.8% የመኖሪያ ናቸው። በዋነኛነት ወጣ ገባ እና ተራራማ መሬት ለመኖሪያ የተገደበ ነው። ስለዚህ ለመኖሪያ ምቹ የሆኑ ዞኖች፣ በተለይም በባሕር ዳርቻዎች፣ በጣም ከፍተኛ የሕዝብ ብዛት አላቸው፡ ጃፓን በሕዝብ ብዛት 40ኛዋ ነች። ሆንሹ እ.ኤ.አ. ከ2010 ጀምሮ በ450 ሰዎች/2 (1,200/ስኩዌር ማይል) ከፍተኛውን የህዝብ ጥግግት ያላት ሲሆን ሆካይዶ ከ2016 ጀምሮ ዝቅተኛው የ64.5 ሰዎች/2 ነው። መሬት (ኡሜትቴቺ). የቢዋ ሀይቅ ጥንታዊ ሀይቅ እና የሀገሪቱ ትልቁ የንፁህ ውሃ ሀይቅ ነው። ጃፓን በፓሲፊክ የእሳት አደጋ ቀለበት አጠገብ ስላለች ለመሬት መንቀጥቀጥ፣ ሱናሚ እና የእሳተ ገሞራ ፍንዳታ በጣም የተጋለጠች ነች። በ2016 የአለም ስጋት መረጃ ጠቋሚ ሲመዘን 17ኛው ከፍተኛ የተፈጥሮ አደጋ ስጋት አላት። ጃፓን 111 ንቁ እሳተ ገሞራዎች አሏት። አውዳሚ የመሬት መንቀጥቀጦች, ብዙውን ጊዜ ሱናሚ ያስከትላሉ, በእያንዳንዱ ክፍለ ዘመን ብዙ ጊዜ ይከሰታሉ; እ.ኤ.አ. በ 1923 የቶኪዮ የመሬት መንቀጥቀጥ ከ 140,000 በላይ ሰዎችን ገድሏል ። የቅርብ ጊዜ ዋና ዋና መንቀጥቀጦች እ.ኤ.አ. የ1995 ታላቁ የሃንሺን የመሬት መንቀጥቀጥ እና የ2011 የቶሆኩ የመሬት መንቀጥቀጥ ትልቅ ሱናሚ የቀሰቀሰ ነው። የአየር ንብረት የጃፓን የአየር ንብረት በአብዛኛው ሞቃታማ ነው ነገር ግን ከሰሜን ወደ ደቡብ በጣም ይለያያል. ሰሜናዊው ጫፍ ሆካይዶ እርጥበታማ አህጉራዊ የአየር ንብረት አለው ረጅም፣ ቀዝቃዛ ክረምት እና በጣም ሞቃታማ እና ቀዝቃዛ የበጋ። የዝናብ መጠን ከባድ አይደለም, ነገር ግን ደሴቶቹ ብዙውን ጊዜ በክረምት ውስጥ ጥልቅ የበረዶ ዳርቻዎች ይገነባሉ. በሆንሹ ምዕራባዊ የባህር ዳርቻ ላይ ባለው የጃፓን ባህር ውስጥ ፣ የሰሜን ምዕራብ የክረምት ነፋሶች በክረምት ወቅት ከባድ በረዶ ያመጣሉ ። በበጋ ወቅት ክልሉ አንዳንድ ጊዜ በጠላት ምክንያት ከፍተኛ ሙቀት ያጋጥመዋል. የመካከለኛው ሃይላንድ ዓይነተኛ የውስጥ እርጥበታማ አህጉራዊ የአየር ንብረት አለው፣ በበጋ እና በክረምት መካከል ትልቅ የሙቀት ልዩነት አለው። የቹጎኩ እና የሺኮኩ ክልሎች ተራሮች የሴቶ ኢንላንድ ባህርን ከወቅታዊ ንፋስ ይከላከላሉ፣ ይህም አመቱን ሙሉ ቀላል የአየር ሁኔታን ያመጣል። የፓስፊክ የባህር ዳርቻ በደቡብ ምስራቅ ወቅታዊ ንፋስ ምክንያት መለስተኛ ክረምት የሚያጋጥመው እርጥበት አዘል ሞቃታማ የአየር ጠባይ አለው። የሪዩኪዩ እና የናንፖ ደሴቶች ሞቃታማ የአየር ጠባይ ያላቸው፣ ሞቃታማ ክረምት እና ሞቃታማ በጋ አላቸው። በተለይም በዝናብ ወቅት የዝናብ መጠን በጣም ከባድ ነው። ዋናው የዝናብ ወቅት በኦኪናዋ በግንቦት መጀመሪያ ላይ ይጀምራል, እና የዝናብ ፊት ቀስ በቀስ ወደ ሰሜን ይንቀሳቀሳል. በበጋ መጨረሻ እና በመጸው መጀመሪያ ላይ, አውሎ ነፋሶች ብዙውን ጊዜ ከባድ ዝናብ ያመጣሉ. የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስቴር እንደገለጸው የዝናብ መጠን መጨመር እና የአየር ሙቀት መጨመር በግብርና ኢንዱስትሪ እና በሌሎች አካባቢዎች ላይ ችግር ፈጥሯል. በጃፓን እስካሁን የተለካው ከፍተኛው የሙቀት መጠን 41.1°) በጁላይ 23፣ 2018 ተመዝግቧል እና በነሐሴ 17፣ 2020 ተደግሟል። ብዝሃ ህይወት ጃፓን የደሴቶቹን የአየር ንብረት እና ጂኦግራፊ የሚያንፀባርቁ ዘጠኝ የደን አከባቢዎች አሏት። በሪዩኪዩ እና ቦኒን ደሴቶች ውስጥ ከሚገኙት ከንዑስትሮፒካል እርጥበታማ ሰፊ ቅጠል ደኖች እስከ መካከለኛው ሰፊ ቅጠል እና ድብልቅ ደኖች በዋና ደሴቶች መለስተኛ የአየር ጠባይ ክልሎች እስከ ሰሜናዊ ደሴቶች ቅዝቃዜና የክረምት ክፍሎች ድረስ መካከለኛ ሾጣጣ ደኖች ይገኛሉ። ጃፓን ከ90,000 በላይ የዱር አራዊት ዝርያዎች እንዳሏት እ.ኤ.አ. በ2019 ቡናማ ድብ፣ የጃፓን ማካክ፣ የጃፓን ራኩን ውሻ፣ ትንሹ የጃፓን የመስክ አይጥ እና የጃፓን ግዙፉ ሳላማንደርን ጨምሮ። ጠቃሚ የሆኑ የእፅዋት እና የእንስሳት አካባቢዎችን እንዲሁም 52 ራምሳር ረግረጋማ ቦታዎችን ለመጠበቅ ትልቅ የብሔራዊ ፓርኮች መረብ ተቋቁሟል። አራት ቅርሶች በዩኔስኮ የዓለም ቅርስ መዝገብ ውስጥ ገብተው አስደናቂ የተፈጥሮ እሴታቸው ተመዝግቧል ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት በነበረበት ወቅት የአካባቢ ጥበቃ ፖሊሲዎች በመንግስት እና በኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽኖች ዝቅተኛ ነበሩ; በውጤቱም, በ 1950 ዎቹ እና 1960 ዎቹ ውስጥ የአካባቢ ብክለት በስፋት ተስፋፍቷል. እየጨመረ ለሚሄደው ስጋት ምላሽ በመስጠት፣ በ1970 መንግሥት የአካባቢ ጥበቃ ሕጎችን አስተዋወቀ። በ1973 የተከሰተው የነዳጅ ቀውስ ጃፓን ባላት የተፈጥሮ ሀብት እጥረት ምክንያት የኃይል አጠቃቀምን አበረታቷል። ጃፓን አንድ ሀገር ለአካባቢ ጥበቃ ዘላቂነት ያለውን ቁርጠኝነት በሚለካው በ2018 የአካባቢ አፈፃፀም መረጃ ጠቋሚ 20ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ጃፓን በአለም አምስተኛዋ የካርቦን ዳይኦክሳይድ ልቀት ነች። የ1997 የኪዮቶ ፕሮቶኮል አዘጋጅ እና ፈራሚ ጃፓን የካርቦን ዳይኦክሳይድ ልቀትን የመቀነስ እና የአየር ንብረት ለውጥን ለመግታት ሌሎች እርምጃዎችን ለመውሰድ የስምምነት ግዴታ አለባት። እ.ኤ.አ. በ 2020 የጃፓን መንግስት በ 2050 የካርቦን-ገለልተኛነት ኢላማ መሆኑን አስታውቋል ። የአካባቢ ጉዳዮች የከተማ አየር ብክለትን ( ፣ የታገዱ ጥቃቅን እና መርዛማ ንጥረነገሮች) ፣ የቆሻሻ አያያዝ ፣ የውሃ መውጣቱን ፣ የተፈጥሮ ጥበቃን ፣ የአየር ንብረት ለውጥን ፣ የኬሚካል አስተዳደርን እና ዓለም አቀፍ ኮርፖሬሽንን ያጠቃልላል ። - ለጥበቃ ሥራ። ጃፓን የንጉሠ ነገሥቱ ሥልጣን በሥነ ሥርዓት ሚና የተገደበበት አሃዳዊ መንግሥት እና ሕገ መንግሥታዊ ንግሥና ነው። በምትኩ የአስፈፃሚ ስልጣኑ በጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር እና ሉዓላዊነታቸው የጃፓን ህዝብ በሆነው ካቢኔያቸው ነው። ናሩሂቶ የጃፓን ንጉሠ ነገሥት ነው፣ አባቱን አኪሂቶን በ2019 የ ዙፋን ሲይዝ ተተኩ።የጃፓን የሕግ አውጭ አካል ብሔራዊ አመጋገብ፣ የሁለት ምክር ቤት ፓርላማ ነው። በየአራት ዓመቱ በሕዝብ ድምፅ የሚመረጥ ወይም ሲፈርስ 465 ወንበሮች ያሉት የታችኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና 245 መቀመጫዎች ያሉት ከፍተኛ የምክር ቤት አባላት ያሉት ሲሆን በሕዝብ የተመረጡ አባላቱ ለስድስት ዓመታት ያገለግላሉ። ከ 18 ዓመት በላይ ለሆኑ አዋቂዎች ሁሉን አቀፍ ምርጫ አለ, ለሁሉም የተመረጡ ቢሮዎች በሚስጥር ድምጽ መስጠት. ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመንግስት ርዕሰ መስተዳድር ሆነው የመሾም እና የማሰናበት ስልጣን ያለው ሲሆን ከአመጋገብ አባላት መካከል ከተሰየመ በኋላ በንጉሠ ነገሥቱ ይሾማል። ፉሚዮ ኪሺዳ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር; እ.ኤ.አ. በ 2021 የሊበራል ዴሞክራቲክ ፓርቲ አመራር ምርጫን በማሸነፍ ሥራውን ጀመሩ ። በታሪክ በቻይና ህግ ተጽእኖ ስር የነበረው የጃፓን የህግ ስርዓት በኤዶ ዘመን ራሱን ችሎ እንደ ኩጂካታ ኦሳዳሜጋኪ ባሉ ፅሁፎች አደገ። ከ 19 ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ጀምሮ የፍትህ ስርዓቱ በአውሮፓ የሲቪል ህግ ላይ በተለይም በጀርመን ላይ የተመሰረተ ነው. እ.ኤ.አ. በ 1896 ጃፓን በጀርመን ቡርገርሊች ጌሴትዝቡች ላይ የተመሠረተ የሲቪል ኮድ አቋቁማለች ፣ እሱም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ማሻሻያዎችን አድርጓል ። እ.ኤ.አ. በሕግ የተደነገገው ሕግ የሚመነጨው ከሕግ አውጪው ነው፣ ሕገ መንግሥቱም ንጉሠ ነገሥቱ ሕግን የመቃወም ሥልጣን ሳይሰጡ በአመጋገብ የወጡትን ሕግ እንዲያውጁ ይደነግጋል። የጃፓን ሕግ ዋና አካል ስድስት ኮዶች ይባላል። የጃፓን የፍርድ ቤት ሥርዓት በአራት መሠረታዊ ደረጃዎች የተከፈለ ነው፡ ጠቅላይ ፍርድ ቤት እና ሦስት የሥር ፍርድ ቤቶች የአስተዳደር ክፍሎች የውጭ ግንኙነት እ.ኤ.አ. ከ1956 ጀምሮ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አባል ሀገር የሆነችው ጃፓን የፀጥታው ምክር ቤት ማሻሻያ ከሚፈልጉት 4 ሀገራት አንዷ ነች። ጃፓን የ 7፣ እና "" አባል ስትሆን በምስራቅ እስያ የመሪዎች ጉባኤ ተሳታፊ ነች። እ.ኤ.አ. በ2014 9.2 ቢሊዮን ዶላር በመለገስ ከአለም አምስተኛዋ ትልቅ ለጋሽ ናት። ጃፓን ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የጠበቀ ኢኮኖሚያዊ እና ወታደራዊ ግንኙነት ያላት ሲሆን ከሱ ጋር የጸጥታ አጋርነትን ትጠብቃለች። ዩናይትድ ስቴትስ ለጃፓን የወጪ ንግድ ዋና ገበያ እና የጃፓን የውጭ ምርቶች ዋና ምንጭ ናት ፣ እናም ሀገሪቱን ለመከላከል ቁርጠኛ ነች ፣ በጃፓን ወታደራዊ ሰፈሮች ። ጃፓን የኳድሪተራል ሴኪዩሪቲ ውይይት (በተለምዶ “ኳድ”) አባል ነች፣ እ.ኤ.አ. በ2017 የተሻሻለው የባለብዙ ወገን የደህንነት ትብብር የቻይናን ተፅእኖ በህንድ-ፓሲፊክ ክልል ውስጥ ለመገደብ ከአሜሪካ ፣አውስትራሊያ እና ህንድ ጋር በመሆን ነባሩን የሚያንፀባርቅ ነው። ግንኙነቶች እና የትብብር ቅጦች. ጃፓን ከደቡብ ኮሪያ ጋር የነበራት ግንኙነት በታሪክ የሻከረ ነበር ምክንያቱም ጃፓን በጃፓን ቅኝ ግዛት ወቅት በኮሪያውያን ላይ ባደረገችው አያያዝ በተለይም በሴቶች ምቾት ጉዳይ። እ.ኤ.አ. በ2015 ጃፓን ከደቡብ ኮሪያ ጋር ያለውን የምቾት የሴቶች አለመግባባት ለመፍታት መደበኛ ይቅርታ በመጠየቅ እና በህይወት ላሉ አጽናኝ ሴቶች ገንዘብ በመክፈል ተስማምታለች። ከ2019 ጀምሮ ጃፓን የኮሪያ ሙዚቃ ()፣ ቴሌቪዥን (ኬ-ድራማስ) እና ሌሎች የባህል ምርቶች ዋና አስመጪ ናት። ጃፓን ከጎረቤቶቿ ጋር በተለያዩ የግዛት ውዝግብ ውስጥ ትገኛለች። ጃፓን እ.ኤ.አ. በ 1945 በሶቪየት ዩኒየን የተያዙትን የደቡባዊ ኩሪል ደሴቶችን ሩሲያ ለመቆጣጠር ትወዳደራለች ። ደቡብ ኮሪያ የሊያንኮርት ሮክስን መቆጣጠሩ በጃፓን እንደተነገረው ተቀባይነት አላገኘም ። ጃፓን በሴንካኩ ደሴቶች እና በኦኪኖቶሪሺማ ሁኔታ ላይ ከቻይና እና ታይዋን ጋር ያለውን ግንኙነት አሻከረ። እ.ኤ.አ. በ 2022 ጃፓን ከታይላንድ እና ከታላቋ ብሪታንያ እና ሰሜን አየርላንድ ጋር ለመከላከያ ስምምነቶች ተስማምታለች። ጃፓን በአለም አቀፍ የሰላም መረጃ ጠቋሚ 2020 ሁለተኛዋ ከፍተኛ ደረጃ ያለው የእስያ ሀገር ነች።ጃፓን በዓለም ላይ ካሉት ከማንኛውም ሀገር ወታደራዊ በጀቶች አንዷን ትይዛለች። የሀገሪቱ ጦር (የጃፓን የራስ መከላከያ ሃይሎች) በጃፓን ህገ መንግስት አንቀፅ 9 የተገደበ ሲሆን ይህም ጃፓን በአለም አቀፍ አለመግባባቶች ጦርነት የማወጅ ወይም ወታደራዊ ሃይል የመጠቀም መብቷን ይጥላል። ወታደሩ የሚተዳደረው በመከላከያ ሚኒስቴር ሲሆን በዋናነት የጃፓን ምድር መከላከያ ሃይል፣ የጃፓን የባህር ሃይል ራስን የመከላከል ሃይል እና የጃፓን አየር መከላከያ ሃይልን ያቀፈ ነው። ወታደሮቹን ወደ ኢራቅ እና አፍጋኒስታን ማሰማራቱ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የጃፓን ጦር ወደ ባህር ማዶ ሲጠቀም የመጀመሪያው ነው። የጃፓን መንግስት በፀጥታ ፖሊሲው ላይ የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት መመስረትን፣ የብሄራዊ ደህንነት ስትራቴጂን ማፅደቅ እና የብሄራዊ መከላከያ መርሃ ግብር መመሪያዎችን ጨምሮ ለውጦችን ሲያደርግ ቆይቷል። በግንቦት 2014 ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ ጃፓን ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቂያ በኋላ ያቆየችውን ስሜታዊነት ለመተው እና ለክልላዊ ደህንነት የበለጠ ሀላፊነት ለመውሰድ ትፈልጋለች ብለዋል ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይም ከሰሜን ኮሪያ እና ከቻይና ጋር ያለው ውጥረት በጄኤስዲኤፍ ሁኔታ እና ከጃፓን ማህበረሰብ ጋር ያለውን ግንኙነት በተመለከተ ክርክሩን ቀጥሏል። የሀገር ውስጥ ህግ አስከባሪ በጃፓን ውስጥ የአገር ውስጥ ደህንነት በዋናነት በፕሬፌክተራል ፖሊስ መምሪያዎች በብሔራዊ ፖሊስ ኤጀንሲ ቁጥጥር ስር ይሰጣል። ለፕሬፌክራል ፖሊስ መምሪያዎች ማዕከላዊ አስተባባሪ አካል እንደመሆኑ የብሔራዊ ፖሊስ ኤጀንሲ በብሔራዊ የህዝብ ደህንነት ኮሚሽን ነው የሚተዳደረው። የልዩ ጥቃት ቡድኑ ከግዛት-ደረጃ ፀረ-ሽጉጥ ጓዶች እና ከኤንቢሲ የሽብር ቡድኖች ጋር የሚተባበሩ ብሄራዊ ደረጃ የፀረ-ሽብርተኝነት ታክቲክ ክፍሎችን ያካትታል። የጃፓን የባህር ጠረፍ ጠባቂዎች በጃፓን ዙሪያ ያሉ የግዛት ውሀዎችን ይጠብቃሉ እና በኮንትሮባንድ ፣ በባህር ውስጥ የአካባቢ ወንጀሎች ፣ አደን ፣ የባህር ላይ ወንበዴዎች ፣ የስለላ መርከቦች ፣ ያልተፈቀደ የውጭ አሳ ማጥመጃ መርከቦች እና ህገ-ወጥ ስደት ላይ ክትትል እና ቁጥጥር እርምጃዎችን ይጠቀማል። የጦር መሳሪያ እና ሰይፍ ይዞታ ቁጥጥር ህግ የሲቪል ሽጉጥ፣ ጎራዴ እና ሌሎች የጦር መሳሪያዎች ባለቤትነትን በጥብቅ ይቆጣጠራል። እንደ የተባበሩት መንግስታት የአደንዛዥ ዕፅ እና የወንጀል ፅህፈት ቤት እ.ኤ.አ. በ 2018 ስታቲስቲክስን ሪፖርት ካደረጉት የተባበሩት መንግስታት አባል ሀገራት መካከል እንደ ግድያ ፣ ጠለፋ ፣ ወሲባዊ ጥቃት እና ዘረፋ ያሉ የጥቃት ወንጀሎች በጃፓን በጣም ዝቅተኛ ናቸው። ጃፓን በአለም አቀፍ ደረጃ በሶስተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች, ከአሜሪካ እና ከቻይና በመቀጠል, በስም , እና በአለም አራተኛ ትልቅ ብሄራዊ ኢኮኖሚ ከዩናይትድ ስቴትስ, ቻይና እና ህንድ በመግዛት አቅምን በመግዛት . እኩልነት እንደ 2019. ከ 2019 ጀምሮ የጃፓን የሠራተኛ ኃይል 67 ሚሊዮን ሠራተኞችን ያቀፈ ነበር። ጃፓን 2.4 በመቶ አካባቢ ዝቅተኛ የስራ አጥ ቁጥር አላት። እ.ኤ.አ. በ2017 16 ከመቶ የሚሆነው ህዝብ ከድህነት ወለል በታች ነበር።ጃፓን ዛሬ ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት () ከፍተኛው የህዝብ እዳ ጥምርታ ያላት ሲሆን እ.ኤ.አ. በ2017 ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት አንፃር ብሄራዊ ዕዳ 236 በመቶ ደርሷል። የጃፓን የን ከአለም ሶስተኛው ነው። - ትልቁ የመጠባበቂያ ገንዘብ (ከአሜሪካ ዶላር እና ከዩሮ በኋላ)። የጃፓን የወጪ ንግድ በ2018 ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት 18.5% ደርሷል። እ.ኤ.አ. በ2019 የጃፓን ዋና የወጪ ገበያዎች ዩናይትድ ስቴትስ (19.8 በመቶ) እና ቻይና (19.1 በመቶ) ነበሩ። ዋና ወደ ውጭ የሚላከው የሞተር ተሽከርካሪዎች፣ የብረትና የብረት ውጤቶች፣ ሴሚኮንዳክተሮች እና የመኪና መለዋወጫዎች ናቸው። እ.ኤ.አ. በ2019 የጃፓን ዋና የማስመጫ ገበያዎች ቻይና (23.5 በመቶ)፣ ዩናይትድ ስቴትስ (11 በመቶ) እና አውስትራሊያ (6.3 በመቶ) ነበሩ። የጃፓን ዋና ምርቶች ማሽነሪዎች እና መሳሪያዎች፣ የቅሪተ አካል ነዳጆች፣ የምግብ እቃዎች፣ ኬሚካሎች እና ለኢንዱስትሪዎቿ የሚውሉ ጥሬ እቃዎች ናቸው። የጃፓን የካፒታሊዝም ልዩነት ብዙ የተለያዩ ገፅታዎች አሉት፡ የ ኢንተርፕራይዞች ተፅእኖ ፈጣሪ ናቸው፣ እና የህይወት ዘመን ስራ እና ከፍተኛ ደረጃ ላይ የተመሰረተ የስራ እድገት በጃፓን የስራ አካባቢ የተለመደ ነው። ጃፓን ትልቅ የትብብር ዘርፍ ያላት ሲሆን በዓለም ላይ ካሉት አስር ትላልቅ የህብረት ስራ ማህበራት ሦስቱ ያሉት ሲሆን ይህም ትልቁ የሸማቾች ህብረት ስራ ማህበር እና በአለም ላይ ትልቁ የግብርና ህብረት ስራ ማህበርን ጨምሮ እ.ኤ.አ. ለ2015–2016 በአለምአቀፍ ተወዳዳሪነት ሪፖርት ውስጥ ስድስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል ግብርና እና አሳ እ.ኤ.አ. በ2018 የጃፓን የግብርና ዘርፍ ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ውስጥ 1.2 በመቶውን ይይዛል።[የጃፓን መሬት 11.5% ብቻ ለእርሻ ተስማሚ ነው። በዚህ የእርሻ መሬት እጦት ምክንያት የእርከን ስርዓት በአነስተኛ ቦታዎች ላይ ለማርባት ያገለግላል. ይህ በዩኒት አካባቢ ከአለም ከፍተኛ የሰብል ምርት ደረጃ አንዱን ያስገኛል፣ እ.ኤ.አ. በ2018 የግብርና ራስን የመቻል መጠን 50% ገደማ ነው። የጃፓን አነስተኛ የግብርና ዘርፍ ከፍተኛ ድጎማ እና ጥበቃ የሚደረግለት ነው። አርሶ አደሮች ተተኪ ለማግኘት አስቸጋሪ በሆነበት ወቅት እያረጁ በመሆናቸው በግብርና ላይ ስጋት እየጨመረ መጥቷል። ጃፓን በ2016 ከተያዙ እና 3,167,610 ሜትሪክ ቶን አሳ በመያዝ ከአለም ሰባተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች፤ ይህም ካለፉት አስር አመታት አማካይ ዓመታዊ አማካይ 4,000,000 ቶን ቀንስ ነበር። ጃፓን በዓለም ላይ ካሉት ትላልቅ የዓሣ ማጥመጃ መርከቦች አንዷን ትይዛለች እና 15% የሚጠጋውን የዓለም አቀፉ ተሳፋሪዎችን ይሸፍናል ይህም የጃፓን ማጥመድ እንደ ቱና ያሉ የዓሣ ክምችቶችን እያሟጠጠ ነው የሚል ትችት አስከትሏል። ጃፓን የንግድ አሳ ነባሪዎችን በመደገፍ ውዝግብ አስነስቷል። ጃፓን ትልቅ የኢንዱስትሪ አቅም ያላት ሲሆን ለአንዳንድ "ትልቁ እና በቴክኖሎጂ የላቁ የሞተር ተሽከርካሪዎች፣ የማሽን መሳሪያዎች፣ ብረት እና ብረት ያልሆኑ ብረቶች፣ መርከቦች፣ ኬሚካል ንጥረ ነገሮች፣ ጨርቃ ጨርቅ እና የተሻሻሉ ምግቦች አምራቾች መኖሪያ ነች" የጃፓን የኢንዱስትሪ ዘርፍ በግምት ይይዛል። ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ውስጥ 27.5% የሀገሪቱ የማኑፋክቸሪንግ ምርት እ.ኤ.አ. በ2019 ከአለም ሶስተኛው ከፍተኛ ነው። ጃፓን እ.ኤ.አ. በ 2017 በዓለም ላይ በሦስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኝ አውቶሞቢሎችን በማምረት ላይ ትገኛለች እና የዓለማችን ትልቁ የመኪና ኩባንያ ቶዮታ መኖሪያ ነች። የጃፓን የመርከብ ግንባታ ኢንዱስትሪ ከደቡብ ኮሪያ እና ከቻይና ውድድር ያጋጥመዋል; እ.ኤ.አ. በ 2020 የመንግስት ተነሳሽነት ይህንን ዘርፍ ወደ ውጭ የሚላኩ ምርቶችን ለማሳደግ ግብ አድርጎ ለይቷል። አገልግሎቶች እና ቱሪዝም የጃፓን የአገልግሎት ዘርፍ እ.ኤ.አ. በ 2019 ከጠቅላላው የኢኮኖሚ ውጤት 70 በመቶውን ይይዛል ። ባንክ ፣ ችርቻሮ ፣ ትራንስፖርት እና ቴሌኮሙኒኬሽን ሁሉም ዋና ዋና ኢንዱስትሪዎች ናቸው ፣ እንደ ቶዮታ ፣ ሚትሱቢሺ ፣ - ፣ ፣ ፣ እና ካሉ ኩባንያዎች ጋር በዓለም ላይ ካሉት ታላላቅ መካከል ተዘርዝሯል። ጃፓን በ2019 31.9 ሚሊዮን አለም አቀፍ ቱሪስቶችን ስቧል።ለገቢ ቱሪዝም ጃፓን በ2019 ከአለም 11ኛ ሆናለች።የ2017ቱ የጉዞ እና ቱሪዝም ተወዳዳሪነት ሪፖርት ጃፓንን ከ141 ሀገራት 4ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧታል፣ይህም በእስያ ከፍተኛው ነበር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ጃፓን በሳይንሳዊ ምርምር በተለይም በተፈጥሮ ሳይንስ እና ምህንድስና ግንባር ቀደም ሀገር ነች። ሀገሪቱ በ2020 ብሉምበርግ ኢኖቬሽን ኢንዴክስ 12ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች እና በ2021 በአለምአቀፍ ኢኖቬሽን ኢንዴክስ 13ኛ ሆና በ2019 ከ 15ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።ከአጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት አንፃር የጃፓን የምርምር እና ልማት በጀት ከአለም ሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። ከ867,000 ተመራማሪዎች ጋር እ.ኤ.አ. በ2017 የ19 ትሪሊዮን የን የምርምር እና ልማት በጀትን በመጋራት ሀገሪቱ በፊዚክስ፣ በኬሚስትሪ ወይም በህክምና፣ እና በሶስት የፊልድ ሜዳሊያ ተሸላሚዎችን ሀያ ሁለት የኖቤል ተሸላሚዎችን አፍርታለች። ጃፓን በሮቦቲክስ ምርት እና አጠቃቀም ከአለም ቀዳሚ ስትሆን ከአለም የ2017 አጠቃላይ 55% ያቀረበች ናት። ጃፓን በነፍስ ወከፍ በሳይንስና በቴክኖሎጂ የተመራማሪዎች ቁጥር ከ1000 14 ያህሉ በአለም ሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። እንደ ደቡብ ኮሪያ እና ቻይና ባሉ ሀገራት ፉክክር ሲነሳ የጃፓን የሸማቾች ኤሌክትሮኒክስ ኢንዱስትሪ በአንድ ወቅት በዓለም ላይ ጠንካራው ተብሎ ይገመታል ። ይሁን እንጂ በጃፓን ውስጥ የቪዲዮ ጨዋታዎች ዋነኛ ኢንዱስትሪዎች ናቸው. እ.ኤ.አ. በ 2014 የጃፓን የሸማቾች ቪዲዮ ጌም ገበያ 9.6 ቢሊዮን ዶላር አስመዝግቧል ፣ በሞባይል ጌም 5.8 ቢሊዮን ዶላር ተገኝቷል ። እ.ኤ.አ. በ2015 ጃፓን ከቻይና፣ ዩናይትድ ስቴትስ እና ደቡብ ኮሪያ ብቻ በመቀጠል አራተኛዋ ትልቁ የፒሲ ጨዋታ ገበያ ሆናለች። የጃፓን ኤሮስፔስ ፍለጋ ኤጀንሲ የጃፓን ብሔራዊ የጠፈር ኤጀንሲ ነው; የጠፈር፣ የፕላኔቶች እና የአቪዬሽን ጥናቶችን ያካሂዳል እንዲሁም የሮኬቶችን እና ሳተላይቶችን እድገት ይመራል። በአለም አቀፉ የጠፈር ጣቢያ ተሳታፊ ነው፡ የጃፓን የሙከራ ሞጁል (ኪቦ) በስፔስ ሹትል ስብሰባ በረራዎች ወቅት ወደ ጣቢያው ተጨምሯል እ.ኤ.አ. አሰሳ የጨረቃ መሰረት መገንባት እና በ2030 የጠፈር ተመራማሪዎችን ማረፍን ያጠቃልላል። በ2007፣ የጨረቃ አሳሽ (ሴሌኖሎጂካል እና ኢንጂነሪንግ ኤክስፕሎረር) ከታንጋሺማ የጠፈር ማዕከል አስጀመረ። ከአፖሎ ፕሮግራም በኋላ ትልቁ የጨረቃ ተልዕኮ ዓላማው ስለ ጨረቃ አመጣጥ እና ዝግመተ ለውጥ መረጃ መሰብሰብ ነበር። አሳሹ በጥቅምት 4 ቀን 2007 የጨረቃ ምህዋር ውስጥ ገባ እና ሆን ብሎ ሰኔ 11 ቀን 2009 ጨረቃ ላይ ተከሰከሰ። መሠረተ ልማት ጃፓን በትራንስፖርት መሠረተ ልማት ላይ ብዙ ኢንቨስት አድርጋለች። አገሪቱ በግምት 1,200,000 ኪሎ ሜትር (750,000 ማይል) መንገድ ከ1,000,000 ኪሎ ሜትር (620,000 ማይል) የከተማ፣ የከተማ እና የመንደር መንገዶች፣ 130,000 ኪሎ ሜትር (81,000 ማይል) የፕሪፌክተራል መንገዶች እና አጠቃላይ ብሄራዊ አውራ ጎዳናዎች፣ 54,73401 ኪሎሜትር እ.ኤ.አ. ከ2017 ጀምሮ 7641 ኪሎ ሜትር (4748 ማይል) ብሔራዊ የፍጥነት መንገዶች። እ.ኤ.አ. በ 1987 ወደ ፕራይቬታይዜሽን ከተዛወረ ወዲህ በደርዘን የሚቆጠሩ የጃፓን የባቡር ኩባንያዎች በክልል እና በአካባቢው የመንገደኞች የትራንስፖርት ገበያዎች ይወዳደራሉ ። ዋና ዋና ኩባንያዎች ሰባት የጄአር ኢንተርፕራይዞችን፣ ኪንቴሱ፣ ሴይቡ ባቡር እና ኬዮ ኮርፖሬሽን ያካትታሉ። ዋና ዋና ከተሞችን የሚያገናኙት ባለከፍተኛ ፍጥነት ሺንካንሰን (ጥይት ባቡሮች) በደህንነታቸው እና በሰዓታቸው ይታወቃሉ። እ.ኤ.አ. በ 2013 በጃፓን ውስጥ 175 አውሮፕላን ማረፊያዎች አሉ ። ትልቁ የሀገር ውስጥ አውሮፕላን ማረፊያ ፣ በቶኪዮ ሃኔዳ አውሮፕላን ማረፊያ ፣ በ 2019 የእስያ ሁለተኛው በጣም የተጨናነቀ አውሮፕላን ማረፊያ ነበር ። የኪሂን እና የሃንሺን ሱፐርፖርት ማዕከሎች በ 7.98 እና 5.22 ሚሊዮን በቅደም ተከተል በዓለም ላይ ካሉት ትልቁ አውሮፕላን ማረፊያዎች ናቸው ። ከ 2017 ጀምሮ እ.ኤ.አ. ከ 2019 ጀምሮ በጃፓን 37.1% የኃይል ምንጭ ከፔትሮሊየም ፣ 25.1% ከድንጋይ ከሰል ፣ 22.4% ከተፈጥሮ ጋዝ ፣ 3.5% ከውሃ ኃይል እና 2.8% ከኒውክሌር ኃይል ፣ ከሌሎች ምንጮች ጋር። እ.ኤ.አ. በ2010 የኑክሌር ኃይል ከ11.2 በመቶ ቀንሷል። በግንቦት 2012 ሁሉም የሀገሪቱ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫዎች ከመስመር ውጭ ተወስደዋል ምክንያቱም በመጋቢት 2011 የፉኩሺማ ዳይቺ የኒውክሌር አደጋ ተከትሎ በቀጠለው ህዝባዊ ተቃውሞ፣ ምንም እንኳን የመንግስት ባለስልጣናት የህዝብን አስተያየት ለማዛባት ቢሞክሩም ቢያንስ አንዳንዶቹን ወደ አገልግሎት የመመለስ ሞገስ. የሰንዳይ የኑክሌር ኃይል ማመንጫ በ2015 እንደገና ጀምሯል፣ እና ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሌሎች በርካታ የኑክሌር ኃይል ማመንጫዎች እንደገና ተጀምረዋል። ጃፓን ከፍተኛ የሀገር ውስጥ ክምችት የላትም እና ከውጭ በሚገቡ የኃይል ምንጮች ላይ ከፍተኛ ጥገኛ አላት። ስለዚህ ሀገሪቱ ምንጮቿን ለማብዛት እና ከፍተኛ የሃይል ቆጣቢነትን ለመጠበቅ አላማ አድርጋለች። የውሃ አቅርቦት እና የንፅህና አጠባበቅ የውሃ እና የአካባቢ ጽዳትና ንፅህና ዘርፍ ኃላፊነት በጤና ፣ በሠራተኛ እና ደህንነት ጥበቃ ሚኒስቴር ፣ ለቤት ውስጥ አገልግሎት የውሃ አቅርቦትን የሚቆጣጠር ፣ የመሬት፣ የመሠረተ ልማት፣ የትራንስፖርትና ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ የውኃ ሀብት ልማት እንዲሁም የንፅህና አጠባበቅ፣ የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስቴር, የአካባቢ የውሃ ጥራት እና የአካባቢ ጥበቃ; እና የውስጥ ጉዳይ እና ኮሙኒኬሽን ሚኒስቴር, የመገልገያዎችን የአፈፃፀም መለኪያዎችን ይቆጣጠራል. የተሻሻለ የውሃ ምንጭ ማግኘት በጃፓን ሁለንተናዊ ነው። 98% የሚሆነው ህዝብ የቧንቧ ውሃ አቅርቦትን ከህዝብ አገልግሎቶች ይቀበላል የጃፓን ሥዕል ታሪክ በአገሬው የጃፓን ውበት እና ከውጭ በሚገቡ ሀሳቦች መካከል ውህደት እና ውድድር ያሳያል። በጃፓን እና አውሮፓውያን ስነ-ጥበብ መካከል ያለው መስተጋብር ከፍተኛ ነበር፡ ለምሳሌ በ19ኛው ክፍለ ዘመን ጃፖኒዝም ተብሎ በሚታወቀው እንቅስቃሴ ወደ ውጭ መላክ የጀመረው ህትመቶች በምዕራቡ ዓለም የዘመናዊ ጥበብ እድገት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድሯል፣ በተለይም በድህረ-ኢምፕሬሽን. የጃፓን አርክቴክቸር በአካባቢያዊ እና በሌሎች ተጽእኖዎች መካከል ጥምረት ነው. በተለምዶ ከእንጨት ወይም ከጭቃ ፕላስተር መዋቅሮች, ከመሬት ላይ ትንሽ ከፍ ብሎ, በቆርቆሮ ወይም በሳር የተሸፈነ ጣሪያዎች ተመስሏል. የአይሴ መቅደስ የጃፓን አርኪቴክቸር ምሳሌ በመሆን ተከብሯል። ባህላዊ መኖሪያ ቤቶች እና ብዙ የቤተመቅደሶች ሕንፃዎች በክፍሎች እና በቤት ውስጥ እና ከቤት ውጭ ክፍተት መካከል ያለውን ልዩነት የሚያበላሹ የታታሚ ምንጣፎችን እና ተንሸራታች በሮች መጠቀምን ይመለከታሉ። ከ19ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ጃፓን አብዛኛዎቹን የምዕራባውያን ዘመናዊ አርክቴክቶችን በግንባታ እና ዲዛይን ውስጥ አካታለች። የጃፓን አርክቴክቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ፣ በመጀመሪያ እንደ ኬንዞ ታንግ ባሉ አርክቴክቶች እና ከዚያም እንደ ሜታቦሊዝም ያሉ እንቅስቃሴዎች ላይ ተጽዕኖ ያሳደሩት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ነበር። ሥነ ጽሑፍ እና ፍልስፍና የመጀመሪያዎቹ የጃፓን ሥነ-ጽሑፍ ሥራዎች ኮጂኪ እና ኒሆን ሾኪ ዜና መዋዕል እና የማንዮሹ የግጥም ሥነ-ሥርዓት ፣ ሁሉም ከ 8 ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ እና በቻይንኛ ገጸ-ባህሪያት የተፃፉ ያካትታሉ። በሄያን ዘመን መጀመሪያ ላይ ካና (ሂራጋና እና ካታካና) በመባል የሚታወቁት የፎኖግራሞች ስርዓት ተፈጠረ። የቀርከሃ ቆራጭ ታሪክ እጅግ ጥንታዊው የጃፓን ትረካ ተደርጎ ይቆጠራል። የፍርድ ቤት ህይወት ታሪክ በሴይ ሾናጎን ትራስ መፅሃፍ ውስጥ ተሰጥቷል ፣ የገንጂ ታሪክ በሙራሳኪ ሺኪቡ ብዙ ጊዜ የአለም የመጀመሪያ ልቦለድ ተብሎ ይገለጻል። በኤዶ ዘመን፣ ቾኒን ("የከተማ ሰዎች") የሳሙራይ ባላባቶችን እንደ ስነ-ጽሁፍ አዘጋጆች እና ሸማቾች ያዙ። የሳይካኩ ስራዎች ተወዳጅነት ለምሳሌ ይህንን የአንባቢነት እና የደራሲነት ለውጥ ያሳያል፡ ባሾ ደግሞ የኮኪንሹን የግጥም ወግ በሃካይ (ሃይኩ) በማደስ ኦኩ ኖ ሆሶሚቺ የተባለውን የግጥም ማስታወሻ ጻፈ። የሜጂ ዘመን የጃፓን ስነ-ጽሁፍ የምዕራባውያን ተጽእኖዎችን በማቀናጀት የባህላዊ ስነ-ጽሁፍ ቅርጾችን ማሽቆልቆሉን ተመልክቷል. ናትሱሜ ሶሴኪ እና ሞሪ ኦጋይ በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ጉልህ ልብወለድ ደራሲዎች ነበሩ፣ በመቀጠልም ፣ ፣ እና፣ በቅርቡ ደግሞ ሃሩኪ ሙራካሚ እና ኬንጂ ናካጋሚ። ጃፓን ሁለት የኖቤል ሽልማት አሸናፊ ደራሲዎች አሏት - ያሱናሪ ካዋባታ እና ኬንዛቡሮ ኦ ። የጃፓን ፍልስፍና በታሪክ የሁለቱም የውጭ፣ በተለይም የቻይና እና የምዕራባውያን እና ልዩ የጃፓን አካላት ውህደት ነው። በሥነ-ጽሑፋዊ ቅርጾች, የጃፓን ፍልስፍና የጀመረው ከአሥራ አራት መቶ ዓመታት በፊት ነው. በጃፓን የህብረተሰብ እና የራስነት ፅንሰ-ሀሳብ እና በመንግስት አደረጃጀት እና በህብረተሰቡ መዋቅር ውስጥ የኮንፊሽያውያን ሀሳቦች በግልጽ ይታያሉ። ቡድሂዝም የጃፓን ሳይኮሎጂ፣ ሜታፊዚክስ እና ውበት ላይ በጥልቅ ተጽዕኖ አሳድሯል። ጥበቦችን ማከናወን የጃፓን ሙዚቃ ሁለገብ እና የተለያየ ነው። በ9ኛው እና በ10ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እንደ ኮቶ ያሉ ብዙ መሣሪያዎች ተዋወቁ። ታዋቂው ህዝባዊ ሙዚቃ፣ ጊታር ከሚመስለው ሻሚሰን ጋር፣ የተጀመረው በ16ኛው ክፍለ ዘመን ነው። በ19ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ላይ የገባው የምዕራባውያን ክላሲካል ሙዚቃ የጃፓን ባህል ዋነኛ አካል ነው። ኩሚ-ዳይኮ (የስብስብ ከበሮ) የተገነባው በድህረ-ጦርነት ጃፓን ሲሆን በሰሜን አሜሪካ በጣም ተወዳጅ ሆነ። ከጦርነቱ በኋላ በጃፓን ታዋቂ የሆኑ ሙዚቃዎች በአሜሪካ እና አውሮፓውያን አዝማሚያዎች ከፍተኛ ተጽዕኖ አሳድረዋል, ይህም የጄ-ፖፕ እድገትን አስከትሏል. ካራኦኬ ጠቃሚ ባህላዊ እንቅስቃሴ ነው። ከጃፓን ያሉት አራቱ ባህላዊ ቲያትሮች ኖህ፣ ኪዮገን፣ ካቡኪ እና ቡራኩ ናቸው። ኖህ በዓለም ላይ ካሉት ተከታታይ የቲያትር ወጎች አንዱ ነው። በይፋ፣ ጃፓን 16 ብሄራዊ፣ በመንግስት እውቅና የተሰጣቸው በዓላት አሏት። በጃፓን ውስጥ ያሉ ህዝባዊ በዓላት በ1948 በህዝባዊ የበዓል ህግ () በ1948 የተደነገገ ነው። ከ2000 ጀምሮ ጃፓን የበአል ቀንን ወደ ሰኞ ሀገራዊ ትእዛዝ ተቀብላለች። ረጅም ቅዳሜና እሁድ ለማግኘት. በጃፓን ያሉት ብሄራዊ በዓላት በጥር 1 አዲስ አመት ፣ በጥር ሁለተኛ ሰኞ የእድሜ ቀን መምጣት ፣ የካቲት 11 ብሔራዊ የመሠረት ቀን ፣ የንጉሠ ነገሥቱ ልደት በየካቲት 23 ፣ የቨርናል ኢኩዊኖክስ ቀን በመጋቢት 20 ወይም 21 ፣ የሾዋ ቀን በ ኤፕሪል 29 ፣ በግንቦት 3 ሕገ መንግሥት መታሰቢያ ቀን ፣ በግንቦት 4 ፣ የሕፃናት ቀን በግንቦት 5 ፣ በሐምሌ ሦስተኛው ሰኞ ላይ የባህር ቀን ፣ በነሐሴ 11 የተራራ ቀን ፣ በሴፕቴምበር ሦስተኛው ሰኞ ላይ ለአረጋውያን ቀን አክብሮት ፣ መጸው በሴፕቴምበር 23 ወይም 24 ኢኩኖክስ፣ በጥቅምት ሁለተኛ ሰኞ የጤና እና የስፖርት ቀን፣ የባህል ቀን ህዳር 3 እና የሰራተኛ የምስጋና ቀን ህዳር 23 የጃፓን ምግብ ባህላዊ የምግብ አዘገጃጀቶችን እና የአካባቢ ቁሳቁሶችን የሚጠቀሙ እጅግ በጣም ብዙ የክልል ልዩ ምግቦችን ያቀርባል የባህር ምግብ እና የጃፓን ሩዝ ወይም ኑድል ባህላዊ ምግቦች ናቸው. የጃፓን ካሪ ከብሪቲሽ ህንድ ወደ ጃፓን ከገባ ጀምሮ በሰፊው ጥቅም ላይ ስለሚውል ከራመን እና ሱሺ ጎን ለጎን ብሄራዊ ምግብ ተብሎ ሊጠራ ይችላል። ባህላዊ የጃፓን ጣፋጮች ዋጋሺ በመባል ይታወቃሉ። እንደ ቀይ ባቄላ ጥፍጥፍ እና ሞቺ የመሳሰሉ ንጥረ ነገሮች ጥቅም ላይ ይውላሉ. ተጨማሪ ዘመናዊ ጣዕም አረንጓዴ ሻይ አይስ ክሬምን ያካትታል. ታዋቂ የጃፓን መጠጦች ሴክን ያጠቃልላሉ፣ እሱ በተለምዶ ከ14-17% አልኮሆል ያለው እና በብዙ ሩዝ መፍላት የሚዘጋጅ የሩዝ መጠጥ ነው ቢራ በጃፓን ከ 17 ኛው ክፍለ ዘመን መገባደጃ ጀምሮ ተዘጋጅቷል። አረንጓዴ ሻይ በጃፓን ይመረታል እና በጃፓን ሻይ ሥነ ሥርዓት ውስጥ ጥቅም ላይ የዋለው እንደ ባሉ ቅርጾች ተዘጋጅቷል እ.ኤ.አ. በ 2015 በጃፓን በቴሌቪዥን እይታ ላይ ባደረገው ጥናት 79 በመቶው የጃፓን ቴሌቪዥን በየቀኑ ይመለከታሉ። የጃፓን የቴሌቭዥን ድራማዎች በጃፓን እና በአለም አቀፍ ደረጃ ይታያሉ፤ ሌሎች ታዋቂ ትርኢቶች በተለያዩ ትዕይንቶች፣ አስቂኝ እና የዜና ፕሮግራሞች ዘውጎች ናቸው። እ.ኤ.አ. በ2016 በዓለም ላይ በብዛት ከተሰራጩት የጃፓን ጋዜጦች መካከል ይጠቀሳሉ። ማንጋ በመባል የሚታወቁት የጃፓን ኮሜዲዎች በ20ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ላይ የተገነቡ እና በዓለም ዙሪያ ተወዳጅ እየሆኑ መጥተዋል። ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የማንጋ ተከታታዮች የአሜሪካን የኮሚክስ ኢንደስትሪን የሚወዳደሩ የሁሉም ጊዜ በጣም የተሸጡ የኮሚክስ ተከታታይ ጥቂቶቹ ሆነዋል። ጃፓን በዓለም ላይ ካሉት ጥንታዊ እና ትልቁ የፊልም ኢንዱስትሪዎች አንዱ ነው ያለው።የኢሺሮ ሆንዳ ጎዲዚላ የጃፓን ዓለም አቀፍ አዶ ሆነ እና አጠቃላይ የካይጁ ፊልሞችን ንዑስ ዘውግ እንዲሁም በታሪክ ውስጥ ረጅሙ የፊልም ፍራንቻይዝ ፈጠረ። አኒም በመባል የሚታወቁት የጃፓን አኒሜሽን ፊልሞች እና የቴሌቭዥን ተከታታዮች በአብዛኛው በጃፓን ማንጋ ተጽዕኖ ሥር ውለው በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳጅ እየሆኑ መጥተዋል። እንደ ዘንዶ ኳስ፣ አንድ ቁራጭ፣ ሲመጣ እና ጋኔን ገዳይ ያሉ ብዙ የጃፓን የሚዲያ ፍራንቻዎች ትልቅ ተወዳጅነትን አግኝተዋል፣ እና ከአለም ከፍተኛ ገቢ ከሚያስገኙ የሚዲያ ፍራንቺሶች መካከል ናቸው። ፖክሞን በሁሉም ጊዜያት ከፍተኛ ገቢ ያስገኘ የሚዲያ ፍራንቻይዝ እንደሆነ ይገመታል።
21211
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%8B%98%E1%88%8D%E1%89%85%20%E1%88%9B%E1%88%85%E1%89%A0%E1%88%AD%20%E1%89%A0%E1%8C%A0%E1%8C%85%20%E1%8B%AD%E1%8C%80%E1%88%98%E1%88%AB%E1%88%8D
የማይዘልቅ ማህበር በጠጅ ይጀመራል
የማይዘልቅ ማህበር በጠጅ ይጀመራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይዘልቅ ማህበር በጠጅ ይጀመራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
30837
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%89%B8%E1%8A%AE%E1%88%89%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%81%E1%88%8B%E1%88%8D%20%E1%8B%AD%E1%88%94%E1%8B%B3%E1%88%8D%20%E1%89%A0%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%A9
ካልቸኮሉ እንቁላል ይሔዳል በእግሩ
ካልቸኮሉ እንቁላል ይሔዳል በእግሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካልቸኮሉ እንቁላል ይሔዳል በእግሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21576
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%88%20%E1%88%B5%E1%88%AB%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%A0%E1%88%8B%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%80%E1%88%AB%20%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%89%A3%E1%88%8D%20%E1%89%86%E1%8C%A5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%B0%E1%88%AB
ያለ ስራ አይበላ እንጀራ አለባል ቆጥ አይሰራ
ያለ ስራ አይበላ እንጀራ አለባል ቆጥ አይሰራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ስራ አይበላ እንጀራ አለባል ቆጥ አይሰራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
53081
https://am.wikipedia.org/wiki/Ethiopia%20national%20football%20team
Ethiopia national football team
የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ፣ በቅፅል ስሙ ዋሊያ ፣ ከዋልያ በኋላ፣ በወንዶች ዓለም አቀፍ እግር ኳስ ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክል ሲሆን የሚቆጣጠረው በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የበላይ አካል ነው። ቡድኑ ከተመሰረተ ከ1943 ጀምሮ ኢትዮጵያን በመወከል በአህጉራዊ፣ አህጉራዊ እና አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ሲሳተፍ ቆይቷል። ዋሊያዎቹ የሜዳቸውን ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደርጋሉ። ከዓለም 150ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ እና በ . በ 1957 በተጀመረው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ከተሳተፉት ሶስት ቡድኖች ( ከግብፅ እና ሱዳን ጋር) ኢትዮጵያ አንዷ ነበረች። ውድድሩን በ 1962 አሸንፏል, አስተናጋጁም ነበር. ይሁን እንጂ ስኬት ከ 1960 ዎቹ መጨረሻ ጀምሮ በጣም አስቸጋሪ ነበር. በአሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው መሪነት ቡድኑ ከ31 አመታት ቆይታ በኋላ ለ 2013 የአፍሪካ ዋንጫ ማለፍ ችሏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ፣ በቅፅል ስሙ ዋሊያ ፣ ከዋልያ በኋላ፣ በወንዶች ዓለም አቀፍ እግር ኳስ ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክል ሲሆን የሚቆጣጠረው በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የበላይ አካል ነው። ቡድኑ ከተመሰረተ ከ1943 ጀምሮ ኢትዮጵያን በመወከል በአህጉራዊ፣ አህጉራዊ እና አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ሲሳተፍ ቆይቷል። ዋሊያዎቹ የሜዳቸውን ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደርጋሉ። ከዓለም 150ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ እና በ . በ 1957 በተጀመረው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ከተሳተፉት ሶስት ቡድኖች ( ከግብፅ እና ሱዳን ጋር) ኢትዮጵያ አንዷ ነበረች። ውድድሩን በ 1962 አሸንፏል, አስተናጋጁም ነበር. ይሁን እንጂ ስኬት ከ 1960 ዎቹ መጨረሻ ጀምሮ በጣም አስቸጋሪ ነበር. በአሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው መሪነት ቡድኑ ከ31 አመታት ቆይታ በኋላ ለ 2013 የአፍሪካ ዋንጫ ማለፍ ችሏል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን፣ በቅፅል ስሙ ዋሊያ ፣ ከዋልያ በኋላ፣ በወንዶች ዓለም አቀፍ እግር ኳስ ውድድር ኢትዮጵያን የሚወክል ሲሆን የሚቆጣጠረው በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የበላይ አካል ነው። ቡድኑ ከተመሰረተ ከ1943 ጀምሮ ኢትዮጵያን በመወከል በአህጉራዊ፣ አህጉራዊ እና አለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ሲሳተፍ ቆይቷል። ዋሊያዎቹ የሜዳቸውን ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም ያደርጋሉ። ከዓለም 150ኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ እና በ . በ 1957 በተጀመረው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ከተሳተፉት ሶስት ቡድኖች ( ከግብፅ እና ሱዳን ጋር) ኢትዮጵያ አንዷ ነበረች። ውድድሩን በ 1962 አሸንፏል, አስተናጋጁም ነበር. ይሁን እንጂ ስኬት ከ 1960 ዎቹ መጨረሻ ጀምሮ በጣም አስቸጋሪ ነበር. በአሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው መሪነት ቡድኑ ከ31 አመታት ቆይታ በኋላ ለ 2013 የአፍሪካ ዋንጫ ማለፍ ችሏል።
21481
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%A5%E1%89%85%E1%88%9D%E1%89%B5%20%E1%89%80%E1%8A%95%20%E1%8A%A5%E1%8A%93%20%E1%8B%A8%E1%89%86%E1%8A%95%E1%8C%86%20%E1%88%B3%E1%89%85%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%89%B3%E1%88%8D%E1%88%8D%E1%88%85
የጥቅምት ቀን እና የቆንጆ ሳቅ አያታልልህ
የጥቅምት ቀን እና የቆንጆ ሳቅ አያታልልህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጥቅምት ቀን እና የቆንጆ ሳቅ አያታልልህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21628
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%8B%E1%8B%8B%E1%89%82%20%E1%89%86%E1%88%AB%E1%88%BD%20%E1%88%9B%E1%8A%A5%E1%8B%B5%20%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%88%BD
ያላዋቂ ቆራሽ ማእድ አበላሽ
ያላዋቂ ቆራሽ ማእድ አበላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላዋቂ ቆራሽ ማእድ አበላሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
16044
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%86%E1%88%9D%E1%8C%AC%20%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%89%A3%E1%8B%8D
ቆምጬ አምባው
እዚህ የጎጃም ክፍለ ሀገር የአንድ ወረዳ ገዢ ነበሩ ። ቆምጬ አስተዳዳሪ ሳሉ የአንበሳ ሰል አሰርተው ከግርጌው «ጎጃም አንበሳ ነው» የሚል ጽሁፍ አሰፈሩበት ። ህዝቡም በዚህ ተደስቶ ሲኖር ሳለ ገበሬው ግብር በጊዜ አላስገባ ብሎ አስቸገራቸው ። ይህእኔ ቆምጬ ገበሬውን ሰብስበው «አሁን ይሄን አምበሳ ላም ላድርገው ?» በማለት ግዳጁን እንዲወጣ አደረጉት ይባላል ። አዎን፣ በቆምጬ ስም የሚነገሩ በርካታ ቀልዶች አሉ ። ያለማጋነን ቆምጬ የዘመነ ደርግ አለቃ ገብረሀና ነበሩ ። እርሳቸው ግን ይሄንን ክብር በመቀዳጀታቸው ደስተኛ አይደሉም ። "ብቻ የትም ቦታ በምሄድበት ጊዜ ሰዎች የጠቆአቆሙብኛል ። በብዛት ዞረው ያዩኛል ። እኔ ሰዎቹን አላውቃቸውም ። አሁን በሄ ሰሞን እንክዋ አዲስ አበባ ሄጄ ነበር ። ቅድም እንዳልኩህ ልጄን ጠይቄ ነው የመጣሁኝ ። እዚያ አንድ ለቅሶ ነበር ። እዚያው ነው ደርሼ የመጣሁኝ ። እና ታድያ ያው እዚያ ያው እዚያ .. ይሉኛል ። እንዴ ? አልሰረቅኩ : አልቀጠፍኩ ። እኔ ከሰው የተለየ ስራ አልሰራሁ ። ...እና ይሄ ሁሉ እኮ ሰው ያወጣልኝ ስም ነው ።" ስለ ቆምጬ ሲነሳ አያሌ ቀልዶች ትዝ ይሉናል ። እኒያ በቆምጬ አምባው ስም የሚነገሩት ቀልዶችና የግለሰቡን ህይወት የተመለከተ ቃል ምልልስ አዋህጄ እንዲህ አቅርቤዋለሁ ። "ትክክለኛ ስሞ ማን ይባላል ?" "ቆምጬ አምባው ይልማ ፤ እንደዚያ ነው የምባለው ።" "የህይወት ታሪክዎን ባጭሩ ቢነግሩኝ " "በ1933 ጎዛምን ወረዳ ውስጥ ማያ አንገታም ቀበሌ ነው የተወለድኩት ። ከዚያ ለትምህርት እንደደረስኩኝ እናትና አባቴ ቤተ እየሱስ የተባለ ትምህርት ቤት አስገቡኝ ። ከዚያም ዳዊትና ድጉአ ጽሞ ድጉዋ ወጥቼ ደብረ ኤልያስ ቅኔ ትምህርት ቤት ገባሁኝ ። እዚያ እንደገባሁ በችታ ገባ ። አባቴ ከዚያ አውጥቶ አገሬ መልሶ ወሰደኝ ፤ አያይ በሽታው ይበርዳል መልሰህ እዚያው ጨምረኝ ብለው አባቴ እምቢ አለኝ ። ከዛ እዚያው ደብረ ኤልያስ ትምህርት ቤት ገባሁና የስድስተኛ ክፍል ትምህርቴን አጠናቀቅኩ ። ከዚያም የነበረው ባህል መሰረት በልጅነቴ ጋብቻ መሰረትኩ ። አሁን የአስር ልጆች አባት ነኝ ። ከዚያ የናት ያባቴን ከብቶች ገንዲ የሚባል በሽታ ገብቶ ስለፈጃቸው በ1958 ወህኒ ፖሊስ በወታደርነት ተቀጠርኩ ። የ10 አለቅነት ማእረጌን እንደያዝኩ በ1971 የወረዳ አስተዳዳሪ ሆኜ ተሾምኩ ።" "እስከ 6ተኛ ክፍል ብቻ ነው የተማሩት ?" "በወረዳ አስተዳዳሪነት ከቢቡኝ ደብረወርቅ እንደተዛወርኩኝ ከ7ተኛ - ዘጠነኛ ክፍል ትምህርቴን ፈጽሜ በተለኮ (በኮርስፓንዳንስ ) 12ኛ ክፍል ትምህርቴን አጠናቅቄያለሁ ።" "የት የት ቦታ ሰርተዋል ?" "ቢሆን : እነሴ : እናርጅ እናውጋ : አቸፈር : ማቻከል : ወረዳዎች በወረዳ አስተዳዳሪነት ሰርቻለሁ ።" "የሰሩዋቸው ስራዎች ምን ምን ናቸው ?" "እንግዲህ እኔ በተዘዋወርኩበት ወረዳ ሁሉ ትምህርት ቤቶች : የጤና ማህበራዊ መገልገያዎች : መንገዶች : ንጹህ የመጠጥ ውሀ ያልሰራሁበትና ያልመሰረትኩበት የለም ። በተለያዩ ወረዳዎች ከ20 በላይ የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ከ10 ያላነሱ ኪሊኒኮች 1 የጤና ጣብያ ሰርቻለሁ ። የተለያዩ የስፖርት ማዘውተርያ ስፍራዎችንም ሰርቻለሁ ። በዚህ መስክ ለምሳሌ በሞጣ ዙርያ አንድ ከፍተኛ የስፖርት ሜዳ አዘጋጅቼ በ1977 የኢትዮጵያ ትቅደም ዋንጫ ውድድር እንዲደረግበት አድርጌያለሁ ። ከዚህም በተጨማሪ በተለያዩ ብሄራዊ ዘመቻዎች ባለትም በመሰረተ ትምህርት ዘመቻ በተለያየ የጤና ነክ ዘመቻዎች በክትባትና በመሳሰሉት ህዝቡን በማንቀሳቀስ ከአለም አቀፍ ድርጅቶች ሳይቀር ሽልማትና እርዳታ አግኝተናል ። በነዚህ ህዝቡን አስተባብሮ ግብር የሚያስገባ ካለ ይህንኑ መሳርያ ያገኛል ብዬ አስነግራለሁ ። ታድያ ሁሉም ባንድ ጊዜ አስገብቶ ያንን መሳርያ ለማግኘት ገበሬውን ለምኖና ቢሆን እባክህ ቶሎ አምጣ እነ ልሸለምበት እያለ በማስተባበር ያንን የዘመኑን ግብር ወድያው ያስገባል ። እና መሳርያ እንጨት ነው ምን ችግር አለ ። ሌላ ነገር የምርምር መሳርያ እንደዚህ መስጠት ነው እንጂ እማያቅተን ሰው እሚያጠፋ ነገር መስጠት ምን ይቸግረናል ። ያንን እያነሳን እንሸልመዋለን ።" "ሬድዮና ጋዜጣ ይጠቀማሉ የሚባለውስ ?" "እሱማ ዋናው ነው እንጂ ። የኔ ዋናው ማበረታቻ እሱ ነው ። በቀጥታ የተሰራውን ስራ ወስጄ በሬድዮና በጋዜጣ አስነግርለታለሁ ። ያንን ጋዜጣ ደግሞ በባህር ዳር ወይም ደብረ ማርቆስ በመውጣት ቶሎ አምጥቼ እየው እንዲህ ያለ ስራ ብትሰሩ ስማችሁ በጋዜጣ ይወጣል ብየ ያንን ጋዜጣ ወስጄ ቢሯቸው ላይ እለጥፍላቸዋለሁ ። ያነ የገለ ስም በሬድዮ ተጠርቶ በጋዜጣ ወትቶ የኔ ቀበለ ሊቀር ነው ወይ ? እያለ እሚቆጭ ይበዛል ። እንዲያውም የኛ አይነገርም ባዩ እየበዛ ስለመጣ የሰራኸውን አይቼ ትክክለኛ ሆኖ ካገኘሁት ይተላለፍልሀል እምላቸው ብዙ ነበሩ ። "የርሶ ስም ብዙ ጊዜ በሬድዮ ይተላለፋል ?" "አዎ ፤ እንዲያውም ማስታወቅያ ሚኒስቴር የቆምጬ አምባው ነው ። ሁልጊዜ የሚነገረው የሱ ነው ። እሱ ገዝቷቸዋል ። ጋዜጠኞች ሲሄዱ ይጋብዛቸዋል ። ቢራ ያጠጣቸዋል ። መስተንግዶው ከባድ ነው እያሉ ይሰድቧቸዋል ። ይህንን ግን የሚያስወሩብን እንደኔ ያልሆኑ መስራት የተሳናቸው ሁላ ናቸው ። ታድያ እነሱም የት አለ ስራ ? የሰራችሁትን አሳዩንና እናስተላልፍላችሁ ሲሏቸው ምናም ዘመቻዎችም ሆነ ግብር በማሰባሰብ ሂደት የተስተካከለኝ አልነበረም ። አንደኛ ነው ሁልጊዜ የምወጣው ።" "እነዚህን ሁሉ ስራዎች ሲያከናውኑ ህብረተሰቡን ለማግባባት የሚጠቀሙበት ዘዴ ምንድነው ?" "እንግዲህ አንደኛ የበለጠ ውጤት ለማግኘት አርሶ አደሩን አለመለያየት ነው ። ሁለተኛ ደግሞ በየጊዜው ማስተማር መቀስቀስ ነው ። አብዛኛውን በማያመርትበት ቀን ስራ በማይሰራበት ቀን ሁሉም ሀላፊ ተበትኖ እሱ ዘንድ እንዲሄድ ስለምፈልግ ሁላችንም እንሄዳለን ። በዝያ በረፍት ቀን ለምን ቤተክርስቲያን አይሆንም እንዲያው እዚያ ጥሩ ነው ። ሰው አዳራሹ ተኮፍሶ ንግግር የሚጥም አይመስለውም ፤ ደሞ ሰው ሙቶም ከሆነ ባንድ በኩል ለቅሶው አያለ ባንድ በኩል ስለትምህርት ብናስተምረው ገለጻ ብናደርግለት ይሰማል ። ለላው ያው ሽልማት ማበረታቻ መስጠት ነው ።" "በችልማት ማበረታቻ ሲሉ እንዴት ነው ? ምን ምንድነው የሚሸልሙት ?" "ለምሳሌ እኔ አንድ ዝግጅት ወይም ስብሰባ እንደዚህ አዘጋጅና ደካማ የሆነውን ሊቀመንበር መጨረሻው ወንበር ላይ እንዲቀመት ነው የማደርገው ። በጣም ጎበዝ ኮከብ የሆነውን ደግሞ ግንባር ላይ ነው እማስቀምጠው ። ግብር እሚያስገባ በጸረ ስድስት ክትባት ጥሩ ውጤት ያሳየውን «ና ያንተ ወንበር ይሄ ነው» ብዬ ከፊት አስቀምጠዋለሁ ። እንደሱ ለመቀመጥ ሲል ሌላው የግድ ይሰራል ። ሌላ ደግሞ ለምሳሌ ግብር በደንብ አድርጎ ለማስገባት እነ የማሰር የማስገደድ ስልት አልጠቀምም ። ይሄ ምንድነው ተመንጃ እሱን አስመጣና 3ስቱን አንድ ላይ በማዋቀር አውላላ ሜዳ ላይ አቆመዋለሁ ። እና ቶሎ የሰሩት የላቸውም ።" "ሬድዮ ሲሉ ትዝ አለኝ ይሄስ ምንድነው አንድ ቀን እርስዎ አውቶቡስ ውስት ሆነው ወደክፍለሀገር በመጉዋዝ ላይ እያሉ እንደአጋጣሚ የዜና ሰአት ነበርና ዘና ሲወራ የእርስዎ ስም በመጠራቱ ሹፌሩን አቁም አቁም በማለት ወደመንገደኞቹ በመዞር ስሙ ስሙ ቆምጬ አምባው ማለት እኔ ነኝ በማለት ....?" "ይሄ ሀሰት ነው ። ጨርሶ ካንደበተ አልወጣም ። ለማንኛውም ጥያቄው በመቅረቡ ደስ ነው ያለኝ ። ይሄ ሊወራብኝ የቻለው እንዴት መሰለህ ? ገና የወረዳ አስተዳዳሪ ሆኜ ቢሆን እንደሄድኩኝ አንድም ወፍጮ በወረዳው አልነበረም ። እና ደካሞች እርጉዞችሰቶች ድንጋይ ከድንጋይ እያፋጩ ፍዳ ያዩ ነበር ። ስለዚህ ህዝቡን አስተባበርኩና 15 ሺ ብር እንዲያዋጣ አድርጌ ወፍጮ ቤት አስተከልኩ ። እና ያ ወፍጮ ተገዝቶ ስራ ሲጀምር በሞጣ የሚገኘው ወፍጮ ስራ ጀመረ ተብሎ በሬድዮ ተነገረ ። እና በስራና በልማት የቀደምኩዋቸው አስተዳዳሪዎች ያንን አስወሩብኝ ።" "ምን ብለው ነው ያስወሩብዎት ?" "እንደው ዝም ብለው ስራ ሳይሰሩ እየተንጠራሩ ወደ ህዋላ ይቀሩና እኔ በልማት የቀደምኩዋቸው ምን ይላሉ «ወፍጮ ስራ ጀመረ» ተብሎ በሬድዮ ሲነገር ቆምጬ አባይ ላይ ነበር ። ከአዲሳባ ወደጎጃም ይመጣ ነበር ። እና እኔ ነኝ ቆምጬ አምባው እወቁኝ ብሎ በአውቶብሱ ላይ ተናገረ ብለው ይህንን አስወሩ ። ያስወሩ ። እሚያሸንፍ ተግባርና ስራ ነው ። ሌላ ማንም ቢያወራ አይለጠፍብኝም ። የህዝቡ ማህበራዊ ችግር ግን ካለችኝ ጭላንጭል እውቀት ጋር ከዚያ ህዝብ ጋር በማገናኘት ችግሩን ልፈታለት ሞክሬያለሁ ። እንዴ ወፍጮውን እኮ እንዲያ ሳስተክለው ህዝቡ «የታለ ያ ወፍጮ እሚፈጨው ሰውዬ» እያሉ ወፍጮ አይቶ ስለማያውቅ «ለመሆኑ ምን ይመስላል ምን አይነት ሰው ነው» እስከማለት ደርሶ ነበር እኮ ።" "ደሞ ለሎች አሉ ። በርሶ ስም የሚነገሩ ቀልዶች እንደዚህ ። ስለነሱ እሚያውቁት ነገር አለ ?" "እንግዲህ እንዲህ ያለ ጥያቄ ተዚህ ቀደም ቀርቦልኝ አንድም ቀልድ እንዳልቀለድኩ ተናግሬያለሁ ። እኔ ስራ እንጂ ቀልድ አልወድም ። ለቀልድ ጊዘ አልነበረኝም ። እንዴው በየጊዘው አሁን ድረስ እዚህ እየመጡ እሚያስቸግሩኝ አሉ ። ከተለያዩ መጽሄቶች እንደዚህ መጣን እያሉ ይጠይቁኛል ። አንዳንዶቹ እንደው ባንተ ስም መጽሀፍ ልንጽፍ ፈልገን ነበር ። ወድያውም ታሪክ ነው እያሉ ይጠይቁኛል ። እኔ ግን ወይዱ እኔ የናንተ መጽሄት ማሻሻጫና ማዳመቅያ አይደለሁም ደሞም ያላልኩትን ብትሉ እከሳለሁ እያልኩ ብዙዎቹን መልሻለሁ ። "ታድያ እነዚህ ቀልዶች ከምን የመነጩ ይመስልዎታል ?" "እንግዲህ በምሳለ ልንገርህ ። ለምሳሌ እንደዚህ እንደዝያ አስወሩብኝ ። የክፍለ ሀገሩ ፓርቲ ኮሚተ ተሰብስቦ «በቀጥታ ወደሶሻሊዝም መግባት ሲቻል የብሄራዊ ዲሞክራሲ አብዮት ፕሮግራም ለምን አስፈለገ ?» በማለት ቆምጬን ጠየቀው ። ታድያ ቆምጨም «እንዴ ! ታድያ ሶሻሊዝምን በቀጥታ አታደርጉትም ? ባለስልጣኖቹ እናንተው አይደላችሁ ? ቆምጬ ከለከላችሁ ታድያ ?» ብሎ መለሰላቸው በማለት አስወሩብኝ ። እንግዲህ ይህ ምንን ያመለክታል ? እኔ ደካማ አላዋቂ መሆኔን በማሳየት ምንም አይነት የልማት ስራ መስራት እንደማልችል ለማሳየት ከማሰብ የመነጨ ነው ።" "ለምሳለ ቀድሞ በሞጣ አካባቢ አንድ ትልቅ የስፖርት ሜዳ ማሰራትዎን ገልጸውልኛል ። እና ያንን ሜዳ መርቀው ሲከፍቱ «እንግዲህ ይህን ሜዳ የምንጠቀመው በቁጠባና በእቅድ ነው ፤ በይህ መሰረት በጋ በጋ ትጫወቱበታላችሁ ። ክረምት ክረምት ደግሞ ይታረሳል .....» ብለዋል እሚባል ነገር አለ ። እና ...?" "ደግሞ እንዲህ አሉ ? ይበሉ ምናለ ። እኔ ግን ካንደበቴ አለመውጣቱን ነው እማውቀው ። ደሞ ይሄኛውን አልሰማሁትም ። እኔ የሰማሁት ሌላኛውን ነው ።" "ምንድነው የሰሙት ?" "አዎ አንደዜ ቆምጬ የስፖርት ሜዳ ሲሰራ ... እንግዲህ ያነ ሜዳው ሲሰራ ይህእ ሩል መንገድ ይጠቀጥቅ ነበር ...እና እኔም ቱታ ለብሼ ያንን መንገድ እጠቀጥቅ ነበር ። እና ምናሉ ካሳዬ አራጋው ያነ ወደሞጣ ይሄዱ ነበርና እግረ መንገዳቸውን ቆምጬን አንደ ላናግረው ብለው ና ብለው ቢጠሩት ያንን የስፖርት ሜዳ እየሰራ "አይይ እኔ አልመጣም አብዮት የማያቁዋርጥ እንቅስቃሴ ነው ። እና እኔም በአብዮታዊ ስራ እንቅስቃሴ ላይ ስለሆንኩ አቁዋርጬ አልመጣም" ብሏቸው እምቢ ብሎ ቀረ ...እያሉ አስወሩብኝ ። እና ይህእ ምንን ያሳያል ? ማእከላዊነት አለመጠበቅ ብልግናን የሚያሳይ ነው ። ግን እውነቱ እሳቸው አልመጡም ። እኔም እንዲያ አላልኩም ።" "ፖለቲካ ትምህርት በት ገብተው ነበር ?" "አዎ ገብቻለሁ ። አዎ ደሞም ከዚያ አንድ ቀልድ ነበረች ። ያነ እምፔርያሊዝም የሚባል ነገር ነበርና አንዱ ተነስቶ ክፍል ውስት ሲያወራ "ብዚ አገሮች ከቅኝ አገዛዝ ነጻ በመውጣታቸው እምፐርያሊዝም እርቃኑን ቀርቷል ..." ብሎ አለ ። እና ቆምጨም ብድግ ብሎ "ቁጭ በል አንተ ውሸታም ። እምፔርያሊዝም እርቃኑን ሲሆን ሽንት ቤት ነው ወይ ቆሞ ያየኽው ? የታባክ ነው ያየኸውን ነው የምታወራው ?" ብሎ ተናገረ እያሉ አውርተውብኛል ። እኔ ግን አላልኩም ። ""ግን የፖለቲካ ትምህርት ቤት ህይወትዎ እንዴት ነበር ? ይሄው አሁን እንኩዋን ከበተክስያን ነው የመጡት ። ሀይማኖትና ማለን እንዴት ያስከዱት ነበር ?" "አዎ እኔ መንፈሳዊነተ መቼም ቢሆን አይለየኝም ። በዚህም የተነሳ ፖለቲካ ትምህርት ቤት ውስት እየጸለየ ዳዊት ተያዘበት ብለው አስወርተዋል ። እርግጥ ግን እግዜርን መቼም ልበ አልካደውም ። ደሞም እዚያ ስገባ ማርኪሲዝም ሌኒኒዝም ያራምዳል ብለው ሳይሆን በትምህርት ቢታገዝ ህብረተሰቡን አስተባብሮ ልማትን ሊያፋትን ይችላል ብለው ነው ። በተረፈ ፖለቲካ ትምህርት በት ውስት ትዝ የሚለኝ አንድ ጊዜ ተከስሼ ነበር ። ትምህርት ቤቱ አካባቢ የሆነ ቡድን የልማት አስተባባሪ አድርገውኝ ነበር ። እና እነ ልማትና ስራ የለመድኩ ስለሆነ ካድሬዎቹ ለዘራቸውን ወርቃቸውን አድርገው ሲንጎራደዱ እነ ቱታ ለብቼ እሰራ ነበር ። እና ውሀ እጠልፋለሁ ። ድንጋይ እፈነቅላለሁ ። ምን እላለሁ ። እና ባንደዘ ሶስት ሜዳ ቆፍረ ጨረስኩ ። ይህእንን ያዩ ካድሬዎች ኡኡ ብለው ከሰሱኝ ። ገበሬውን አምጥታችሁብን በቁፋሮ ፈጀን ብለው አመለከቱብኝ ። አንሰራም ብለው አመጹ ። እና እኔም አልሰራ ካሉ ይቅር እንጂ የምን ክስ የምን ጣጣ ነው ብየ ተከራከርኩ ። ህዋላ ከሰራችሁ ስሩ ተብለው በነሱ ተፈረደ ። እንግዲህ የማስታውሰው ይሄን ይህእን ነው ።" "ከቀድሞ ባለስልጣናት ጋር የነበረዎት ግንኙነት ምን ይመስል ነበር ? ከፕሬዚዳንት መንግስቱ ጋርስ ተገናኝተው ያውቃሉ ?" "ከፕሬዚዳንቱ ጋ የሚያገናኘኝ ነገር የለም ። እነ አግኝቻቸውም አላውቅ ። ግን እኔ ያልተናገርኩትን ነገር እየተናገሩ ብዙ ነገር ተወርቷል ። እና እነም እሰጋ ነበር ። ግን የደረሰብኝ ነገር የለም ። ለምሳለ አንደዜ ምናሉ ባንድ ወቅት ሊቢያና ቻድ ተጣልተው ነበር ። እና ያነ ደሞ የወቅቱ የአፍሪካ ሊቀመንበር ፕሬዚዳንት መንግስቱ ነበሩ ። እና ካሳየ አራጋው ቆምጬን ጠርተው "ቆምጬ አንተ ጎበዝ ነህ እና ባንተ አስተያየት የሊቢያና የቻድ ግጭት ምን ይመስልሀል ?" ብለው ጠየቁትና ቆምጨም ..."እንዴ እኔን ምን ትጠይቁኛላችሁ ሊወመንበር መንግስቱ ያልቻሉትን ሂጀ ላስታርቅላችሁ ነው ወይ ..?" አለ ብለው አስወሩብኝ ። እና በለላ በኩል ደግሞ እነ ከባለስልጣናት ጋር ግንኙነት የለኝም ። እንዴውም ያን ያህል ስደክም ለአውራጃ አስተዳዳሪነት ስሾም ስመን በፍሉድ አጥፍተው ለላ ሰው ሹመውበታል ::" "እንዴው ምንም ቀልድ ወጥቶኝም አያውቅም ነው ሚሉት ?" "እኔ በጭራሽ ። እርግጥ ምንድነው እነ ያልኩትን በሌላ እያዞሩ እሚያወሩት ነገር አለ ። እነን ለማጣላት ። ለምሳሌ አንደዜ ከደብረኤልያስ ድርጃ ገብረኤል እሚባል አገር ከአንድ ዋና አስተዳዳሪ ጋር እየሄድን ነበር ። በመኪና ነበር እምንሄድ ። እሳቸው የእህል ኮታ ሊገመግሙ ነው የመጡት ። እኔ ደሞ የመሰረተ ትምህርት የምስክር ወረቀት ልሰት ነው ። እና ስንሄድ ከፊታችን 3 አህዮች እየጋለቡ ይሄዳሉ ። ይሄነዜ አስተዳዳሪው ወደነ ዞር አሉና "ቆምጬ እነዚህ አህዮች ምንድናቸው ? ከቅድም ጀምሮ ከፊት ከፊታችን ይጋልባሉ ? "ብለው ጠየቁኝ ። እና እነም "እየውልዎ እንግዲህ እርሶ በደንብ አድርገው የሚገመግሙ ከሆነ እነ ሀገር እንኩዋን ሰው ይኸው አህያውም ነቅቷል ። እናም አቀባበል መሆኑ ነው "ብዬ አልኩአቸው ። እና ይቺን ወስደው አስተዳዳሪውን "አህያ ስለሆንክ አቀባበል እሚያደርግልህ አህያ ነው "አለ ብለው ዞር አደረጉአት ።" "ሌባ አይወዱም ይባላል ለመሆኑ እንዴት እንዴት አድርገው ነበር ለባን የሚቀቱት ?" "አዎ ለባ አልወድም ። አንደዘ ቢሆን ወረዳ እያለሁ ለባ በጣም በዛብኝ ። ይሰርቃሉ የተባሉትን ሁሉ ጠራሁና ጠበንጃ እያሸከምኩ ሾምኩአቸው ። በሉ እንግዲህ ጠብቁ አልኩና ሁለት ሁለት ካርታ ጥይት ሰጠሁዋቸው ። እናንተ ታጠፋላችሁ ተብሎ በሚስጥር ተነግሮኛልና አሁን እስቲ የሚያጠፋውን እናያለን ። እናንተ ግን ጠብቁ ብየ አደራ አልኩዋቸው ። ከዝያ ከብት አይሰረቅ ። ምን አይሰረቅ ሌባ ቀጥ አለ ። ታድያልህ ቆየት ብሎ አንደዘ ልበ ጠረጠረና ጋበዝኩዋቸውና አረቄ እየጠጣን "አይ " የናንተ ነገር አሁንም ትሰርቃላችሁ አሉ "ምነው እየለመንኩዋችሁ ? መሳርያ መግፈፍ ማሰሩ አይረባም ያጣላል ። ስለዚህ እባካችሁ ?" አልኩዋቸው ። በዚህ ጊዘ አንዱ ሞቅ ብሎት ነበርና "አይይ አያ ቆምጬ እኛኮ አንሰርቅም ። ብንሰርቅም ከርሶ አገር አይደለም ከዳሞት (ዋኖስ ...ቅቅቅቅ ) ነው "አለና አረፈው ። እና እኔም አለመተዋቸውን አወቅሁ ። እና እንዲያ እያደረኩ ነው ለባ የምይዘው ። ከማባረር ከማሰር እንዲህ ቀርቦ እያጫወቱ መያዝና መክሮ መመለሱን እመርጣለሁ ።"" "ብዙ ጊዜ እንዲህ እንዲህ ገጠር ውስጥ ተዘዋውረው ሲሰሩ መቸም አስተዳዳሪ ነዎትና የቢሮዎን ስራ ምን ጊዘ ነው የሚሰሩት ? ደሞ ስብሰባ ወደላይም ወደታችም ሊኖርብዎት ይችላል ?" "እኔ ብዙ ጊዘ የቢሮ ስራ አልወድም ። 10 ቀን ቢሮ ካለሁ 20 ቀን እዳሪ ነኝ ። ስብሰባ እንኩዋን ስጠራ አልመጣም እያልኩ ብዙ ጊዜ እቃወማለሁ ። ዛሬ ተሰብስበን ነገ ስብሰባ ይሉኛል ። እነ ስንት የገጠር ስራ አለብኝ ፤ ከተቻለኝ አስፈቅዳለሁ ። ካልሆነም እምትወያዩበትን አጀንዳ በስልክ ንገሩኝ እያልኩ እጠይቃለሁ ። እና ያኔ "ስለ እህል ኮታ ስለትምህርት ስለምናምን ድክመት ነው ...." ይሉኛል ፤ አይይ እኔጋ ደህና ነው ፡ የደከመውን ጠይቁ ፤ ከደከመው ጋር ተሰባሰቡ እያልኩ ወደስራዬ እህእዳለሁ ::" የመፈክር ጋጋታ የበዛበት ሰሞን ነው ። ኢሰፓ ከመምጣቱ በፊት በኢሰፓኮ ጊዜ ። እና የጊዜው መፈክርም "ኢሰፓአኮ ተልኮ ይሳካል !" የሚል ነበር ። ታድያ ቆምጬ አንድ ቀን ንግግር አድርገው ካበቁ በሁዋላ ተገቢውን መፈክር በማሰማት ህዝቡ እንዲበተን ያደርጋሉ ። ሁዋላ በማግስቱ ትዝ ሲላቸው ከመፈክሮቹ ሁሉ "የኢሰፓአኮ ተልኮ ይሳካል !" የምትለዋን ዘንግተዋታል ። ስለዚህ ቶሎ ብለው ህዝብ እንዲሰበሰብ ያደርጉና በሉ ግራ እጃችሁን ወደላይ ይላሉ ። ህዝቡ ግራ እጁን ይሰቅላል ። ታድያ በመሀል ያቺ መዘዘኛ በፈክር አሁንም ትጠፋለች ። ቢያስቡዋት ቢሉዋት ቢሰርዋት ትዝ አልላቸው አለች ። ይሄኔ ቆመው ተናደዱና እንዲህ የሚል መፈክር አሰሙ ይባላል ። "ሰሞኑን ከመጣው መፈክር ጋ ወደፊት !" ቆምጬ የካቲት 66 ፖለቲካ ትምህርት ቤት ገብተው ለ6 ወራት የፖለቲካ ትምህርት ቀስመው ነበር ። ታድያ በዚያችው እውቀት ሲንቀሳቀሱ ከርመው ሳለ ለሎች ካድሬዎች ለተጨማሪ የፖለቲካ ትምህርት ወደ ጀርመን መሄዳቸውን ይሰማሉ ። እንዲያ ከሆነ ታድያ እሳቸው እናርጅ እናውጋ ውስት የሚቀመጡበት ምክንያት ምንድነው ? ባስቸኩዋይ ማመልከቻ ማስገባት ነበረባቸው ። ማመልከቻውን ታድያ እንዲህ ሲሉ ነው የጻፉት ይባላል ። ግዋድ ካሳዬ አራጋው የ ....ተጠሪ ። ከዚህ በፊት የካቲት 66 ገብቼ ለ6 ወራት የፖለቲካ ትምህርት መቅሰሜ ይታወቃል ። ስለሆነም በዚች ባገኘሁት ትምህርት ህብረተሰቡን ሳስተምር ቆይቼ ትምህርቱ አሁን ያለቀብኝ ስለሆነ ሌላ ተጨማሪ ትምህርት ከወደጀርመን አገኝ ዘንድ ወደዚያው እንዲልኩኝ እጠይቃለሁ ። ጋዜጠኛው ፦ ጓድ ቆምጬ አምባው ኢምፔርያሊዝምን እንዴት ያዩታል ? ቆምጬ ፦ እናንተ እንዳሻችሁ እዩት እኔ ግን በጎሪጥ ነው እማየው (አሉ ይባላል)። አንድ ከፍተኛ ባለስልጣን ቆምጬን ሊጎበኛቸው ብቅ ብሎ ኖሮ "እሺ ጓድ ቆምጬ አምባው አጠቃላይ እንቅስቃሴዎ ምን ይመስላል ?" በማለት ይጠይቃቸዋል ። ቆምጬም ሲመልሱ "...እንግዲህ በዚህ በኛ ወረዳ አብዮታዊው እንቅስቃሴ ጦፏል ። በኢኮኖሚው በኩል ገበሬው ቆላውን ሰንጎ ይዞታል ። በፖለቲካው በኩል ደሞ እነና ካድሬው ህዝቡን ሰንገን ይዘነዋል ።" አሉ ይባላል ። 5. ጋዜጠኛው ፣ “ለመሆኑ ማህበራችሁ ሴቶችን ያቅፋል ¿’’ ቆምጬም ሲመልሱ “ሲመሽ መች ይቀራል” የኢትዮጵያ ሰዎች
20927
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%9D%E1%8A%95%E1%89%A5%20%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%89%85%E1%88%99%20%E1%8B%9D%E1%8C%8D%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%85%E1%88%99
ዝንብ ሳይቅሙ ዝግን አይቅሙ
ዝንብ ሳይቅሙ ዝግን አይቅሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንብ ሳይቅሙ ዝግን አይቅሙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
14570
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%B8%E1%88%80%E1%8B%AD%20%E1%88%B3%E1%88%88%20%E1%88%A9%E1%8C%A5%20%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%89%B5%20%E1%88%B3%E1%88%88%20%E1%8A%A0%E1%8C%8A%E1%8C%A5
ጸሀይ ሳለ ሩጥ አባት ሳለ አጊጥ
ጸሀይ ሳለ ሩጥ አባት ሳለ አጊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሀይ ሳለ ሩጥ አባት ሳለ አጊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በተገኘው እድል ተጠቀም መደብ : ተረትና ምሳሌ
22175
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B6%E1%88%AE%20%E1%89%A5%E1%89%B3%E1%88%8D%E1%88%9D%20%E1%8C%A5%E1%88%AC%E1%8B%8B%E1%8A%95
ዶሮ ብታልም ጥሬዋን
ዶሮ ብታልም ጥሬዋን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ብታልም ጥሬዋን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21708
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%9D%E1%88%AB%E1%88%8D%20%E1%89%A5%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%88%88%E1%8A%90%E1%89%A5%E1%88%AD%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8B%B5%E1%88%A9%E1%88%9D
ያምራል ብለው ለነብር ልጅ አይድሩም
ያምራል ብለው ለነብር ልጅ አይድሩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያምራል ብለው ለነብር ልጅ አይድሩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
3157
https://am.wikipedia.org/wiki/1983
1983
1983 አመተ ምኅረት መስከረም 23 ቀን - የጀርመን ዳግመኛ መወሐድ ተፈጸመ። ግንቦት 20 ቀን - መለስ ዜናዊ የኢትዮጵያ ሽግግር መንግሥት ፕሬዚዳንት ሆኑ። ሰኔ 18 ቀን - ስሎቬኒያ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ። ነሐሴ 14 ቀን - ኤስቶኒያ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 18 ቀን - ዩክሬን ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 21 ቀን - ሞልዶቫ ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ነሐሴ 26 ቀን - ዑዝበክስታን ነጻነቱን ከሶቭየት ኅብረት አዋጀ። ጳጉሜ 3 ቀን - የመቄዶንያ ሬፑብሊክ ነጻነቱን ከዩጎስላቪያ አገኘ።
48462
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%88%80%E1%89%A3%20%28sahabah%29/%E1%8A%A1%E1%88%99%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%8A%95%20%E1%89%A0%E1%88%A8%E1%8A%AB%28%E1%88%A8.%E1%8B%90%E1%8A%95%E1%88%81%29
ሶሀባ (sahabah)/ኡሙ አይመን በረካ(ረ.ዐንሁ)
☞የኡሙ አይመን በረካ ታሪክ☜ ሱብሃን አሏህ !!! "ከእናቴ ቡኃላ እናቴ ነሽ" ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ❀በባሪያ ንግድ ወቅት ያች ወጣት ኢትዮዺያዊት ሴት በረካ እንዴት መካ ውስጥ ለሽያጭ እንደበቃች ባይታወቅም እንዲሁም የዘርሃረጓ፤ እናቷ ማን እንደሆነች ፣ አባቷ ማንእንደሆነ ወይም ቅድመአያቶቿ ማን እንደሆኑ ባይታወቅም እሷን መሰል ወጣት ወንዶችና ሴቶች አረቦችም ሆኑ አረብ ያልሆኑ ነገርግን ተይዘው ወደ ባሪያ ገበያ ለሽያጭ የበቁ በርካቶች ነበሩ። ❀በመጥፎ የባሪያ ገዥዎች እጅ የወደቀ ባሪያ መጥፎ እድል የሚገጥመው ሲሆን አብዛሃኛዎቹም ጉልበታቸውን ከልክ በላይ ይበዘብዟቸዋል ከልክ በላይ በሆነ ግፍና በደል ይይዟቸዋል ። በዚህ ሁኔታ ላይ እድለኞች የሆኑ እጅግ በጣም ጥቂቶች ናቸው። ❀ወጣት ኢትዮዺያዊት ሴት በረካ ከእድለኞቹ መካከል ስትሆን ደግና ቸር የነበረው የአብዱል ሙጦሊብ ልጅ አብዱሏህ የራሱ አደረጋት። በእርግጥም በቤቱ ውስጥ ብቸኛዋ አገልጋይ ሆነች። አብዱሏህ አሚናን ባገባ ጊዜ በረካ (ረ.ዐ) ሁሉንም ጉዳዮቿን የምትጠብቅ እና የምትቆጣጠር ሆነች። እንደ በረካ ገለፃ ሁለቱ ጥንዶች ከተጋቡ ከሁለት ሳምንታት ብኋላ የአብዱሏህ አባት ወደ ቤታቸው መጣና ከነጋዴዎች ጋር ወደ ሶሪያ ለንግድ እንዲሄድ አዘዘው። አብዱሏህም ትዕዛዙን ተቀብሎ ሄደ። ❀ይህን ተከትሎ አሚና በጥልቅ አዘነች፤ አለቀሰችም። ምን ያልተለመደ ነገር ነው! ገና ሙሽሪት ሆኜ በእጄ ላይ ያለው ሂና ሳይለቅ እንዴት ባሌ ለንግድ ወደ ሶሪያ ይሄዳል? ስትል አሚና በጣም አዘነች። ❀የአብዱሏህ መነጠል ልብ የሚሰብር ነበር። እናታችን አሚና በጭንቀት ላይ ሆና ራሷን ሳተች። በረካም እንዲህ ትላለች አሚና እራሷን ስታ ሳያት በጭንቀት እመቤቴ ሆይ! ስል ጮኹኩኝ። አሚናም አይኖቿን ከፈት አድርጋ እያነባች ተመለከተችኝ። ማቃሰቷን አምቃ በረካ ወደ አልጋው ውሰጅኝ አለች። ይህን ተከትሎ አሚና ለረጅም ጊዜ የአልጋ ቁራኛ ሆነች። ማነንንም አታናግርም፤ ማንንም አትመለከትም ፤ ያሽማግሌ ታላቅ ሰው አብዱል ሙጦሊብ ሲቀር። አብዱሏህ ተነጥሏት ከሄደ ከሁለት ወር ብኋላ አንድ ቀን ጧት ንጋት ላይ አሚና ጠራችኝ። ፊቷም በደስታ ይበራ ነበር። እንዲህ አለችኝ በረካ ሆይ! ያልተለመደ(እንግዳ) የሆነ ህልም አየሁ። እመቤቴ! ደስየሚል ነገር ነው? አልኴት። ብርሃን ከሆዴ ወጥቶ በመካ ዙርያ ያሉ ተራራዎችን ፣ ኮረብታዎችን እና ሸለቆዎችን ሲያበራ አየሁ። እመቤቴ! የነፍሰጡርነት ስሜት ይሰማሻል እንዴ? አልኴት። አዎ በረካ! ነገርግን ሌሎች ሴቶች እንደሚሰማቸው የምቾት ማጣት ስሜት እይሰማኝም አለች። ሱብሃን አላህ መልካም ነገር ይዞ የሚመጣ የተባረከ ልጅ ትወልጃለሽ አልኴት። አብዱሏህ ከአሚና ከተለየበት ጊዜ አንስቶ በሐዘንና በትካዜ ላይ ወደቀች። በረካ(ረ.ዐ) ከጐኗ ሁና እያወራቻትና የተለያዩ ታሪኮችን እየተረከችላት ታፅናናት ነበር። አብርሃ ተብሎ የሚጠራ የየመን ገዥ ከተማውን እያጠቃ ስለነበር አብዱል ሙጦሊብ ቤቷን ትታ ወደ ተራራው እንድትሰደድ ሲነግራት የበለጠ አዘነች። አሚናም በጣም ሐዘን ላይ እንደሆነችና ወደ ተራራው ለመውጣት ደካማ እንደሆነች እንዲሁም አብርሃ ወደ መካ ገብቶ ካዕባን በፍፁም እንደማያጠፋውና በአሏህ የተጠበቀ እንደሆነ ስትነግረው በጣም ተበሳጨባት። ይሁን እንጂ ከአሚና ፊት የፍርሃት ምልክት አይታይም ነበር። በረካ እንዲህ ትላለች ቀንም ማታም ከጐኗ ነኝ። ሆኖም ከአልጋዋ ስር ስለነበር የምተኛው እያቃሰተች ባሏን ስትጠራ እሰማትታለሁ። ማቃሰቷ ይቀሰቅሰኝ ስለነበር ተነስቼ ላፅናናት እና ላጀግናት እሞክራለሁ። ከፊሎቹ ነጋዴዎች ከሶሪያ በተመለሱ ጊዜ ቤተሰቦቻቸው በእልልታ ተቀበሏቸው። በረካ ስለአብዱሏህ ሁኔታ ለማወቅ ወደ አብዱል ሙጦሊብ ቤት ተደብቃ በሚስጥር ሄደች። ነገርግን ስለእሱ ምንም ዜና አልነበረም። ወደ አሚና ተመልሳ ሄደች። ሆኖምግን እንዳታዝን እና እንዳትጨነቅ በማሰብ ያየቸችውንና የሰማችውን ነገር አልነገረቻትም። በመጨረሻም ሙሉ ነጋዴዎች ተመለሱ፤ አብዱሏህ ግን እነርሱ ጋር አልነበረም። ብኋላ ላይ የአብዱሏህ መሞት ዜና በመጣ ጊዜ በረካ ከአብዱል ሙጠሊብ ቤት ነበረች። እንዲህ ትላለች ዜናውን ስሰማ ጮኹኩኝ። ከዛ ብኋላ ምን እንደማረግ አላውቅም። እየጮኹኩ ወደ አሚና ቤት ሄድኩ። " ፡ " አብዱሏህ ተወዳጅ የነበረ፤ ለረጅም ጊዜ የጠበቀቅነው፤ መልከመልካም የመካ ወጣት፤ የቁረይሾች ኩራት ነበር። አሚና ይህን አሳማሚ ዜና ስትሰማ ራሷን ሳተች። እኔም በመኖርና በመሞት አፋፍ መካከል ሆና ያለ ከአልጋዋ ጐን ሆኜ አስታመምኴት። እኔ ብቻ ስቀር ከአሚና ቤት ማንም አልነበረም። እናም ልጇን እስክትወልድ ድረስ ቀኑንም ሌሊቱንም ከጐኗ ሆንኩ። ሙሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) በተወለዱ ጊዜ በእጆቿ እቅፍ ያደረገቻቸው የመጀመሪያዋ በረካ ነበረች ። ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ወደ ገላጣው በረሃ ሐሊማ ጋር በተላኩ ጊዜ በረካ ከአሚና ጋር ቆየች። ከ5 ዓመት ብኋላ ወደ መካ መጡ፤ አሚናም በፍቅር በደስታ ተቀበለቻቸው። ሙሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) ስድስት ዓመት ሲሞላቸው እናታቸው አሚና በያስሪብ የሚገኘውን የባሏን መቃወብር ልትጐበኝ ወሰንች። በረካ እና አብዱል ሙጠሊብ ሊያግባቧት ቢሞክሩም አሚና ቆርጣ ስለተነሳች አልተቀበለቻቸውም። እናም አንድ ቀን ጧት ጉዞ ጀመሩ። ይሁእንጂ ልጇን ከሃዘን እና ከጭንቀት ለማዳን አሚና ለሙሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) የአባታቸውን መቃብር ልትጐበኝ እየሄደች መሆኑን አልነገረቻቸውም። አብዛሃኛውን ጊዜም ነብያችን ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ከበረካ አንገት አካባቢ እጃቸውን ተደግፈው ይተኙ ነበር። አሚና የአብዱሏህን መቃብር በጐበኘባቸው ጊዜ ውስጥ የበለጠ በሃዘን ተጐሳቆለች። ወደ መካ እየተመለስን እያለ አሚና ባሳሳቢ ሁኔታ ታመመች። በያስሪብ እና በመካ መከካል አል-አብዋ ተብሎ በሚጠራ ቦታ የአሚና የጤንነት ሁኔታ በፍጥነት አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደረሰ። አንድ ቀን ምሽት ሰውነቷ ግሎ በሚተናንነቅ ድምፅ በረካ! በረካ! ስትል ጠራችኝ። በረካ እንዲህ ስትል ትተርካለች:- በረካ ሆይ! በቅርቡ ይህን አለም እነጠላለሁ፤ ልጄን ሙሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) ተንከባከቢው፤ በሆዴ ውስጥ ሆኖ ያለ አባቱን አጣ አሁን ደግሞ እናቱን ሊያጣ ነው። አንች እናት ሁኝው፤ አትተይውም ስትል በጆሮየ ሹክ አለችኝ። ልቤ ተንቀጠቀጠ እናም ማልቀስ ጀመርኩ። በእኔ ለቅሶ ህፃኑም ማልቀስ ጀመረ። እራሱን ወደ እናቱ እጆች ወረወረና በአንገቷ ጥምጥም አለ። እንዴ አቃስታ አሸለበች። በረካ አምራ አለቀሰች። በእጆቿ ከአሸዋው መቃብሯን ቆፍራ ቀበረቻት። ከልቧ በቀረው እንባዋ መቃብሯን አራሰችው። በረካ ከሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ጋር ወደ መካ ተመልሳ በአያታቸው እንክብካቤ ስር እንዲሆን አደረገች። ልጁን ለመንከባከብ እና ለመጠበቅ ከቤቱ ሆና የቆየች ሲሆን አብዱል ሙጦሊብ ከሁለት ወር ብኋላ ሲሞት ልጁን ይዛ ወደ አጐቱ አቡጧሊብ ሄደች። እናም ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) እስኪያድጉና ኸድጃ(ረ.ዐ) እስኪያገቡ ድረስ ተንከባክባ ፣ ፍላጐታቸውን አሟልታ አሳደገቻቸው። በረካ ከሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ጋር ከኸድጃ ቤት መኖር ጀመረች። በፍፁም ትቼው አላውቅም እሱም በፍፁም ትቶኝ አያውቅም ትላለች። አንድ ቀን ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ጠሩኝና እናቴ ሆይ! አሁን አግብቻለሁ አንቺ ደግሞ እስካሁን አላገባሽም የሆነ ሰው ቢመጣና ለጋብቻ ቢጠይቅሽ ምንታስቢያለሽ? አሉኝ። በረካም ረሱልን (ሰ.ዐ.ወ) እየተመለከተች በፍፁም ትቼህ አልሄድም። እናት ልጇን ትተዋለች እንዴ? አለች። ረሱል(ሰ.ዐ.ወ) ፈገግ አሉና ግንባሯን ሳምምምም! አደረጓት። ረሱል(ሰ.ዐ.ወ) ሚስታቸውን ኸድጃ(ረ.ዐ) እየተመለከቱ ይች በረካ ከእናቴ ቀጥሎ እናቴ ናት። ቀሪ ቤተሰቤ እሷናት አሉ። ኸድጇ (ረ.ዐ) በረካን እየተመለከተች በረካ ሆይ! ለሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ስትይ ወጣትነትሽን መስዋዕት አደረግሽ አሁን ደግሞ እሱ ሊክስሽ ይወዳል። ለሱም ለኔም ስትይ እርጅና ሳይጫጫንሽ አግቢ ትላታለች። በረካም ማንነው የማገባው እመቤቴ? ስትል ትጠይቃታለች። ከኸዝረጅ ጐሳ የሆነ ኡበይድ ኢብን ዘይድ ለጋብቻ ፈልጐሽ ወደኛ መቶ ነበር። ለእኔስትይ እምቢ አትበይኝ? በረካ ተስማምታ ኡበይድ ኢብን ዘይድን አገባች። ከእርሱም ጋር ወደ ያስሪብ ሄዳ እዚያው ልጅ ወለደች፤ ልጇንም አይመን ስትል ጠራችው። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ኡሙ አይመን (የአይመን እናት) እየተባለች ትጠራለች። ባሏ ሲሞትባት ከረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ጋር ለመኖር ወደ መካ ሄደች። ከኸድጃ ቤት በረካን ጨምሮ አሊ ኢብን አቢጧሊብ እና ዘይድ ኢብን ሐሪሳ ነበሩ። አንድ ቀን ምሽት ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ዘወትር ሶኻባዎቻቸውን ሰብስበው ወደ ሚያስተምሩበት የሚወስደውን ምንገድ ሙሽሪኮች ዘጉት። በዚህ ወቅት ኸድጃ ለረሱል (ሰ.ዐ.ወ) አስቸኴይ መልዕክት ስለነበራት በረካ ሂወቷን መስዋዕት አድርጋ ከተሰባሰቡበት ቦታ ለመድረስ ሞከረች። በደረሰች ጊዜ መልዕክቱን ለነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) አደረሰች። ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) ፈገግ አሉና እንዲህ አሏት:- የአይመን እናት ሆይ! አንች የተባረክሽ ነሽ በእርግጥም ``በጀነት`` ቦታ አለሽ አሏት። ኡሙ አይመን በሄደች ጊዜ ነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ሱኻባዎቹን ተመለከቱና ከጀነት የሆነችን ሴት ከእናንተ መካከል ማግባት የሚሻ አለን? . ኡሙ አይመንን ያግባ አሉ። ሁሉም ሱኻባዎች ፀጥ አሉ። አንዲትን ቃል እንኴ ትንፍሽ አላሉም። በጊዜው ኡሙ አይመን ወጣት ያልነበረች ሲሆን ውበቷ ጠውልጓል። በዚህ ወቅት 50 ዓመቷ ነበር። ነገር ግን ዘይድ ኢብን አልሐሪሳ ወደ ፊት መጣ አለና የአሏህ መልዕክተኛ ሆይ! እኔ ኡሙ አይመንን አገባታለሁ። በአሏህ ይሁንብኝ! ግርማሞገስና ውበት ካላት ሴት በላጭ ናት አለ። ዘይድና ኡሙ-አይመን ተጋብተው ልጅ ወለዱ፤ ልጃቸውንም ኡሳማ አሉት። ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) እንደ ልጃቸው ይወዱታል። ኡሳማ በወጣትነት ጊዜው እራሱን ለኢስላም ማገልገል ጀመረ። ብኋላ ላይ ረሱል(ሰ.ዐ.ወ) ከባድ ሃላፊነት ሰጡት። ነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) ወደ መዲና ሲሰደዱ ኡሙ-አይመን ቤታቸውን እንድትቆጣጠርላቸው እዛው መካ ትተዋት ሄዱ። በመጨረሻ ላይ ግን በራሷ ወደ መዲና ተሰደደች። በዛ በረሃማና ተራራማ መሬት ረጅም እና አስቸጋሪ የሆነ ጉዞ በእግሯ ተጓዘች። ሙቀቱ በጣም የሚያቃጥል ሲሆን አሸዋ ይዞ የሚነፍሰው ንፋስ መንገዱን ይጋርድባት ነበር። ነገርግን ለሙሐመድ(ሰ.ዐ.ወ) ከነበራት ጥልቅ ፍቅር ምክኒያት ፀጥንታ ጉዞዋን ቀጠለች። መዲና ስትደርስ እግሮቿ አብጠውና ቆስለው፤ ፊቷ በአሸዋና በአፈር ተሸፍኖ ነበር። ኡሙ-አይመን ሆይ! እናቴ ሆይ! በእርግጥም በጀነት ቦታ አለሽ አሏት። አይኖቿንና ፊቷን ጠረጉላት፤ እግሮቿን እና ትካሻዋንም አሻሿት። በረካ በተለያዩ ዘመቻዎችና ጦርነቶች ተሳትፋለች። ለምሳሌ:- በኡኹድ ውሃ ለተጠሙት ውሃ ታከፋፍላለች፤ የቆሰሉትንም ትጠብቃለች። በኸይበር እና በኹነይን ዘመቻ ረሱልን (ሰ.ዐ.ወ) አጅባለች። ልጇ አይመን የተገደለው በኹነይን ዘመቻ ነበር። ረሱል(ሰ.ዐ.ወ) ከሞቱ ቡኋላ ከበረካ አይኖች እንባ አይጠፋም ነበር። አንዴ ለምንድ ነው የምታለቅሽው ተብላ ተጠይቃ በአሏህ ይሁንብኝ የአሏህ መልዕክተኛ እንደሚሞቱ አውቃለሁ ነገርግን የማለቅሰው ወህዩ ስለተቇረጠብን ነው ስትል መለሰች። በረካ ረሱል(ሰ.ዐ.ወ) ከተወለዱበት ጊዜ አንስቶ እስከሞቱበት ጊዜ ድረስ ከጐናቸው ነበረች። ለእስልምና ሃይማኖት የነበራት ፍቅር እጅግ በጣም ጠንካራ ሲሆን የሞተችው በኸሊፋው ኡስማን ዘመን ነበር። ረዲየሏሁ አንሃ
21935
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AD%E1%8B%8D%E1%8B%B0%E1%8B%B0%E1%8A%9D%20%E1%8B%A8%E1%8C%80%E1%88%AD%E1%89%A3%E1%8B%AA%20%E1%89%85%E1%88%9B%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%89%BD%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B7
ይውደደኝ የጀርባዪ ቅማል አለች አንዷ
ይውደደኝ የጀርባዪ ቅማል አለች አንዷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይውደደኝ የጀርባዪ ቅማል አለች አንዷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22154
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%8C%8B%E1%8B%AD%20%E1%8B%88%E1%88%AD%E1%8B%B6%20%E1%8A%A5%E1%8B%98%E1%89%A5%E1%8C%A5%20%E1%8B%AB%E1%88%AD%E1%8D%8B%E1%88%8D%20%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%8A%98%E1%8B%8D%20%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%88%AD%E1%8D%8B%E1%88%8D
ድንጋይ ወርዶ እዘብጥ ያርፋል ያገኘው ይተርፋል
ድንጋይ ወርዶ እዘብጥ ያርፋል ያገኘው ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድንጋይ ወርዶ እዘብጥ ያርፋል ያገኘው ይተርፋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22206
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%80%E1%88%9D%E1%89%A0%E1%88%AD%20%E1%88%B3%E1%88%88%20%E1%8A%A5%E1%88%A9%E1%8C%A5%20%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%89%B5%20%E1%88%B3%E1%88%88%20%E1%8A%A0%E1%8C%8A%E1%8C%A5
ጀምበር ሳለ እሩጥ አባት ሳለ አጊጥ
ጀምበር ሳለ እሩጥ አባት ሳለ አጊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀምበር ሳለ እሩጥ አባት ሳለ አጊጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21861
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%89%A3%E1%88%BD%20%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%89%B3%E1%88%BB%E1%88%8D%20%E1%8B%88%E1%8B%AE%E1%88%88%E1%89%B5%20%E1%88%88%E1%8B%88%E1%88%88%E1%8B%B0%E1%88%BD
ያገባሽ ይፈታሻል ወዮለት ለወለደሽ
ያገባሽ ይፈታሻል ወዮለት ለወለደሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገባሽ ይፈታሻል ወዮለት ለወለደሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
13322
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8B%E1%8A%AD%E1%89%B6%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%88%8D
ፋክቶሪያል
ፋክቶሪያል በሂሳብ፣ ያንድ ሙሉ ቁጥር፣ ለምሳሌ «ቀ» (ፖዘቲቭ) ፋክቶሪአል ማለት በ «ቀ!» ሲመሰል፣ ትርጉሙም የተሰጠን ቁጥርና ከሱ በታች ያሉ ድርድር ቁጥሮች (እስከ 1) ተባዝተው የሚሰጡት ውጤት ማለት ነው። ቀ! = ቀ*(ቀ-1)! = ቀ*(ቀ-1)*(ቀ-2)! =..... = ቀ.(ቀ-1).(ቀ-2).(ቀ-3).(ቀ-4).(ቀ-5) ..... የዜሮ ፋክቶሪያል ለየት ያለ ትርጉም ሲኖርው ውጤቱም 1 ነው ተብሎ በስምምነት ተተርጉሟል። ሥነ ቁጥር
20985
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8B%E1%8A%A8%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%20%E1%8A%A0%E1%8D%89%20%E1%8B%AB%E1%8A%A8%E1%8A%A8%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%20%E1%8A%A5%E1%8C%81%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%95%E1%88%88%E1%89%B5%E1%88%9D
የላከ እንደ አፉ ያከከ እንደ እጁ አይሆንለትም
የላከ እንደ አፉ ያከከ እንደ እጁ አይሆንለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላከ እንደ አፉ ያከከ እንደ እጁ አይሆንለትም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21313
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%A9%E1%8B%8B%20%E1%89%A3%E1%88%8F%20%E1%88%9B%E1%8B%B0%E1%88%AA%E1%8B%AB%E1%8B%8B%20%E1%8A%A0%E1%88%98%E1%88%8F
የሴት አገሩዋ ባሏ ማደሪያዋ አመሏ
የሴት አገሩዋ ባሏ ማደሪያዋ አመሏ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት አገሩዋ ባሏ ማደሪያዋ አመሏ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21785
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8A%95%E1%89%BA%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%89%A0%E1%8B%AD%20%E1%8C%88%E1%8A%95%E1%8B%98%E1%89%A5%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%88%BD%20%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%8B%8D%20%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%89%A0%E1%8B%AD%20%E1%88%9D%E1%8C%8D%E1%89%A3%E1%88%AD%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%88%BD
ያንቺን አትበይ ገንዘብ የለሽ የሰው አትበይ ምግባር የለሽ
ያንቺን አትበይ ገንዘብ የለሽ የሰው አትበይ ምግባር የለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንቺን አትበይ ገንዘብ የለሽ የሰው አትበይ ምግባር የለሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21726
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%AD%E1%8C%8B%E1%8C%85%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8C%93%E1%8C%85
ያርጋጅ አንጓጅ
ያርጋጅ አንጓጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያርጋጅ አንጓጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21714
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%9E%E1%88%8B%E1%89%80%E1%89%81%E1%89%B5%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%86%E1%8A%95%E1%88%9D%20%E1%8B%88%E1%8B%B3%E1%8C%85
ያሞላቀቁት ልጅ አይሆንም ወዳጅ
ያሞላቀቁት ልጅ አይሆንም ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሞላቀቁት ልጅ አይሆንም ወዳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22014
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B2%E1%8B%AB%E1%89%86%E1%8A%95%20%E1%8A%A8%E1%8B%98%E1%8D%88%E1%8A%90%20%E1%8D%8D%E1%8B%A8%E1%88%8D%20%E1%8A%A8%E1%89%80%E1%8B%98%E1%8A%90
ዲያቆን ከዘፈነ ፍየል ከቀዘነ
ዲያቆን ከዘፈነ ፍየል ከቀዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዲያቆን ከዘፈነ ፍየል ከቀዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20888
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%9D%E1%88%86%E1%8A%95%20%E1%88%88%E1%89%80%E1%8A%95%E1%8B%B5%20%E1%89%A3%E1%88%8B%E1%89%A3%E1%89%B5%20%E1%88%88%E1%89%B5%E1%8B%8D%E1%88%8D%E1%8B%B5
ዝሆን ለቀንድ ባላባት ለትውልድ
ዝሆን ለቀንድ ባላባት ለትውልድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆን ለቀንድ ባላባት ለትውልድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21646
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%88%85%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%8A%A8%E1%8A%AD
ያልበላህን አትከክ
ያልበላህን አትከክ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልበላህን አትከክ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
48705
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AD%E1%89%80%E1%89%B5
ርቀት
ርቀት በነጥቦች ወይንም በነገሮች መካከል ያለ ክፍተት መጠንን መለኪያ ነው። በለት ትለት ንግግር እንዲሁም በሒሳብ እና በየተፈጥሮ ህግጋት ጥናት ውስጥ ተጠቃሚነት አለው። ርዝመታዊ ርቀት እና አቀማመጣዊ ርቀት የርቀት ሐሳብ ሁለት ዓይነት ስሜት አለው። በምሳሌ ለማየት፦ ሰለሞን ጠዋት ከቤቱ ተነስቶ 3 ኪሎ ሜትር ወደ ሥራ ቦታው ቢጓዝ እና ከሰዓት በኋላ ወደ ቤቱ ቢመለስ ፣ የተጓዘው ርቀት ስንት ነው? አንዱ መልስ፣ ሦስት ወደ ፊት፣ ሦስት ወደ ኋላ፤ በአጠቃላይ ስድስት ኪሎ ሜትር ነው። ይህ ዓይነት የርቀት ትርጓሜ «ርዝመታዊ ርቀት» ሲባል፣ ለዕለት ተለት ንግግር ጠቃሚ ቢሆንም በሥነ እንቅስቃሴ ጥናት ውስጥ ተጠቃሚነት አያገኝም። ሌላኛው ትርጓሜ፣ «አቀማመጥዊ ርቀት» ሲባል፣ የሰለሞንን አቀማመጥ በመመርመር መልስ ይሰጣል። ሰለሞን ጠዋት በነበረበት ነጥብ ተመልሶ ስለተገኘ፣ የተጓዘው ርቀት ዜሮ ነው። ማለት አቀማመጡ አልተለወጠም። አቀማመጣዊ ርቀት «አቀማመጣዊ ርቀት» በሁለት ነጥቦች መካከል ያለውን ክፍተት በቀጥታ መስመር ይለካል። ለዚህ ምክንያቱ፣ በሁለት ነጥቦች መካከል ያለው ክፍተት በተፈለገ መንገድ ከተለካ፣ ርቀቱ አስተማማኝ መሆኑ ያቆማል። ለምሳሌ፣ ከአዲስ አበባ እስከ ካርቱም 991 ኪሎ ሜትር ነው ቢባል፣ ይህ እርቀት በኬኒያ ተደርጎ ይለካ፣ ወይንም በግብጽ ወይንም በቀጥታ ለይቶ ለማዎቅ ስለማይቻል ዋጋ የለሽ ይሆናል ማለት ነው። የቀጥተኛ ርቀት ምሳሌ ከጎን ባለው ስዕል ፣ ሰለሞን ከቤቱ (ማለት በቀኝ በኩል ካለው ሾጣጣ ጫፍ) ተነስቶ ወደ ግራ፣ በቀጥታ መስመር 4 ኪሎ ሜትር ቢጓዝ፤ ከዚያ ትንሽ ካረፈ በኋላ ወደ ላይ 3 ኪሎ ሜትር ተጉዞ ከኳስ ሜዳው ቢደርስ፣ ከቤቱ እስከ ኳስ ሜዳው ያልው ርቀት ስንት ነው? ይሄ ጥያቄ ሊያምታታ ይችላል፣ በተለይ የርቀት ትርጉም ጥርት ባለ መልኩ ካልተሰጠና እንደተፈለገ ከተተርጎም ብዙ አይነት መልስ ሊገኝ ይችላል። ለምሳሌ 3+4 =7 ኪሎ ሜትር ሊባል ይችላል። ይሁንና፣ በሳይንስ ዘንድ የሚሰራበት ትርጓሜ ፣ ከላይ እንደተገለጸው፣ «አቀማመጣዊ ርቀት» ነው። የሚለካውም ከቤቱ እስከ ኳስ ሜዳው የተዘረጋውን ቀጥተኛ መስመር በመያዝ ነው። ከስዕሉ መቁጠር እንደሚቻል፣ ርቀቱ 5ኪሎ ሜትር ሆኖ ይገኛል። አለባብሰው ቢያርሱ ባረም ይመለሱ እንዲባል፣ የቃላት ትርጉም ጥርት ብሎ ባልተተርጎመበት ሁኔታ «አስተማማኝ ዕውቀትን» ለመመስረት አይቻልም።፡ ስለሆነም የተፈጥሮ ህግጋጋት ጥናት ፣ የነጥቦችን አቀማመጥ በትክክል ለይቶ ለመረዳት እንዲቻል፣ ርቀትን በቀጥታ መስመር ይተረጉማል። ይሁንና ይህም የራሱ ችግር አለበት ምክንያቱም አበበ ከሰለሞን 5 ሜትር ርቆ ይገኛል ቢባል፣ በአምስት ሜትር ርቀት ከኋላው ይሁን፣ ከግራው ይሁን፣ ከፊቱ፣ ወዘተ.... ስለማይለይ የራሱ ድክመት አለው። ሥለሆነም የአንድን ነጥብ አንጻራዊ አቀማመጥ በትክክል ለመውቀክ፣ ርቀት እና አቅጣጫ ያስፈልጋሉ። ርቀት እና አቅጣጫ ያለው አንድ መጠን ፣ ምዕራፍ ይሰኛል፤ ለሳይንስ ጥናት ከፍተኛ ፋይዳ ያለው ጽንሰ ሐሳብ ነው። ርቀት እንደ መለኪያ በሁለት ነጥቦች ወይም ቦታዎች መካከል ያለ ቀጥተኛ መንገድ ክፍተት በብዙ መንገድ ሊለካ ይችላል። ለምሳሌ የገጠር ሰዎች እንደሚለኩ፣ የሁለት ስፍራዎች ክፍተት በጊዜ ሊለካ ይችላል። ምንም እንኳ እንደዚህ አይነት አለካክ የብርሃን ፍጥነትን በመጠቀም በከፍተኛ ጥናቶች ቢካሄድም፣ ባብዛኛው ሳይንስ ግን ጥቅም ላይ አይውልም። በምሳሌ ለማየት፣ «ከደሴ እስከ ወልደያ ሁለት ቀን ነው» ሊባል ይችላል። ይሁንና ርቀትን በጊዜ መለካት አስተማማኝ አይሆንም፣ ምክንያቱም አንድ ሰው በእግሩ ሁለት ቀን የሚውስድበትን ርቀት ሌላው በፈረስ በግማሽ ቀን ሊሄደው ይችላል። አንዱ ፈጣን ሌላው ዘገምተኛ ከሆነ፣ አንዱ ርቀት ብዙ ልኬት ሊኖረው ነው ማለት ነው። በሂደት ሰዎች አስተማማኝ ሆነው ያገኙት መለኪያ ውድር ሲሆን፣ ይሄውም አንድ ቋሚ ነገርን ወስዶ፣ ርቀቶችን ከዚህ ቋሚ ነገር ዝመት ጋር በማዎዳደር በመለካት ነው። ለምሳሌ፣ አንድ ብጣሽ ብረት በስምምነት 1ሜትር ነው ከተባለ በኋላ፣ ማንኛውንም ርቀት ከዚህ ብጣሽ አንጻር በማዎዳደር አስተማማኝ ርቀት ሊለካ ይቻላል ምክንያቱም ውድሩ ምንጊዜም ቋሚ ስለሆነ። ለምሳሌ፣ ከደሴ ውልደያ ያለው ርቀት የዚህ ብጣሽ ብረት 120ሺህ ጊዜ እጥፍ ስለሆነ፣ በከተሞቹ መካከል ያለው ርቀት መቶ ሃያ ሺህ ሜትር ነው ይባላል። ርቀት በሁለት ነጥቦች ያለን ክፍተት በቀጥታ መስመር ይለካል። አለካኩም ይህን ክፍተት ካንድ ቋሚ ክፍተት ጋር በማዎዳደር ነው።
21376
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%B5%20%E1%89%B5%E1%88%82%E1%8C%83%E1%88%88%E1%88%BD%20%E1%89%A2%E1%88%8B%E1%89%B5%20%E1%89%A0%E1%89%B3%E1%8A%AD%E1%88%B2%20%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%89%BD
የት ትሂጃለሽ ቢላት በታክሲ አለች
የት ትሂጃለሽ ቢላት በታክሲ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። የት ትሂጃለሽ ቢላት በታክሲ አለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
50224
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A1%E1%8A%90%20%E1%8C%B4%E1%8C%A5%E1%88%AE%E1%88%B5
አቡነ ጴጥሮስ
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቤተክርስቲያን በአደራነት የሰጠቻቸውን ኃላፊነት ለመወጣት ሕዝበ ክርስቲያኑን በጸሎታቸው እየደገፉ በትምህርታቸው እያበረቱ በማስተዳደር ላይ እንዳሉ በ፲፱፳፰ ዓ.ም. አረመኔው የኢጣልያ ፋሺስት በግፍ ሀገራችንን ለመውረር ክተት ሠራዊት ምታ ነጋሪት በማለት ባሕርን አቋርጦ መጣ ፡፡ አጭር የጀግንነት ታሪካቸውን ዝቅ ብለው ቪዲዮ ክሊፕ ላይ ማዳመጥ ይችላሉ ። ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በሀገር በመጣ ወራሪ ቀጥተኛ ተጠቂናትና ሊቃውንቷ፣ ገዳማትና አድባራቷ እንዲሁም ንዋያተ ቅድሳቷ በወራሪው የኢጣልያ ኃይል ይጨፈጨፉና ይቃጠሉ ገቡ ፡፡ ይህ ግፍ በዕውቀት ኮትኩታ ባሳደገቻቸው ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ ሲፈጸም ያዩት ብፁዕነታቸው ወራሪውን ኃይል ከኢትዮጵያውያኑ አርበኞች ጋር በመሆን በጸሎት ሊዋጉት ወሰኑ ፡፡ በመጀመሪያ የወቅቱ የሀገሪቱ መሪ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ከአረመኔው ፋሺስት ጦር ጋር በመፋለም ላይ የነበረውን አርበኛ ለማበረታታት ወደ ማይጨው በሔዱ ጊዜ ብፁዕነታቸው ተከትለው ሔዱ፡፡ ይሁን እንጂ ንጉሡም ሆኑ ብፁዕነታቸው ከሠራዊቱ ጋር ተቀላቅለው ብዙም ሳይቆዩ የጠላት ጦር በመርዝ የታገዘ ጥቃት በስፋት በመክፈቱ የኢትዮጵያ ሠራዊተ ወደ ኋላ እንዲያፈገፍግ ሆነ፡፡ በዚህም የተነሣ ንጉሡ ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ ብፁዕነታቸውም አብረው ተመለሱ ፡፡ እዚሁ እሞታለሁ ብለው እንቢ ያሉት ንጉሡ ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ከሌሎች አባቶች ጋር ብፁዕነታቸው ያደረጉት ሚና ቀላል እንዳልነበር ይነገራል ፡፡ በበለጠ ለመረዳት ይህን ይመልከቱ ቆራጥ ውሳኔያቸው ይሁን እንጂ በጠላት የግፍ ጥቃት ክፉኛ ያዘኑት ብፁዕነታቸው በአዲስ አበባ ለመቀመጥ አልፈቀዱም፡፡ በታላቁ የደብረ ሊባኖስ ገዳም ተሰባስበው የቤተ ክርስቲያን አምላክ እግዚአብሔር በኢትዮጵያውያን ላይ የመጣውን ችግር እንዲያስታግስ በጸሎት እየለመኑ ወደ ነበሩት አባቶችና አርበኞች በመሄድ ለሀገርና ለነጻነት መሞት ቅዱስ ተግባር መሆኑን በመስበክ ሁሉም እንዲጋደሉ ማሳሰብ እና ማትጋት ጀመሩ፡፡ ምንም እንኳን ድልን ባይቀዳጅም በእርሳቸው ስብከት የተነሣሡት አርበኞችም ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ጠላትን ወግተዋል፡፡ በዚህ ጊዜ ብፁዕነታቸውም አብረው ነበሩ፡፡ ያጋጠማቸው እክል ብፁዕነታቸው የነበሩበት የአርበኞች ጦር ወደ አዲስ አበባ ቢመጣም ድል ላለመቀዳጀቱ ምክንያቱ የመረጃ ልውውጥ ክፍተት እንደነበር ይነገራል፡፡ ይኸውም “የሰላሌ አርበኞች” ተብሎ የሚታወቀው፣ በነደጃዝማች አበራ ካሣ ይመራ የነበረውና በደብረ ሊባኖስ ጫካዎች ውስጥ መሽጎ የነበረው አርበኛ ጦር በሸንኮራ በኩል ከነበረውና በደጃዝማች ፍቅረ ማርያም ይመራ ከነበረው አርበኛ ጦር፣ በምዕራብ በኩል ከነበረውና በደጃዝማች ባልቻ አባ ነፍሶ ይመራ ከነበረው አርበኛ ጦር ጋር በአንድ ጊዜ ተንቀሳቅሶ አዲስ አበባ ላይ ወንበሩን አደላድሎ የተቀመጠውን የግራዚያኒን ጦር ሊወጋ ይነጋገራል፡፡ ይሁን እንጂ በስምምነቱ መሠረት ሦስቱም የጦር ኃይል ምታ ነጋሪት ክተት ሠራዊት ብሎ ወደ አዲስ አበባ ቢንቀሳቀስም በሦስቱም አቅጣጫ በአንድ ጊዜ ባለ መድረሱ በጠላት ላይ ያደረሰው ጉዳት ቀላል የሚባል ባይሆንም በተናጠል እየተመታ ወደ መጣበት ተመለሰ፡፡ በመጀመሪያ በኮተቤ በኩል የደረሰው የደጃዝማች ፍቅረ ማርያም ጦር ነበር፡፡ ይህ ጦር የካ ሚካኤል ላይ ሲደርስ ተመትቶ ተመለሰ፡፡ የጠላት ጦር የደጃዝማች ፍቅረ ማርያምን ጦር ወደ መጣበት መልሶ ወደ አዲስ አበባ ሲመለስ የደጃዝማች ባልቻ ጦር በባቡር ጣቢያ በኩል መጣሁ አለ፡፡ እሱንም መትቶ መለሰ፡፡ በመጨረሻ ደግሞ የደጃዝማች አበራ ጦር በእንጦጦ በኩል አድርጎ መጣ ፡፡ እሱም በጠላት ጦር ተመትቶ ተመለሰ ፡፡ የመጨረሻ ውሳኔያቸው በዚህ ዓይነት ሦስቱም ኃይሎች በአንድ ጊዜ ባለማጥቃታቸው ወደየመጡበት ሲመለሱ ከሰላሌ አርበኞች ጋር የነበሩት ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ጠላት ከኢትዮጵያውያኑ ነጥቆ አገሬ ከተማዬ ብሎ በመቀመጥ በመላ ሀገሪቱ የሚያካሒደውን ጭፍጨፋ የሚመራባትንና ትእዛዝ የሚያስተላልፍባትን ከተማ አዲስ አበባን ትተው ለመሄድ አልፈቀዱም፡፡ በመሆኑም “ብችል በኢትዮጵያውያን ላይ እያደረሰ ያለውን ግፍ በቅርብ ርቀት ሆኖ የሚመለከተውን ሕዝብ በማትጋት በጠላት ላይ እንዲነሳ አደርጋለሁ፤ ካልሆነ ደግሞ እዚሁ እሞታለሁ” ብለው ከአርበኞች ተነጥለው በአዲስ አበባ ቀሩ፡፡ ሰማዕቱ ጴጥሮስ ይሁን እንጂ ጠላት በመላ ከተማዋ ባሰማራቸው በርካታ ባንዳዎች መካከል ብፁዕነታቸው እንዳሰቡት ሊንቀሳቀሱ አልቻሉም፡፡ በመጨረሻ እዚሁ ከተማ ተሰውሬ መኖር አልፈልግም፤ ወደ ገጠር ፊቴን አልመልስም በማለት ሐምሌ 22 ቀን 1928 ዓ.ም በወቅቱ የኢጣሊያ እንደራሴ ለነበሩት ራስ ኃይሉ እጃቸውን ሰጡ፡፡ እራስ ኃይሉም ወዲያውኑ ለግራዚያኒ አሳልፈው ሰጧቸው፡፡ ብፁዕነታቸው በተጠቀሰው ቀን እጃቸውን ከሰጡበት ጊዜ ጀምሮ በጠላት የጥይት እሩምታ በሰማዕትነት እስካለፉበት ጊዜ ድረስ የነበረውን ሂደት ኮርየሬ ዴላሴራ የተባለው የጋዜጣ ወኪል እና የምስራቅ አፍሪካ ዜና መዋዕለ አዘጋጅ የነበረው ፓጃሌ የተባለ ጋዜጠኛ እ.ኤ.አ ሰኔ 15 ቀን 1936 ዓ.ም አዲስ አበባ በነበረ ጊዜ በብፁዕነታቸው የተሰጠውን ፍርድና የተፈፀመውን ግድያ ባየው እና በተመለከተው መንገድ እንደሚከተለው ጽፎ ነበር፡ ሐምሌ 22 ቀን 1928 አቡነ ጴጥሮስ ተይዘው ወደ ግራዚያኒ ቀረቡ ፡፡ በዚህ ጊዜ አቡነ ቄርሎስ የተባሉት “ግብፃዊ ጳጳስ ቀርበው ለእስክንድሪያው መንበረ ፓትርያርክ ምክር ቤት ሳታሰማ በአቡነ ጴጥሮስ ላይ አንዳች ነገር ማድረግ አይገባህም” ሲሉ ለግራዚያኒ ነገሩት ፡፡ ምክንያቱም ይላሉ አቡነ ቄርሎስ “አቡነ ጴጥሮስ ታላቅ ሰው ናቸው፡፡ በመሰረቱ ሊያዙ ባልተገባ ነበር፡፡ ከተያዙ ደግሞ ልትገላቸው ትችላለህ፡፡ ነገር ግን በእርሳቸው ላይ የምታደርገውን ነገር ሁሉ ለእስክንድሪያው መንበረ ፓትርያርክ ምክር ቤት ሳታሰማ ምንም ማድረግ አይገባህም” አሉት፡፡ አቡነ ቄርሎስ ይህን ማለታቸው በዲፕሎማቲክ ደረጃ ለዓለም ለማሰማት እና የአቡነ ጴጥሮስን ህይወት ለማትረፍ አስበው እንደነበር ግልጽ ነው፡፡ ነገር ግን ግራዚያኒ ይህ የአቡነ ጴጥሮስ የሞት ፍርድ እንኳንስ እስከ ግብፅ ከአዲስ አበባ ውጪ እንኳን ከመሰማቱ በፊት በግማሽ ቀን እንዲፈፀም ትዕዛዝ አስተላለፈ፡፡ በእርግጥ ምንም እንኳን ከመገደል ባያመልጡም ብፁዕነታቸው እንደተያዙ ንቡረ ዕድ ተክለሀይማኖት/አዲስ ተክሌ/ና ሌሎች ሊቃውንት ወደ አቡነ ጴጥሮስ ዘንድ በመሄድ ማልደዋቸው ነበር ይባላል፡፡ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ቁመታቸው ረዘም፣ ፊታቸው ዘለግ ያለ፣ መልካቸው ጠየም ያለ፣ አዋቂነታቸው እና ትህትናቸው ከገፃቸው የሚነበብ ሲሆን በዚህ ጊዜ ለብሰውት የነበረው ልብስ ጵጵስና ጥቁር ካባ ያውም በጭቃ የተበከለ ነበር ፡፡ በዚህ ሁኔታ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ወደ ችሎት ቀረቡ፡፡ ለፍርድም የተሰየሙት ዳኞች ሦስት ሲሆኑ እነዚህም የጣሊያኖች የጦር ሹማምንት ናቸው፡፡ የመካከለኛው ዳኛ ኮሎኔል ነበር፡፡ የቀረበባቸውም ወንጀል ሕዝብ ቀስቅሰዋል፣ እራስዎም ዐምፀዋል፣ ሌሎችንም እንዲያምፁ አድርገዋል የሚል ነበር፡፡ ዳኛውም “ካህናቱም ሆኑ የቤተ-ክህነት ባለሥልጣኖች ሊቀ ጳጳሱ አቡነ ቄርሎስም የኢጣሊያንን መንግሥት ገዢነት አምነው አሜን ብለው ሲቀበሉ እርስዎ ለምን ዐመፁ? ለምን ብቻዋን አፈንጋጭ ሆኑ?” ሲል ጠየቃቸው፡፡ አቡነ ጴጥሮስም የሚከተለውን መለሱ፡፡ “አቡነ ቄርሎስ ግብፃዊ ናቸው፤ ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የሚገዳቸው ነገር የለም፡፡ እኔ ግን ኢትዮጵያዊ ነኝ፡፡ ሐላፊነትም ያለብኝ የቤተ ክርስቲያን አባት ነኝ፡፡ ስለዚህ ስለ ሀገሬና ስለ ቤተክርስቲያኔ እቆረቆራለሁ፡፡ ከዚህ በቀር ለእናንተ ችሎት የማቀርበው ነገር የለኝም፡፡ ለፈጣሪዬ ብቻ የምናገረውን እናገራለሁ፡፡ እኔን ለመግደል እንደወሰናችሁ ዐውቃለሁ፡፡ ስለዚህ በእኔ ላይ የፈለጋችሁትን አድርጉ፡፡ ግን ተከታዮቼን አትንኩ” አሉ፡፡ “ይህንንም ብለው በጥይት ተደብድበው ሲገደሉ እንዲያይ ተጋብዞ ለተሰበሰበው ሕዝብ የሚከተለውን ሕያው መልእክት አስተላለፉ “አረማዊ የሆነው የፋሺስት መንግሥት ቤተ-ክርስቲያንን ለማቃጠል፣ ሕዝበ ክርስቲያንን ለመግደል፣ ሃይማኖትን ለማጥፋት፣ ታሪካችንን ለማበላሸት የመጣ ነው እንጂ በጎ ለመሥራት እውነተኛ ፍርድ ለመስጠት ስላልመጣ ለዚህ ለግፈኛ አትገዙ፡፡ ስለ ውድ ሀገራችሁ፣ ስለ ቀናች ሃይማኖታችሁ ተከላከሉ፡፡ ነፃነታችሁ ከሚረክስ ሙታችሁ ስማችሁ ቢቀደስ ታላቅ ዋጋ ያለው ክብር ታገኛላችሁ፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዚህ ለጠላት እንዳይገዛ አውግዣለሁ፤ የኢትዮጵያ መሬት ጠላትን ብትቀበል የተረገመች ትሁን፡፡ በፈጣሪዬ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የተገዘተች ትሁን፡፡” ጋዜጠኛው ይቀጥላል፡፡ “እኒህ ጳጳስ ሐቀኛ ነበሩ፡፡ ነገር ግን ለኢጣሊያ ለጋስዮን ታዝዞ የመጣው አስተርጓሚ ዳኞች የሚሉትን ብቻ ከማስተርጎም በቀር ጳጳሱ የሚናገሩትን ሐቀኛ ንግግር አላስተረጎመም፡፡ እኔ እንኳን የሰማሁት በአዲስ አበባ ለሠላሳ ዓመት የኖረው የእቴጌ ሆቴል ሐላፊ የነበረው የግሪክ ዜጋ ማንድራኮስ አጠገቤ ተቀምጦ ስለ ነበር የተናገሩትን ሁሉ ስለ ገለጠልኝ ነው፡፡ እኔ እንደ ሰማሁት ፍርዱን ለመስማት በብዛት የተሰበሰቡት ጣሊያኖችና ታዝዞ የወጣው የአዲስ አበባ ሕዝብ ሐቀኛ የሆነውን ንግግራቸውን ቢሰሙ ኖሮ ልባቸው ይነካ ነበር” ይላል፡፡ ሆኖም አስተርጓሚው በጳጳሱ ላይ ተፅዕኖ ስላሳደረባቸው እውነተኛ ንግግራቸው ሳይገለጥ ቀረ፡፡ ቀጥሎም ብፁዕነታቸው በፍርድ ችሎት ላይ እንዳሉ ሕዝቡ ሁሉ ስለ ርሳቸው እያዘነ ሳለ መስቀላቸውን አውጥተው እየፀለዩ ሕዝቡን ባረኩ ፡፡ ወዲያው የሞታቸው ፍርድ ሲሰማ ሕዝቡ በኢጣልያ የእጅ ሰላምታ ዓይነት እጁን እንዲያነሳ ታዘዘ ፡፡ በዚያን ጊዜ አቡነ ጴጥሮስ የሞታቸው ሰዓት መድረሱን ዐውቀው ሰዓታቸውን ከኪሳቸው አውጥተው ተመለከቱ ፡፡ ሰዓቱም 5፡15 ነበር ፡፡ በዚህ ጊዜ ሁሉ ምንም ፍርሃት አይታይባቸውም ነበር፡፡ የሞታቸውን ፍርድ ያነብ የነበረው ኢጣሊያዊ ዳኛ ግን ይንቀጠቀጥ ነበር ፡፡ ታላቅ ፍርሃትም በፊቱ ላይ ይታይ ነበር፡፡ ሐምሌ ፳፪ ቀን ፲፱፳፰ ፤ ፭፡፲፭ ሰዓት ይሙት በቃ የተፈረደባቸው ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ በችሎት ፊት ለብዙ ሰዓታት ቆመው ስለዋሉና ደክሞአቸው ስለነበር ለመቀመጥ ፈልገው ዳኛውን በትሕትናና በፈገግታ ጠየቁት ፡፡ እንዲቀመጡም ፈቀደላቸው ፡፡ በመጨረሻም የሞታቸው ፍርድ ከተነበበ በኋላ የፈረዱባቸውን ዳኞች ጸልየው በመስቀላቸው ባረኩዋቸው ፡፡ ብፁዕነታቸው እስከ መቃብር አፋፍ ድረስ የፍርሃትና የድንጋጤ ምልክት ያይደለ ከልብ የሆነ ፍጹም ቆራጥነት ይታይባቸው ነበር፡፡ የሀገራቸው በጠላት መወረር፣ የሕዝባቸው መገደልና መታሰር፣ የቤተ ክርስቲያናቸው መደፈር እስከ ሞት ያደረሳቸው እኒህ እውነተኛ ጳጳስ ለመገደል ሲወሰዱ ጥይት አልፎ ሌላ ሰው እንዳይጎዳ ግንብ ይፈለግ ጀመር፡፡ ሩቅ ባለመሔድ ከመካነ ፍትሑ 10 ሜትር ርቆ ግንብ ያለው መግደያ ቦታ ተገኘና ወደዚያ ተወሰዱ ፡፡ ከገዳዮቹም አንዱ “ፊትዎን ለመሸፈን ይፈልጋሉን?” ሲል ጠየቃቸው ፡፡ “ይህ የአንተ ሥራ ነው” ሲሉ ብፁዕነታቸው መለሱ ፡፡ ከመግደያውም ቦታ እንደደረሱ ወንበር ቀረበላቸውና ፊታቸውን ወደ ግንቡ ጀርባቸውን ወደ ሕዝቡ አድርገው እንዲቀመጡ ሆኑ ፡፡ ከዚያ በኋላ ስምንት ወታደሮች በስተጀርባቸው ሃያ ርምጃ ርቀው ተንበርክከው በተጠንቀቅ ቆሙ ፡፡ ወዲያው አዛዡ “ተኩስ” በማለት ትእዛዝ ሲሰጥ ስምንቱም ተኩሰው መቱዋቸው ፡፡ ግን በስምንት ጥይት ሳይሞቱ ቀሩ ፡፡ መሞታቸውንና አለመሞታቸውን ለማረጋገጥ ዶክተር ተጠራ ፡፡ ዶክተሩም እንዳልሞቱ አረጋገጠ ፡፡ ከዚያም ሌላ ወታደር በሦስት የሽጉጥ ጥይት ራስ ቅላቸውን መትቶ ገደላቸው ፡፡ ብፁዕነታቸው የተገደሉበት ቦታ መኻል አዲስ አበባ ዛሬ መታሰቢያ ሐውልታቸው ቆሞ በሚገኝበት ቦታ አካባቢ ነው፡፡ “የብፁዕነታቸው አስክሬን ማንም እንዳይወስደው በአስቸኳይ ከአዲስ አበባ ውጭ ማንም በማያውቀው ቦታ በምሥጢር እንዲቀበር ተደረገ ፡፡ በዚያች ሌሊት በአዲስ አበባ ውስጥ በየቤቱ ልቅሶና ዋይታ ሆነ ፡፡” ይህ ጋዜጠኛ የሰጠው ምስክርነት የብፁዕ አባታችን አቡነ ጴጥሮስን የመሪ ሀገር ወዳድነትና የኢትዮጵያን ሕዝብ ታጋሽነትና ጀግንነት ሲያረጋግጥ ይኖራል ፡፡ የብፁዕነታቸውን በድን በተመለከተ አንዳንድ የቤተ ክርስቲያናችን አባቶች ቅዱሳን መላእክት የጻድቃንን በድን እያመጡ እንደሚያስቀምጡበትና በውስጡ የሚቀመጥ አስክሬን እንደማይፈርስ ወደሚነገርለት አቡነ መልከ ፄዴቅ ዋሻ /ሰሜን ሸዋ/ መላእክት ወስደው እንዳስቀመጡትና በዚያ እንደታዬ ይናገራሉ ፡፡ በተጨማሪም ደራሲና ጋዜጠኛ ጳውሎስ ኞኞ “አቡነ ጴጥሮስ እንዴት ሞቱ?” ሲል ሙሴ ፓይላክን ጠይቋቸው እርሳቸውም የሚከተለውን ተናግረዋል ፡፡ “አቡነ ጴጥሮስ የተገደሉ ዕለት እዚያው ነበርኩ ፡፡ መጀመሪያ በእጃቸው ይዘውት የነበረውን መጽሐፍ ቅዱሳቸውን ተሳለሙት ፡፡ ቀጥለውም በያዙት መስቀል አማትበው ሕዝቡን ባረኩ ፡፡ የኪሳቸውንም ሰዓት አውጥተው ካዩ በኋላ መልሰው ከኪሳቸው ከተቱት ፡፡ ወዲያው ወታደሮች በሩምታ ተኩሰው ገደሉዋቸው ፡፡ ይህ እንደ ሆነ አስገዳዩ ኮሎኔል ተመልካቹን ሕዝብ አጨብጭቡ ብሎ አዘዘና ተጨበጨበ ፡፡ ማታ ከአስገዳዩ ኮሎኔል ጋር ተገናኝተን ስንጫወት: “በዚህ ቄስ መገደል እኮ ሕዝቡ ተደስቷል” አለኝ፡፡ “እንዴት?” ብለው “አላየህም ሲያጨበጭብ” አለኝ ፡፡ እኔም “ባታውቀው ነው እንጂ የሕዝቡ ባሕል ሲናደድም ያጨበጭባል” አልኩት ፡፡ “እንዴት?” ቢለኝ እጄን እያጨበጨብኩ አሳየሁት ፡፡ እሱም አሳየኝ ፡፡ “ከዚህ በኋላ የሆነው ቢሆን እኔ ትልቅ ማስታወሻ አግኝቼአለሁ” ብሎ አቡነ ጴጥሮስ ሲገደሉ ይዘውት የነበረውን መስቀልና መጽሐፍ ቅዱስ ፣ የኪስ ሰዓታቸውን ጭምር አሳየኝ ፡፡ መጽሐፍ ቅዱሱ መሐል ለመሐል በጥይት ተሰንጥቋል ፡፡ መስቀሉም ልክ በመሐከሉ ላይ ጥይት በስቶት ወጥቷል፡፡ የኪስ ሰዓታቸውንም እንዳየሁት እንደዚሁ ጥይት በስቶታል” ብለው ያዩትን መስክረዋል ፡፡ የመታሰቢያ ሐውልት የብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ ጥብአት ማለትም ለሀገራቸውና ለእምነታቸው እስከ መጨረሻዋ ሰዓት ድረስ መስክሮ ማለፍ ምክንያቱ በልጅነታቸው ከቅኔ መምህራቸው የሰሙት የአደራ ቃል እንደሆነ ይነገራል፡፡ አለቃ ተጠምቀ የተባሉ ቅድስናን ከሊቅነት አስተባብረው የያዙ መምህራቸው አንድ ቀን ብፁዕነታቸውን ጠርተው “ኃይለ ማርያም፣ አንተ ወደ ፊት ጳጳስ ትሆናለህ፡፡ በዚያ ጊዜ አረመኔ በዚህች ሀገር ይሠለጥናል፡፡ ታዲያ ያኔ አንተ ለነፍስህ ሳትሰቀቅ በሰማዕትነት እለፍ፡፡ ሰማዕትነት ክፍልህ ነው፡፡ አደራ” ብለዋቸው ነበር ይባላል፡፡ ይህንን የመምህራቸውን የአደራ ቃል የያዙት ብፁዕነታቸው እስከ መጨረሻው ለነፍሳቸው ሳይፈሩ፣ አንዲትም ቀን ሳይሸሹ ከላይ በቀረበው ሁኔታ የሰማዕትነት ጽዋቸውን ሊቀበሉ ችለዋል፡፡ ጠላት ድል ተደርጎ ሀገራችን ነፃነቷን ከተቀዳጀት በኋላ የብፁዕነታቸውን አኩሪ ታሪክ ትውልድ ሲያዘክርላቸው እንዲኖር መታሰቢያ ይሆናቸው ዘንድ በግርማዊ ቀዳማዊ ንጉሠ ነገሥት አሳሳቢነት ሐምሌ 16 ቀን 1938 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት ሐውልት ቆሞላቸዋል፡፡ ከድል በኋላ የብፁዕነታቸው ሐውልት ተመርቆ የቤተ መንግሥቱም ሆኑ የቤተ ክህነቱ ባለሥልጣናት አበባ ጉንጉን ከሐውልቱ ሥር ሲያስቀምጡ ከቤተ ክህነት ካስቀመጡት አባቶች አንዱ በ1921 ዓ.ም አብረዋቸው የተሾሙት ብፁዕ አቡነ ይስሐቅ ነበሩ፡፡ ትውልድ ሁሉ ለሀገር ክብርና ለነጻነት በተከፈለው፡፡ የብዕፁነታቸው ሕይወት እንዲማርበትና ሕያው ምስክር ሆኖ እንዲኖር የቆመላቸውን ሐውልት ኢትዮጵያዊያን ሁሉ በክብር ይጠብቁታል ፡፡ '''''የእኝህን ታላቅና ቅዱስ ሰማዕት አባት ክብርና ተጋድሎ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ከአምስት ዓመት በፊት ቅዱስ /ሰማዕት/ ብሎ በማጽደቅ በስማቸው በቅድስና ማዕረግን ሰጥቶ በስማቸው ታቦት ተቀርጾ ቤተክርስቲያን እንዲሰራላቸው ወስኗል ፡፡ ይህም በተወለዱበት በሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሃገረሰብከት በፍቼ ከተማ የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ ተግባራዊ ሆኗል፡፡ ሰማዕቱ ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ፣ አርበኛ፣ ጀግና፣ ጳጳስ፣ ሰማዕት ቅዱስም የሆኑ አባት ናቸው ፡፡'''''
41766
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%8D%88%E1%88%AB%20%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B0%E1%88%B0%E1%88%9B%E1%8B%95%E1%89%B5
ተፈራ ወልደሰማዕት
የክቡር አቶ ተፈራ ወልደሰማዕት የኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣን ነበሩ። ከ1976 ዓ/ም አንስተው እስከ 1982 ድረስ በኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስትር ሥልጣንና በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በከፍተኛው የአመራር ቦታ ላይ ነበሩ። የህይወት ታሪካቸው ክቡር አቶ ተፈራ ወልደሰማዕት ከአባታቸው ከአቶ ወልደሰማዕት ማረሚ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ ጀማነሽ በዳኔ በሰሜን ሸዋ ቅምቢብት ወረዳ እ. ኤ. አ. መስከረም 1 ቀን 1938 ዓ.ም ተወለዱ። አቶ ወልደሰማዕት እና ወይዘሮ ጀማነሽ ሶስት ወንድ ልጆችን ተገኝ፥ በቀለ ፥እና ተፈራን እና ሁለት ሴቶችን ጥሩነሽ ፥ እና ዘነበችን ያፈሩ ሲሆን ተፈራ የመጨረሻ ልጅ ናቸው። ክቡር አቶ ተፈራ የተወለዱበት ወቅት ግፈኛው ፋሺሽት ኢጣልያ ኢትዮጵያን የወረረበት እና ሕዝብዋን በመርዝ ጋዝ የፈጀበት ስለነበረ አቶ ወልደሰማዕት ዘምተው በጦር ሜዳ ግዳጃቸውን ከተወጡ በኋላ ወደ መኖሪያ አካባቢያቸው ተመልሰው ብዙም ሳይቆዩ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። እንዳካባቢው ህዝብ ሁሉ ወ/ሮ ጃማነሽም ልጆቻቸውን ይዘው ከመኖሪያ ስፍራቸው ተሰደዋል። ክቡር አቶ ተፈራም አዲስ አበባ ተወስደው የአገራቸውን የቤተክህነት ትምህርት በመከታተል ዳዊት እስከመድገም ድረስ ደርሰዋል። ከዚያም ቀዳማዊ ኃይለስላሴ ካክብ ፅባህ ትምህርት ቤት ገብተው ከአንደኛ አስከ አስራ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን አጠናቀዋል። ቀጥለውም ለአንድ ዓመት በመምህርነት ከአገለገሉ በኋላ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ገብተው በኢኮኖሚክስ የባችለር ዲግሪ በማዕረግ () በማግኘት እ.ኤ.አ. በ1964 ዓ.ም. ተመርቀዋል። ከኮሌጅ እንደተመረቁም በሕዝባዊ ኑሮ ዕድገት ሚኒስቴር ተቀጥረዋል። በዚህም መስሪያ ቤት ለተወሰነ ጊዜ ከሰሩ በኋላ ወደ ሔግ ኔዘርላንድ ለከፍተኛ ትምህርት ተልከው እ. ኤ. አ. በ 1967 ዓ.ም. በልማት ኢኮኖሚክስ የማስተርስ ዲግሪ አግኝተዋል። ከዚያም ወደ ሕዝባዊ ኑሮ ዕድገት ተመልሰው የፕላን ዩኒቲን በማቋቋምና የዩኒቲ ሃላፊ በመሆን የረጅም ጊዜ የልማት ፕላን እና ዓመታዊ የካፒታል ፕሮግራም እና በጀት በማዘጋጀት እ. ኤ. አ ከ1967 እስከ 1971 አገልግለዋል፡፡ ከዚያም ወደ ገንዘብ ሚኒስቴር በማዛወር በዋሺንግተን በኢትዮጵያ ኤምባሲ የኢኮኖሚ እና ፋይናንስ አማካሪ ሆነው እ. ኤ. አ. 1972-1974 ዓ.ም. ሰርተዋል በዚህም ሓላፊነታቸውን ከአለም ባንክ ከአይ. ኤም. ኤፍ ከአሜሪካ የኢንተርናሽናል የልማት ድርጅት ማለትም ከዩ. ኤስ. ኤይድ እና ከሌሎችም ድርጅቶች ጋር ለኢትዮጵያ የሚሰጠውን ዕርዳታ እያደገ አንዲሄድ ክትትል አድርገዋል። ከዚያም ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው እ. ኤ. አ. ከ 1974-1975 ዓ.ም. በገንዘብ ሚኒስቴር የብድር አና ኢንቨስትመንት መምርያ ሃላፊ በመሆን የውጪ ብድር አና እርዳታን አንዲሁም በተለያዩ የፐብሊክ ኢንተርፕራይዞች የመንግስት ኢንቨስትመንተ ይዞታ ተከታትለዋል። ቀጥሎም እ. ኤ. አ ለ 1977-1982 በዚሁ መ/ቤት በምክትልነትና በተጠባባቂነት ከዚያም እ. ኤ. አ. ከ 1977-1982 ዓ.ም. በገንዘብ ሚንስቴር ከፍተኛ አገልግሎት አበርክተዋል። በዚህም ሓላፊነታቸው የሚኒስቴርነት ከፍተኛ አገልግሎት አበርክተዋል። በዚህም ሐላፊነታቸው የሚነስቴሩን ልዩ ልዩ የስራ ክፍሎች በአዲስ መልክ በማደራጀት ለአገሪቷ የልማትና ቋሚ ወጪዎች የሚውሉ ገቢዎችን በማሳደግ እና ሌሎች ሚኒስቴሮችም የቀለጠፈ የበጀት አሰጣጥ አገልግሎት እንዲያገኙ አንዲሁም በፋይናንስ ቁጥጥር እና በጥናት እና ምርምር ሚኒስቴሩ እንዲጠናከር እና የሚጠበቅበትን ወቅታዊ እና የተሟላ አገልግሎት እንዲያበረክት ከማንኛውም ጊዜ ይበልጥ ከኢንተርናሽናል እና ከአህጉራዊ ድርጅቶች በተለይም ከዓለም ባንክ አና ከአፍሪካ ልማት ባንክ ከተለያዩ አገሮች ለኢትዮጵያ ልማት ዕርዳታ እና ብድር ለማስገኘት ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል። እንደሚታወቀው ጊዜው አጅግ ፈታኝ የለውጥ እና የሽግግር ወቅት ስለነበር የአገሪትዋ የፋይናንስ ሁኔታ እንዳይናጋ በብልህነት በጥንቁቅነት በማስተዳደር የበጀት ዲሲፕሊን እንደተጠበቀ እንዲቆይ በለውጡም ምክንያት ለኢትዮጵያ ከምዕራብ አገሮች እና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች የሚሰጠው የወጪ ዕርዳታ እንዳይቀንስ ከፍተኛ ተጋኢደሎ አድርገዋል። በወቅቱ አዲስ የኢትዮጵያ ወዳጅ ከሆኑት አንፃር ለፖለቲካ ተቀጋይነት ሳይሆን የአገሪቱን ጥቅም ለማስጠበቅ የሚያስችል የኢኮኖሚ ግንኙነት እንዲጠበቅ ተዋግተዋል። በዚህም የተነሳ በአፍሪካም ሆነ በኢንተርናሽናል ደረጃ ብዙ አድናቆት እና አክብሮት አትርፈዋል። አብሮዋቸው የነበሩ የስራ ጓደኞቻቸውም ለዚሁ ሁሉ ምስክር ናቸው። ክቡር አቶ ተፈራ የገንዘብ ሚኒስትር በነበሩበት አመታት ሁሉ የብሔራው ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር ስለነበሩ የአገሪቷን አጠቃላይ የሞንተሪ እና የፋይናንስ የበላይ ሓላፊ በመሆን የሚጠበቅባቸውን አመራር በብቃት ሰጥተዋል። ከላይ ከተዘረዘሩት ቋሚ የስራ ሓላፊነታቸው በተጨማሪ የብሔራዊ ፕላን ኮሚሽን ፥የካቢኔው የኢኮኖሚ አና ሕግ ኮሚቴዎች የቴሌኮሚኒኬሽን፥ የብሔራዊ ቡና ፥የከብት እርባታ እና የስጋ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦርዶች አባልም ሆነው አገልግለዋል። ክቡር አቶ ተፈራ በትዕግስት፥ በብልህነት እና በቅንነት እጅግ ከባድ የሆነውን ሓላፊነታቸውን በመወጣት ለብዙ ዓመታት ከአገለገሉ በኋላ የአገሪቷ ሁኔታ ከመሻሻል ይልቅ ወደባሰ አቅጣጫ እያመራ መሄዱን በመገንዘባቸው እ.ኤ.አ 1982 ዓ.ም. ቤተሰባቸውን ይዘው ወደ አሜሪካ በመምጣት ከስራቸው በገዛ ፈቃዳቸው ተሰናብተዋል። በረጅም ጊዜ የአገልግሎት ዘመን የቀሰሙትን ሰፊ የስራ ልምድ በተለይ በፋይናንስ አና ባንክኒግ በበጀት በጥናት እና ምርምር ከፍተኛ ፖሊስ ነክ የምክር አገልግሎት ለ 10 ዓመታት ያህል ለልዩ ልዩ አገሮች እና ድርጅቶች አበርክተዋል። ጥቂቶቹን ለመጥቀስ ያህል። በዋሽንግተን ለሚገኘው ኦቨር. ሲይስ. ዲቨሎፕመንት ካወንስል () እ.ኤ.አ. ከ1982-1983 ዓ.ም. በመመደብ ከሰሓራ በታች ያሉት የአፍሪካ አገሮች () የልማት ዕድገት በሚመለከት ጥናት አካሂደዋል። በአይ. ኤም. ኤፍ ተመድበው ለስወዚላንድ መንግስት ብሄራዊ ባንክ እ.ኤ.አ. ከ 1984-1987 ዓ.ም. የጥናት እና ምርምር አቅሙ የጥናት እና ምርምር አቅሙ ስለሚዳብርበት በማማከር ሰርተዋል። በዓለም ባንከ አማካሪ በመሆን ስለአፍሪካ ፐብሊክ ኢንተርፕራይዞች የስራ ክንውን እና የማሻሻያ ጥናት እ. ኤ. አ. በ1988 አካሂደዋል። በአይ. ኤም. ኤፍ ተመድበው ለሌሴቶ ማዕከላዊ ባንክ በፖሊሲ እና ኦፕሬሽን በጥናት እና ምርምር የባንኩ አቅም ስለሚጠናከርበት አማክረዋል። አይ. ኤም. ኤፍ እና የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት ለናሚቢያ መንግስተ የሚሰጡትን የቴክኒክ ዕርዳታ በማስተባበር እና ለናሚቢያ የገንዘብ ሚኒስቴር ከፍተኛ አማካሪ በመሆን አገልግለዋል። ክቡር አቶ ተፈራ ከአበረከትዋቸው ጽሁፎች መካከል በልማት ኋላቀር ከሆኑ አገሮች መካከል ስለጋምቢያ ሌሴቶ ማላዊ እና ሱዳን ኢኮኖሚ ጥናት (እ. ኤ. አ. 1981) ከሰሓራ በታች ስላሉት አፍሪካ አገሮች የልማት ፖሊሲ ( እ. ኤ. አ 1983) በኢትዮጵያ ልምድ ላይ የተመሰረተ ስለ አንዳንደ የአፍሪካ አገሮች አጀስትመንት () ፖሲሲ ከሌሎች ጋር በመተባበር የአፍሪካ ፐብሊክ ኢንተርፕራይዞች ስለሚሻሻሉበት ጥናት (እ. ኤ. አ. 1989) ስለ ሳዴግ አባል አገሮች የሞኒተር ውህደት/ ህብረት ስለ ናሚቢያ ፊዚካል ፖሊሲ (እ. ኤ. አ 1995)። ይህ ጥናት በናሚቢያ ካቢኔ ጸድቆ ተግባር ላይ ውሏል። ክቡር አቶ ተፈራ ከአፍሪካ አገልግሎታቸውን አጠናቀው ዋሺንግተን ወደ አይ.ኤም. ኤፍ ዋና መስሪያ ቤት በመመለስ በልዩ ልዩ ክፍላተ በመጨረሻም በጡረታ እስከተገለሉ ድረስ የፕላን እና የበጀተ ከፍተኛ በላሙያ በመሆን ሰርተዋል። ክቡር አቶ ተፈራ የ42 ዓመት የትዳር ጓደኛቸው ከሆኑት ከውድ ባላቤታቸው ከወ/ሮ ንግስተ ጌታቸው ሁለት ወንዶቸን ዶ/ር ሄኖክ ተፈራ፥ አቶ ዮሴፍ ተፈራንና እና አንድ ሴት ወይዘሪት ነፃነት ተፈራን አፍርተዋል። ሶስት የልጅ ልጆችንም ለማየት ታድለዋል። ክቡር አቶ ተፈራ ወልደሰማዕት በተመደቡባቸው የስራ ኃላፊነቶች ሁሉ ቅንነት ታማኝነት ጥንቁቅነት እና ለአገር እና ለወገን ተቆርቋሪነትን የሚያንጸባርቅ ጠባይ ነበራቸው። አቶ ተፈራ በዚህች ዓለም አኗኗራቸው እና አረማመዳቸው ሁሉ ኃላፊነት የሚሰማቸው እና ለቤተሰባቸው ፍጹም ፍቅርና እንክብካቤ የሚያደርጉ ለወዳጆቻቸውም በሚፈለጉበት ጊዜ ፈጥኖ ደራሽ ነበሩ። ህልፈት ህይወት ክቡር አቶ ተፈራ ወደሚወድዋት አገራቸው ኢትዮጵያ ዘመዶቻቸውን እና ወዳጆቻቸውን ለማየት ሄደው ባለፈው መጋቢት ወር ወደ ዋሺንግተን እንደተመሉ የጤና መታወክ ገጥሟቸው በምርመራ ላይ እንዳሉ በድንገት እ. ኤ. አ. 25 ቀን 2013 ከእኩለ ሌሊት በኋላ በተወለዱ በሰባ አራት ዓመታቸው በቦልቲሞር ከተማ ባለው በጆነስ ሆፕኪንስ ሆስፒታል ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። ሕመም ላይ በቆዩበት ጊዜ የውድ ባላቤታቸው እና የልጆቻቸው እንክብካቤ አንድም ቀን አልተለያቸውም፡፡ ዋቢ ምንጮች የኢትዮጵያ ካቢኔ አባላት
22221
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%88%AB%E1%89%B7%20%E1%89%B3%E1%8B%B0%E1%88%AD%E1%88%B3%E1%88%88%E1%89%BD%20%E1%8A%A8%E1%8A%93%E1%89%B7
ጅራቷ ታደርሳለች ከናቷ
ጅራቷ ታደርሳለች ከናቷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅራቷ ታደርሳለች ከናቷ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
11461
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%99%E1%8A%A0%E1%8B%AD%20%E1%8A%AA%E1%89%A3%E1%8A%AA
ሙአይ ኪባኪ
ሙአይ ኪባኪ ከ2002 እ.ኤ.አ. (1995 ዓም) እስከ 2013 እ.ኤ.አ. (2005 ዓም) ድረስ 3ኛው የኬንያ ፕሬዚዳንት ነበሩ። ፕሬዚዳንት ከመሆናቸው በፊት ምክትል ፕሬዚዳንት (ከ1978 እስከ 1988 እ.ኤ.አ.)፣ የፋይናንስ ሚኒስትር (ከ1969 እስከ 1981 እ.ኤ.አ.)፣ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር (ከ1982 እስከ 1988 እ.ኤ.አ.) እና የጤና ሚኒስትር (ከ1988 እስከ 1991 እ.ኤ.አ.) ሆነው አገልግለዋል። የአፍሪካ መሪዎች
10170
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%93%E1%8D%84%20%E1%89%B4%E1%8B%8E%E1%8B%B5%E1%88%AE%E1%88%B5
ዓፄ ቴዎድሮስ
ጀግናዉ ዳግማዊ ዐፄ ቴዎድሮስ (ጥር ፮ ቀን ፲፰፻፲፩ ዓ.ም. - ሚያዝያ ፮ ቀን፲፰፻፷ ዓ.ም.) ከ፲፰፻፵፯ ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ዕለተ ሞታችው ድረስ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። በትውልድ ስማቸው ካሳ ኀይሉ ሲባሉ፣ በፈረስ ስማቸው አባ ታጠቅ፣ በወታደራዊ ስማቸው መይሳው ካሳ እና እንዲሁም አንድ ለናቱ ተብለው የሚታወቁ የ19ኛው ክፍለ ዘመን ኢትዮጵያ ወታደርና ፖለቲከኛ ነበሩ። ቴዎድሮስ ጥር ፮ ቀን ፲፰፻፲፩ ዓ.ም. ሻርጌ በተባለ ቦታ ቋራ ውስጥ፣ ከጎንደር ከተማበስተ ምዕራብ ተወለዱ። የተወለዱትም አገሪቷ በባላባቶች ተከፋፍላ በምትመራበት-ዘመነ መሳፍንት በሚባለው ወቅት ነበር። አባታቸው ደጃዝማች ኃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ የቋራ ገዢ ነበሩ። ዓፄ ቴዎድሮስ በህጻንነታቸው የቄስ ትምህርት ከቀሰሙ በኋላ፣ የአጎታቸውንና በኋላም ለጥቂት ጊዜ የጎጃሙን ጦር መሪ የጎሹ ዘውዴን ጦር ተቀላቀሉ። በዚሁ የውትድርና ዘመናቸው ከፍተኛ ችሎታን ማስመዝገብ ስለጀመሩና ዝናቸው ስለተስፋፋ በ፲፰፻፴፱ ዓ.ም. በወይዘሮ መነን ሊበን አምዴ አነሳሽነት የልጇን የራስ አሊ አሉላን ልጅ፣ ተዋበች አሊን ተዳሩ፤ እንዲሁም በደጃዝማችነት ማዕረግ የቋራ አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ። ቴዎድሮስ ግን በ፲፰፻፵፬ ዓ.ም. አጠቃላይ የዘመነ መሳፍንት ሥርዓትን በመቃወም በሰሜናዊ ባላባቶች ላይ ዘመቻ ጀመሩ። በኒህ ተከታታይ ዘመቻወች የገጠሟቸውን ባላባቶች ስላሸነፉ፣ መጀመሪያ የራስ ማዕረግን በኋላም የንጉሥ ማዕረግን በአንድ ዓመት ውስጥ ተቀዳጁ። በየጊዜው በሚያደርጉት የተሳካ ዘመቻ የዘመኑን ባላባቶች ኃይል በመሰባበር የካቲት ፫ ቀን ፲፰፻፵፯ ዓ.ም ንጉሥ ካሳ - ዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ ተብለው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ሆኑ። ሥርዓተ ንግሡ የዘመነ መሳፍንት መቃብር በመሆን የዘመናዊ ኢትዮጵያን ታሪክ "ሀ" በማለት ጀመረ። ዓፄ ኃይለ ስላሴ እስከ ፈጸሙት ድረስ ኢትዮጵያን አንድ የማድረግ ሥራም በዚሁ ወቅት ተጀመረ። ዓፄ ቴዎድሮስ ሰሜናዊ ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አንድ ለማድረግ የሞከሩት፣ አጠቃላይ በታሪክ የሚታወቀውን የኢትዮጵያ ክፍል ነበር - ለዚህም ዋቢ ወደ ወሎና ወደ ሸዋ ያደረጓቸው ዘመቻወች ይጠቀሳሉ። በዘመነ ንግሣቸው ዓፄ ቴዎድሮስ አገሪቱን የሚያሻሽሉ ሥርዓቶችን ለአገራቸው አስተዋውቀዋል። ከነዚህም ውስጥ፡ ባርነትን የሚያግድ አዋጅ፣ የመጀመሪያው መንገድ ግንባታ፣ የሥርዓተ ንዋይና የፖለቲካ ሥርዓቱን በማዕከላዊ መንገድ ማዋቀር፣ የባላባት የተከፋፈለ "ሁሉ-በሁሉ-ጦርነት ሥርዓት"ን በማስቀረት ብሔራዊ ውትድርናን ማስተዋወቅ ይጠቀሳሉ። በዘመነ መሳፍንት እንደልባቸው ይፈልጡ ይቆርጡ በነበሩ ባላባቶች ዘንድ እኒህ ለውጦች እጅግ የተጠሉ ሆኑ። በ፲፰፻፶ ዓ.ም. ብዙወቹ ባላባቶች አመጽ ማነሳሳት ጀመሩ። በ፲፰፻፶፪ ዓ.ም ንጉሠ ነገሥቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ርስት የነበረውን መሬት ለገበሬወች በማከፋፈላቸው ከሃይማኖት መሪወች ጋር ተጣሉ። ይህን ተከተሎ በየቦታው አመጽ በሚነሳበት መካከል አውሮፓውያን ሚሲዮኖችም ከእንግሊዝ መንግሥት ጋር በተነሳሳ አለመግባባት ምክንያት በዓፄው ታሰሩ። በመጋቢት ወር ፲፰፻፷ ዓ.ም ላይ የእንግሊዝ መንግሥት በሮበርት ናፒየር የሚመራ፣ በጊዜው እጅግ ግዙፍ የተባለ ኃይልን አሰናድቶ አውሮፓውያን እስረኞችን ለማስፈታት ጦር ላከ። መጋቢት ፭ ቀን ፲፰፻፷ ዓ.ም ይህ ጦር በመቅደላ ምሽግ ላይ በሚገኘው፣ በአመጽ በተዳከመ የንጉሱ ጦር ላይ ጥቃት አደረሰ። በውጊያው መሃል ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን እንዲሰጡ ቢጠየቁ እስከመጨረሻው አሻፈረኝ በማለት በሽጉጣቸው እራሳቸውን ገድለው በጀግንነት አለፉ። ዓፄ ቴዎድሮስ ያሰቡትን ለውጦች በሙሉ በተግባር ቢፈጽሙ ኖሮ በእርግጥም ታላቅና የሰለጠነ ሀገር መሪ ሊሆኑ ይችሉ እንደነበር ታሪክ ተመራማሪወች ይስማማሉ። ዕቅዳቸው በዚህ መልኩ ቢሰናከልም፣ እጅግ ድንቅ መሪ፣ የተዋጣላቸው ወታደርና የተባበረች ዘመናዊ አገር ራዕይ አብሳሪ እንደነበሩ ያሰሯቸው አውሮጳውያን ሳይቀር ሳይመሰክሩ አላለፉም። የዙፋን ስማቸው «ቴዎድሮስ»ን የወሰዱት ከፍካሬ ኢየሱስ ከተገኘ ትንቢት ነበረ። በዚያው ትንቢት በኩል፣ በዓለም መጨረሻው ክፍለ ዘመን፣ ተወዳጁ፣ የጥንቱ ዘመን ንጉስ ቀዳማዊ ቴዎድሮስ እንደገና ተነስቶ አገሪቱን ለ፵ ዓመታት ይገዛል የሚል ነበር። "ቴዎድሮስ" የሚለው ስም ከግሪክ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም «ጤዎስ ዶሮስ»፣ 'የአምላክ ስጦታ' ማለት ነው። ዓጼ ቴወድሮስ የቋራ አስተዳዳሪ የነበሩት ደጃዝማች ኃይለ ጊዮርጊስ ወልደ ጊዮርጊስ (ባጭሩ ኃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ) ልጅ ናቸው። እናታቸው ወይዘሮ አትጠገብ ወንድበወሰን ሲባሉ አመጣጣቸውም ከጎንደር ከተማ ባላባቶች ነበር። የወይዘሮ አትጠገብ እናት ወይዘሮ ትሻል ስትባል የበጌምድር ክፍል መሳፍንት ዘር ነበረች፣ በአባቷ በኩል አያቷ ራስ ወዳጆ በዘመናቸው ከፍተኛ ተሰሚነት የነበራቸው ባላባት ነበሩ። የወይዘሮ አትጠገብ ድህነት በታሪክ መጻህፍት በተደጋጋሚ የሚጠቀስ ቢሆንም አመጣጡ እንዲህ ነበር፡ የህጻኑ ቴወድሮስ አባት ደጃች ሃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ ከሱዳኖች ጋር በተነሳ ጦርነት በጀግንነት ሲወድቁ እናት ገና ሁለት አመት የሆነውን ልጇን ይዛ ከቋራ ወደ ጎንደር ከተማ ሄደች። በዚህ ወቅት ሁለተኛ ላታገባ በመቁረብ ልጇን ብቻዋን ማሳደግ ግድ አላት። አንዳንዶች በዚህ ምክንያት እራሷን ለማስተዳደር ኮሶ ትሸጥ ነበር ሲሉ ጸሃፊው ጳውሎስ ኞኞ ወይዘሮ አትጠገብ መቼውንም ኮሶ አትሸጥም ነበር ይላል (ኮሶ ትሸጥ ነበር የሚለው የልጁ ጠላቶች ፈጠራ ወሬ ነበር በማለት ያስረዳል)። ሆኖም ቀረ ህጻኑ ቴወድሮስ በድህነት እንዳላደገ ሁሉም የታሪክ ጸሃፊያን ይስማማሉ።አንድ ለናቱ ቴወድሮስ በእናቱ በኩል እህትም ሆነ ወንድም አልነበረውም። የወደፊቱ አጼ ቴዎድሮስ በ፲፰፻፴፱ ዓ.ም. ተዋበች አሊ የተባለችውን የዘመነ መሳፍንት ታላቅ ባላባት፣ የራስ አሊ አሉላን፣ ልጅ አገባ። ተዋበች በጊዜው የ፲፭ ዓመት ወጣት የነበረች ሲሆን ቁንጅናዋና አስተሳሰቡዋ በጊዜው በነበሩ ሰወች ዘንድ የተደነቀ ነበር። ሁለቱ በፍቅር በመውደቃቸው ቴወድሮስ በአባቷ ራስ አሊና በአያቷ እቴጌ መነን ላይ ሲያምጽ ባሏን ትደግፍ ነበር። አጼ ቴወድሮስ የሚስታቸውን መታመም ከዘመቻ መልስ በ፲፰፻፵፰ ዓ.ም ላይ ከሰሙ በኋላ እቴጌ ተዋበች በ፲፰፻፶ አረፉ። በኃዘኑ ወቅት እስቲ ጠይቁልኝ እርቃ ሳትሄድ እትጌ ተዋበች ሚስት እናት ገረድ? ብለው እንደተቀኙ በታሪክ መዛግብት ሰፍሮ ይገኛል። ከሁለት ዓመት ሀዘን በኋላ በ፲፰፻፶፪ ዓ.ም ዓፄ ቴዎድሮስ ከሁለተኛ ሚስታቸው ጋር ተገናኙ። «ደራስጌ ቤተክርስቲያን ውስጥ ተቀምጠው ሳለ አንድ ወታደራቸው ወደ ርሳቸው ቀረበና «ጌታየ፣ አንዲት ሴት አገኘሁ፣ ፊቷም እንደ ፀሐይ የሚያበራ ነው።» ልጅቱም በኋላ ወደ ቤተመንግሥት ቀረበች፣ ስሟም ጥሩነሽ ውቤ፣ የደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም ልጅ ነበረች። ንጉሱም አይተዋት "እውነትም ወርቅ ናት" በማለት አገቧት። በዚህ ወቅት ንጉሠ ነገሥቱ አባቷን ራስ ውቤን አስረዋቸው ነበር። ራስ ውቤ የሰሜን፣ወልቃይት ፣ፀገዴ፣ትግራይ፣ ሰራየ፣ ሐማሴንና አንጎት (ሰሜን ወሎ) አስተዳዳሪ ሲሆኑ ከዓፄ ፋሲለደስ የሚወለዱ ስለነበሩ ለንጉሥነት የሚገዳደሩ ነበሩ። የጥሩወርቅ (ጥሩነሽ) እናት ደግሞ ወይዘሮ ላቂያየ የተባሉ የትግራይ መሳፍንት ዘር ነበሩ። ከኒህ ሚስታቸው ደጃዝማች ዓለማየሁ ቴዎድሮስ የተባለውን ከሁሉ በላይ የሚወዱትን፣ እርሳቸውን እንዲተካ ያጩትን ልጅ ወለዱ። ዓፄ ቴዎድሮስ በአጠቃላይ ፬ ጊዜ ሲያገቡ ፮ ወንድና ፫ ሴት ልጆች ነበሯቸው፣ እነርሱም፦ ወጣቱ ኀይሉ ካሳ ውልደትና ትምህርት ቤት ካሳ ኃይሉ በ1811 ዓ.ም. አባታቸው ሃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ በሚያስተዳድሩት ቋራ፣ ከእናታቸው ወይዘሮ አትጠገብ ተወለዱ። ቋራ በምዕራቡ ኢትዮጵያ ከሱዳን ድንበር የሚገኝ ሲሆን በዘመኑ ከሱዳኖችና ክግብፆች ዘንድ ብዙ ወረራ ይደርስበት የነበር ክፍል ነው። ደጅ አዝማች ሃይሉ ወልደ ጊዮርጊስ ከሱዳን ጋር በተደረገ ጦርነት ሲያልፉ፣ በ1813 ዓ.ም ወይዘሮ አትጠገብ ህጻኑን ቴወድሮስ ይዘው ወደተወለዱበት ጎንደር ከተማ ተመለሱ። ወይዘሮ አትጠገብ በነበራቸው ገቢ መጠን ልጃቸውን በጥሩ ሁኔታ ማሳደግ ስላልቻሉ ክንፉ ሃይሉ ህጻኑን ቴወድሮስ በጎንደርና በጣና ሃይቅ መካከል በሚገኘው ቸንከር በተባለ ቦታ የተክለ ሃይማኖት ገዳም ለትምህርት ላኩት። ቀጥሎ የሆነውን በጊዜው የነበር ደብተራ ዘነበ እንዲህ ሲል ይዘግባል፡ በልጅነትዎ፡ቸንከር፡ትምርት፡ሲማሩ፡ከገዳሙ።ደጃች፡ማሩ፡በደምቢያ፡ሸፈቱ።ያነ፡ጊዜ፡የቤጌ፡ምድር፡ሁሉ፡ገዢ፡እራስ፡ይማም፡ነበሩ። ደጃች፡ማሩን፡ለማሳደድ፡በመጡ፡ጊዜ፡ገዳሙን፡ሰበሩት። አብረው፡የሚማሩዋቸውን፡፵፰አሽከሮች፡ሰልቦ፡ልጅ፡ካሳን፡ትቷቸው፡ሄደ፡በውስጥ፡ሳሉ። ይህም በህጻኑ ላይ የማይጠፋ የአይምሮ ጠባሳ ትቶ ያለፈ ኩነት ነበር። ህጻኑ ወደ አጎቱ ወደ ደጃዝማች ክንፉ ቤት ተመልሶ በአጎቱ ቤት የአስተዳደርን፣ የወታደራዊ ዘዴንና ስልትን ተማረ። ማንበብና መጻፍን በዚሁ ወቅት በሚገባ ተለማመደ። የወደፊቱ ቴወድሮስ እጅግ ማንበብን የሚወድ ሰው ነበር፣ የኢትዮጵያን ጥንታዊና ጊዜያዊ ድርሳናትን፣ የአውሮጳን ጥንታዊ እና ጊዚያዊ ታሪክ በደንብ እንዳጠና መረጃ አለ። የሼክስፒርን ስራወችና መጽሃፍ ቅዱስን ሳይቀር እንዳጠና በጊዜው የነበሩ አውሮጳውያን ሳይመዘግቡ አላለፉም። ለነበረበት ዘመን በደንብ የተማረ ሰው ነበር። በሽፍትነት ወራት የደምቢያ አስተዳዳሪ የነበሩት ደጃዝማች ክንፉ ምንም እንኳ ቴወድሮስን ለዘመቻ ይዘውት ቢውጡም ግዛታቸውን ከካሳ ይልቅ መኮንን ለተባለ ልጃቸው ለማውረስ በመፈለጋቸው ግንኙነታቸው የሻከረ ሆነ። በ1839 ደጃች ክንፉ ካረፉ በኋላ የክንፉ ሁለት ልጆችና ካሳ ሆነው የዳሞትና ጎጃም ገዢ በነበሩትን ደጅ አዝማች ጎሹ ዘውዴን ጦርነት ገጥመው ተሸነፉ። ልጅ ካሳ በጦርነቱ ባይማረክም ብዙ ወራት በሽሽት ከቆየ በኋላ የአሸናፊውን ደጃች ጎሹን ጦር በመጨረሻ ተቀላቀለ። ምንም እንኳ የውትድርና ብቃትን ቢያሳይም በደጃች ጎሹ ሰራዊት ውስጥ እድገትን ስላላገኘ ወደ ቋራ ተመለሰ።። ሆኖም ወይዘሮ መነን ሊበን አምዴ አጠቃላይ ደምቢያን የግሏ ርስት አድርጋ ነበር። በዚህ ምክንያት የመነን ሊብን ተወካይ ገዢወች ወጣቱን ካሳ ከቋራ እንዲለቅ ይወተውቱት ነበር። ካሳም የተነጠቀውን የአባቱን ርስት ለማስለመስ ያለው አማራጭ አመጽ በመሆኑ ወደቆላ ወርዶ ሸፈተ። ካሳ እንደሌሎች ሽፍቶች ሳይሆን በደግነቱና በፍርድ አዋቂነቱ እራሱን ለየ። ለምሳሌ በሽፍትነት የሚያገኘውን ገንዘብ ለገበሬወች እያከፋፈለ ሞፈርና ቀንበር እንዲገዙ ይረዳ ነበር። ይህ አይዞህ ባይነትና ደግነት ለወጣቱ የፖለቲካ መሰረት ሲያስገኘው ከጊዜ ወደጊዜ ደጋፊወቹ እንዲበራከቱ አደረገ። በ12 ሰወች የተጀመረው አመጽ በጥቂት ጊዜ 300 ጦረኞችን ሰበሰበ። ተከታዮቹ እየበዙ ሲሄድ በጣም የተሳካ የጦር ስልት መከተል ጀመረ፣ ስልቱም እንዲህ ነበር፡ ያልተጠበቀ ዘመቻውን ቀን ላይ ካወጀ በኋላ ከ5 እስከ 600 ፈረሰኞቹ ጋር ሆኖ ሌሊቱን ሲጓዝ ያድርና ጠዋት ላይ ጠላቶቹ ላይ በድንገት ይደርሳል። ዱብዳው ጦርነትም በካሳ አሸናፊነት ይፈጸማል። በዚህ ሁኔታ በ1829 ዓ.ም. የካሳ ጦር ሱዳን ጠረፍ ደረሰ። የፖለቲካ ሰው የካሳ ሽፍቶች በነጋዴወች ላይ የሚያካሂዱት ጥቃት በተዘዋዋሪ የእቴጌ መነንን (በጊዜው የሳልሳዊ አጼ ዮሃንስ ባለቤት) የቀረጥ ገቢ ቀነሰ። በዚህና እየጎላ በመጣው የካሳ ዝና ምክንያት የየጁ ባላባት ምን እንዲያደረጉ ግራ ገባቸው። ችላ እንዳይሉት ችሎታ አለው፣ እንዳይወጉት ጥሩ ተዋጊ ነው። . 134 ስለሆነም ወይዘሮ መነን ለቴወድሮስ በመስፍን ማዕረግ የልጇን የራስአሊ አሉላን ጦር እንዲቀላቀል ጋበዘችው። ካሳም ያለውን ጥንካሬ ግምት ውስጥ በማስገባት ለመነን ባቀረበው ጥያቄ መሰረት የራሱን ሰራዊት እንደያዘ የቋራ አስተዳዳሪ ሆኖ ተሰየመ። በዚያውም የራስ አሊን ልጅ ተዋበች አሊን በ1839ዓ.ም. አገባ። አዲስ ማዕረግ የተጎናጸፈውን የልጁን ባል ራስ አሊና እናቱ ወይዘሮ መነን ድሃ አደግነቱን አስመልክተው ንቀት በተሞላው መልኩ ያስተናግዱት ነበር። ከዚህ በተረፈ የመነን ርስት የሆነ ደምቢያም የቋራን ክፍሎች ስለያዘ የቋራ ገቢ በጣም አንስተኛ ነበር። በዚህና መስል ምክንያቶች በሚስቱ ድጋፍ በመነን ላይ አመፀ፣ ስሙንም አባ ታጠቅ በማለት ደምቢያን ወረረ። የቴወድሮስን ወርራ አድገኛነት ያልተረዳችው ወይዘሮ መነን በደጅ አዝማች ወንድይራድ የሚመራ አንስተኛ ሃይል አድርጋ ጦር ላከችበት። ይህ ጦር ሁለት ጊዜ በቴወድሮስ ተሸነፈ። በምስራቅ፣ በጎጃም መነንና ልጇ አሊ በጦርነት ተጠምደው ስለነበር የጎንደር ከተማን ለቀው ወደጎጃም ጦራቸውን ይዘው ዘመቱ። የተገኘውን አጋጣሚ በመጠቀም ጥር 1840 ላይ የጎንደር ከተማን ቴወድሮስ ተቆጣጠረ። የራሱን ባለስልጣኖች በከተማው ላይ ከሾመ በኋላ ለአሊ ይገባው የነበርውን ግብር ሰበሰበ፣ ቀጥሎም ከነገስታቱ ጎተራና ከከባቢውም መንደሮች እህልን መዘበረ። ከጎጃም መልስ፣ በጣና ሃይቅ በስተሰሜን በተደረገ ጦርነት እቴጌ መነን ጭኗ ላይ ቆስላ ከባሏ ከሳልሳዊ አጼ ዮሃንስ ጋር በቴወድሮስ ታሰረች። እኒህ እሰርኞችን ለማስለቀቅ በተደረገ ውይይት ቴወድሮስ የደጅ አዝማችነትን ማዕረግ ከራስ አሊ አገኝ። እንዲሁም ደምቢያ ለቋራ ተመልሰ። በአንጻሩ ቴወድሮስ የአሊን ሰራዊት ልዋሃድ ተስማማ። ቴወድሮስ የመጀመሪያው የዘመናዊ ጦር መሳሪያ ውጊያ የገጠመው በዚሁ በደጅ አዝማችነት ወራት ነበር። ደባርቅ ላይ ሰፍሮ የነበረውን በሙሃመድ አሊ የሚመራ የግብጽ ወራሪ ሃይል ለማጥቃት ከ16፣000 ሰራዊት ጋር መጋቢት 1840 ላይ ዘመቻ አድርጎ፣ ምንም እንኳ የርሱ ሃይሎች ቁጥር ከግብጾቹ ቢበልጥም በግብጾቹ ዲሲፕሊንና ዘመናዊ ጦር መሳሪያ ምክንያት ተሸነፈ። ይህ ጉዳይ ቴወድሮስን እጅጉን ያስደነቀ ኩነት ነበር። ከዚህ በኋላ ነበር ቴወድሮስ ዘመናዊ ጦር መሳሪያን ለማግኘትና ዘመናዊ የጦር ስልትን ለመማር ከፍተኛ ፍላጎት ያደረበት። ጦርነትና ንግሥና ከትንሹ አሊ ጋር ጥል ከሱዳን ጋር ለጦርነት በወጣበት ወቅት ቋራ ላይ ይዘርፉ የነበሩትን አማጺወች ሲመለስ ቀጣ። በዚህ መንገድ የቋራ ግዛቱን ካጸና እኋላ ከከባቢው ተገዳዳሪወች ይበልጥ ጠነከረ። ጥር 1840 ላይ ራስ አሊ ቴወድሮስ ወደ ደብረ ታቦር እንዲመጣ ለሁለተኛ ጊዜ ቢልኩበትም ባለመሄዱ በሁለቱ መካከል የመጀመሪያው ጥል ታየ። ከ1841- 42 ለተወሰነ ጊዜ በአገው ምድር ዘመቻ ካደረገ በኋላ ወደ ቋራ ተመለሰ። 1844 ላይ ከራስ አሊ ጋር ፊት ለፊት በመጋፈጥ ወደ ዙፋን የሚያደርገውን ጉዞ ጀመረ። ከዚህ ዓመት በኋላ ታላላቅ የዘመነ መሳፍንት ባላባቶችን ተራ በተራ በመውጋት አሸነፋቸው። በኒህ ጦርነቶች "የላቀ የውጊያ ስልትንና ጥበብን" በማሳየት ወታደራዊ ብቃቱን አስመዘገበ። በ1844 መጨረሻ አካባቢ ከራስ አሊ ጋር የገባውን ውል ሙሉ በሙሉ በማፍረስ ራስ አሊ ወደ ጎጃም ሊያደርገው በነበርው ዘመቻ እንደማይሳተፍ አስታወቀ። ራስ አሊም ለብዙ ወራት ጦር በመላክ ቴወድሮስን በቋራ ውጊያ ገጠመው 7። በስተመጨረዣ መስከረም 1845 ላይ አሊ ጎሹን የቋራ ገዢ አድርጎ በቴወድሮስ ላይ ሾመበት። ይህ አዲሱ ሹም ቴወድሮስን ለመግጠም ወደቋራ ከሰራዊቱ ጋር ተመመ። በዘመነ መሳፍንት ላይ ጦር ስለመክፈቱ ጥቅምት 27፣ 1845 ላይ ቴወድሮስ የድሮ አለቃውን የጎጃም ባላባት ደጅ አዝማች ጎሹ ዘውዴን በጉር አምባ ጦርነት ገጥሞ አንድ ቀን ሙሉ በተደረገ ውጊያ ደጅ አዝማች ጎሹ ስለወደቁ በቴወድሮስ አሸናፊነት ተጠናቀቀ። ይህ በጊዜው እንደ ታላቅ ድል የታየ ሲሆን ጉር አምባ ለጎንደር ከተማ በጣም የቀረበ ቦታ ስለነበር የቴወድሮስን የወደፊት ምኞት ያመላከተ ጦርነት ነበር። በዚህ ድል የተደናገጠው ራስ አሊ ምንም እንኳ ከቴወድሮስ የዕርቅን መልዕክት ቢላክለትም የጎንደር ከተማን ለቆ ወደ ደብረ ታቦር አመራ። ቴወድሮስ ብዙም ሳይቆይ የጎንደር ከተማን ያዘ። ራስ አሊ ደብረ ታቦር ላይ ሆኖ የየጁን፣ የወሎና የትግራይን ጦር አንድ አድርጎ ቴወድሮስን ለመውጋት ለ3ቱም ክፍሎች ጥሪ አደረገ። ጥር 1945 ላይ የትግራዩ ባላባት ደጅ አዝማች ውቤ ከራስ አሊ ጋር ትብብር እንደፈጠሩ ሰማ፡ ይህ በዘመኑ የሁለት ታላላቅ የተባሉ ሰራዊቶች ቅንጅት ነበር። መጋቢት ላይ የጠላት ጦር ወደርሱ እየመጣ እንደሆነ መረጃ በማግኘቱ ከጎንደር ከተማ 3ሰዓት የእግር ጉዞ ላይ ባለው በ ጎርጎራ ቢሸን ላይ ሰራዊቱን አሰፈረ። ሚያዚያ12፣ 1845 ላይ በዚሁ ቦታ በተደረገ ጦርነት በየጁው ደጅአዝማች ብሩ አሊጋዝ የሚመራው ጦር እንዳለ ተደመሰሰ። በዘመነ መሳፍንት ላይ ጦርነት የከፈተው ካሳ በጦርነቱ የራስ አሊንና የደጅ አዝማች ውቤን ሶስት ደጅ አዝማቾች ገደለ። ከዚህ ድል በኋላ ወደ ጎንደር ከተማ ተመልሶ የተቀሩትን ሁለቱን መሪዎች ፣ ውቤንና አሊን፣ ለመደምሰስ ይዘጋጅ ጀመር። ግንቦት 1845 ላይ ደብረ ታቦር ላይ ዘመቻ አድርጎ ከተማይቱን መዘበረ። አማቱን ራስ አሊንም ቢያሳድደው ጎጃም ላይ መሸገ። ቀጥሎም በሰኔ29፣ 1845 ላይ አይሻል በተባለ ቦታ ጦርነት ገጥመው ቴወድሮስ ራስ አሊን አሸነፈ፣ እቴጌ መነን ሊበንንም ማረከ። የአይሻል ጦርነት በዘመኑ እጅግ በደም የጨቀየ አስክፊ ጦርነት ነበር። ብዙ ታሪክ አጥኝወች ይህ የአይሻል ጦርነት የዘመነ መሳፍንት ማብቂያ እንደሆነ ይስማማሉ። ከዚህ በኋላ ሁሉ በሁሉ ጦርነት የሚከፍትበትና ሃይለኛ ባላባቶች ተቀራምተው አገሪቱን የሚያስተዳድሩበት ዘመነ መሳፍንት አበቃለት። በዚህ ወቅት እንደ ጥንቱ አንድ ጠንካራ ሰው ከሌሎች ልቆ አገሪቱን የሚያስተዳድርበት ሁኔታ ተፈጠረ። ከአይሻል ጦርነት በኋላ ራስ አሊ ወደ የጁ ሸሹ፣ 1848 ላይ በዚያው በየጁ አረፉ። ከ18ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀመሮ የገነነው የየጁ ሃይልና የራስ አሊ ጥንካሬ አይሻል ላይ አበቃ። ከዚህ ድል በኋላ ቴወድሮስ የመላው ሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ መሪ ቢሆንም ቅሉ አጠቃላይ መሪ ለመሆን የተቀሩትን የሰሜን ባላባቶች ማሸነፍ ነበረበት። ግንቦት 1846 አምባ ጄበል ላይ ከጎርጎራ ቢሸን ጦርነት አምልጦ የነበረውን ብሩ ጎሹን ተዋግቶ በመማረክ ለሚለቀጥሉት 14 አመታት እስረኛው አደረገው። ትንሽ ቆይቶም ቴወድሮስ የላስታውን ፋሪስ አሊን ደመሰሰ። ከአቡነ ሰላማ ጋር ስምምነት፣ የደራስጌ ጦርነት በወቅቱ ዙፋን ላይ ለመውጣት አንድ ቀሪ እንቅፋት በቴዎድሮስ ላይ ተጋረጠ፣ እርሱም የሰሜኑ ደጃዝማች ውቤ ነበር። ከአይሻል ጦርነት በኋላ ራሱ ውቤ ከቴወድሮስ ጋር እርቅን በመሻት የተለያዩ ስጦታን ላከለት። ቴዎድሮስ በላስታና በጎጃም ቀሪ ዘመቻወችን ሲያደርግ ከኋላው በሰሜውን ውቤ ጦር እንዳይከፍትበት ሲል የውቤን ስጦታወች ተቀበለ። በዚህ ስምምነት መሰረት የቴዎድሮስ ሰራዊት ትግራይን መልቀቅ ጀመረ ሆኖም ግን አቡነ ሰላማ ከትግራይ ወደ ጎንደር እንዲመጡ አደረገ። አቡነ ሰላማ ከግብጽ የመጡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን ፓትሪያርክ ነበሩ። ደጅአዝማች ውቤ እራሳቸውን ለማንገስ ከግብጽ ያስመጧቸው ነበሩ። የቴወድሮስ አላማ አቡነ ሰላማን ከርሱ ዘንድ በማድረግ የቤተክርስቲያኗን ፈቃድ ለማግኘትና አገሪቷን እንደገና ለመገንባት ነበር። ወዲያውም ቴወድሮንና አቡነ ሰላማን የሚያግባባ አንድ አላማ ተገኘ ፡ አንዲት ጠንካራ ቤ/ክርስቲያን በአገሪቱ እንዲኖር ማድረግ። በዘመኑ ሶስት ልደት የሚባል ትምህርት ተነስቶ ይህን ሃሳብ በሚያነሱና በተዋህዶ ተከታዮች መካከል ከፍተኛ ክርክር ነበር። ይህን ክፍፍል ለማስወገድ ሐምሌ 1846 ላይ በቴዎድሮስ የሚመራ የአምባ ጫራ ጉባኤ ተጠራ። ለተዋህዶ ተቃዋሚወች ቴወድሮስ ጠየቃቸው፡ "አቡነስ ሰላማን እንደመሪያችሁ ታውቁታላችሁ?" እነርሱም ለስወ "አዎ" አሉት። ያን ጊዜ መልሶ ጠየቃቸው፡ "እንኪያስ ልጆቼ ከአቡኑ የተለየ የሚያስተምሩ መናፍቅ ናቸው ።" ከዚህ በኋላ ለ3 ቀን ያለምግብና መጠጥ ትቷቸው ሄደ፣ ከዚህ በኋላ ጥፋታቸውን አመኑ። ከዚህ ስምምነት በኋላ የሶስት ልደት ትምህርት ኑፋቄ ተባለና የተዋህዶ ትምህርት የአገሪቱ ብቸኛ ትምህርት ሆነ ። እኒህን ለውጦች በመፈጸሙ ከአቡነ ሰላማ ጋር ያለው ግንኙነት እጅግ ጥሩ ሆነ። በ1846 መጨረሻወቹ ቴዎድሮስ ንጉስ ተብሎ በአቡነ ስላማ ተቀባ። ቴዎድሮስና ተዋበችም ጋብቻቸውን ህጋዊ በማድረግ ቆረቡ። የቴዎድሮስን ንጉስ መሆን ደጅአዝማች ውቤ ሊቀበለው አልቻለም። ስለሆነም ቴወድሮስን ለመውጋት ዝግጅት ማደርግ ጀመረ። በዚህ ምክንያት ቴዎድሮስ ያለመንም ችግር ሰሜንን በመውረር ከትግራይ የካቲት 9፣ 1847 የተነሳውን ውቤን ደራስጌ ላይ ገጠመው። ደራስጌ የደጅ አዝማች ውቤ ዋና ከተማ የነበር ቢሆንም በዚህ ጦርነት ተሸነፈና ተማረከ። ከሁለት ቀን በኋላ ቴወድሮስ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ተብሎ አክሊል ጫነ። በደራስጌ ማርያም ዘውድ ስለመጫናቸው ከብዙ መራራ ትግል በኋላ የሰሜን ተፎካካሪወቹን ያስወገደው። ንጉስ ካሳ ሃይሉ የካቲት 11፣ 1847 ዓ.ም. ንጉሰ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ተብለው ዘውድ ጫኑ፣ ስማቸውም ዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ ተባለ። ስርአተ ንግሱ የተከናወነው በደራስጌ ማርያም ቤተክርስቲያን ሲሆን የዓለምን ተገልባጭ ዘይቤ በሚያሳይ መልኩ ይኸው ቤ/ክርስቲያን ደጃዝማች ውቤ ለራሳቸው ስርዓተ ንግስ ሲሉ ያስሩት ነበር፣ ስርዓተ ንግሱንም የፈጸሙት አቡነ ሰላማ ሲሆኑ እኒሁ ጳጳስ ከግብጽ በደጅ አዝማች ውቤ ለራሳቸው ንግስና የመጡ ነበሩ። አጼ ቴዎድሮስ በመጀመሪያወቹ የአገዛዝ ዘመናቸው ራሳቸውን ከሰሎሞናዊው ስርወ መንግስት የተለዩ እንደሆነ ለማሳየት ሞክረዋል ይህም በዘመነ መሳፍንት የደረሰው የግብረገብና ፖለቲካ መላሸቅ ምክንያት ስርወ መንግስቱ በህዝቡ ዘንድ ዋጋው ረክሶ ነበር ። በዚህ ምክንያት የአጼ ቴወድሮስ የመጀመሪያወቹ የአገዛዝ ዘመናት ከ1270ዓ.ም. ይኩኖ አምላክ ጀምሮ ሲወርድ ሲዋርድ የመጣውን የአገሪቱን አሰራር በጭንቅላቱ የደፋ ነበር። ሆኖም ግን በኋላ ላይ አጼ ቴዎድሮስ በእናታቸው የአጼፋሲለደስ ዘር እንደሆኑ ለማሳየት ሞክረዋል፣ ስለሆነም በአጠቃላይ መልኩ በአሁኑ ዘመን የሰለሞናዊ ስርወ መንግስት አካል እንደሆኑ ይጠቀሳል ። የአጼ ቴዎድሮስ ዙፋን ላይ መውጣት በ1845 በአይሻል ጦርነት ተጀምሮ የነበረውን የዘመነ መሳፍንት ስርዓተ ቀብር አጠናቋል። ብዙ ታሪክ ተመራማሪወች የካቲት11፣ 1847 የዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ጅማሬ እንደሆነ ይስማማሉ 2። ሪቻርድ ፐንኸርስት እንደጻፈ፡"የካሳ ሃይሉ ከፍ ማለት አዲሱን የኢትዮጵያ ታሪክ የከፈተ ክስተት ነበር 3"። አጼ ቴዎድሮስ የዙፋን ስማቸውን የመረጡት ከፍካሬ እየሱስ ሲሆን ይህ መጽሃፍ የሚያትተው ስለሚመጣው አለምና በ15ኛው ክፍለ ዘመን ስለነበረው በዘመኑ ኢትዮጵያውያን ዘንድ እጅግ ተወዳጁ ስለነበር ንጉስ ቀዳማዊ አጼ ቴወድሮስ ስርዓት እንደገና በኢትዮጵያ መንሰራፋት ነበር። ይሄው የጥንቱ ንጉስ፣ ምንም እንኳ የአገዛዙ ዘመን እጅግ አጭር ቢሆንም፣ የፈጸመውም ጥሩ ተግባራት በታሪክ ጅረት ተሽርሽሮ ቢጠፋም በጥንቶቹ ኢትዮጵያውን ዘንድ ምንጊዜም የማይረሳ ተወዳጅ ንጉስ ነበር። ከሰራቸው ስራወች አንዱ ከይኩኖ አምላክ ጀምሮ ለቤተክርስቲያን ሲወርድ ሲዋርድ የመጣውን የቤተክርስቲያን መሬት ለገበሬወች ማከፋፈሉ ነበር። በፍካሬ እየሱስ መሰረት፣ ቀዳማዊ ቴዎድሮስ እንደገና ከሞት ይነሳና ፍትህና ሰላም አስፍኖ "ሁሉም ከሚፈጠረው ደስታና ሰላም ተካፋይ" የሚሆንበት ግዛት ያንሰራፋል የሚል ነበር . 132። በ1830ዎቹ የዘመነ መሳፍንት ጦርነቶች በተሰቃየው ህዝብ ዘንድ ይህ የፍካሬ እየሱስ ትንቢት ከመንደር መንደር የገነነ ነበር። አጼ ቴዎድሮስ፣ ይህ "የአገሪቱን የታሪክ አቅጣጫ የሚቀይር" የሚመጣው ንጉስ ነኝ ብለው ያምኑ እንደነበር ለማመን አይከብድም 7። በስርዓተ ንግሳቸው ላይ ባደርጉት ንግግር አገሪቷን አንድ ለማድረግና እንደገና ለመገንባት ያላቸውን ከፍተኛ ፍላጎት ገልጸዋል። የቴወድሮስን የህይወት ታሪክ የጻፈው ስቬን ሩቤንሰን አፄ ቴወድሮስ ስልጣን ላይ ሲወጡ በአይምሮአቸው ውስጥ የነበረውን ዕቅድ እንዲህ ሲል ይዘግባል፡ "የቴዎድሮስ ስሜት እንደቀደሙት ነገስታት ሳይሆን የተለየ ነበር፡ ለእርሱ የባላባቶች ትርምስ፣ የግብረገብ መላሸቅ፣ የቴክኖሎጂ ኋላቀርነት የአገሪቱን መኖር ጥያቄ ውስጥ የጣሉ ጉዳዮች ነበሩ። ያወጃቸው ለውጦች፣ የተከተላቸውና ሊተገብራቸው የፈለጋቸው ፖሊሲወች፣ እያንዳንዱን ችግር ለመፍታት ያሳየው እልከኝነት፣ የሚያሳዩት የንጉሱ አላማ ብሔራዊ ተሃድሶና አገሪቱን ወደ ዘመናዊ አገር ማሻገር እንደነበር ነው " የቴወድሮስ መንግስት፡ አንድነትና ሥልጣኔ ዘመቻ ወደ ወሎና ሸዋ ከሁለት አመት የማያቋርጥ ዘመቻ በኋላ የነገሱት አጼ ቴወድሮስ ለማረፍ አልፈለጉም፣ እንዲያውም ዋናዋና ታላቁ ግባቸውን እውን ለማድረግ ወደ ደቡቡ ታሪካዊ የኢትዮጵያ ክፍል መዝመት ግድ አላቸው 9። የሰሜኖቹን ባላባቶች በማሸነፍ ብቻ አለመታቀባቸው በታሪክ ጸሃፊው ባህሩ ዘውዴ ዘንድ ንጉሱ "ሰፋ ያለ ራዕይ" እንደነበራቸው የሚያሳይ ሆኖ ተገኝቷል። የደራስጌው ስርዓተ ንግስ የዘመነ መሳፍንትን ማብቃት ሲያሳይ የሸዋውና የወሎው ዘመቻ በአንጻሩ በአጼ ምንሊክ የተጠናቀቀውን የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ማዕከል ወደ ደቡብ ማምራት አመላካች ነበር። የወሎና የሸዋ በራስ መተዳደር በርግጥም ንጉሱ የነበራቸውን የማዕከላዊ አንድ ኢትዮጵያ ራዕይ አደጋ የጣለ ስለሆነ ዘመቻው ግድ የሚል ነበር ። በመጋቢት ፲፰፻፵፯ ዓ.ም በፆም ወቅት አጼ ቴዎድሮስ ወደ ወሎ ዘመቻ አደረጉ። ምንም እንኳ ይህን ዘመቻ ወሎ ውስጥ ይገኙ የነበሩት ፯ ጎሳወች ተባብረው ለማሸነፍ ቢሞክሩም የቴዎድሮስ ሰራዊት በመስከረም ፲፪ ቀን ፲፰፻፵፰ ዓ/ም መቅደላን በመቆጣጠር ድል አደርጋቸው። መቅደላ እንግዴ በኋላው ዘመን የአጼ ቴወድሮስ የመንግስት ማዕከልና ዋና ምሽግ የሆነ ነው ። የወሎ ዋና ዋና መሪወች ከተማረኩ በኋላ አመጽ እንዳያስነሱ በቴወድሮስ መቅደላ ላይ ታሰሩ። የወሎው ድል ለአጼ ቴወድሮስ ትልቅ ስልታዊ ጠቀሜታ ነበረው ምክንያቱም ወደ ሸዋ በሚያደርጉት ዘመቻ የኋላቸው ለጥቃት አይጋለጥምና። ሸዋ በዚህ ወቅት ከዘመነ መሳፍንት ትርምስ የተገላገለ ክፍል ስለነበር ከሰሜኑ ኢትዮጵያ በተለየ መልኩ ሰላም የሰፈነበትና ሃብታም ነበር። ጥቅምት 1848 ላይ በድንገት የአጼ ቴዎድሮስ ሰራዊት ከወሎ ተነስቶ ሸዋ ገባ። የንጉሰ ነገሥቱ ሰራዊት ድንገተኛ አመጣጥ የሸዋን ሰራዊት ስለከፋፈለው በጥቅምት አጋማሽ ላይ በአጼ ቴዎድሮስና ንጉሥኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ ሠራዊት መካከል በተደረገ ጦርነት የአጼው ጦር የባለወርቅ ጦርነት ተብሎ የሚታወቀውን ውጊያ ድል አደረገ። ዘመቻው ባጠቃላይ ፭ ወር የፈጀ ነበር። መንዝ ግድምና ኤፍራታ በቴዎድሮስ ስር ሲወድቁ ሌሎች የሸዋ ክፍሎች ግን በሰይፉ ሣህለ ሥላሴ፣ የንጉሥ ኃይለ መለኮት ወንድም መሪነት የቴዎድሮስን ጦር በመከላከል ቆዩ ። በራስ ዳርጌ የሚመራው የንጉሠ ነገሥቱ ጦር ህዳር 1848 ላይ በበረከት ጦርነት አሸነፈ ። በመካከሉ ኅዳር ፱ ቀን፣ ንጉሥ ኃይለ መለኮት በሕመም አረፉ። በዚህ ምክንያት የሸዋ ወታደሮች ዓላማ የንጉሡን ልጅ ምኒልክን ከቴዎድሮስ እጅ ተከላክሎ ማዳን ሆነ። ሆኖም ግን ልጅ ምኒልክ በቴዎድሮስ እጅ በመውደቁና ቴዎድሮስም እንደልጃቸው ሊያሳድጉት ቃል በመግባታቸው የካቲት ፲፰፻፵፰ ዓ/ም ላይ አንኮበር ሲገቡ በቀሳውስትና አንኮበር መሪወች ዘንድ ተቀባይነትን አገኙ። ቀጥሎም ንጉሰ ነገስቱ በጊዜው የነበረውን የሸዋ አስተዳደር በመቀየረ መርድ አዝማች በሚለው የጥንት ማዕረግ የንጉሥ ኃይለ መለኮት ወንድም የነበሩትን ኃይለ ሚካኤል የሸዋ አስተዳዳሪ አድርገው ሾሙ። ለ፪ መቶ ክፍለ ዘመን ተከፋፍሎ የነበረውን የኢትዮጵያ ግዛት አጼ ቴዎድሮስ በ፫ አመት ዘመቻ በንዲህ መልኩ አንድ አደረጉ 11። በ፲፰፻፵፰ ዓ/ም አጋማሽ ላይ ሸዋን ጎጃምን ወሎን ትግራይንና ጎንደርን አንድ ላይ በመግዛት፣ በ፵፯ ዓመታቸው፣ የዘመነ መሳፍንት የመጨረሻ ባላባትና የአዲሱ ዘመናዊ አገር የመጀመሪያ ንጉሠ ነገሥት ለመሆን በቁ። በዚህ ወቅት የአገሪቱ ዋና ከተማ ከጎንደር ወደ ደብረ ታቦር ተዛውሮ ነበር 9። የአዲሱ ንጉሠ ነገሥት የመጀመሪያ ስራዎች የቴዎድሮስ መነሳት የዘመናዊ ኢትዮጵያ ታሪክ መጀመሪያ ነው፣ ለዚህም ምክንያቱ የፈጸሟቸው ለውጦች ናቸው ። ከርሳቸው በፊት ከነበሩ ነገሥታት በተለየ መልኩ ቴዎድሮስ አገሪቱን ወደ ዘመናዊ አገር ለማሻገር ያሳዩት ፍላጎት ንግሰ ነገሥት በነበሩበት ወቅት የነበራቸው ወጣትነትና። ከአደጉበት ከቋራ ነባራዊ ሁኔታ የመነጫል። ቋራ በዘመኑ ከሱዳን የማያቋርጥ ውጊያ የሚደረግበትና በዚያ የሚኖረው ህዝብ ከመካከለኛው መንግስት የሚያገኘው ምንም እርዳታ ስላልነበር ህዝቡ እጅግ የተሰቃየበት ነበር። ቀሳውስቱም ቢሆን በጎጥ ተከፋፍለው የየራሳቸው ሃይማኖታዊ ስርዓት በመተለም የተዋህዶ ቤተክርስቲያናን ከብዙ ቦታ ለመክፈል የሚገዳደሩበት ዘመን ነበር። የገጠሩም ክፍል በባላባቶች የርስ በርስ ጦርነት የተሰቃየ ነበር። የአገሪቱ ሁኔታ ንጉሰ ነገስቱ ዘመነ መሳፍንትን ለማጥፋት እንዲነንሳሱ አደረገ። በጊዜው የነበረው የእንግሊልዙ ቆንጽላ ዋልተር ፕላውዴን ንጉሰ ነገሥቱ የኢትዮጵያን ቀደምት ታላቅነት ለመመለስ ዋና አላማ እንዳላቸው ሳይመዘግብ አላለፈም፣ በፕላውዴን አስተሳሰብ ይሄ የንጉሰ ነገስቱ ዋና አነሳሽ አላማ ነበር። ከዚህ አንጻር የቴዎድሮስ የንግስና መጀመሪያ አመታቶች በብሄራዊ ፍትሕ፣ ርህራሄና የደሃ አደጎችን ህይወት በማሻሻል ላይ ያተኮረ ነበር። ቴዎድሮስ ቀደምት የአገሪቱ መንገድ ሰሪ ነበር። በዜና መዋዕሎችና የውጭ አይን እማኞች መሰረት ቴዎድሮስ በራሱ በእጁ መንገድ በመስራት ሌሎች እንዲከተሉት ይመራ ነበር። ንጉሱ ከ"ሌት እስከ ምሸት በራሳቸው እጅ ድንጋይ ይፈነቅሉ እንዲሁም ጎርባጣውን ክፍል ያቃኑ" ነበር። በምሳሌ የሚመራው ቴዎድሮስ እርሱ እየሰራ ሌሎች ተከታዮቹ ሊበሉም ሆነ ሊያርፉ አይደፍሩም ነበር። ሌሎች መንገድ ሰሪወችንም እጅግ ይረዳ ነበር። ደብተራ ዘነብ እንዲህ ሲል ይዘግባል፡ >ያነግዜም፡ንጉሱ፡ወደ፡ዋድላ፡ሄዱ። የንምሳ፡ሰው፡አቶ፡ሰንደል፡የቤተ፡ሐርን፡መንገድ፡ያበጁ፡ነበር። ከንጉሥ፡ቴዎድሮስም፡በተገናኙ፡ጊዜ። አቶ፡ሰንደል፡የሚረዳኝ፡አጣሁ።ብቻዬን፡ሆንኁ፡አሉ። ንጉሡም፡እጅግ፡ተቆጡ፡ይኽ፡ከሩቅ፡አገር፡መጥቶ፡ሲገዛ።ያገሬ፡ሰው፡እምቢ፡ሊል፡ብለው፡የዋድላውን፡ምስለኔ፡ይመር፡ጎዳናን፡ገርፈው፡አሰሩዋቸው። ለአቶ፡ሰንደልም፡ንጉሥ፡የሚቀመጡበትን፡በቅሎ፡መጣምር፡ኮርቻ፡የተጫነ፡ከነስራቱ፡ቀሚስዎን፡ሱሪዎን፡ሺ፡ብር፡አድርገው፡ሰጧቸው። ለአቶ፡ቡላዴ፡ለእንግሊዙ፡ሶስት፡መቶ፡ብር፡ሰጡ። ለንምሳ፡ሰዎች፡ለበንደርና፡ለኪንጽሌን፡ለማየር፡፮፻ብር፡ሰጧቸው። ቀሚስ፡ድርብ፡እያለበሱ፡የጨጨሆን፡ መንገድ፡ያበጁ፡ነበር።</ ቴዎድሮስ ቀደምት የተንሰራፋውን የባሪያ ንግድ ስርዓት ያጠቃ ንጉስ ነበር ። በዚህ ወቅት ባሪያ መሸጥም ሆነ መለወጥ እንዲሁም ማጓጓዝን የሚያግዱ ብዙ ድንጋጌወችን ንጉሱ በማወጅ ቀደምት የባርነት ስርዓት ተቃዋሚ ንጉስ ሆነ። ለምሳሌ ጎጃም፣ ባሶ ውስጥ ባደረገው ዘመቻ በገበያው የተገኙ ባሪያወችን በነጻ ለቋል። ወሎ ውስጥ የተማረኩ ባሪያወች እንዳይሸጡ አግዷል። ሆኖም ግን ከህጉ ውጭ በኮንትሮባንድ ውስጥ ለውስጥ በአገሪቷ ዳርቻወች ባሪያ መሸጡና መለወጡ አላቆመም። ከባህል አንጻር የአማርኛ ስነ ጽሁፍ በኒሁን ንጉሥ ዘመን ማደግና መሻሻል አሳይቷል። ከፍተኛው የመንግስት ስራ በአማርኛ ይካሄድ ነበር። ዜና መዋእላቸውን በአማርኛ ለመጀሚርያ ጊዜ ያስጻፉ ንጉሥ ነበሩ።፣ ከዚህ በፊት በግዕዝ ነበር። ከዚህ በኋላ አማርኛ የአገሪቱ ብሔራዊ ቋንቋ ሆነ።።ቴዎድሮስ ከግዕዝ ይልቅ ሰወች በሚረዱት አማርኛ መጽሃፍ ቅዱስ እንዲተረጎም አደርጉ። የመጀመሪያው የጂዖግራፊያ መጽሃፍ በአማርኛ የታተመውም በኒሁ ንጉስ ዘመን ነበር። ህዝቡ ለጋብቻ ከፍተኛ ዋጋ እንዲሰጥም በጣም ጥረት አድርገዋል፣ እራሳቸውም በአንድ ሴት በመወሰን መሪ ምሳሌ ለመሆን ሞክረዋል። ከቴዎድሮስ በፊት ይሰራበት የነበረውን ከወገብ በላይ እራቁት መሆን የአለባበስ ዘዴን በማስቀረት ሹሞች በጥሩ ሁኔታ እንዲለብሱ አድርገዋል። በአጠቃላይ ህዝቡ የሃይማኖትና የባህል ህጎችን አጥብቆ እንዲከተል ጥረት አድርገዋል። ከአስተዳደር ስልት አንጻር ቀዳማዊ አጼ ኃይለ ስላሴ እስከፈጸሙት ድረስ የነበረውን አገሪቱን በማዕከላዊ ሃይል የማስተዳደር ስራ ጀምረዋል። በአዲሱ ስርዓት መሰረት የግብር እና የፍርድ ባለስልጣናት ከማዕከላዊ መንግስት ደመወዛቸውን እንዲያገኙ ተደረገ፣ ይህም በየቦታው የነበሩ ባላባቶችን የመፍለጥ የመቁረጥ ሃይል የቀነሰ ተግባር ነበር። የሆኖ ሆኖ ንጉሡ የገዥውን መደብ ሙሉ በሙሉ አልቀየሩም፣ አንድ አንድ ገዥወች በነበሩበት እንዲቀጥሉ አድርገዋል። ለምሳሌ የትግራይ ገዥ የነበሩት ደጅ አዝማች ሰባጋዲስ ዘር የሆኑትን ካሳ ምርጫን በትግራይ ሾሙ፣ እንዲሁም የንጉስ ሳህለ ስላሴ ዘር የሆኑትን ሃይለ ሚካኤልን በመሾም በየቦታው የነበሩትን የሃይል ማዕከላት በነበሩበት እንዲጸኑ አድርገዋል። በአንዳንድ ክፍሎች የራሳቸውን ዘመዶች ስልጣን ያወጡበት ሁኔታ ይገኛል፣ ለምሳሌ ራስ እንግዳን በጎጃም። ይህ ስርዓት በመጀመሪያ እጅግ የተሳካ ነበር ምክንያቱም በዘመነ መሳፍንት እንኳ ሳይቀር ጠንካራ ባላባቶች ለንጉሳዊው ስልጣን የመገዛት ባህርይ ያሳዩ ነበርና። ከሸዋ መርዕድ አዝማች ሃይለ ሚካኤል በየጊዜው ወደ ንጉሱ የጓዙ ነበር። ትግራይ ደግሞ ለንጉሱ ዋና የገቢ ምንጭ ነበር (200፣000 ማሪያ ቴሬሳ በአመት)፣ ከበጌምድር የሚያገኙት 50፣000 ማሪያ ቴሬሳ ብቻ ነበር። ሆኖም ግን አንድ አንድ ጥቃቅን ባላባቶች አመጽ ለማስነሳት መመኮራቸው አልቀረም፣ ስለሆነም ንጉሱ ሰራዊቱን ማሻሻል እንዳለባቸው ተገነዘቡ። ዘመናዊ ሠራዊት ሠራዊቱ በፖለቲካው ውስጥ ባለው መሰረታዊ ተፅዕኖ ምክንያት ንጉስ ቴዎድሮስ በዚህ ክፍል ላይ ብዙ ትኩረት አድርገዋል። እራሳቸውን ከስሎሞኑ ስርወ መንግስት በመጀመሪያ የአገዛዛቸው ዘመን በማራቃቸው ብቸኛው ወደላይ የሚያወጣቸው መሰላል የውትድርና ብቃት እንደሆነ ጠንቅቀው ተረዱ። አገራዊ ሠራዊቱን ለማጠናከርና ብሔራዊ አንድነትን እውን ለማድረግ፣ ዋልተር ፕላውዴን "ታላቁ ለውጥ" ያለውን አጼ ቴዎድሮስ አከናወኑ 9። ይህ ታላቅ ለውጥ በ3 አብይ ክፍሎች ላይ ያተኮረ ነበር፡ ፩.መዋቅር ፪.ዲሲፕሊንና ፫.ትጥቅ ናቸው። እኒህ ለውጦች ከሞላ ጎደል የተወደዱና ለብዙ ድሎች ያበቃቸው ሲሆን ስልጣናቸውንም ለማንሰራፋት አይነተኛ ምክንያት ናቸው። እኒህ ለውጦች የአገሪቱ ዜጎች በ"አንጻራዊ ደህነነት" እንዲኖሩ ረድተዋል 9። ከመዋቅር አንጻር ከዘመነ መሳፍንት ሲወርድ የመጣውን የተከፋፈለ የባላባቶች ሰራዊትን በአንድ ብሔራዊ ሰራዊት ቀይረዋል። ከተለያዩ ክፍለ ሃገሮች የመጡት ወታደሮች በንጉሠ ነገሥቱ በተዋቀረ አንድ የጦር ክፍል ስር ተደራጁ። እስካሁን ድረስ በኢትዮጵያ ሰራዊት የሚሰራበት የአስር አለቃ፣ የሀምሳ አለቃና መሰል ማዕረጎች የተፈጠሩት በዚሁ ዘመን ነበር። ንጉሡን የሚያጅቡትን ወታደሮች ቁጥር በመቀነስ፣ የዚህን ክፍል እዳተኝነትን ቀነሱ። ወታደሮች ከዚህ በኋላ ቋሚ ደሞዝ ተቆርጦላቸው ስለሚተዳደሩ የሰፈሩበትን ቦታ መበዝበዝ በህግ ተከለከሉ። በፊውዳሉ ስርዓት ወታደሮች በረገጡበት ቦታ ያሉ ገበሬወች ምግብና መኝታ እንዲያቀርቡ ይገደደዱ ነበር። ይህ ሁኔታ በንጉሠ ነገሥቱ አጥብቆ የተከለከለ ነበር። ይህን በሚያሳይ መልኩ ለምሳሌ አንድ ገበሬ የ12 ጫጩት እናት የሆነችን ዶሮ እንዲያርድ በንጉሱ ወታደር ይገደዳል። ድርጊቱ ንጉሱ ድረስ ቀርቦ በዳኝነት ከታየ በኋላ ወታደሩ በሞት ሲቀጣ ገብሬው ላም ተሰጥቶት እንዲሄድ ተደረገ። በዚህ ዘመን ወታደሮች ቀለብ የሚባል ገቢ ከንጉሱ የሚሰፈርላቸው ሲሆን ከዚህ ውጭ ማንም ገበሬውን ያስገደደ ወታደር ከፍተኛ ቅጣት ይቀጣ ነበር። ንጉሡ በሠራዊቱ ዘንድ እንደ ብረት የጠነከረ ዲሲፕሊን ለማቋቋም ሞክረዋል። ለምሳሌ ወደ ወሎ ባደረጉት ዘመቻ ያለትዕዛዝ ጦርነት የሚገቡ ወታደሮች ያለርህራሄ ይገደሉ ነበር። በሸዋው ዘመቻ እርስ በርስ ሽኩቻ ያሳዩ ወታደሮች በሙሉ በጥይት ተደብድበዋል። ባህሩ ዘውዴ እኒህ ድርጊቶች ደም መፋሰሱ እንዲባባስ በማድረግ ብዙ ጥቅም አላመጡም ያላል። ሆኖም ወታደሩ በራሱ ፈቃድ ብዙ ጥፋት እንዳያደርግ ረድቷል። አብዛኛው የአጼ ቴዎድሮስ ሰራዊት ጦር መሳሪያ ከጦር ሜዳ የተማረከ ነበር ። ቆይተው ግን ከአውሮጳ ቴክኖሎጂ በማስመጣት በኢትዮጵያ ምድር ላይ የመሳሪያ ማምረቻ ለማቋቋም ሞክረዋል። ለዚህ ተግባራቸው እንዲረዳ የአውሮጳ ሚስዮኖችን በጋፋት፣ ደብረታቦር ሰብስበው መሳሪያ እንዲሰሩ አደርጉ ከዚህ ትይዩ ትምህርት ቤት በማቋቋም ጥበቡን ተማሪወች እንዲቀስሙ አደረጉ። የመጀመሪያው ትክክለኛ የመሳሪያ ዝርዝር የተገኘው ከመቅደላ በአጼ ቴዎድሮስ ዘመን ነበር፡ 15 መድፎች፣ 7 አዳፍኔዎች፣ 11፣063 ጠመንጃዎች፣ 875ሽጉጦች፣ 481 ሳንጃዎችና ጥይቶችን ያጠቃልላል። ውስጣዊ ተቃውሞና ግርግር አስቸጋሪው የኢትዮጵያ ቤ/ክርስቲያንን ሽግግር አጼ ቴዎድሮስ ያሰቡትን ለውጥ በተግባር ለመፈጸም ቋሚ የተረጋጋ የመዋዕለ ንዋይ መሰረት እንደሚያስፈልጋቸው ተገነዘቡ ። በዘመኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤ/ክርስቲያን ከሁሉ ግምባር ቀደም ሃብታም ድርጅት ነበር። አጼ ቴዎድሮስ የተዋህዶን ትምህርት ስለደገፉና አቡነ ሰላማም ይህ ጉዳይ ስላስደስታቸው በቴዎድሮስና በቤተክርስቲያን መካከል የነበረው ግንኙነት በመጀመሪያው የንጉሱ ዘመን መልካም ነበር። 17፣። በፖለቲካው አንድነት እንደሚፈልጉ ሁሉ በሃይማኖቱም አንድነትን ማየት ይፈልጉ ነበር። በዘመኑ ቴዎድሮስ እጅግ ሃይማኖተኛና የጋብቻን አንድ ለአንድ መጽናት የሚያክብሩ፣ የቤተክርስቲያን ክፍፍልን የሚቃወሙና እንዲሁም "ከክርስቶስ ውጭ እኔ ባዶ ነኝ" የሚሉ መሪ ነበሩ። በዚህ ምክንያት ከቤተ ከርስቲያን ጋር የነበረው የመጀመሪያ ግንኙነት ጥሩ የነበር ቢሆንም የቴዎድሮስና የአቡነ ሰላማ (እንዲሁም መላው የቤተክርስቲያኒቱ ቀሳውስት) ግንኙነት ቀስ እያለ እየተበላሸ ሄደ፣ ለዚህም ምክንያቱ ቤተክርስቲያኒቱን ለመለወጥ ያደረጉት አንድ አንድ ተግባር ነበር። ከቤተክርስቲያን ጋር ያለው ጥል በተለይ ፈጦ የወጣው የመሬት ይዞታን ለማሻሻል ያቀዱትን ሃሳብ ባሰውቁ ጊዜ ነበር። ለምሳሌ በ1848 ዓ.ም. ቀሳውስቱን ሰብስበው እንዲህ አሏቸው፡" እኔስ ምን ልብላ፣ ወታደሮቸስ? ግማሹን መሬት የመስቀል መሬት ብላችሁ ትወስዳላችሁ፣ ግማጩን ደግሞ ሪምና ገዳም 19፣"። መሬቱን ለግብር ከፋይ ገብሬወች በማከፋፈል አገሪቱ ላይ ሊያካሂዱት ላሰቡት መሻሻል ወጭ ቋሚ ገቢ ለማግኘት ነበር። 1852 ላይ የመሬት የዞታ ማሻሻሉ ስራ በከፊልም ቢሆን ተከናወነ በዚህ ወቅት የቤ/ክርስቲያን መሬት በከፊል ለገበሬወች አከፈፋሉ። ይህም በፍካሬ እየሱስ ላይ እንደተጠቀሰውና በእውን እንደነበረው ቀዳማዊ ቴዎድሮስ ስራ ነበር። በዚሁ አመት የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ከሁለት ቄሶችና ሶስት ዲያቆኖች በላይ እንዳይሆን ደነገጉ።. 96 ከዚህም በላይ ደብተራነትን ከነአካቴው ለማጥፋት እንዳሰቡ ገለጹ። ብዙ ደብሮች ከአስፈላጊ በላይ የሰው ሃይል ሲኖራቸው ነገር ግን ከግብር ነጻ ስለሆኑ የአገሪቱን ሃብት በከንቱ ያባክናሉ፣ ይህም አጼ ቴዎድሮስ አጥብቀው የተቃወሙት ስርዓት ነበር። ንጉሱ በወግ አጥባቂ ቀሳውስት ላይ ያላቸውን መጸታዊ ንቀት ሲገልጹ "ዱላቸውን ከመንደር መንደር እየጎተቱ ያለ ምንም ስራ የሚያውደለድሉ " ይሏቸው ነበር። ሆኖም ቀሳውስቱ አርፈው የንጉሱ ተጠቂ መሆን አልቻሉም። በ1856 ዓ.ም. አቡነ ሰላማ እስከታሰሩ ድረስ ቤተክርስቲያኗ በአቡኑ መሪነት በንጉሱ ላይ ተቃውሞ አነሳች። የቀሳውስቱ ዋና ማጥቂያ ስልት የንጉሱን "ነጣቂ"እንጂ "ህጋዊ ንጉስ" አለመሆን ማስታወስ ነበር። ውስጣዊ ግርግር የጎጥ አመጾች አስተዳደሩ ማዕከላዊ እየሆነ በሄደ ቁጥር የሃይላቸውን መሸርሸር የተረዱት የየጎጡ ባላባቶች ጦር ማንሳት ጀመሩ። የጎጃሙ ተዳላ ጓሉ፣ የወልቃይቱ ጢሶ ጎበዜ፣ የሸዋወቹ ሰይፉ ሳህለስላሴና በዛብህ፣ የወሎዎቹ ደጃዝማች ሊበን አምዴ አመጽ አስነሱ። በዋግሹም ጎበዜ የሚመራው የላስታ ጦር ጭራሽ ጎንደርን ለጥቂት ጊዜ ለመቆጣጠር ቻለ፣ ሰሜንና ወገራም እንዲሁ ለአመጽ ተነሳሱ። በመጀመሪያዎቹ የቴዎድሮስ ዘመናት የትግራዩ ደጃዝማች ካሳ ምርጫ ከሌሎቹ ባላባቶች በተለየ መልኩ ለአዲሱ ንጉስ ክብርና ታማኝነት ያሳይ ነበር። በዚህ ወቅት የንጉሠ ነገሥቱ ጦር ሰራዊት ከሁሉ የተሻለ ስለነበር ሁሉኑም አመጽ በሃይል ለመቆጣጠር ቻለ። የንጉሱን ሰራዊት መመገብ የሰለቻቸው ገበሬወች ግን ባንጻሩ ለአመጹ መበረታታት አስተዋጾ አደረጉ። በየጊዜው የሚካሄደው ዘመቻም ለድህነትና ለህዝብ ማለቅ ከፍተኛ አስተዋጾ እያደረገ መጣ። በዚህ መካከል የአገሪቱን ብሄራዊ መከላከያ ለማጠናከር አጼው ያወጡት የግብር ስልት አዲሱን ስርዓት ከገበሬወች ዘንድ ሙሉ በሙሉ ለየው ። እኒህ ተቃውሞወች ከተራ ሰውነት ተነስተው አገሪቱን ለማሳደግና ፍትሃዊ ስርዓት ለማስፈን በሞከሩት አጼው ዘንድ አሳዛኝ ነበሩ። በ1850ወቹ ንግሡ በዛ ያሉ አመጾችን በትግሬና በበጌምድር ለማፈን ቻሉ። ታህሳስ 1852 የሰሜኑ ክፍል አመጽ ዋና አዛዥ የነበረውን አገው ንጉሴን ወግተው ገደሉ። በ1857 መቅደላ ያደገው ወጣቱ ምኒሊክ ምንም እንኳ ንጉሱን ቢወድም ከመቅደላ አምልጦ ሸዋ በመግባት የግዛቱን ኢ-ጥገኝነት አወጀ። ጎበዝ የተሰኘው የድሮው የላስታ መሪ ልጅ የላስታ መሪ በመሆን ስልጣኑን አወጀ፣ ትግራይም እንዲሁ በካሳ ምርጫ ስር ወደቀ። ከ1858-59 ንጉሱ የጢሶ ጎበዜን ጦር በጎንደርና የተድላ ጓሉን ሃይሎች በጎጃም ለመቆጣጠር ብዙ ዘመቻወን አካሄዱ። በነዚህ ዘመቻወች ብዙ ወታደሮች ከንጉሱ እየከዱ አመለጡ። በ1859 በንጉሱ ሙሉ ቁጥጥር ስር የነበረ አካባቢ ቢኖር በጌምድር ነበር 72። ጥቅምት 1860 ላይ ቴዎድሮስ ደብረታቦርን አቃጥለው ወደ መቅደላ በመሄድ እስከ እለተ ሞታቸው ድረስ ኑሮአቸውን በዚያ አደረጉ። አጼ ቴዎድሮስ ያቀዱት እና ለመተግብረ የፈለጉት አገር በተግባር መስራት አልቻለም። ንጉሱ የሃገራቸውን ህዝብ ምንጊዜም ላለመበደል ቢፈልጉም የፖለቲካውንና የፍትሃዊ ስርዓቱን ቅጥ ለማስተካከል አይነተኛ አማራጭ የወታደራዊ ሃይል በመሆኑ ብቻ ጦር መክፈት ግድ እንዳላቸው ሳይናገሩ አላለፉም። ከባህር ጠረፍ በርቀት የመሰረቱት መቅደላም እንደ ትግራይና ሸዋ በፍጥነት ዘመናዊ ጦር መሳሪያን ሊያገኝ አልቻለም። የንጉሱ በጣም ጠንካራ ወታደራዊ ዲሲፕሊን(ግብረ ገብ) ብዙዎቹ ወታደሮች እንዲከዱ አደረገ። ባንድ ወቅት የአጼው ሰራዊት ከመቶ ሺህ በላይ የነበር ሲሆን በ1858 ከአስር ሺህ ብዙ አይበልጥም ነበር። በቁም እስር የነበሩት አቡነ ሰላማ በ1859 ሲሞቱ አጠቃላይ ክርስቲያኑ ክፍል በቴዎድሮስ ላይ ከፍተኛ ጥላቻን አሳየ። በአገሪቱ የነበረው የተቃውሞ መጠን ከማየሉ የተነሳ አጼ ቴዎድሮስ ከደብረታቦር መቅደላ ባሰሩት መንገድ እንኳ ሳይቀር በሰላም መንቀሳቀስ አልቻሉም። በ1859 መጨረሻ ይሄው መንገድ እጅግ አደገኛ እየሆነ በመምጣቱ ንጉሰ ነገስቱ በመቅደላ ሙሉ በሙሉ ተወሰኑ። የሃይማኖት ግርግር በንጉሱና በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክርስቲያን መካከል የነበረው ግንኙነት እየተበላሸ ቢሄድም ከሌሎች ሃይማኖቶች ጋር የነበርው ግንኙነት የከፋ ነበር። በመጀመሪያ፣ ፕሮቴስታንቶች፣ ካቶሊኮች፣ እስላሞች፣ እና ፈላሻወች የሃይማኖት ነጻነት ተፈቅዶላቸው ይኖሩ ነበር። ሆኖም የአገሪቱ ውስጣዊ ሁኔታን መበላሸት ተከተሎ ፣ ሚሲዮኖችና ሌሎች ሃይማኖቶች ጫና እየበዛባቸው ሄደ። ንጉሰ ነገሥቱ ለአገሪቱ አዲስ አይነት ቴክኖሎጂን ለማስተዋወቅ ከነበራቸው ፍላጎት አንጻር በንግሱና በፕሮቴስታንት ሚሲዮኖች የነገረው የመጀመሪያ ግንኙነት መልካም ነበር። እንደ ካቶሊኮች የግለሰቦችን ሃይማኖት ለመቀየር ሳይሆን የቤተክርስቲያኒቱን ውስጣዊ አሰራር ለመቀየር ስለሚፈልጉ ፕሮቴስታንቶች በንጉሱ ዘንድ በጥሩ አይን ይታዩ ነበር። በ1847 ከስዊዘርላንድ የተላኩ ወጣት እጅ ጥበብ አዋቂ የፕሮቴስታንት ሚስዮኖችን ለማስተናገድ ንጉሱ ቃል ገቡ። እኒህ ሚስዮኖች በአማርኛ የታተሙ የሃይማኖት መጽሃፍትን ይዘው የመጡ ሲሆን፣ ቴዎድሮስ ግን የፈለጉት የጦር መሳሪያወችን ነበር፣ ሆኖም ቀረ ግን ንጉሱ ለኒህ ሚሲዮኖች ጥሩ አቀባበል አደረጉላቸው። በንጉሱ ፈቃድ መሰረት እኒህ ሚሲዮኖች የሰበካ ስራቸው ክርስቲያን ባልሆነው ክፍል ብቻ እንዲወስኑ ሲደረግ፣ የእጅ ጥበብ ስራቸው ግን ንጉሱ በፈለጉት መጠን ጥራት አልነበረውም። ሚሲዮኖቹ የእጅ ጥበብ አዋቂ ቢሆኑም ንጉሱ ላሰማራቸው ስራ ግን የተለማመዱ አልነበሩም። በ1853 አካባቢ በንጉሱ አግባቢነት አንስተኛ አዳፍኔ ሰርተው ሲያቀርቡ ወዲያው መድፍ እንዲሰሩ ከንጉሱ ዘንድ ጥያቄ ቀረበላቸው። ምንም እንኳ እኒህ ነገሮች ንጉሱን ቢያስደስቱም ፕሮቴስታንቶች ሌሎች አውሮጳውያን ላይ ይደርስ ከነበረው ጭቆና ተቋዳሽ ከመሆን አልተረፉም። ለዚህ ምክንያቱ ለምሳሌ የፕሮቴስታንት ሰባኪ የነበረውን ሄንሪ ስተርን ንግሱ ላይ የሚናገራቸው በጊዜው የሚያስቆጣ ንግግር ይጠቀሳል። ለምሳሌ ሄነሪ ስተርን ባሳተመው መጽሃፉ ላይ የንጉሱ እናት በጣም ደሃ ከመሆኗ የተነሳ "ኮሶ ትሸጥ ነበር" ይህም በንጉሱ ዘንድ እጅግ የሚያስቆጣ ነበር። ስለሆነም ከጥቂት ጊዜ በኋላ ብዙዎቹ ሚሲዮኖች (ከሄንሪ ስተርን ጨምሮ) በመቅደላ ታሰሩ። በአንጻሩ ከካቶሊኮች ጋር የነበረው ግንኙነት ምንጊዜም ብልሹ ነበር፣ ለዚህም ምክንያቱ ሁለት ነበር፦ ፩) ካቶሊኮች በስሜኑ በኩል የነበራቸው ተጽዕኖ የንጉሱን ስልጣን የሚገዳደር ነበር ፪) ከፈረንሳይ ሃይል ጋር የነበራቸው የጠበቀ ግንኙነት ነበር ። ጃኮቢና ጉስቲኖ የተሰኙ ካቶሊኮች በአንድ ወገን አቡነ ሰላማ በሌላ ወገን ባስነሱት የግል ጥል ምክንያት አጼ ቴዎድሮስ ካቶሊኮቹን በ1846 ከአገር ሲያባርሩ ኢትዮጵያዊ ደጋፊወቻቸውን እንዲታሰሩ አደርጉ። በዚህ ምክንያት ካቶሊኮች፣ በተለይ ፈረንሳይ ንጉሱን ከስልጣን ለማሰወገድ መዘጋጀት ጀመሩ። አገው ንጉሴ የተሰኘው የሰሜን መሪ ንጉሱን ለመውጋት እና ዘመናዊ ጦር መሳሪያ በተለዋጭ ለማግኘት እንደሚፈልግ ሲሰማ በፓሪስ ደስታ ሆነ።. 135 አገው ንጉሴ ከካቶሊኮችና ከፈረንሳይ ባገኘው ድጋፍ መሰረት ሃይሉን በትግራይ ማጠናክር ጀመረ። ሆኖም በ1852 ላይ በጦርነት ተሸንፎ ተገደለ። አጼ ቴዎድሮስ ከመስሊሞች ጋር የነበራቸው ግንኙነት ለየት ያለ ነበር። ምንም እንኳ ሙስሊሞች ሃይማኖታቸውን በነጻነት እንዲያካሂዱ ንጉሱ ቢፈቅዱም ወደ ኦሮቶዶክስ ክርስትና እንዲለወጡ ግን ይደግፉ ነበር። የአጼ ቴዎድሮስ አባት የተገደሉት በሱዳን መስሊሞች ቢሆንም ቅሉ የሃይማኖት ነጻነታቸው ግን እንደተጠበቀ እንዲቀጥል ፍላጎታቸው ነበር። ሆኖም በአገዛዛቸው መጨረሻ ከሙስሊሞች ጋር የነበረው ግንኙነት የሻከረ ነበር፣ ለዚህ ምክንያቱ ሁለት ነበር፤ አንደኛው የኦቶማን ግዛት በቀይ ባህር መንሰራፋትና የሙስሊም ነጋዴወች ባሪያ ንግድ ነበር። ባሪያ ንግድ በንጉሠ ነገሥቱ አዋጅ መሰረት ወንጀል ነበር። ስለሆነም በሚያዚያ 1856 ዓ.ም. እስልምና በግዛቱ ሲከለከል፣ ይህን ጉዳይ በመቃወም ስራ ያቆሙ ሙስሊሞችኑን ንጉሱ ይቀጡ ነበር። ዲፕሎማሲና የአውሮጳውያን መታሰር የክርስቲያን ትብብር ህልም የንጉሰ ነገስቱን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በ፫ ዋና ኩነቶች ተጽዕኖ ደርሶበታል፦ በቴዎድሮስ ዘመን አገሪቱ በቱርክና ግብጽ ሃይሎች የተከበበች ስለነበር ከዚህ መከበብ እራስን ለማዳን ከአውሮጳውያን ጋር የክርስትና ትብብር ለመፍጠር ንጉሰ ነገሥቱ ፈቃድ ማሳየት ከአውሮጳ የመጡ መናኛ/ሰነፍ ዲፕሎማቶች በንጉሱ ዲፕሎማሳዊ ጥረት ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ማድረግ በተለይ በብሪታኒያ ዲፕሎማቶች የተሰሩ «ማመን የሚያስቸግሩ ስህተቶችና መልዕክት አለማድረስ» ናቸው። አጼ ቴዎድሮስ በግል ደረጃ ከነበራቸው የጠበቀ ሃይማኖታዊ እይታ ውጭ ስለ ዘመኑ የአውሮጳ እርስ በርስ ዲፕሎማሲያዊ ውጥረትና ግንኙነት የጠለቀ መረጃ አልነበራቸውም። የአጼ ቴዎድሮስ የዲፕሎማሲ ደብዳቤወች እንደሚያሳዩት ለንጉሱ የሃይማኖት ጉዳይ ለዲፕሎማሲው ጥረት ዋና ጉዳይ ነበር፣ ከአውሮጳውያን ጋር ትብብር በመፍጠር የግብጽን እስላማዊ ሃይል ለመመከት የነበራቸውን ፍላጎት የዚሁ ሃይማኖታዊ ዲፕሎማሲ አካል ነበር። ስለሆነም ክርስቲያን እንግሊዝ ከሙስሊም ቱርክ ጋር ወግና ክርስቲያን ሩሲያን በክሪሚያ ጦርነት እንደወጋች ሲሰሙ ለንጉሱ እጅግ እንግዳ ሁኔታ ነበር። በተረፈ የዘመኑ የአውሮጳ ቤተመንግስቶች በዘረኛነት የተሸበቡ ስለነበር ለነሱ «አንድ የአፍሪቃ ንጉስ ከተራ የጎሳ አለቃነት ባለፈ አይታይም ነበር»፤ ይህም እውነታ ለንጉሱ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት የተደበቀ ነበር። ከውጫዊ አደጋ በተረፈ ውስጣዊ አመጽ ሲነሳም እንዲሁ ዲፕሎማሲን በመጠቀም ብሄራዊ ድጋፍ ለማግኝገት ንጉሱ ሞክረዋል4። ከአውሮጳ አገሮች የቴክኖሎጂ እና የወታደራዊ ድጋፍን መጠየቅ የዚህ ዲፕሎማሲ አካል ነበር። የፈረንሳዮች መልስ ንጉሱ የካቶሊክ ሚሲዮኖች በአገሪቱ እንዲዘዋወሩ ከፈቀዱ ድጋፉን እንደሚሰጡ ነበር፣ ሆኖም ግን ይህን ጉዳይ ንጉሱ እንደማይፈቅዱ አስቀድሞ የታወቀ ስለነበር «ድጋፍ ከመከልከል» ጋር ምንም ልዩነት አልነበረውም። ሩሲያኖች በክሪሚያ ጦርነት ተዳክመው ስለነበር ለንጉሱ ድጋፍ መላክ አልቻሉም። በዚህ ምክንያት በክሪሚያው ጦርነት መነሳት የተበሳጩት ቴዎድሮስ። በኋላ ያሰሩትን መድፍ ሴባስቶፖል በማለት ለሩሲያኖቹ ጦር ሜዳ ማስታወሻ ሰየሙ። በዚህ ትይዩ ከሙስሊም አገሮች ጋር፣ በተለይ ከግብጽ ጋር፣ የነበረው ግንኙነት እየተበላሸ ሄደ። በ1848፣ የአሌክሳንድሪያ ፓትሪያርክ ቄርሎስ ለጥየቃ ወደኢትዮጵያ በመጡበት ጊዜ አቡነ ሰላማ፣ በንጉሱ ስም፣ ግብጽ ወታደራዊ እርዳታ እንድታደርግ ጠየቁ። የቆብጡ ፓትሪያርክም የንጉሰ ነገሥቱ አምባሳደር በካይሮ ለመሆንና ጥያቄውን ለማቅረብ ተስማሙ። ሆኖም ይህ ጉዳይ ንጉሱ ሳይሰሙ በሁለቱ የሃይማኖት መሪወች መካከል የተከናወነ ስለነበር ንጉሰ ነገሥቱ የተደረገውን ጉዳይ ሲሰሙ ሁለቱንም ግብጻውያን እስር ቤት ከተቷቸው። በዚ ሁኔታ ነገሮች ቀጥለው ፓትሪያርክ ቄርሎስ ህዳር 1849 ላይ ሲፈቱ አቡነ ሰላማ በታሰሩበት 1859 አረፉ። ከዚህ ጎን ዋድ ንምር ለተሰኘው ሱዳናዊ የማክ ንምርልጅ ንጉሰ ነገስቱ እርዳታ ያደርጉ ነበር። ይሄ ሰውና አባቱ በግብጾች ላይ የሚካሄድ ሱዳናዊ አመጽ መሪ ነበሩ። ስለሆነም የአጼ ቴዎድሮስ ድጋፍ በአካባቢው የነበርውን የግብጽን ሃይል ለመነቅነቅ ከነበረ አቅድ የመነጨ ነበር። ይሁንና ከምዕራቡ የአገሪቱ ክፍል ከሚመጣው የግብጾች ጸብ ይልቅ ቴዎድሮስን ከአውሮጳውያን ጋር ለመስራት የገፋፋቸው በምስራቅ ከቀይ ባህር የሚመነጨው የቱርኮች አደጋ ነበር። የቴዎድሮስ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በአብዛኞቹ አውሮጳውያን ሃይሎች ዘንድ አወንታዊ ምላሽ አለማግኘቱን ተከትሉ ንጉሱ ከእንግሊዞች ጋር የጠበቀ ግንኙነት ለመፍጠር ፈቀዱ። በተለይ ለዚህ ፍላጎት ዋና መንስኤ የነበረው ሊቀ መኩዋስ ብለው ከሰየሙት ሊቀመኳስ ጆህን ቤል እና የእንግሊዝ የመጀመሪያ ቆንጽላ በኢትዮጵያ ዋልተር ፕላውዴን ጋር የነበራቸው ቅርበት ነበር። በኒህ ሁለት ሰወች ምክንያት ንጉሱ ለብሪታንያ ከፍተኛ አድናቆትና ክብር የነበራቸው ሲሆን ነገር ግን ከእንግሊዞች ዘንድ ተገልባጭ ፍቅርና አድናቆት አልነበረም። የሆነው ሆኖ በመጨረሻ ንጉሱ የጠበቀ ግንኙነት ለመፍጠር የፈለጉት አገር ዋና ጠላታቸውና የመውደቃቸው ምክንያት ሆኖ አረፈው። የእንግሊዝ ዲፕሎማሲ መበላሸት ጥቅምት 29፣ 1854 ላይ አጼ ቴዎድሮስ ሁለት ተመሳሳይ ደብዳቤወችን ለእንግሊዟ ንግስት ቪክቶሪያና ለፈረንሳዩ ናፖሊዮን ሳልሳዊ ላኩ። የደብዳቤያቸው ፍሬ ነገር የቱርኮች በኢትዮጵያ ግዛት መኖርን የሚቃወምና እነርሱን ከኢትዮጵያ ምድር ለማባረር ድጋፍ እንዲሰጡ ነበር። ደብዳቤው በ1854 የእንግሊዝ ቆንጽላ በኢትዮጵያ ተብሎ በተሾመው ካፕቴን ካሜሮን አማካኘት የተላከ ነበር። በዚሁ ደብዳቤ ንጉሠ ነገሥቱ ጆን ቤልና ዋልተር ፕላውዴን ለንጉሱ የገቡትን ቃል አስታውሶ ንግስት ቪክቶሪያ የንጉስ "ታላቅ ንግስት" እንደሆነችና "የክርስቲያኖች ወዳጅ" እንደሆነች ያስታውሳል። በዚህ ምክንያት እንግሊዝን እንደሚወዱ በደብዳቤው አስፍረዋል። ከዚህ በተጨማሪ የቱርኮች በኢትዮጵያ ባህር ወደብ ላይ መንሰራፋት በቀይ ባህርል ላይ ጉዞ እንዳያደርጉ የሚከለክልና አምባሳደርም እንዳይልኩ ያደረጋቸው መሆኑን ጠቅሰዋል። ጥር 12፣ 1854 ላይ የቴዎድሮስ ደብዳቤ ለንድን ቢደረሰም። የታቀደውን አላማ አልፈጸመም። ለዚህ ምክንያቱ ሩሲያውያን የእንግሊዝን የህንድ ግዛት መገዳደራቸው ነበር። ስለሆነም እንግሊዝ ሩሲያን በጠላትነት ፈርጃ ክሩሲያ ጠላቶች -ከቱርኮች ጋር የጠበቀ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት በማድረግ ሩሲያን አንድ ላይ የሚታገሉበት ወቅት ነበር። ስለሆነም የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ መሰሪያ ቤት ለቴዎድሮስ ደብዳቤ መልስ እንኳ ሳይጽፍ እንዲሁ በተመላሽ ደብዳቤውን ለእንግሊዝ ወኪል በህንድ ላከ። የህንዱም መስሪያ ቤት ደብዳቤውን ወደ ጎን ከማስቀመጥ ውጭ መልስ አልላከም ነበር። በዚያው አመት ሚያዚያ 1854 ካፒቴን ካሜሮን ክእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ጸሃፊ ኸርል ረስል በደረሰው ደብዳቤ የእንግሊዝ መንግስት የኢትዮጵያን የድጋፍ ጥያቄወች ውድቅ እንዳደረገ ተረዳ። ካሜሮን ወደ ምጽዋ በመሄድ በዚያ እንዲወስን መልዕክቱ ያዝ ነበር። በዚህ መካከል ንጉሱ ከእንግሊዝ መልስ ባለማግኘታቸው የእንግሊዝ መንግስት ሆን ብሎ ችላ እንዳላቸው እምነት አሳደረባቸው። በታሪክ አጥኝው ሪቻርድ ፐንክኽርስት አስተሳሰብ የዚህ እምነት ምክንያት የቴዎድሮስ "እንግሊዝ ግብጽን ትደግፋለች" የሚል "የተሳሳተ እምነት" ነው ይበል እንጂ። በእርግጥም እንግሊዞች ከግብስ ጋር የንግድ ግንኙነት ለመፍጠር ሞክረው ነበር። በ1856፣ በግብጽ ቁጥጥር ስር በነበረው የሱዳን ክፍል የጥጥ ተክልን ለመትከል የሚያስችል እቅድ ለመንደፍ የእንግሊዙ ካፒቴን ካሜሮን ተጉዞ ነበር። እኒህን ነገሮች የሚከታተሉት ንጉሱ፣ ካሜሮን የግብጾቹን በሱዳን ወረራ ዕውቅና እንደሚሰጥና በግልጽም ለነሱ እንደሚያደላ ተረዱ። ህዳር 1856 ላይ ከኸርል ሩስል ጸሃፊ ጄምስ መሪይ በመጣ ደብዳቤ መሰረት ካፒቴን ካሜሮን በምጽዋ ላይ እንጂ በኢትዮጵያ እንዳልተሾመ ማስታወሻ ደረስው። ነገር ግን ይሄ ደብዳቤ ስህተት ነበር ምክንያቱም የካፒቴን ካሜሮን ሹመት የንግስቲቷ ቆንጽላ በኢትዮጵያ የሚል ነበርና።።. እንኒህ ለውጦችን በጥሞና የሚከታተሉት አጼ ቴዎድሮስ ይህ የብሪታኒያ መንግስት ፖሊሲ በጊዜው ምጽዋን ይቆጣጠር የነበረውን የኦቶማን/ቱርክ ግዛት የሚደግፍ ሆነው አገኙት። ለቴዎድሮስ ትልቅ ትርጉም በነበረባት እየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያንና መኖሪያቸው በእንግሊዞች ጥበቃ ያገኝ የነበር ቢሆንም አዲስ የተሾመው የብሪታንያ ቆንጽላ ግን የኦቶማን ቱርኮች ኢትዮጵያውያንን ከሚኖሩበት ሲያባርሩ እንግሊዞቹ አልተቃወሙም ነበር። የእንግሊዝ መንግስት ኦቶማን ቱርክን ለመደገፍ መምረጡ በንጉሰ ነገስቱና በእንግሊዝ መንግስት መካከል ለተፈጠረው ጥል ዋና መነሻ ነበር። ንጉሡ ለጻፉት ደብዳቤ አንድ አመት ሙሉ መልሱን ሲጠባበቁ ቢቆዩም ምንም መልስ ባለማግኘታቸው ትዕግስታቸው ተሟጦ ጥር 4፣ 1856 ላይ ካፒቴን ካሜሮንና ሌሎች የዲፕሎማሲው አካሎች በመቅደላ ታሰሩ። እስክዚያው ድረስ መልስ ሳይሰጡ ዝምታን የፈቀዱት እንግሊዞች በርግጥም በዚህ ጊዜ ከዝምታቸው ነቁ ። ወዲያውም ወደ ጎን የተጣለው የንጉሱ ደብዳቤ ተፈልጎ ተገኘ፣ ብዙም ሳይቆይ እንግሊዞች ደብዳቤ ላኩ ። "አስቸኳይ" ደብዳቤ ተጽፎ በሆሙዝ ራሳም አማክይነት ጥር 26፣ 1858 ጣና ሃይቅ አጠገብ ለንጉሱ ደረሰ። በዚሁ ደብዳቤ የእንግሊዝ መንግስት እስረኞቹ እንዲፈቱና ይህ ሲሆን እርዳታ እንደሚሰጥ አስታወቀ። በዚህ መልስ ያልረኩት ቴዎድሮስ ራሳምን እንዲሁ በመቅደላ እስር ቤት ከተቱት ። ለሰላም መውረድ የመጨረሻው ተስፋ ነው የተባለው ሚሲዮኑ ማርትን ፍላድ በሐምሌ 1858 ከቴዎድሮስ ወደ እንግሊዝ ተላከ። ጥር 1859 ላይ ንጉሰ ነገሥቱ እስረኞቹን ፈተው ወደ ምጽዋ ከተወሰዱ በምትኩ የእንግሊዝ መንግስት ወታደራዊ እርዳታ እንደሚያደርግ ደብዳቤ ከእንግሊዝ መንግስት ደረሳቸው። በመካከሉ፣ ኢትዮጵያው ውስጥ የነበረቸው የማርቲን ፍላድ ሚስት፣ አውሮጳውያኑ እንደገና እንደታሰሩ ለባሏ አሳወቀች። ታህሳስ 185 ላይ እስረኞቹ ተፈተው ወደ ምጽዋ እንዲላኩ ፍላጎቱን አስታወቀ። በዚህ ወቅት ንጉሰ ነገሥቱ በማያባራ ዘመቻና የማያቋርጥ አመጽ ተጠምደው ስለነበር ከመቅደላ ምጽዋ ያለውን መንገድ መቆጣጠር አይችሉም ነበር። ስለሆነም ሚያዚያ 1859 ከእንግሊዝ የደረሳቸውን ዛቻ መልስ ባለመስጠት ችላ አሉት ፣ በዚህ ሁኔታ የእንግሊዝ መንግስት እስረኞቹን ለማስፈታት ዘመቻ ለማድረግ ወሰነ። የቴዎድሮስ መሞት የእንግሊዞች ዘመቻ በመረጃ ልውውጥ ላይ በተነሳው ችግርና እንዲሁም እንግሊዞች ለንጉሱ የላኩት ዛቻ መልስ ባለማግኘቱ ምክንያት ነሐሴ 1859 እንግሊዞች በሮበርት ናፒየር የሚመራ 32፣000 ጦር ሰራዊት አዘመቱ። እንግሊዞቹ በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ ስለሚሆነው ጉዳይ ጥልቅ መረጃ የነበራቸው ሲሆን በየአካባቢው እየተነሳ ስለነበር አመጽ ሙሉ ግንዛቤ ነበራቸው። የቴዎድሮስ ሰራዊት በድሮ ጊዜ ወደ 100፣000 የሚጠጋ የነበር ሲሆን በ1859 ከ5 እስከ 10፣000 በላይ አይሆንም ነበር። ንጉሰ ነገሥቱ የመጨረሻ ዘመቻቸውን ፈጽመው በጥቅምት 1860 ላይ መቅደላ ደረሱ፣ ይሄውም ከናፒየር ሰራዊት 2 ሳምንት ቀድሞ ነበር። የእንግሊዝ ሠራዊት ያለምንም ችግር ምጽዋ ላይ ካረፈ በኋላ ከሌሎች የኢትዮጵያ ኃይሎች ለምሳሌ ካሳ ምርጫ ድጋፍ በማግኘት፣ ከተክለ ጊዮርጊስ ሐዘን በማግኘት፣ ከዳግማዊ ምኒልክ ድጋፍም ሆነ ተቃውሞ ሳይደርስበት ያለ ችግር ወደ መቅደላ ተመመ። 112 የብሪታንያ ሠራዊት በተለይ ከፍተኛ ድጋፍ ያገኘው ከካሳ ምርጫ ሲሆን፣ በቂ የመጓጓዣና የምግብ እርዳታ ያገኙት ከኒሁ ሹም ነበር። ሚያዚያ ፲ ቀን ፲፰፻፷ ዓ/ም ላይ የመጀመሪያውና የመጨረሻው የፊት ለፊት ጦርነት በቴዎድሮስ ሰራዊትና በናፒየር ሰራዊት መካከል ተካሄደ70። ይህ ጦርነት በታሪክ የአሮጌ ጦርነት ተብሎ ሲታወቅ ከመቅደላ እግርጌ የተደረገ ውጊያ ሲሆን በዚሁ ጦርነት የኢትዮጵያ ሰራዊት ተሸንፎ አፈገፈገ 12። በሚቀጥለው ቀን፣ ሚያዚያ11 ላይ፣ ናፒየር ለቴዎድሮስ በጻፈው ደብዳቤ ንጉሡ እስረኞቹን ከፈቱና ለ"እንግሊዟ ንግሥት እጅ ከሰጡ" "በክብር እንደሚያዙ" አሳወቃቸው። ሆኖም ንጉሰ ነገሥቱ ከኩራታቸው አንጻር ይህን አይነት መዋረድ እንደማይቀበሉ አሳወቁ። በዚህ ሁኔታ ንጉሱ አቋማቸውን በደምብ የሚያሳውቅ፣ በጊዜው "ድንቅ" የተባለ፣ ማንነታቸውንም በርግጥ የሚይሳይ ደብዳቤ ጻፉ። ለናፒርየር የተጻፈው ይህ ደብዳቤ አጠቃላይ የጊዜውን የኢትዮጵያ ሁኔታ የዳሰሰና ለኢትዮጵያ ህዝብ የገቡት የመጨረሻ ኪዳን ነበር። "በስመ አብ፡ ወወልድ፡ ወመንፈስ ቅዱስ፡ አንድ አምላክ፡ በሥላሴ፣ በክርስቶስ፡ የሚያምነው ፡ ካሳ ለአገሬ ሕዝብ "ግብርን ተቀበሉ፣ ስርዓትንም ተማሩ" ብየ፡ብነገር፡ እነርሱ ፡ ግን፡ ይህን ፡ በመቃወም፡ ከኔ ጋር ጥል ጀመሩ። አንተ ፡ ግን ፡ በስራት፡ በሚመሩ፡ ወታደሮች፡ ታሸንፋለህ። አልባሌ ፡ የብረት፡ ኳስ፡ ፈርተው፡ የሚወዱኝና ፡ የሚከተሉኝ ፡ ሰወች ፡ ጥለውኝ ፡ ጠፉ። አንተ ፡ጥቃት፡ ስታደረስ፡ ከነርሱ፡ ጋር አልነበርኩም። እኔማ፡ እራሴን፡ ትልቅ ፡ አድርጌ፡ ቆጥሬ፡ ዋጋ ፡ በሌለው፡ መድፍ ፡ ተዋጋሁ። እግዚአብሔር ፡ ቢፈቅድ፡ ሁሉን ፡ለመመራት፡ ነበር፡ ሃሳቤ፣ አምላክ ፡ ይሄን፡ ከከለከለኝ ፡ ሞቴን እጠብቃለሁ እራስክን ፡ትላንት ፡ያስደሰትክ ሆይ፣ አምላክ እንደኔ አያድርግህ፣ በተለይ ደግሞ አምላክ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙትን ጠላቶቸን አያድርግህ። እኔማ እየሩሳሌም ሂጄ ቱርኮችን ለማባረር ነበር ሃሳቤ። ወንዶችን የማረከ፣ በሌሎች ሊማረክ አይችልም። እኒህን "የጀግንነት ቃላት" ካስጻፉ በኋላ ንጉሱ እራሳቸውን ሊያጠፉ ቢሞክሩም ወታደሮቻቸው ሽጉጣቸውን ከጃቸው ነጥቀው አዳኗቸው። ይህ ሁሉ ሲሆን ከእንግሊዞች ጋር የሚደረገው ድርድር አላቋረጠም፣ ንጉሰ ነገሥቱም ጥሉን በሰላም ለመፍታት ከመሞከር አልተቆጠቡም። ለፋሲካ በዓል ማክበሪያ ብለው ንጉሱ ለናፒየር ብዙ ከብቶች በስጦታ ላኩ። የእንግሊዙ ጦር አዛዥ ግን የከብት ስጦታውን አልቀበልም በማለት መልሶ ላከ። የስጦታውን አለመቀበል ንጉሱ ሲሰሙ ከመቅደላ ለመውጣት ሞከሩ ሆኖም ግን መቅደላ በእንግሊዞች ተከቦ ነበር። በዚህ ወቅት ለብዙ ወቅት የታሰሩት ሚሲዮኖችና የፖለቲከኛ እስረኞች ተፈቱ። የተፈቱትን እስረኞች ያዩ ገለልተኛ ተመልካቾች፣ በፈረንሳይ፣ በሩሲያ፣ በሳውዲ አረቢያ፣ በሆላንድ፣ አውስትራሊያና ስፔን በእስረኞቹ መልካም ጤና በጣም ይደነቁ ነበር፣ ከእስረኞቹ አንዱም «በታስርነበት ወቅት ጥሩ ቤትና ምግብ ነበረን የምንፈራው የንጉሱን ቁጣ ነበር»። ሚያዚያ ፮ ቀን ሦስት ሰዓት ላይ እንግሊዞች በመቅደላ ምሽግ ላይ የመጨረሻ ጥቃት አደረሱ። ንጉሱ፣ የሃይል ሚዛኑ ወደ እንግሊዞቹ ሙሉ በሙሉ አንዳጋደለ ስለተረዱ ለወታደሮቻቸው እንዲህ በማለተ ተለይተው ሄዱ "ተፈጽሟል! ከርሱ እጅ ከምወድቅ ብሞት ይሻለኛል"። ወዲያውም ከንግስት ቪክቶሪያ የተላከላቸውን ሽጉጥ መዘው በመጉረስ በጀግንነት አለፉ። እንግሊዞቹ 9 ሚሊዮን ፓውንድ አውጥተው ዘመቻውን ሲያቅዱ የመቅደላን ምሽግ አፍርሰው ንጉሱን ለመማረክ ነበር። ሆኖም ምሽጉ ሲሰበር ንጉሱ ሞተው ስልተገኘ ናፒየር እጅጉን በመናደዱ ሙሉውን መቅደላ እንዲመዘብርና የተረፈው በእሳት እንዲጋይ አደረገ። ሚያዚያ 18 ላይ እንግሊዞቹ የተከፋፈለች አገር ትተው ሄዱ፣ ወዲያም ግንቦት 1860 ላይ የላስታው ዋግሹም ጎበዜ በ60፣000 ጠንካራ ወታደሮቹ በመታገዝ ንጉሰ ነገሥት ዳግማዊ አጼ ተክለ ጊዮርጊስ በመባል ስልጣን ላይ ወጣ። ውርስና ትዝታ እንደ ባህሩ ዘውዴ አስተያየት የቴዎድሮስ ህይወት በ3 ቦታወች ይጠቃለላል፡ ቋራ፣ ጋፋትና መቅደላ። የመጀመሪያው የፖለቲካና ውታደራዊ መሰረትን ሲወክል፣ ሁለተኛው የዘመናዊነትን ፍላጎት ይወክላል፣ ሶስተኛው ደግሞ መጠለያንና፣ የሞት ቦታን ይወክላል። አጠቃላዩ የቴዎድሮስ ውጤት ቅይጥ ነው፣ የሚለው ባህሩ ዘውዴ፣ ለውጡ "ስልትና ጭብጥ" ይጎለዋል ሲል። ብዙው ለውጥ ሙሉ በሙሉ "ያልተተገበረ ሙከራ" ነበር ይላል። በአጠቃላይ መልኩ፣ ለውጡቹ ሊተገበሩ የሚችሉ የነበሩ በሂንም 60 ላለመተግበራቸው የተወሰኑ ምክንያቶች ነበሩ 68።የመጀመሪያው ምክንያት የኢትዮጵያ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ሲሆን ተራራማው ምልክዓ ምድር ተገቢ የሆነ የርስ በርስ መርጃ ልውውጥን ስለሚያግድ ለውጦቹን ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ለማስተዋወቅ አስቸጋሪ ነበር። ሌላው ደግሞ ታላቅ የወታደራዊ መዋቅራቸውን ወደ ፖለቲካዊ የበላይነት ለመተርጎም አለመቻላቸው ነበር። አንድ ክፍለ ዘመን ሙሉ ያለምንም መካከለኛ መንግስት የነበረን አገር በንጉሰ ነገሥቱ መልካም ፈቃድ ብቻ ለማስተካከል የማይቻል ነው። በ"ፖለቲካ ሹመት" አዲስ የገዢ መደብ ለመፍጠር የሞከሩትም ሁኔታ ከነባር ጥንታዊ ገዥወች ጋር ያጣላቸው ነበር60። ፓውል ሄንዝ እንደጻፈ ግን "ምን አልባትም የተዋቀረ መንግስት እና አንስተኛ አስተዳዳሪወች ቢኖራቸው፣ ንጉሱ ያሰቡትን ለውጥና ተሃድሶ ማድረግ ይችሉ ነበር"። የንጉሱ ተራማጅ ግቦች በቂ ስልትና አስፍላጊ ጥሬ ሃብት አልነበረውም 47፤ እንዲሁም ለነበሩበት ጊዜ የሚፈጥንና የሚጋጭ ነበር። ታሪክ ጸሃፊወች ቴዎድሮስ ከፈጸሙት ተግባራት ይልቅ ባሳዩት አርቆ አሳቢነትና ሊፈጽሙት በሞከሩት ተግባራት ሲያነሱ 60 ሺፈራው የተባለው የታሪክ ተመራማሪ ብዙ ጊዜ ታሪክ ጸሃፊወች ከዚህ ጎን ለጎን የቴዎድሮስን ህጋዊ መሪነት ጥያቄ ስር ሲጥሉ ይታያሉ ብሏል። ታሪክ አጥኝው ፓውል ሄንዝ እንደመዘገበ ከ20ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ ጀምሮ ቴዎድሮስ በኢትዮጵያን ዘንድ "በጣም ታዋቂው መሪ ሆነ"። ንጉሱ ከሞቱ በኋላ በትውልዶች ዘንድ ለየት ያሉ ሰው መሆናቸው እየታመነ ሄደ፣ አንድ አንድ ጊዜም በተጋነነ ሁኔታ ። በተለይ ንጉሱ እስካሁን የሚታወሱበት ዋና ምክንያት ከጊዜይቸው ቀደም ብሎ በነበራቸው የተለያዩ እቅዶች ነበር። በኢትዮጵያኖች አይን ቴዎድሮስ የዘመናዊ ስልጣኔን በር ከፋች ሲሆኑ "እንደገና አንድ የሆነችና ጠንካራ ኢትዮጵያም" ምልክት ናቸው። የአገሪቱን ፖለቲካዊና ሃይማኖታዊ አንድነት ለመመለስ ታላቁ ምኖታቸው ነበር፣ ያገሪቱን ጥንታዊ ድንበርም ለማስመለስ እንዲሁ 60። ምንም እንኳ በጊዜያቸው ብዙወች ባይረዷቸውም አገራቸውን ለማሰልጠንም ከፍተኛ ርብርብ አድርገዋል60። በፖውል ሄንዝ አስተሳሰብ ንጉሱ ለአንድ ክፍለ ዘመን ሲበሰብስ የነበረውን መንግስት በመቅጨት ተራማጅነትን፣ አንድነትንና ስልጣኔን አስተዋውቀዋል፣ ስለሆነም የመጀመሪያው ዘመናዊና ማዕከላዊ መሪ ነበሩ። የብሄራዊ አንድነት መፍጠርን ሂደት ንጉሱ ዙፋን ላይ ከወጡ ጀምሮ አካሂደዋል። በሞቱ ጊዜ ብዙውን ህዝብ ከእንቅልፍ በመቀስቀሳቸው፣ የርሳቸው ተከታዮች ንጉሱ የጀመሩትን ስራ ሊያስፈጽሙ ችለዋል። እንደ ታሪክ አጥኝው ሃሮልድ ማርከስአስተያየት የዳግማዊ አጼ ምንሊክ ግዛት በቴዎድሮስ የተጠነሰሰውና በአጼ ዮሓንስ የታደሰውን የማዕከላዊ ግዛትን ሃሳብ ድል ያበሰረ ነበር። በመጨርሻም ሌላው አጼ ቴዎድሮስ በኢትዮጵያውያን ዘንድ የሚታወሱበት ምክንያት በ"ከፍተኛ ጀብዱዋቸው"ና ከርሳቸው በላይ ከፍ ባሉ ሰራዊቶች ላይ በተቀዳጇቸው አስገራሚ ድሎች ምክንያት ነበር ። ከሌሎች ታላላቅ መሪወች ይልቅ የአጼ ቴዎድሮስ አሟሟት በኢትዮጵያን ዘንድ የማይረሳ ነው 39። በጀግንነት፣ እጅ አልሰጥም ብለው ማለፋቸው ለህዝቡ "ቅቤ ያጠጣ" ተግባር እንደነበር ታሪክ አጥኝው ብርሃኑ አበበ ይገልጻል። ስለሆነም ንጉሱ በሞቱ ጊዜ የተገጠሙት ግጥሞች እስካሁን ድረስ በብዙ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ይታወቃሉ። መቅደላ አፋፉ ላይ ጩኸት በረከተ የሴቱን አናውቅም ወንድ አንድ ሰው ሞተ የቴዎድሮስ እራሳቸውን ማጥፋት በጊዜው ለነበሩና አሁን ድረስ ላሉ ሰዓሊያን ስእሎች ጥሩ ርዕስ ሆነ። የንጉሱ ሞት በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአውሮጳ ሳይቀር ለቴዎድሮስ ከፍተኛ ሃዘንና አድናቆትን አተረፈ። «ማርከው ሊወስዷቸው አቅደው የመጡትን እንግሊዞች ግብ በማኮላሸት »ቴዎድሮስም በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ቦታን አገኙ። ብዙ የልቦለድ ጸሃፊያን እና ቲያትር አዘጋጆች ለቴዎድሮስ እስካሁን ድረስ ይደርሳሉ ይጽፋሉ፣ ምሁራንም ቢሆን አሁን ድረስ ልጆቻቸውን በንጉሱ ስም ይሰይማሉ። የኢትዮጵያ ዘፋኞች፣ ዘመናዊ ዘፋኞች ሳይቀሩ የንጉሱን ስም ይጠቅሳሉ። እንደ ብርሃኑ አበበ አስተሳስብ "የምርኮን ውርደት አሻፈረኝ በማለት በመሞታቸው" በኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ ግምትን ንጉሱ እንዲያገኙ አድርጓል። ጳውሎስ ኞኞ፣ አጤ ቴዎድሮስ፤ ፲፱፻፹፭ ዓ.ም. »), ገጽ131-161 , 2002, ገጽ. 48-73 1855-1868 »), ገጽ103-115 » ገጽ 376-377 »), ገጽ 87-104 , 1970, ገጽ 84-89 »), ገጽ 27-42 ታሪካዊ መዝገቦች , 1868 በኢንተርኔት , 1870 በኢንተርኔት , 1869 በኢንተርኔት , 1888 በኢንተርኔት (አማርኛ ደብዳቤ) በኢንተርኔት ልብ ወለዶች የታንጉት ምስጢር ከአጼ ቴዎድሮስ ዘመን የሚመነጩና ሌሎች ከንጉሱ ጋር የተያያዙ ስዕሎችና ፎቶግራፎች ንጉሱ በፍርድ ወምበር, 1920 - 1950 የተሳለ, የብሪታኒያ ቤተ መዘክር 'የቴዎድሮስ ሞት], 1960, የኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት ቤተ መዘክር ተጨማሪ የውጭ ድረ ገጾች በገላውዲዎስ አርአያ ዜና መዋዕሎች ዋቢ መጻሕፍት , 2002, ገጽ. 48-73 »), ገጽ 27-42 አጼ ቴዎድሮስ
50439
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A4%E1%88%AD%E1%89%B5%E1%88%AB%20%E1%8A%A6%E1%88%AD%E1%89%B6%E1%8B%B6%E1%8A%AD%E1%88%B5%20%E1%89%B0%E1%8B%8B%E1%88%95%E1%8B%B6%20%E1%89%A4%E1%89%B0%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95
የኤርትራ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ! መሠረተ እምነትን ትምህርትን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኤርትራ • ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኤርትራ ፦ ሓንቲ ቅድስት ሓዋርያዊት ኣጽናፋዊት ቤተ ክርስቲያን እያ፡- • ‘ኤርትራዊት’ ዝተባህለትሉ ምኽንያት ኣብ ሃገረ ኤርትራ እትርከብ ብምዃና፣ • ‘ኦርቶዶክስ’ ዝተባህለትሉ ምኽንያት ቅኑዕ እምነት ስለዝኃዘት፣ • ‘ተዋሕዶ’ ዝተባህለትሉ ምኽንያት ድማ ጐይታና ኢየሱስ ክርስቶስ ብተዋሕዶ ሓደ ኣካል ሓደ ባህርይን ማለት ፍጹም ኣምላኽ ፍጽም ሰብን ከም ዝኾነ ስለ እትኣምንን ከምኡ ኢላ ድማ ስለ እትምህርን እተእምንን እዩ። • መሠረት ሕግን እምነትን ትምህርትን ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ኤርትራ 81 መጽሓፍ ቅዱስ እዩ። • ብናይ እግዚኣብሔር ሓድነትን ሠለስትነትን ትኣምን። እግዚአብሔር ብስም ብግብሪ ብኣካል ሠለስተ፣ ብመለኮት ብፍቓድ ብህልውና ሓደ እዩ ኢላ ትኣምን። (ዘዳ. 6፥4) ስም ሠለስትነቱ ድማ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ እዩ። (ማቴ. 28፥19-20) • ካብዞም ሠለስተ ኣካላት ሓደ ኣካል ዝኾነ እግዚአብሔር ወልድ፡ ደቂ ሰብ ንምድኃን ካብ ሰማየ ሰማያት ወሪዱ፣ብግብሪ መንፈስ ቅዱስ ካብ ቅድስት ድንግል ማርያም ተወልደ፡ ብተዋሕዶ ሓደ ኣካል ሓደ ባህርይ ኮነ፣ ኣብ ዮርዳኖስ ተጠምቀ፡ ሕገ ወንጌል መሃረ፡ ምእንቲ ኃጢኣት ደቂ ሰብ ኣብ መስቀል ተሰቕለ፡ ሞተ፡ ተቐብረ፡ ኣብ መበል ሣልሳይ መዓልቲ ተንሥአ፣ ንሰማያት ዓረገ፣ ኣብ ሕያዋንን ሙታንን ኪፈርድ ንካልኣይ ጊዜ ኪመጽእ እዩ” ኢላ ትኣምንን ተእምንን። • በታ ጸጋ ውልድነት ተውህብን፣ ኃጢኣት ዝሥረየላን ሓንቲ ጥምቀት ትኣምን። (ዮሓ. 3፥5-8፣ ግብ.ሓዋ. 2፥38) • በቲ ሕይወተ ሥጋን ነፍስን ዝህብን ካብ ኃጢኣት ዘንጽሕን ሥጋ ወልደ እግዚኣብሔር ትኣምን። (ዮሓ. 6፥54-57) • ኣብ መወዳእታ ዘመን (ዳግም ምጽኣት) ጐይታናን መድኃኒናን ኢየሱስ ክርስቶስ ብኽብርን ምስጋናን ኣብ ዝመጸሉ ጊዜ ፡ ኵሎም እቶም ዝሞቱ ሰባት ኪትንሥኡ ምዃኖም፣ “እቶም ሠናይ ዝገበሩ ኣብ መንግሥተ ሰማያት፡ ክፉእ ዝገበሩ ድማ ናብ ዘለዓለም ኵነኔ (ገሃነመ እሳት) ኪኸዱ ምዃኖም” ትኣምንን ተእምንን። (ማቴ. 24፥24-33 ፡ 25፥46) • ንምእመናን መንፈሳዊ ጸጋ ዜውህብ ኣገልግሎት እትህበሉ ሾብዓተ ምሥጢራት እዞም ዝስዕቡ’ዮም ፦ • ብጥምቀት፦ ውሉድ ኣምላኽ ምዃንን ኣብ ሓድሽ ሕይወት ምንባርን ትህብ (ዮሓ. 3፥3-8)፣ • ብሜሮን፦ መንፈሳዊ ዕቤትን ጽንዓትን ተኅድር (ሉቃ. 1፥80)፣ • ብቍርባን፦ ኅድገት ኃጢኣት ናይ ዘለዓለም ሕይወትን ተውህብ (ዮሓ. 6፥52-58)፣ • ብክህነት፦ ናይ ምምሃርን ምጥማቕን ምቕዳስን ኃጢኣት ምስትሥራይን መንፈሳዊ ሥልጣንን ትህብ (ዮሓ. 20፥23)፣ • ብንስሓ፦ ኅድገት ኃጢኣትን ምሕዳስ ሕይወትን ትህብ (ግብ.ሓዋ. 3፥19-21)፣ • ብተክሊል፦ ጽንዓት ቃል ኪዳንን ናብራ ቅድስናን ተኅድር (ሚል. 2፥14-16፣ ኤፌ. 5፥21-33፣ ማቴ. 19፥1-9)፣ • ብቀንዲል፦ ኃይሊ መንፈሳውንን ጥዕናንን ትህብ (ያዕ. 5 ፥14-17፣ ማር. 6፥13)፣ እምበኣር እዞም ፯ተ ምሥጢራት ቤተ ክርስቲያን ብዚርአ ኣገልግሎት፡ ዘይርአ ጸጋ ዘውህቡ ምዃኖም ትኣምንን ተእምንን። • ብኣማላድነት ቅድስት ድንግል ማርያምን፡ መላእኽትን ፡ ነቢያትን፡ ሓዋርያትንን ፡ ሰማዕታትን፡ ጻድቃንን ትኣምን። (ዮሓ. 2:1-13፣ ሉቃ. 20፥37-39፣ ራእ. 6፥9፣ ዕብ. 12 ፥15፣ ዘፀ. 32፥1-14፣ ማቴ. 10፥40-42) • ብዛዕባ መንፈሳውያን ሥነ ምግባራት ከምዚ ዚስዕብ ኢላ ትኣምን ትምህርን፦ ࿇ ጸሎት፦ • ናይ ውልቂ ፡ ናይ ሥድራ ቤትን ናይ ማኅበርን ተባሂሉ ኣብ ሠለስተ ይኽፈል፡ • ኣብ መዓልቲ ፯ተ ጊዜ ይጽለ። ንሱ ኸኣ ነግህ(ንግሆ)፡ ሠለስቱ (ረፋድ 9:00)፡ ስድስቱ (ፍርቂ መዓልቲ)፡ ተስዐቱ (ኣጋ ጊዜ 3:00)፡ ሠርክ(ምሸት)፡ ንዋም(ጊዜ ድቃስ)፡ መንፈቀ ሌሊት(ፍርቂ ለይቲ) እዩ። (መዝ 119፥164) ࿇ ምጽዋት፦ ኅቡእን (ሥውር)፡ ግሉጽን ተባሂሉ ኣብ ክልተ ይኽፈል። ࿇ ስግደት፦ ናይ ኣምልኾ፡ ናይ ጸጋን ናይ ኣኽብሮትን ተባሂሉ ኣብ ሠለስተ ይኽፈል። ࿇ ጾም፦ ክልተ ዓይነት ኮይኑ ናይ ውልቂ (ብሕቲ) ጾምን፡ ብትእዛዝ ቤተ ክርስቲያን ዝጽወም ናይ ኣዋጅ ጾምን እዩ። እዞም ናይ ኣዋጅ ኣጽዋማት ፯ተ እዮም። ንሳቶም ድማ ፦ ጾመ ነቢያት (15 ኅዳር - 28 ታኅሣሥ)፡ ዓርበ-ረቡዕ፡ ገሃድ ድሮ ልደትን ጥምቀትን፡ ጾመ ነነዌ (3 መዓልቲ) ፡ ጾመ ኣርብዓ (55 መዓልቲ)፡ ጾመ ሓዋርያት (ድኅሪ በዓለ 50 ዘሎ ሰኑይ - 5 ሐምለ)፡ ጾመ ፍልሰታ (1 ነሓሰ- 15 ነሓሰ) እዮም። • በዓላት ዝበሃሉ በዓላት ጐይታ፡ በዓላት እግዝእትነ ድንግል ማርያም፡ በዓላት ቅዱሳን፡ ከምኡ ድማ ቀዳመ-ሰንበት በዓላት እዮም። • እትግልገለሎም ስብሓታት እዞም ዝስዕቡ እዮም፦ ሰዓታት ዘመዓልት ወዘሌሊት፡ ጸሎተ ነግህ፡ ያሬዳዊ ማኅሌት፡ ስብከተ ወንጌል፡ ቅዳሴ፡ ጸሎተ ሠርክ፡ ፍትሓት ጸሎተ ምውታን ። • “ቅዱሳት” ብዝብል ቅጽል ስም ሂባ፣ ብቀኖና ዝተቐበለቶም መጻሕፍቲ መጽሓፍ ቅዱስን(ኣሥራው )፣ ኣዋልድ መጻሕፍትን እዮም። • እዞም ዝስዕቡ ናይ ምምኅዳር ኣዕማድ ኣለውዋ፦ ቅዱስ ሲኖዶስ፡ መንበረ ፓትርያርክ፡ ሃገረ ስብከት (መንበረ ጵጵስና)፡ ንኡስ ሃገረ ስብከት ክልል ሰበኻ ቤተ ክርስቲያንን። • ብሓሳብ ዲሜጥሮስ ዝተቐመረ ኣቈጻጽራ ዘመን (ካላንደር) ትኽተል። • ሥነ ጽሑፋ ዓቂባ ዝጸንሐትን እትነብርን ብምዃና፡ ዝጸንሑ ፊደላትን ኣኃዛትን ከየጕደለት ዓቂባ ትነብር። • እትቅበሎም ጉባኤታት ሠለስተ እዮም ንሳቶም ድማ፦ • ጉባኤ ኒቅያ (325 ዓ.ም.) • ጉባኤ ቍስጥንጥንያ (381 ዓ.ም.) • ጉባኤ ኤፌሶን (431 ዓ.ም.) • ምስ ኦሬንታል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ኣብያተ ክርስቲያን ዝበሃላ ምስ ኢትዮጲያ፡ ግብጺ፡ ሶርያ፡ ኣርመን፡ ህንዲ (ማላቨር) ኣብ ነገረ መለኮትን ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያንን ርክብ ስለዘለዋ ኣብ መንበሮም ምቕዳስን፡ ኣብ መንበራ ክቅድሱን ይከኣል እዩ። ናይ ቍርባን ሓድነትን ናይ ክህነት ቀኖና ሓድነትን ኣለዋ። እግዚኣብሔር ቤተ ክርስቲያንና ይባርኸልናን ይሓልወልናን!!! ወስብሓት ለእግዚኣብሔር! ምንጪ፦ ቃለ ኣዋዲ ኣንቀጽ 1፡ 5፡ 6፡ 7፡ 16፡ 17፡ 18፡ 19፡ 20፡ 21፡ 22፡ 23፡ 27፡ 120፡ 121፡
21972
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%89%A5%E1%89%B0%E1%88%AB%20%E1%88%B2%E1%8A%AE%E1%88%AB%20%E1%8A%A5%E1%89%A4%E1%89%B5%20%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B6%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%89%B6%20%E1%8C%AD%E1%88%AB%20%E1%8B%AD%E1%8B%AD%E1%8B%9B%E1%88%8D
ደብተራ ሲኮራ እቤት ክርስቶያን ገብቶ ጭራ ይይዛል
ደብተራ ሲኮራ እቤት ክርስቶያን ገብቶ ጭራ ይይዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደብተራ ሲኮራ እቤት ክርስቶያን ገብቶ ጭራ ይይዛል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
11355
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%8D%E1%88%9D%E1%89%A3%E1%89%B3%20%E1%88%98%E1%88%AC%E1%89%B5%20%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%8A%95%E1%88%B5%20%E1%89%A0%E1%88%9D%E1%88%85%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%B5%E1%8A%93
የግምባታ መሬት ሳይንስ በምህንድስና
የግምባታ መሬት ሳይንስ በምህንድስና (የአፈር ሜካኒክስ) የአፈር ባህርይ ደግሞ ይዩ፦ ላይ አፈር በተፈጥሮ አፈር ሶስት ቁሦች አሉት፡ ማለትም ፈሣሽ (ውሃ)፣ ጠጣር አፈር እንዲሁም አየር ናቸው። የአፈር ጥንካሬ በነኝህ ሦስት ቁሶች መጠንና የርስ በርስ ግንኙነት ይወሰናል። የአፈር ጠጣር ክፍል ከተለያዩ ቁሦች የተሰራ ነው፣ ከነኝህ ውስጥ የሸክላ አፈር (ክሌይ) ፣ አሸዋ፣ የተፈጥሮ ብስባሽ፤ እንዲሁም ከተለያዩ ማእድኖች ይገኙበታል። እነኝህን የአፈር አይነቶች ለምህንድሥና አላማ በሁለት ይከፈላሉ፣ እርስ በርስ ተጣባቂ አፈሮች (ለምሣሌ የሽክላ አፈር)፣ እርስ በርስ የማይጣበቁ አፈሮች (ለምሣሌ አሸዋ) በተፈጥሮ በመሬት ውስጥ የርስ በርስ ተጣባቂ አፈሮች መጠን ዝቅተኛ ቢሆንም የአፈርን ባህርይ በከፍተኛ ደረጃ ይወስናሉ። አፈር በመጠን እንደሚከተለው ይከፋፈላል፤ የሽክላ አፈር (ክሌይ) (<0,006ሚሚ)፣ ዝቃጭ አፈር (ሲልት) (<0,2ሚሚ)፣ አሽዋ (<2ሚሚ)፣ ኮረት (<63ሚሚ)፣ ድንጋይ (>63ሚሚ) የመሬት ጥናት
21859
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8C%88%E1%88%AD%E1%88%85%20%E1%8B%B1%E1%88%AD%20%E1%8D%8D%E1%88%AB%E1%89%B5%E1%8A%95%20%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%8B%88%E1%8C%8D%E1%8B%B3%E1%88%8D%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%82%20%E1%8A%A8%E1%88%9E%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%8B%B5%E1%8A%95%E1%88%9D
ያገርህ ዱር ፍራትን ያስወግዳል እንጂ ከሞት አያድንም
ያገርህ ዱር ፍራትን ያስወግዳል እንጂ ከሞት አያድንም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያገርህ ዱር ፍራትን ያስወግዳል እንጂ ከሞት አያድንም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22195
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B6%E1%88%AE%E1%8A%93%20%E1%89%80%E1%89%A0%E1%88%AE%20%E1%89%B0%E1%8C%88%E1%8A%93%E1%8A%9D%E1%89%B6%20%E1%8C%93%E1%88%AE
ዶሮና ቀበሮ ተገናኝቶ ጓሮ
ዶሮና ቀበሮ ተገናኝቶ ጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮና ቀበሮ ተገናኝቶ ጓሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
50039
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8D%E1%88%AB%E1%8A%95%E1%8A%AD%20%E1%8A%A6%20%E1%8A%AE%E1%8A%93%E1%88%AD
ፍራንክ ኦ ኮናር
ኤዲፐሳዊ ቅናቴ ብሩክ በየነ እንደተረጎመው ፈላስፋው ፍሩድ ካብራራው በጣም የበለጠ አይርላንዳዊው ፋራንክ ኦ’ኮናር ቁልጭ አድርጎ ነገሩን ይገልጸዋል ... አባቴ የጦርነቱን ዘመን በሙሉ ያሳለፈው ወታደር ሆኖ ነበር – ማለቴ በአንደኛው የዓለም ጦርነት በቤታችን ውስጥ አልነበረም – በመሆኑም ዕድሜዬ አምስት እስከሚሆን ድረስ ያን ያክል አባቴን ያን ያክል በደንብ አሳምሬ አላውቀውም ነበረ። በዚህም ምክንያት በዚያ የጦርነቱ ጊዜ ባጋጣሚ አግኝቼ ሳየው ምንም እኔን ሊያስጨንቀኝ የሚችል ባሕሪ አልነበረበትም። አንዳንድ ጊዜ ከእንቅልፌ ስነቃ፣ በቃ እሱ ማለት የሆነ በሻማ ብርሃን ቁልቁል አፍጦ የሚመለከተኝ፣ ካኪ የለበሰ ግዙፍ ሰው እንደሆነ ብቻ አድርጌ እቈጥረዋለሁ። አልፎ አልፎ ጠዋት በማለዳ የቤታችን የፊት በር በኃይል ተወርውሮ ጓ ብሎ ሲዘጋ እና በግቢያችን የእግረኛ መረማመጃ የተጠረበ ድንጋይ ላይ የቆዳ ቦቲ ጫማዎቹ ሶል ላይ የተለበዱት ብረቶች እየተንቋቁ ሲሄዱ ይሰማኛል። እነዚህ ድምፆች የአባቴን መምጣት እና መሄድ የሚጠቁሙኝ የድምፅ ምልክቶቼ ናቸው። ልክ እንደ አባት ድንገት ሳይታሰብ በምሥጢር ይመጣል፣ እንደገና ተመልሶ በድንገትና በምሥጢር ይሄዳል። በርግጥ ምንም እንኳ በጠዋት ከእንቅልፌ ተነስቼ ትልቁ አልጋ ውስጥ ከመሃላቸው ስገባ ለእናቴ እና ለእሱ ምቾት የሚነሳ የመጣበብ ዓይነት ስሜት የሚፈጥርባቸው ቢሆንም የእሱ ወደ ቤታችን መምጣት እንዲያውም ደስ ይለኝ ነበር ማለት እችላለሁ። ሲጋራ ስለሚያጨስ እና ጺሙን ሲላጭ ሽቶ ነገሮችን ስለሚቀባባ የሲጋራው ሽታ እና ሽቶው አንድ ላይ ተደማምሮ የሆነ ደስ የሚል የሚጠነባ የሰውነት ጠረንን አጎናጽፎታል። ይህ ሁሉ ግን “እኔም ባደረግኩት” የሚያሰኝ የሆነ ለዓዋቂ ሰዎች ብቻ የተፈቀደ ድርጊት ነው። እንደ ሞዴል ታንኮች፣ እጀታቸው ከጥይት ቀለሃ የተሠሩ ጉርካ የሚባሉ ቢላዋዎች፣ የጀርመን ጦር ጥሩሮች (ሄልሜቶች) እና የወታደራዊ ቆብ የመለዮ ባጆችን እንዲሁም አጫጭር የጦር ሠራዊት ብትረ አዛዦችን ብሎም ሁሉንም ዓይነት ሌሎች የሚሊታሪ ቁሳቁሶችን የመሳሰሉ ነገሮችን እንደ ቅርስ በቤታችን ውስጥ እንዲቀመጡለት ትቶዋቸው ይሄዳል። ከቁም ሳጥኑ አናት ላይ በሚቀመጠው ረዥም ቀጭን ሳንዱቅ ውስጥ ልክ ለሆነ ነገር ድንገት ቢፈልጋቸው ወዲያው ሊያገኛቸው በሚችልበት አኳኻን በመልክ መልካቸው ለይቶ በጥንቃቄ አንድ ላይ ሸክፎ ያስቀምጣቸዋል። አባቴ ትንሽ የአራዳ ሌባ ዓይነት ባሕሪም ነበረበት፤ እንደርሱ አስተሳሰብ ሁሉም ነገር በሚፈለግበት ጊዜና በሚፈለገው ፍጥነት ወዲያው መገኘት መቻል አለበት። የሆነ ሌላ ነገር ለማድረግ ፊቱን ከእኛ ዞር ሲያደርግ፣ እናቴ ወንበር ላይ እኔ እንድወጣ እና እነዚህን ውድ ዕቃዎቹን ትንሽ እንዳተራምስለት ትፈቅድልኛለች። እሱ እንደሚያስበው እናቴ ያን ያክል ከእሱ ኮተቶች ዋጋ የምትሰጣቸው አይመስለኝም። የጦርነቱ አብዛኛው ጊዜ ማለት ይቻላል፣ ሕይወቴ በጣም ሰላም የተሞላችበት የሚባል ዘመን ነበር። ከቤታችን ጣራ ላይ የተሠራችው የመኝታ ቤቴ መስኮት ፊቱን ወደ ደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ ያደረገ ነው። እናቴ መስኮቱን በመጋረጃ ጋርዳዋለች፤ ቢሆንም መጋረጃው ውጭውን ዓለም እንዳላጣጥም በኔ ላይ ያሳደረው ተጽዕኖ እዚህ ግባ የሚባል አይደለም። ጠዋት ጠዋት ከፀሐይ ብርሃን የመጀመሪያው ጨረር ጋር አብሬ ከእንቅልፌ እነቃለሁ፤ ባለፈው ቀን በኔ ላይ ተጥሎብኝ የነበረ ግዴታና ኃላፊነት ሙሉ በሙሉ እንደ በረዶ ቀልጦ ወደ ኋላዬ ይቀራል። የንጋቷ ፀሐይን ስመለከት እኔው ራሴ ልክ እንደ ፀሐይዋ የሆንኩ ሆኖ ይሰማኛል፤ አለ አይደል በቃ ብርሃኔን ለመፈንጠቅ እና ለመደሰት ዝግጁ የሆንኩ ልዩ ዓይነት ፍጡር። ሕይወት እንደዚያ ዘመን ቀላልና ግልፅልፅ ያለች ብሎም በመልካም ነገሮች የተሞላች መስላ በጭራሽ ታይታኝ አታወቅም። እግሮቼን ከአንሶላዎቹ ቀስ ብዬ ሹልክ አድርጌ አወጣቸውና ወለሉን እረግጠዋለሁ – ለእግሮቼ “ወይዘሮ ግራ እግር” እና “ወይዘሮ ቀኝ እግር” በማለት ስም አውጥቼላቸዋለሁ። በእግሮቼ ወለሉን ከረገጥኩት በኋላ በዚያ ዕለት ከፊት ለፊታችን የተጋረጡትን ችግሮች እንዴት በቅድሚያ መፍትሔ እንደሚሰጡባቸው የሚወያዩባቸውን የውይይት መድረክ ለእግሮቼ እፈጥርላቸዋለሁ። ቢያንስ ወይዘሮ ቀኝ እግር ስሜቷን በአካላዊ እንቅስቃሴ ለማንፀባረቅ አትሰንፍም ነበር፤ ምክንያቱም የወይዘሮ ግራ እግርን ያክል ቅልጥፍና እና አንደበተ ርቱዕነት አልነበራትም። ስለዚህ ወይዘሮ ግራ እግር በውይይቶቹ ላይ በሚቀርበው ሐሳብ ላይ መስማማትዋን ጭንቅላቷን በመነቅነቅ ብቻ በውይይቱ ላይ በምታደርገው ተሳትፎ ደስተኛ ነበረች። በዕለቱ እናቴ እና እኔ ምን ማድረግ እንዳለብን፣ ለእኔ ለልጅየው “አባባ እማማ” ምን ዓይነት የገና ስጦታ መስጠት እንዳለባቸው እና ቤቱን ለማድመቅ እንዲሁም በቤቱ ላይ ነፍስ ለመዝራት ምን ዓይነት እርምጃዎች መወሰድ እንዳለባቸው እግሮቼ ይነጋገራሉ። ለአብነት ከሚወያዩባቸው ችግሮች አንዱ ትንሽ ችግር ይኼ የማሙሽ ነገር ነው። እናቴ እና እኔ በዚህ ነጥብ ላይ በጭራሽ ልንግባባ አልቻልንም። በሰፈራችን ውስጥ የፎቁ በረንዳ ላይ ጠዋት ጠዋት ሕፃን ፀሐይ የማይሞቅበት ብቸኛ ቤት የእኛው የራሳችን ቤት ነው፤ እና እናቴ ማሙሾች እንዳይገዙ ዋጋቸው አሥራ ሰባት ፓውንድ ከስልሳ እንደሆነና አባባ ከጦርነቱ እስከሚመጣ ልጅ ለመግዛት አቅማችን እንደማይፈቅድልን አስረግጣ ደጋግማ ትነግረኛለች። ይኼ አነጋገርዋ ምን ያክል ተራ ሴት እንደሆነች በተጨባጭ ያሳያል። ከኛ ቤት ማዶ ያሉ የጌኔይ ቤተሰቦች ማሙሽ ወደ ቤታቸው ገዝተው አምጥተዋል፤ እና ማንም በሰፈራችን ያለ ሰው ሁሉ እነርሱ አሥራ ሰባት ፓውንድ ከስልሳ ከየትም ሊያመጡ እንደማይችሉ አሳምሮ ያውቃል። ምናልባት የገዙት በጣም ርካሹን ማሙሽ ሊሆን ይችላል። እናቴ ምናልባት በጥሩ ዋጋ፣ ጥሩ የሆነ ማሙሽ መግዛት ነው የምትፈልገው፤ ቢሆንም በጣም ያበዛችው ሆኖ ይሰማኛል። እነ ጌኔይ ያመጡት ልጅ ለኛ ቢመጣ ምንም አይለንም፤ አሳምሮ ይበቃናል። የቀኑን ዕቅዴን በሚገባ ከነደፍኩ በኋላ ከአልጋዬ እነሣና ከትንሿ መኝታ ቤት መስኮት ሥር የራሴን ወንበር አስቀምጣለሁ፤ ጭንቅላቴን ወደ ውጭ ለማውጣት የሚበቃኝን ያክል መስኮቱን ወደ ላይ እከፍተዋለሁ። መስኮቱ ከእኛ ቤት ጀርባ ያሉትን ቤቶች በረንዳ ከላይ ሆኖ ለመቃኘት ያስችላል፤ ከነዚህ ቤቶች ባሻገር ደግሞ ጭው ያለውን ገደል አልፎ ከወዲያ ማዶ ካለው ትንሽ ተራራ ላይ የተገነቡትን ረዣዥም፣ ባለ ቀይ ጡብ ቤቶች አንድ ላይ እጅብ ብለው አንድ ባንድ መንጥሮ ለማየት ያስችላል፤ በዚህ ጠዋት እንደ ወትሮው ሁሉ አሁንም ድረስ የፀሐይዋ ብርሃን አላገኛቸውም፣ ከእነርሱ ይልቅ ከገደሉ ወዲህ በእኛ ቤት በኩል ያሉት ቤቶች ግን በማለዳዋ ፀሐይ ፈክተዋል። ቢሆንም የሆነ እንግዳ ጥላ በላያቸው ላይ በቀጭኑ አጥልቶባቸው ደስ የማይሉ፣ ነፍስ የሌለባቸው የማይንቀሳቀሱ እና ከልክ በላይ በቀለም ያሸበረቁ የቤቶች ተራ መንጋ አድርጓቸዋል። ከዚህ በኋላ ወደ እናቴ መኝታ ቤት እሄድና ትልቁ አልጋ ላይ እወጣለሁ። ከእንቅልፏ ትነቃለች። እኔም የዕለቱን ዕቅዶቼን አንድ በአንድ ለእሷ መንገር እጀምራለሁ። ሆኖም ምንም እንኳ ልብ ብዬ አስተውዬው የማውቅ ባይመስለኝም፣ ይህን ጊዜ የሆነ ፍርሃት ይወረኝ እና ቢጃማዬ በላብ ይጠመቃል። እንዲህም ሆኖ ግን የመጨረሻዋ ጤዛ እስክትቀልጥ ድረስ በፍርሃት ተውጬ ማውራቴን እንደቀጠልኩ፣ ሳላስበው ከእሷ አጠገብ ጋደም እንዳልኩ እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ መልሶ ይወስደኛል፤ ከዚያም እሷ ከምድር ቤት ቁርስ ልትሠራ ከታች ሸብ ረብ ስትል ደግሞ መልሼ ከእንቅልፌ እነቃለሁ። ከቁርስ በኋላ ወደ ከተማ አብረን ከእናቴ ጋር እንወጣለን። በቅድስት አውጉስጢን ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ እንሰማለን፤ ለአባባ ጸሎት እናደርግለታለን እና በመቀጠል አንዳንድ የሚሸማመቱ ነገሮች ከገበያው እንገዛለን። ከቀትር በኋላ ያለው አየር ፀባይ ጥሩ ከሆነ ከመንደራችን ወጣ ብሎ ወደ የሚገኝው ገጠር በእግራችን ለመሸራሸር እንሄዳለን፤ ወይም በእመቤታችን ቅድስት ዶመኒክ ገዳም የሚኖሩትን የእማማን ምርጥ ወዳጅ ሄደን እንጠይቃቸዋለን። በገዳሙ ያሉትን ሁሉ ለአባባ እንዲጸልዩለት እማማ ታስደርጋቸዋለች፤ እና እኔም በየቀኑ ማታ ማታ ከመተኛቴ በፊት አባባን እግዚአብሔር በሰላም ወደ እኛ ከጦርነቱ እንዲመልስልን እለምነዋለሁ። በርግጥ ምን ብዬ እየጸለይኩ እንደሆነ በደንብ አልተገለጸልኝም ያኔ! አንድ ቀን ጠዋት፣ በትልቅየው አልጋ ላይ ከእንቅልፌ ስነቃ አባቴ በተለመደ “የአባባ ገና” አስተኔው በርግጠኝነት በቦታው ተገትሮ ነበረ፤ ሆኖም ግን፣ ዛሬ የለበሰው በወታደራዊ መለዮ ምትክ ዝንጥ ያለውን ምርጡን ሰማያዊ ሙሉ ሱፍ ልብሱን ነበር። እማማ እንደዛን ቀን ተደስታ ዐይቼያት አላውቅም። በበኩሌ እንደዚያ የሚያስደስት ምንም ነገር አልታየኝም፤ ምክንያቱም አባቴ መለዮውን ሲያወልቅ ያን ያክል ደስ የሚል ዓይነት ሰው አይደለም። የሆነው ሆኖ ብቻ፣ እሷ በደስታ ብዛት ፈክታለች፤ ጸሎታችን መልስ እንዳገኘ ለእኔ ለማስረዳትም ሞከረች። በመቀጠል አባባን በሰላም ወደ ቤቱ ስለ መለሰው ለእግዚአብሔር ምስጋና ለማቅረብና ቅዳሴ ለመስማት ወደ ቤተ ክርስቲያን መሄድ አለብን ተብሎ ሦስታችንም አብረን ሄድን። ይህ ሁሉ ጸሎት ግን ከንቱ ነገር ነበር! ገና ከመምጣቱ በመጀመሪያው ቀን ምሳ ሰዓት ላይ ምሳውን ለመብላት ወደ ቤት ሲገባ የቆዳ ቡትስ ጫማውን አወለቀና ነጠላ ጫማውን ካደረገ በኋላ ከብርዱ እንዲያስጥለው በቤት ውስጥ የሚያደርገውን ቆሻሻ አሮጌ ቆብ ጭንቅላቱ ላይ አጠለቀ። እግሮቹን አጣምሮ ከተቀመጠ በኋላ እናቴን ክፉ ቃላት እየተጠቀመ ያናግራት ጀመረ። እናቴም የተጨነቀች መሰለችኝ። በደመ ነፍስ እናቴ እንዲህ ስትጨነቅ ሳያት በጭራሽ ደስ አይለኝም፣ ምክንያቱም ጭንቀት ደም ግባቷን ገፎ ያጠፋዋል፤ ስለዚህ ንግግሩን ጣልቃ ገብቼ አቋረጥኩበት። "ላሪ አንድ ጊዜ ቆይ!" አለች ረጋ ብላ። እንዲህ ብላ የምታናገረኝ ደባሪ ሰዎች ቤታችን ሲመጡ ብቻ ስለሆነ ለንግግሯ ብዙም ቁብ ሳልሰጠው መናገሬን ቀጠልኩ። "ላሪ ዝም በል እኮ አልኩህ!" ስትል ትዕግስቷን የጨረሰች መሰለች። "ከዳዲ ጋር እየተነጋገርኩ አይደለም እንዴ ያለሁት?" እነዚህን “ከዳዲ ጋር እየተነጋገርኩ አይደለም እንዴ?” የሚሉ አስጨናቂና ግራ አጋቢ ቃላት ስሰማ ይኼ የመጀመሪያ ጊዜዬ ነበር፤ በመሆኑም እግዚአብሔር ሰዎች ለሚያቀርቡለት ጸሎቶች ምላሽ የሚሰጠው በዚህ መልኩ ከሆነ ጸሎቶቹ ምን እንደሚሉ ጆሮ ሰጥቶ ልብ ብሎ አይሰማቸውም ማለት ነው ብዬ እንዳላስብ የሚያደርግ ምንም አጥጋቢ ምክንያት ማግኘት አልቻልኩም። "ለምን ዳዲን ታናግሪዋለሽ?" አልኩ በተቻለኝ መጠን ደንታ እንዳልሰጠኝ ለማስመሰል ያለኝን አቅም ሁሉ አሰባስቤ። "ምክንያቱም ዳዲ እና እኔ የምንነጋገረው ቁም ነገር ጉዳይ አለን። በቃ፣ ከአሁን በኋላ ወሬያችንን እንዳታቋርጠን!" ከቀትር በኋላ በእናቴ ጥያቄ አባቴ በእግር ሊያሸራሽረኝ ወደ ውጭ ወሰደኝ። እንደሌላው ጊዜ ከእናቴ ጋር እንደምንሄደው ወደ ገጠር ሳይሆን የሄድነው ወደ ከተማው እምብርት ነበር። በመጀመሪያ እንደ ወትሮው ቀና ቀናውን የማሰብ ልማዴ መሠረት ከዚህ በፊት የነበረው በእኔ እና በእሱ መካከል ያለው ደስ የማይል ሁኔታ እየተሻሻለ ነው ብዬ አስቤ ነበረ። ሆኖም ግን አብረን ያሳለፍነው ጊዜ ምንም የዚህ ዓይነቱ ምልክት በላዩ ላይ አልነበረበትም። አባቴ እና እኔ በከተማው ውስጥ በእግራችን ስንዟዟር ሁለታችንም ስለ ሽርሽሩ ትርጉም የየራሳችን የተለያየ ግንዛቤ ነበረን። አባባ እንደ የከተማ ባቡር፣ ጀልባዎች እና የፈረስ ጋሪዎች በመሳሰሉ ነገሮች ላይ ምንም ዓይነት የጨዋ ሰው አመለካከት ወይም እነዚህን ነገሮች የማድነቅ ስሜት በላዩ ላይ አልነበረበትም። ቀልቡን የሚስበው ነገር ቢኖር ዕድሜያቸው እንደሱ ከሆኑ ቢጤዎቹ ጋር ማውራት ብቻ ነው። እኔ ቆም ማለት ስፈልግ፣ የእኔን ስሜት ከምንም ሳይቆጥር እኔን በእጄ በግድ ከኋላ ከኋላው እየጎተተ ወደፊት መራመዱን ይቀጥላል፤ እሱ ቆም ማለት ሲፈልግ ግን እኔ ሌላ ምንም አማራጭ አልነበረኝም፣ ያው በግድ ሲቆም እቆማለሁ። ግድግዳ በተደገፈ ቊጥር ለረዥም ጊዜ ሊቆም እንደፈለገ ምልክት ሊሆን እንደሚችል አስተውያለሁ። ለሁለተኛ ጊዜ ሲደግመው ስመለከተው ራሴን መቆጣጠር እስኪያቅተኝ ድረስ አናደደኝ። ልክ ለዘላለም እዛው ግድግዳውን ተደግፎ ተገትሮ የሚቀር ይመስላል። በኮቱ እና በሱሪው ይዤ ጎተትኩት፣ ግን እንደ እናቴ በቀላሉ እጅ የሚሰጥ ዓይነት ሰው አልነበረም። “እንሂድ” ብለህ ከጨቀጨቅከውና አልቀህም ካልከው ጭራሽ “ላሪ፣ አደብ የማትይዝ ከሆነ በጥፊ አጮልሃለሁ” ይልሃል። አባቴ ፍቅር የተሞላ ቀልብ የመንሳት ድርጊትን የሚያስተናግድበት የራሱ የሆነ የተለየ ተሰጥዖ ነበረው። ከሱ በልጬ ተገኘሁ ብዬ በለቅሶ ላጨናንቀው ሞከርኩ። ግን እሱ እቴ! ደንቆት ነው! የፈለገውን እሪ ብልም ጭራሽ ደንታ አልሰጠውም። እውነት ለመናገር ከሆነ ተራራ ነገር ጋር በእግር ሽርሽር የመሄድ ያክል ነበር። አይሞቀው፣ አይበርደው! ልብሱን መጎተቴን እና ውትወታዬን ከመጤፍ አይቆጥረውም ወይም ከላይ ወደ ታች የግርምት ፈገግታ እያሳየ በመገልፈጥ ይመለከተኛል። እንደ እርሱ የመሰለ በራሱ ስሜት ብቻ የሚመራ ሰው በሕይወቴ አጋጥሞኝ አያውቅም። ከሰዓት በሻይ ሰዓት ጊዜ “ከዳዲ ጋር እየተነጋገርኩ አይደለም እንዴ?” የምትለው አነጋገር እንደገና ተጀመረች። እሱ ማታ ማታ ታትሞ የሚወጣውን ጋዜጣ እያነበበ ነበረ። በየጥቂት ደቂቃ ልዩነት ጋዜጣውን ቁጭ ያደርገውና ስላነበበው የሆነ አዲስ ነገር ለእማማ ይነግራታል። በዚህ የተነሳ ያቺ አነጋገር ከቅድሙ እንዲያውም ይበልጥ እየከረረች ሄደች። ይሄ ሙሉ በሙሉ ፋውል የተሞላ ጨዋታ እንደሆነ ሆኖ ተሰማኝ። ልክ ወንድ ከወንድ ጋር እንደሚፋለመው፣ የእማማን ቀልብ ለማግኘት በሞከረ ቁጥር ከእርሱ ጋር ለመፎካከር ተዘጋጀሁ። ዕድሉ ሲሰጠው የእሱ ወሬ ሌሎችን ሰዎች በወሬው ውስጥ ገብተው ስለሚያደርገው የእሷን ጆሮ ከእኔ ይልቅ ይበልጥ ለመያዝ ተመቻችቶለታል። ለእኔ ምንም የሚተርፈኝ የእናቴ ጆሮ አልነበረም። የሚያወሩትን ነገር ርእሰ ጉዳይ ለመቀየር ደጋግሜ ብሞክርም ምንም ሊሳካልኝ አልቻለም። "ላሪ፣ ዳዲ ሲያነብ ዝም ማለት አለብህ!” ትዕግስቷ አልቆ እማማ ጮኸችብኝ። እኔን ከማናገር ይልቅ ከአባባ ጋር ማውራት እንዲሁ በቀናነት ይበልጥ ደስ ይላታል ወይም እውነቱን አውጥታ እንዳትናገር የሚያስፈራት የሆነ እሷን ጨቆኖ የያዘበት ምሥጢር እንዳለው ግልጽ ነው። "ማሚ፣" አልኳት ልክ እኔን አፌን ለማስዘጋት ስትጮኽብኝ፣ “በደንብ ጠንክሬ ብጸልይ እግዚአብሔር ዳዲን እዛው ወደ የነበረበት ወደ ጦር ሜዳው ሊመልሰው የሚችል ይመስልሻል?" ስል ጠየቅኳት። በዚህ ነጥብ ላይ ትንሽ ስታስብበት የቆየች መሰለች። "አይመስለኝም፣ ውዴ" ፈገግ ብላ መልስ ሰጠችኝ። "የሚመለስ አይመስለኝም።" "ለምን አይመለስም፣ ማሚ?" "ምክንያቱም ከእንግዲህ ምንም ዓይነት ጦርነት የለማ፣ ውዴ።" "ግን ማሚ እግዚአብሔር ከፈለገ ሌላ ጦርነት ማስነሳት አይችልም?" "እግዜር ጦርነት አይፈልግም ውዴ። ጦርነት የሚያስነሱት መጥፎ ሰዎች እንጂ እግዚአብሔር አይደለም።” "ኤጭ!" አልኩ። በዚህ በጣም ነው የተከፋሁት። ለካስ እግዚአብሔር እንደሚባለው ዓይነት ሁሉን ነገር ማድረግ አይችልም ኖሯል ብዬ ለራሴ ማሰብ ጀመርኩ። በማግስቱ ጠዋት ላይ በተለመደው ሰዓቴ ከእንቅልፌ ስነቃ ልክ የሻምፓኝ ጠርሙስ የሆንኩ ይመስል ልፈነዳ በነገር ተወጥሬ ነበረ። እግሬን ወለሉ ላይ አደረግኩና ረዥም ውይይት በእግሮቼ መካከል ፈጠርኩ። በውይይቱ ላይ ወይዘሮ ቀኝ እግር አባትዋን ወደ መኖሪያ ቤቷ ከማስገባቷ በፊት ከአባቷ ጋር ስለነበረባት ችግር አወራች። መኖሪያ ቤት ማለት በትክክል ምን እንደሆነ እስከዚያ ጊዜ ድረስ በደንብ አይገባኝም ነበረ። ሆኖም ትርጉሙ ለአባት ምቹ የሆነ ቦታ እንደ ማለት ይመስላል። ከዚያ ወንበሬን በቦታው አስቀመጥኩ እና በትንሿ መኝታ ቤት መስኮት በኩል አንገቴን አስግጌ አወጣሁ። ገና እየነጋ ነበር፣ እያደረግኩ ባለሁት ያልተፈቀደ ድርጊት እጅ ከፍንጅ የተያዝኩ ያክል የሚመስል የጸጸት ስሜትን ያዘለ አየር በሰፈራችን ይነፍስ ነበር። ጭንቅላቴ በተለያዩ ታሪኮች እና ዕቅዶች ተወጥሮ ሊፈነዳ እንደደረሰ በቤቱ ውስጥ ወዳለው ሌላኛው በር እየተንገዳገድኩ ደረስኩ። እናም ግማሽ በግማሽ ጨለማ በተሞላው ክፍል ውስጥ እንደምንም ተፍጨርጭሬ ትልቁ አልጋ ውስጥ ገባሁ። በእማማ በኩል ምንም ክፍት ቦታ አልነበረም ስለዚህ በእሷ እና በአባባ መካከል ባለው ቦታ ላይ መግባት ነበረብኝ። ለጊዜው ስለ እሱ ማሰቤን እርግፍ አድርጌ ተውኩት። እና ለበርካታ ደቂቃዎች እግሬን እንዳጠፍኩ ቀጥ ብዬ በመሃላቸው ቁጭ አልኩና ከእሱ ጋር ምን ማድረግ እንዳለብኝ በማሰብ አንጎሌን ውስጥ ለውስጥ እየነቀነቅኩ በሐሳብ አወዛወዝኩት። አልጋውን ለእሱ ከሚገባው በላይ ቦታ ይዞ ተንደላቆ በማን አለብኝነት ተቆጣጥሮታል። ስለዚህ ምንም ሊመቸኝ አልቻለም። ደጋግሜ በእግሬ ጎሸም ጎሸም ሳደርገው እያጉረመረመ ሰውነቱን ዘረጋጋው። አሁን እንደ ምንም የተወሰነ ቦታ ለቆልኛል፣ ጥሩ ነው። እማማ ነቃችና እቅፍ አደረገችኝ። ጣቴን አፌ ውስጥ ከትቼ በአልጋው ሙቀት ተደላድዬ ዘና ብዬ ጋደም አልኩ። "ማሚ!" አልኩ ጮኽ ብዬ በደስታ። "እሽሽሽ! ውዴ፣" አንሾካሾከችልኝ። "ዳዲን እንዳትቀሰቅሰው!" ይህ ““ከዳዲ ጋር እየተነጋገርኩ አይደለም እንዴ?” ከሚለው አነጋገር ይልቅ እጅግ የከፋ አስፈሪ የሆነ አዲስ ነገር ነበር። ጠዋት በማለዳ ከእናቴ ጋር ከማደርገው ውይይት ውጭ ሕይወትን መኖር በጭራሽ ሊታሰብ አይችልም። "ለምን?" ምርር ብሎኝ ጠየቅኩዋት። "ምክንያቱም ምስኪኑ ዳዲ ደክሞታል።" ይህ ሙሉ በሙሉ ለእኔ አጥጋቢ ምክንያት ሆኖ ሊገኝ አልቻለም። እንዲያውም ይኼ የእሷ “ምስኪኑ ዳዲ” የሚለው አነጋገሯ ጭራሽ ሊያስታውከኝ ወደ ላይ አለኝ። እንዲህ ያለው እንዲያው ድንገት ደርሶ ልፍስፍስ ማለት በጭራሽ እኔ አልወደውም፤ ሁልጊዜም የሆነ ሽንገላ ነገር፣ የማስመስል ዓይነትና እምነትን የማጉደል ድርጊት ሆኖ ይታየኝ ነበር። "ኤጭ!" አልኩ ቀስ ብዬ። በመቀጠል አንጀትዋን ሊበላ በሚችል ምርጥ የመጨረሻ ቅላጼዬ ተጠቅሜ፦ "ዛሬ ከአንቺ ጋር የት መሄድ እንደምፈልግ ታውቂያለሽ ማሚ?" "አላውቅም፣ ውዴ" ተንፈስ አለች። "ወደ “ግሌን” ወንዝ እንድንሄድ እና በአዲሱ የዓሣ ማስገሪያ መረቤ ዓሣዎችን ማጥመድ እፈልጋለሁ። ከዚያ ወደ ፎክስ እና ሃውንድስ መጫወቻ ቦታ መሄድ እፈልጋለሁ፣ ከዚያ –" እጇን አፌ ላይ እየደፈነች "ዳዲን እንዳትቀሰቅሰው!" በማለት በስጨት ብላ በለሆሳስ ተናገረች። ግን ዘግይታለች። ነቅቶ ነበር ወይም ሊነቃ ተቃርቦ ነበር። አጉረመረመ እና ክብሪቱን በእጆቹ መፈለግ ጀመረ። ከዚያም ዓይኑን ማመን ያቀተው ይመስል የእጅ ሰዓቱ ላይ አፈጠጠ። ከዚህ በፊት ስትጠቀምበት ሰምቼያት በማላውቀው ፍጹም ትህትናና ጨዋነት በተሞላ ለስላሳ ድምፅ "ሻይ ትፈልጋለህ፣ የኔ ጌታ?" ስትል ጠየቀችው እናቴ። እንዲያውም ልክ በጣም የፈራች ዓይነት ነው የሚመስለው። "ምን? ሻይ ነው ያልሽው" በቁጣ ጮኸ። "ስንት ሰዓት እንደሆነ ታውቂያለሽ?" "እና ከዚያ በኋላ ደግሞ በራዝኩኒ ጎዳና ላይ ሽቅብ በእግሬ መሄድ እፈልጋለሁ" ጮኽ ብዬ ተናገርኩ፣ እንዲህ ባሉት ሁኔታዎች ሐሳቤ እየተበታተነ የሆነ ነገር እንዳልረሳ ጭንቅ ይዞኛል። "ላሪ አርፈህ ተኛ፣ በቃ!" አንባረቀች። እየተነፋነፍኩ ማልቀስ ጀመርኩ። ቀልቤን ሰብስቤ ምንም ነገር ማሰብ አልቻልኩም። እነዚህ ጥንዶች እያደረጉ ያሉት ነገር አስቸጋሪ ነው፤ የእኔን የማለዳ ጠዋት ዕቅዶች እንዲህ ፋይዳ ቢስ ማድረጋቸው አንድን ጨቅላ ሕፃን ከነጨቅላ መኝታ አልጋው ከነነብሱ የመቅበር ያህል አስነዋሪ ድርጊት ነው። አባቴ ምንም ነገር አላለም፣ ግን በአጠገቡ እማማ ሆነ እኔ መኖራችንን የረሳ ያህል በቤቱ ውስጥ ያሉትን ጥላዎች ትኩር ብሎ እያየ ፒፓውን ለኮሰ። በጣም እንደተናደደ ገብቶኛል። የሆነች ነገር ትንፍሽ ስል እማማ በስጨት ብላ አፌን ታስይዘኛለች። ይኼ በጭራሽ ፍትሐዊነት የጎደለው አካሄድ ነው ብዬ ተሰማኝ፤ እንዲያውም በዚህ ጉዳይ ላይ የሆነ የተደባበቀ ተንኮል ነገር እንዳለ አሰብኩ። በፊት በፊት አንድ አልጋ ላይ ሁለታችን መተኛት እየቻልን በተለያየ ሁለት አልጋ ላይ እኔና እሷ መተኛታችን ዝምብሎ ኪሳራ እንደሆነ ጠቆም ባደረግኩላት ቊጥር ለጤናችን የተሻለው እንደዚያ ተለያይቶ መተኛቱ እንደሆነ ትነግረኝ ነበር። እና አሁን ደግሞ ይኼ እንግዳ ሰውዬ ቤታችን መጥቶ ስለ የእሷ ጤና ቅንጣት ያክል እንኳ ሳያስብ ይኸው አብሯት እየተኛ ነው! ቀደም ብሎ ከአልጋ ተነሣ እና ራሱ ሻይ አፈላ፤ ምንም እንኳ ለእማማ ሻይ ቢያመጣላትም እኔ ግን ጭራሽ ትዝም አላልኩትም። "ማሚ፣" ጩኸቴን ለቀቅኩት፣ "እኔም ሻይ እፈልጋለሁ።" "እሺ የኔ ውድ፣" አለች በትዕግስት። "ከእናትህ ስኒ ላይ መጠጣት ትችላለህ።" ለችግሩ መፍትሔ ሰጥታ ሞታለች! አባቴ ወይም እኔ ቤቱን ለቀን መውጣት አለብን። ከእናቴ የሻይ ስኒ በጭራሽ መጠጣት አልፈልግም፤ በገዛ ቤቴ እንደ ማንኛውም ሰው እኩል እንድታይ እፈልጋለሁ፣ ስለዚህ ዋጋዋን ለመስጠት ያክል በስኒው ውስጥ የነበረውን ሻይ በሙሉ ሙልጭ አድርጌ ጠጣሁትና ለእሷ ምንም ሳልተውላት መልሼ ሰጠኋት። ይኼንንም በፀጥታ ምንም ሳትል አለፈችው። ግን የዚያን ቀን ማታ አልጋዬ ላይ ስታስተኛኝ ቀስ ብላ እንዲህ አለችኝ፦ "ላሪ፣ የሆነ ነገር ቃል እንድትገባልኝ እፈልጋለሁ።" "ምንድን ነው ቃል የምገባልሽ?" "ጠዋት ላይ ሁለተኛ ወደ መኝታ ቤት እንዳትመጣ። ምስኪኑን ዳዲን ከእንቅልፉ እንዳትረብሸው እሺ? ቃል ትገባልኛለህ?" እንዲህ ነችና አሁንም እንደገና "ምስኪኑ ዳዲ"! ያ በምንም ታግዬ ላሸንፈው ያልቻልኩት ሰውዬ በሚያደረገው ነገር ሁሉ በጣም መጠራጠር ጀመርኩ። "እንዴ ለምን?" "ምክንያቱም ምስኪኑ አባባ ጭንቀት ላይ ነው። በዚህ ላይ ደክሞታል። ስለዚህ በደንብ እንቅልፍ አይተኛም።" "ለምንድን ነው የማይተኛው፣ ማሚ?" "አየህ ምን መሰለህ፣ ትዝ ይልህ እንደሆነ እሱ ጦር ሜዳ እያለ ማሚ ከፖስታ ቤቱ እየሄደች ሳንቲሞች ስትቀበል ትዝ ይልሃል?" "ከወይዘሪት ማክካርቲ አይደል?" "ትክክል ብለሃል። ግን አሁን እንደምታውቀው ወይዘሪት ማክካርቲ ምንም የቀራት ሳንቲም የለም። ስለዚህ ዳዲ ወደ ውጭ ሄዶ የተወሰነ ሳንቲም ለእኛ ማግኘት አለበት። ሳንቲሙን ሳያገኝ ቢቀር በእኛ ላይ ምን ችግር እንደሚፈጠርብን ታውቃለህ አይደል የኔ ልጅ?" "አላውቅም" አልኳት ወዲያውኑ፣ "ምን እንደሚፈጠር ንገሪና።" "እሺ ግድየለም፣ እነግርሃለሁ። ልክ ዓርብ ዓርብ እንደምታያቸው እኒያ አሮጊት ሴትዬ ከቤት ወጥተን ሳንቲሞቹን ለማግኘት ሰዎችን መለመን ይኖርብናል። እንደዛ እንድናደርግ አንፈልግም አይደል ልጄ?" "አንፈልግም" ተስማማሁ። "በጭራሽ አንፈልግም።" "ስለዚህ ወደ መኝታ ቤቱ እየመጣህ እንደማትቀሰቅሰው ቃል ትገባልኛለህ?" "እሺ በቃ፣ ቃል ገብቼያለሁ።" ልብ አድርጉ እንግዲህ፣ ቃል የገባሁት ከልቤ ነበረ። ሳንቲሞች በጣም አሳሳቢ ነገሮች እንደሆኑ አሳምሬ ዐውቃለሁ እና ከቤት ወጥቶ ልክ እንደዛች ዓርብ ዓርብ የምናያት አሮጊት ወደ ልመና ሊያስገባን የሚችልን ማናቸውንም ነገር ሁሉ አምርሬ እቃወማለሁ። ከአልጋዬ በየትኛውም ጎን በኩል ብነሳ አንዳቸው ላይ እንድወድቅ አድርጋ እናቴ መጫወቻዎቼን በሙሉ ሰብስባ በአልጋዬ ዙሪያ ደረደረቻቸው። በዚህ መንገድ ከእንቅልፌ ስነሳ ወዲያው የገባሁትን ቃል ማስታወስ እችላለሁ ማለት ነው። ከእንቅልፌ ተነሣሁ እና ወለሉ ላይ ቁጭ ብዬ ለእኔ ለሰዓታት – ለሚመስል ጊዜ ብቻዬን ተጫወትኩ። ቀጥዬ ወንበሬን ሳብኩ እና ለተጨማሪ ሌሎች ሰዓታት በትንሿ መኝታ ቤት መስኮት አንገቴን አውጥቼ ወደ ውጭ ስመለከት ቆየሁ። አባቴ ከእንቅልፉ የሚነሣበት ጊዜ በደረሰ ብዬ በጣም ተመኘሁ፤ የሆነ ሌላ ሰው ለእኔ ሻይ ባፈላልኝ ብዬም ተመኘሁ። እንደ ፀሐይ የሆንኩ መስሎ ይሰማኝ የነበረው ስሜት ምንም አልተሰማኝም፤ በዚህ ፈንታ በጣም ተደብሬ እና በጣምም በርዶኝ ነበር! የሚያሞቀኝ ነገር ባገኘሁ እና ትልቁን ከወፍ ላባ የተሠራው አልጋ ውስጥ በገባሁ ብዬ ብቻ ስመኝ ነበር። ወደ የሚቀጥለው ክፍል ሄድኩ። በእማማ በኩል ምንም ክፍት ቦታ ሳላልነበረ በእሷ ላይ ወጣሁ። ገና መውጣት ከመጀመሬ ብን ብላ ነቃች። “ላሪ፣” እጄን አጥብቃ ይዛ፣ አንሾካሾኸች፣ "ምን ብለህ ነበር ቃል የገባኸው?" "እንዴ የገባሁትን ቃል አክብሬያለሁ፣ ማሚ" ያው እጅ ከፍንጅ እንደመያዜ እንደ መነፋነፍ አደረገኝ። "እስካሁን እኮ ለረዥም ጊዜ ጭጭ ብዬ ተቀምጬ ነበረ።" "ኦ የኔ ልጅ፣ በጣም ተቅዘቅዛለህ!" አዘነችልኝ፣ እና እቅፍ አደረገችኝ። "አሁን፣ እዚህ እንድትሆን ከፈቀድኩልህ ምንም ነገር ላለማውራት ቃል ትገባለህ?" "ግን ማውራት እኮ እፈልጋለሁ ማሚ፣" አሁንም ተነፋነፍኩ። "ያ ከምልህ ነገር ጋር ምንም አያገናኘውም፣" ለእኔ አዲስ በሆነ ቆራጥ አነጋገር ተናገረችኝ። "ዳዲ መተኛት ይፈልጋል። አሁን የምለው ይገባሃል? አይገባህም?" ከሚገባው በላይ ገብቶኛል እንጂ። እኔ ማውራት እፈልጋለሁ፣ እሱ መተኛት ይፈልጋል – ግን ለመሆኑ ቤቱ የማን ነው? "ማሚ፣" እኔም ከሷ ባልተናነሰ ቆራጥነት የተሞላ አነጋገር መናገር ጀመርኩ፣ "ዳዲ በራሱ አልጋ ላይ ቢተኛ እኮ ለጤናው የሚሻል ይመስለኛል።" ያ አነጋገር የሆነ ነገሩዋን ውስጥ ገብቶ የጎረበጣት መሰለኝ፣ ምክንያቱም ለትንሽ ጊዜ ምንም መናገር አልቻለችም። "አሁን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ" ማስፈራራትዋን ቀጠለች፣ "አንዳች ነገር ትንፍሽ ሳትል ዝም ትላለህ ወይስ ወደራስህ መኝታ ተመልሰህ ትሄዳለህ? የትኛው ይሻልሃል?" የፍትሕ መዛባቱ ክፉኛ ስሜቴን ጎዳው። በገዛ ምላሷ ራሷ የተናገረችውን ስታፈርሰው በማየት የምትደረድራቸው ምክንያቶች እርስ በርስ እንደሚጋጩ በማሳየት ጥፋተኛ መሆንዋን አሳያቼያታለሁ። ይህን ሳደረግ ምንም ማስተባበያ መልስ እንኳ መስጠት አልቻለችም ነበር። ውስጤን ቂም እንደተሞላሁ አባባን በእርግጫ አቀመስኩት። ይህን ሳደርግ እሷ አላየችኝም እሱ ግን አጉረመረመ እና በድንጋጤ ዓይኖቹን በልቅጦ በረገዳቸው። "ስንት ሰዓት ነው?" ድንጋጤ በወረረው ድምፅ ጠየቀ፣ እናቴን ሳይሆን በር በሩን እየተመለከተ፤ ልክ የሆነ ሰው በሩ ላይ ቆሞ የሚታየው ያለ ይመስል። "ገና ነው፣" ቀስ ብላ አለሳልሳ መልስ ሰጠችው። "ምንም ነገር የለም፣ ልጃችን ብቻ ነው። መልሰህ ተኛ.... ስማ ላሪ አሁን!" ከአልጋው ላይ እየተነሳች፣ "ዳዲን ከእንቅልፉ ቀሰቅሰኸዋል ወደ መኝታ ቤትህ መመለስ አለብህ።" ይኼን ጊዜ እንዲህ በተረጋጋ ሁኔታዋ፣ የተናገረችው ከልቧ እንደሆነ ዐውቄያለሁ። እና የእኔን ዋንኛ መብቶች እና ጥቅማ ጥቅሞቼን አሁኑኑ ማስከበር ካልቻልኩ እስከ ወዲያኛው ተመልሰው ላይገኙና እልም ብለው እንደሚጠፉም አሳምሬ ተረድቼያለሁ። ከአልጋው ላይ ስታነሣኝ፣የተኛውን አባቴን አይደለም ሙታንን እንኳ ሊቀሰቅስ የሚችል እሪታዬን አስነካሁት። አጉረመረመ። "ይኼ የተረገመ ልጅ! እንዴ እንቅልፍ የሚባል ነገር አያውቅም እንዴ? ለመሆኑ መቼ ነው የሚተኛው?" ምንም እንኳ አነጋገሩ እንዳስቀየማት እኔ ማየት ብችልም "ዝምብሎ መጥፎ ልማድ ሆኖበት ነው የኔ ጌታ" ስትል ተለሳልሳ በትህትና መልስ ሰጠችው። "ይሁና፣ ከዚህ መጥፎ ልማዱ መታረም ያለበት ጊዜ አሁን ነው፣" አባቴ አንባረቀ፣ አልጋው ውስጥ መንደፋደፍ ጀመረ። የአልጋ ልብሱንና አንሶላውን በሙሉ ወደ ራሱ ሰበሰበና ፊቱን ወደ ግድግዳው አዞረ። ቀጥሎ አንገቱን ዞር አድርጎ ሌላ ምንም ነገር ሳይሆን ሁለት ጥላቻ የተሞሉ የሞጨሞጩ ዓይኖቹን አሳየኝ። ሰውዬው በጣም ተንኮለኛ ይመስላል። የመኝታ ቤቱን በር ለመክፈት፣ እናቴ እኔን ወደ መሬት ማውረድ ነበረባት። ያኔ ነጻነቴን መልሼ አገኘሁ። በተቻለኝ ፍጥነት ወደ አንዱ ጥግ ቱር ብዬ ሄጄ ጥጌን ይዤ እሪታዬን ለቀቅኩት። አባቴ ደንግጦ አልጋው ላይ በረገግ ብሎ ቁጭ አለ። "ዝም በል አንተ ትንሽ ቡችላ" አለ በታነቀ ድምፅ። እሪታዬን መልቀቄን በማቆሜ ለራሴ በጣም ገርሞኛል። ከዚህ በፊት ማንም እንዲህ ባለ ድምፀትና ቃና በጭራሽ፣ በጭራሽ ተናግሮኝ አያውቅም። ባለማመን ስሜት ትኩር ብዬ አየሁት። ፊቱ በቁጣ ግሎ እየተንቦገቦገ እንደሆነ አስተዋልኩ። እግዚአብሔር ይኼ ጭራቅ ወደ እኛ ቤት በሰላም እንዲመጣ ለጸለይኩት ጸሎት ምንኛ ዋጋዬን እንደሰጠኝ ገና ያን ጊዜ ነበረ በደንብ ፍንትው ብሎ የታየኝ። "አንተ ራስህ ዝም በል!" አቅሜ የፈቀደውን ያክል እኔም አንባረቅኩ። "ምንድነው ያልከው አንተ?" አባቴ ጮኸና እየተንገዳገደ ከአልጋው ዘሎ ወረደ። "ማይክ፣ ማይክ!" እማማ ጮኸች። "ይኼ ልጅ ገና በደንብ እንዳልለመደህ አይገባህም እንዴ?" "አዎ፣ ዝም ብሎ ደህና እንደተቀለበ እንጂ ሥርዓት የሚባል ነገር እንዳልተማረማ በደንብ ገብቶኛል፣" እጁን ወዲያና ወዲህ እያወናጨፈ አባቴ አጓራ። "ቂጡ ላይ መለጥለጥ ያስፈልገዋል!" እነዚህ እኔን ምን እንደሚያስፈልገኝ የተናገራቸው የመጨረሻ ቃላት ከዚህ ቀደም እየጮኸ ከተናገራቸው ጋር ሲነጻጸሩ የበፊቶቹ ምንም ማለት ናቸው ይቻላል። እነዚህ የመጨረሻዎቹ ቃላት በእውነት ደሜ ፈልቶ በውስጤ እንዲንተከተክ አደረጉት። "የራስህን ቂጥ ለጥልጥ!" በምፀት እኔም ጮኽኩ። "የራስህን ቂጥ ለጥልጥ! ዝምበል ብዬሃለሁ ዝምበል!" እዚህ ላይ የነበረው ትዕግስት በሙሉ ተሟጦ አለቀና ወደኔ እየበረረ በአየር ላይ መጣ። ከአንዲት እናት ፍርሃት የተሞሉ ዓይኖች ሥር አንድ የተከበረ ጦርነትን የሚያክል ነገር ላይ ደርሶ የተመለሰ ጨዋ ሰው ያደርገዋል ተብሎ የማይጠበቀውን ነገር ለማድረግ የቃጣ ቢሆንም፤ ያ ሁሉ ዛቻ እና እንደዛ ተስፈንጥሮ በአየር ላይ የመምጣቱ ነገር ትንሽ እኔን ነካ ከማድረግ ያለፈ ሌላ ውጤት አላስገኘም። ይህም ሆኖ ግን ማንነቱ በማይታወቅ እንግዳ ሰው ያውም በእኔ ቅንነት የተሞላ የምልጃ ጸሎት ተሳክቶለት ከጦርነት የሚያክል ነገር ወጥቶ የኛ ትልቁ አልጋ ላይ መድረስ በቻለ እንግዳ ሰው እንዲህ መደፈሬ ያደረሰብኝ ከፍተኛ ውርደት ሙሉ በሙሉ እንደ እብድ እንድሆን አደረገኝ። አንዘፈዘፈኝ፣ መልሶ መላልሶ አንዘፈዘፈኝ፣ በባዶ እግሬ በንዴት ተፍጨረጨርኩ። አባቴ ጉስቁልቁል ብሎ አጭር ግራጫ የጦር ሠራዊት ካናቴራውን ብቻ እንዳደረገና የሰውነቱ ጸጉር ከላይ እስከ ታች ቀጥ ብሎ እንደቆመ፣ ልክ ሊገለኝ የፈለገ ያክል እንደ ተራራ ከላዬ ላይ ቆሞ በንዴት ተውጦ አፈጠጠብኝ። ይመስለኛል፣ ያን ጊዜ ነው እሱም በኔ እንደሚቀና ፍንትው ብሎ የታየኝ። እማማ የሌሊት ልብሷን እንደለበሰች ቆማለች። ልቧ በእኔና በእሱ መካከል ለሁለት የተከፈለባት ትመስላለች። መስላ እንደምትታየው ቢሰማት ብዬ ተመኘሁላት። አዎ፣ ይህን ሁሉ ጣጣ ያመጣችው እሷ ስለሆነች ቢያንስባት እንጂ አይበዛባትም። እንኳንም እንደዛ ሆነች። ከዚያ ቀን ጠዋት ጀምሮ ሕይወቴ ገሃነመ እሳት ሆነ። አባቴ እና እኔ የለየልን እና የታወቀልን ጠላቶች ሆንን። አንዳችን በአንዳችን ላይ የማያቋርጥ ጥቃት መሰንዘራችንን ቀጠልንበት፤ እሱ እኔ ከእናቴ ጋር ሊኖረኝ የሚችለውን ጊዜ ሊሰርቅ ይሞክራል እኔም የእሱን ጊዜ እሰርቃለሁ። እሷ እኔ አልጋ ላይ ተቀምጣ ተረት ተረት ስትነግረኝ ጦርነቱ ሲጀመር ድሮ እኔ ክፍል ውስጥ ትቶት የሄደውን ቡትስ ጫማ እፈልጋለሁ ብሎ ምክንያት በመስጠት መኝታ ቤቴን ያተራምሳል። እሱ ከእናቴ ጋር ሲያወራ፣ በሚያወሩት ነገር ምንም ዓይነት ደንታ እንደማይሰጠኝ ለማሳየት ከመጫወቻዎቼ ጋር ጮኽ ብዬ እያወራሁ እጫወታለሁ። አንድ ቀን ማታ ከሥራ ወደ ቤት ሲመለስ እና ያ የእሱን ሳጥን ከፍቼ በወታደራዊ ባጆቹ፣ ጉርካ ቢላዎቹ እና የጦር ሠራዊት በትሮቹ ስጫወት ሲያገኘኝ እጅግ አሳፋሪ የሚባል የቅሌት ድርጊት ፈጸመ። እናቴ ከተቀመጠችበት ብድግ አለችና ሳጥኑን ከእኔ ቀማችኝ። "ካልፈቀደልህ በቀር በዳዲ መጫወቻዎች በጭራሽ መጫወት የለብህም። ትሰማለህ ላሪ!" ቆጣ ብላ አምርራ ተናገረች። "ዳዲ ባንተ መጫወቻ ይጫወታል እንዴ? አይጫወትም።" በሆነ ምክንያት አባቴ ልክ በሆነ ነገር የነረተችው ያህል አተኩሮ ከተመለከታት በኋላ እየተሳደበ ፊቱን ዞር አደረገ። "ስሚ መጫወቻ አይደሉም፣" አጓራ፣ የሆነ ነገር አንስቼ እንደሆነ ለማየት ሳጥኑን መልሶ ዝቅ አድርጎ ተመለከተው። "አንዳንዶቹ ዕቃዎች በጭራሽ በቀላሉ የማይገኙ ናቸው፣ ዋጋቸውም አይቀመስም።" ግን ጊዜ እየገፋ ሲሄድ እናቴን እና እኔን መነጣጠሉ እንዴት ይዋጣለት እንደነበረ ይበልጥ ግልፅ እየሆነልኝ ሄደ። ከዚህ ሁሉ የከፋው ደግሞ ስልቱን ስለሚቀያይር በቀላሉ ላውቅበት አለመቻሌ ወይም እናቴ ምኑን እያየች ወደሱ እንደምትሳብ ግልፅ ሊሆንልኝ አለመቻሉ የእኔን የተስፋ የመቁረጥ ስሜት ይበልጥ አፋፋመው። በእያንዳንዱ እሷን ሊማርኩ ይቻላሉ በሚባሉ መንገዶች ሁሉ ከእኔ ይብሳል እንጂ አይሻልም። አነጋገሩ ያልተገራ የባለገር ዓይነት ነው። ሻይ ሲጠጣ ፉት ሲል ድምፅ አውጥቶ እያፏጨ ነው የሚጠጣው። ምናልባት ወደሱ እንድትሳብ የሚያደርጋት ያ የሚያነበው ጋዜጣ ሊሆን ይችላል ብዬ ለተወሰነ ጊዜ አስቤ ነበር። ስለዚህ ለእርሷ ወሬዎችን ለመንገር እንድችል የተወስኑ ቁርጭራጭ ዜናዎችን አቀናብሬና ራሴ አዘጋጅቼ ሞከርኳት። አልተሳካም። ቀጥዬ ምናልባት ያ ጭሱ ሊሆን ይችላል ብዬ አሰብኩ። ይህን እንኳ እኔም ራሴ የሆነ የሚስብ ነገር እንደሆነ አምንበታለሁ። እሱ እስኪይዘኝ ቀን ድረስ ቤት ውስጥ ላያቸው ላይ እየተነፈስኩ የእሱን ፒፓዎች ይዤ ጎርደድ ጎርደድ አልኩባቸው። ሌላው ሳይቀር ሻይ ስጠጣ እንደሱ ሻዩን ስምግ አፌን ማስፏጨት ጀመርኩ። ግን እናቴ በጣም እንደሚያስጠላብኝ ነገረችኝ እንጂ ያተረፍኩት ነገር የለም። ምሥጢሩ የተቆለፈው እዚያ ለጤና አደገኛ ከሆነው አብሮ መተኛት ጋር ሙሉ በሙሉ ከተያያዘ ያልታወቀ ነገር ላይ ያለ ይመስላል። ስለዚህ ወደ የእነርሱ መኝታ ቤት ባሻኝ ጊዜ ዘው ብሎ በመግባት እና አስፈላጊውን ጩኸት በመፍጠርና ከራሴ ጋር በማውራት ተቃውሞዬን ይፋ አደረግኩት። ስለዚህ እያየሁዋቸው እንደሆነ ስለማያውቁ የሆነ እኔ የማላውቀውን ነገር ሲያደርጉ ለማየት ሞከርኩ። ግን እኔ የሚታየኝ ምንም የሚያደርጉት ነገር አልነበረም። በመጨረሻ እኔው ራሴ ተሸነፍኩ። ምሥጢሩ ያለው ትልቅ ሰው ከመሆን እና ለሰዎች ቀለበት ከመስጠት ጋር የተያያዘ ይመስላል። በመሆኑም ይህ ለእኔም እስኪሆንልኝ ድረስ ታግሼ መጠበቅ እንዳለብኝ ተገነዘብኩ። እንዲህም ሆኖ ግን አሁን ላይ ራሱ ጊዜዬን እየጠበቅኩ እንደሆነ እንጂ ትግሉን በቃኝ ብዬ በተሸናፊነት እንዳልተውኩት ለራሴ ርግጠኛ ለመሆን ፈልግኩ። አንድ ቀን ማታ ክፋቱን ተሞልቶ፣ አናቴ ላይ ቆሞ ካንባረቀብኝ በኋላ አዘናግቼ ዋጋውን ሰጠሁት። "ማሚ፣" አልኩ፣ "ሳድግ ምን እንደማደረግ ታውቂያለሽ?" "አላውቅም የኔ ልጅ" መልስ ሰጠችኝ። "ምን ታደርጋለህ?" "አንቺን አገባሻለሁ፣" ረጋ ብዬ መልሱን ሰጠኋት። አባቴ የሆነ ነገር ሲቀፈውና ቀልቡ ሲገፈፍ ታየኝ፣ ግን ምንም አላለኝም። እያስመሰለ እንደሆነ እንጂ ውስጡ ብግን ብሎ እንደተቃጠለ በደንብ ዐውቄበታለሁ። እና እናቴ ምንም ይሁን ምን በተናገርኩት ነገር በጣም ደስ አላት። አንድ ቀን አባቴ በእሷ ላይ ያለው የበላይነት እንደሚያበቃ በማወቋ ምናልባት እፎይታ ስሜት የተሰማት መስሎ ተሰማኝ። "ደስ የሚል ነገር አይሆንም?" ፈገግ ብላ ተናገረች። "በጣም ደስ የሚል ነገር ይሆናል፣" በራስ መተማመን መንፈስ መናገሬን ቀጠልኩ። "ምክንያቱም በጣም ብዙ ብዙ ልጆች ይኖሩናል።" "ልክ ነህ የኔ ልጅ" በጽሞና ተሞልታ በእርጋታ ተናገረች። "በቅርቡ አንድ ማሙሽ ልጅ የሚኖረን ይመስለኛል፣ ከዚያ በኋላ አብሮህ የሚሆን ጓደኛ አታጣም።" በዚህ ነገር እንዳሰበችው ደስ አላለኝም። ምክንያቱም ምንም እንኳ እሷ ራሱን ያን ያክል ለአባቴ ራሷን አሳልፋ የሰጠች መሆኗ ቢታወቅም የኔን ምኞት ከግምት ለማስገባት እየሞከረች እንደሆነ በግልፅ ያታያል። ከዚህ ጐን ለጐን የጌነይ ቤተሰቦች ባሉበት ሁኔታ የእኛ የበላይ እንደሆኑ እንዲቀጥሉ ያደርጋቸዋል። ምንም እንኳ መጨረሻው እንዳዛ ሆኖ ባያልቅም። ከሥር መሠረቱ ለመጀመር ያክል፣ ከልክ በላይ በጣም ብዙ ጉዳይ አለባት – ያንን የተባለውን አሥራ ሰባት ፓውንድ ከስልሳ ከየትም አታመጣውም ብዬ አስባለሁ – እንዲሁም አባቴ ማታ ማታ አምሽቶ ቢመጣም ለኔ የፈየደልኝ ነገር የለም። እኔን በእግራችን ለመሸራሸር ይዛ መውጣቷን ትታዋለች፣ ልክ እንደ እሳት ዝምብላ ትፋጃለች ሲላትም ከመሬት ተነስታ ትገርፈኛለች። አንዳንድ ጊዜ እነዚያን በርከት ያሉ ልጆች ስለ መውለዳችን ምንም ባልተናገርኩ ይሻል ነበር እላለሁ ለራሴ – ለሌላ ነገር ሳይሆን በራሴው ላይ መከራን ለማምጣት ብቻ የሚያስችል ብልህ አእምሮ ያለኝ መስሎ ይሰማኛል። መከራውም በርግጥ ቀላል መከራ አልነበረም! ሶኒ በእጅግ አስቀያሚ ዋይታ እና ሁከታ መካከል ወደ ቤታችን መጣ – ያን ሁሉ ግርግር እና ጩኸት ሳያበዛ መምጣት እንኳ አልቻለም – እና ገና ካየሁት ቀን ጀምሮ ጠላሁት። በጣም አስቸጋሪ ሕፃን ነበር – እኔን እስከሚያገባኝ ድረስ ሁልጊዜም አስቸጋሪ ልጅ ነበር – እና ከልክ በላይ ትኩረት እንዲሰጠው ይፈልጋል። እናቴ የሱ ነገር ሲነሳ እንደ ጅል ያደርጋታል፣ እና መቼ ጉራውን ዝም ብሎ እየነፋ እንደሆነ እንኳ ለይታ ማወቅ አልቻለችም። እንደ ጓደኛ ከታየ፣ ከእርባና ቢስም የከፋ ዓይነት ከንቱ ፍጡር ነው። ሙሉ ቀን እንቅልፉን ይለጥጣል፣ እና እሱን ከእንቅልፉ ላለመቀስቀስ ቤት ውስጥ በእግሮቼ ጣቶች ቀስ ብዬ መሄድ ነበረብኝ። አሁን ጥያቄው አባቴን መቀስቀስ ወይም አለመቀስቀስ አይደለም። አዲሱ መፈክር "ሳኒን እንዳትቀሰቅስው!" የሚል ሆኗል። ሕፃኑ በትክክለኛው ሰዓት ለምን እንደማይተኛ ሊገባኝ አልቻለም፤ ስለዚህ እናቴን ጀርባዋን በሰጠችን ቁጥር ቀስ ብዬ እቀሰቅሰው ነበር። አንዳንድ ጊዜ እንቅልፍ እንዳይወስደው በተጨማሪ ቆንጠጥ ሁሉ አደርገውም ነበር። አንድ ቀን እናቴ ይህን እያደረግኩ እጅ ከፍንጅ ያዘችኝና ያለ ምንም ርህራሄ ሙልጭ አድርጋ ገረፈችኝ። አንድ ቀን ማታ አባቴ ከሥራ መመለሱ ነበር። ከፊት ለፊት ባለው የግቢያችን መናፈሻ ላይ ባቡር ባቡር እየተጫወትኩ ነበር። ልክ መምጣቱን ያላወቅኩ መስዬ ጨዋታዬን ቀጠልኩ፤ ልክ ከራሴ ጋር የማወራ አስመስዬ ድምፄን ከፍ አድርጌ ፦ "ሌላ ልጅ ከአሁን በኋላ እዚህ ቤት ከመጣ፣ እኔ ከዚህ ቤት እወጣለሁ።" ብዬ ተናገርኩ። አባቴ ደንግጦ የሞተ ሰው ያክል ደርቆ ቀረ እና ዞር ብሎ ተመለከተኝ። "ምንድን ነው ያልከው አንተ?" ሲል ጠየቀኝ ኮስተር ብሎ። "ከራሴ ጋር እያወራሁ ነበር፣" መልስ ሰጠሁት፣ መፍራቴ እንዳይታወቅብኝ ድምፄን ጥረት እያደርግኩ። "የግል ምሥጢር ነው።" ዞር ብሎ ምንም ነገር ሳይናገር መንገዱን ወደ ቤት ቀጠለ። ልብ አድርጉ እንግዲህ፣ እኔ ያሰብኩት ዝም ብሎ እንደ ማስጠንቀቂያ ሆኖ እንዲያገለግል ነበር፤ ነገር ግን ያስገኘው ውጤት በጣም ያልተጠበቀ ስኬት ነበር። አባቴ ለእኔ ደግ ይሆንልኝ ጀመረ። ይሄንን መረዳት በርግጥ እችል ነበረ። ምክንያቱም እናቴ ከሶኒ ጋር ስትታይ በጣም ታስጠላለች። ሌላው ሳይቀር በገበታ ሰዓት እንኳ ሳይቀር ከመዐድ ላይ ትነሳና ከሆነ የጅል ፈገግታ ጋር በሕፃን አልጋው ላይ ታፈጣለች፣ እና አባቴም ልክ እንደሷ እንዲያደርግ ትጠይቀዋለች። ይህንን ሲጠይቅ ሁልጊዜም ትህትና አይጎድለውም፣ ግን ስለ ምን ጉዳይ እያወራች እንዳለ ለማወቅ ግራ እንደተጋባ ለማየት ትችላላችሁ። ሶኒ ሌሊት ስለሚያለቅስበት የአለቃቀስ ሁኔታ ቅሬታውን ያሰማል። እሷ ግን ችላ ብላ ታልፈውና ሶኒ የሆነ ነገር ካልሆነ በቀር እንደማያለቅስ ለማስረዳት ትሞክራለች – ይኼ የሚያበግን ቅጥፈት ነበር፣ ምክንያቱም ሶኒ ምንም የሚሆነው ነገር አልነበረውም። የሚያለቅሰው ትኩረት ለመሳብ ሲፈልግ ብቻ ነው። ምን ያክል እንዲህ ያለ ተራ ጭንቅላት ያላት ሴት እንደሆነች ስትታይ፣ በእውነት በጣም ነው የምታመው። አባቴ ያን ያክል የሚሰብ ዓይነት ሰው አልነበረም፤ ቢሆንም ግን የተሻለ አእምሮ ነበረው። የሶኒ ተንኮልን ለይቶ ዐውቆበታል እና አሁን እኔም ልክ እንደሱ ተንኮሉ እንደገባኝ ተረድቶቷል። አንድ ሌሊት ከእንቅልፌ ነቃሁ። አልጋዬ ላይ ሌላ ሰው ተኝቶ ነበረ። ለአንድ የሆነ ምንነቱ የማይታወቅ አፍታ ጊዜ እናቴ መሆን እንዳለባት የርግጠኛነት ስሜት ተሰማኝ። ወደ ልቧ በስተመጨረሻ ተመልሳ፣ አባቴን እስከ ወዲያኛው ተሰናብታ ወደኔ የመጣች መሰለኝ። ሆኖም ግን በቅዠቴ መሃል ሶኒ ሲያለቅስና እናቴ "ይኸው የኔ ቆንጆ! እሺ . . . እሺ ተኛ የኔ እናት! አይዞህ!" ስትል ከዚያኛው ክፍል ሰማሁዋቸው፤ ስለዚህ አጠገቤ ያለችው እሷ እንዳልሆነች ታወቀኝ። አባቴ ነበር አጠገቤ የተኛው። እንቅልፍ አልወሰደውም፣ ቁና ቁና ይተነፍሳል፣ በግልፅ እንደሚታየው በንዴት እስከ መጨረሻው ግሎ በግኗል። ከትንሽ አፍታ በኋላ ምን እንደዚያ እንዳበገነው ተገለፀልኝ። አሁን የእሱ ተራ ነበር። እኔን ከትልቁ አልጋ እንድባረር ካደረገኝ በኋላ፣ አሁን ደግሞ እሱ ራሱን በራሱ አባሯል። እናቴ አሁን ከዚያ መርዛማ ከሆነ ቡችላ ሶኒ በቀር ሌላ ምንም ደንታ የሚሰጣት ሰው የለም። ለአባቴ በጣም አዘንኩለት። እኔም እሱ ያጋጠመውን መከራ ከዚህ ቀደም አልፌዋለሁ፣ እንዲያውም ሌላው ሳይቀር ያንን መከራ የተቀበልኩት ዕድሜዬ ገና እምቦቅቅላ በነበረበት ዘመን ነበር። የራሱን ጸጉር ጫር ጫር እያደረግኩለት ቀስ ብዬ በለሆሳስ፦ "ይኸው የኔ ቆንጆ! እሺ . . . እሺ ተኛ የኔ እናት! አይዞህ!" ማለት ጀመርኩ። ምንም ዓይነት የተቃውሞ ምላሽ አልሰጠም። "አንተም አልተኛህም?" እንደ መነፋነፍ ብሎ ተናገረ። "እንዴ አይዞህ፣ በእጅህ አድርገህ እቀፈኝና እንተቃቀፍ፣ ማቀፍ አትችልም?" አልኩት፣ እሱም እንዳልኩት በራሱ መንገድ እንደ ምንም ዕቅፍ አደረገኝ። በከፍተኛ ጥንቃቄ ብላችሁ ሁኔታውን ልትገልፁት የምትችሉ ይመስለኛል። በጣም ቀጫጫ ነው፤ ቢሆንም ባዶ እጅ ከመቅረት ግን ይሻላል። ለገና በዓል ጊዜ በጣም ምርጥ የሆነ የባቡር መጫወቻ ከነ የባቡሩ ሃዲድ በራሱ ፍላጎት ገዝቶልኝ መጣ። እንደ እና ኤዲፐሳዊ ቅናት የሚለው አገላለጽ ከክርስቶስ ልደት በፊት በአምስተኛው ክፍለ ዘመን ኖሯል ተብሎ በአፈ ታሪክ የሚታመነውን ከግሪኩ ኤዲፐስ የሚባል ንጉሥ ስም የተገኘ ሲሆን ጥሬ ትርጉሙ አንድ ወንድ ልጁ በእናቱ ላይ የሚኖረው ወሲባዊ ፍላጎትን እና በዚህም የተነሣ የሚከሰተው ልጁ በአባቱ ላይ የሚኖው ክፉ የቅናት ስሜትን ይወክላል። የቃሉ አመጣጥ አስቀድሞ እንደ ተገለጸው መነሻው ኤዲፐስ ስለተባለው የግሪክ ንጉሥ የሚያወራው አፈ ታሪክ ሲሆን በዚህ ትርክት መሠረት የኤዲፐስ አባት ላዩስ ከአማልክት ጋር በሚነጋገርበት ጊዜ ልጁ እሱን እንደሚገድለው እና በአባቱ ዙፋን ላይ እንደሚነግሥ ንግርት ይነገረዋል። ይህ እንዳይፈጠር አባትየው ላዩስ ልጁን ኤዲፐስን እንዲሞት በማሰብ ራቅ አድርጎ በመውሰድ ተራራማ አካባቢ ይጥለዋል። ሆኖም ግን የተጣለውን ልጅ አንድ እረኛ ያገኘውና ወደ ቤቱ ወስዶ ያሳድገዋል። ከብዙ ዓመታት በኋላ ኤዲፐስ ወደ ትውልድ አገሩ ይመለሳል። የገዛ ወላጆቹን ማንነት አያውቅም ነበር። ስለሆነም ኤዲፐስ የገዛ አባቱን ላዩስን ይገድልና እናቱን ጆካስታን ሚስት አድርጎ ያገባታል። በዚህ ታሪክ ላይ በመመርኮዝም ኤዲፐስ ሬክስ () የሚባለው ተወዳጅ እና ዝነኛ ተውኔት ከክርስቶስ ልደት በፊት በ429 ገደማ በሶፎክልስ ተጽፎ ከዚያም ወደ የተለያዩ ቋንቋዎች ተተርጉሞ በዓለም ዙሪያ በመድረክ ላይ ሲታይ እስከ አሁኑ ዘመን ድረስ ቆይቷል። አሁንም ገና በመታየትም ላይ ነው። ከዚህ ባሻገር፣ በዘመናዊው ሥነ አእምሮና ሥነ ልቦና ጥናት ኤዲፐሳዊ ቅናት ( ወይም ብዙ አባባሉ ባይዘወተርም በመባል የሚታወቀው የባሕሪ መገለጫ) ትርጉሙ ሕፃን ሴት ከሆነች ከአባቷ፣ ወንድ ከሆነ ደግሞ ከእናቱ ጋር ወሲብ ለመፈጸም የሚገፋፋቸው ደመ ነፍሳዊ ግን ተለዋዋጭ ውስጣዊ ስሜት አላቸው ብሎ የሚከራከር የፍልስፍና እሳቤ ጽንሰ ሐሳብ ነው። …ኤዲፐሳዊ ቅናት የሚለው ሳይንሳዊ ትንታኔ በመጀመሪያ መሰጠት ሲጀምር አንድ ወንድ ልጅ በእናቱ ላይ የሚያድርበትን ወሲባዊ ድብቅ ስሜት የሚገልፅ ቃል ነበር። “ኤዲፐሳዊ ቅናት” የሚለውን ቃል አገጣጥሞ የፈጠረው ሲግመንድ ፍሩድ የተባለው የሥነ ልቦና ሊቅ እና ፈላስፋ ሁለቱም ወንድ እና ሴት ሕፃናት ከወላጆቻቸው ጋር የሚኖራቸውን ድብቅ ስሜት ይወክላል ብሎ ያምናል።
21617
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%89%E1%88%BD%E1%8A%95%20%E1%89%A0%E1%88%B0%E1%88%9B%E1%88%BD%20%E1%8C%88%E1%89%A0%E1%8B%AB%20%E1%89%A3%E1%88%8D%E1%8B%88%E1%8C%A3%E1%88%BD
ያሉሽን በሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ
ያሉሽን በሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያሉሽን በሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
47289
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8A%AD%E1%88%B2%E1%88%B5%E1%88%9D-%E1%88%8C%E1%8A%92%E1%8A%92%E1%88%B5%E1%88%9D
ማርክሲስም-ሌኒኒስም
ማርክሲስም-ሌኒኒስም በተለይ በካርል ማርክስና በቭላዲሚር ሌኒን ትምህርት የተመሠረተ ፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለም ነው። ማርክሲስም-ሌኒኒስም የአንዳንድ መንግሥት ፍልስፍና በመሆኑ፣ በሃይማኖት ፈንታ እንደ የመንግሥት ሃይማኖት ያህል ያለ ሚና አጫውቷል። በአሁኑ ሰዓት በይፋ የማርክሲስት-ሌኒኒስት መንግሥት ያላቸው አገራት የሚከተሉ ናቸው፦ ቬትናም - ከ1937 ዓም ጀምሮ ማርክሲስት ሲሆን፣ ከ1982 ዓም ይፋዊው ርዕዮተ ዓለም «የሆ ቺ ሚን ሃሣብ» ተብሏል። የቻይና ሕዝባዊ ሪፐብሊክ - ከ1941 ዓም ጀምሮ ማርክሲስት ሲሆን፣ ከ1970 ዓም ይፋዊው ርዕዮተ ዓለም «ሶሻሊስም ከቻይናዊ ጸባይ ጋራ» ተብሏል። ኩባ - ከ1951 ዓም ጀምሮ ርዕዮተ ዓለሙ ማርክሲስት-ሌኒኒስት ሆኗል። ላዎስ - ከ1967 ዓም ጀምሮ ርዕዮተ ዓለሙ ማርክሲስት-ሌኒኒስት ሆኗል። ስሜን ኮርያ - ከ1937 እስከ 1983 ዓም ድረስ በይፋ ማርክሲስት ሲሆን፣ ከ1964 ዓም ጀምሮ ከማርክሲስም የተደረጀው ርዕዮተ ዓለም «ጁቼ» ኰሙኒስም ተብሏል። በ1983 ዓም ደግሞ «ማርክሲስም» በይፋ ተተወ። ርስት ሁሉ የመንግሥት መሆኑ እንጂ የግል ርስት አለመኖሩ የሚገኝበት ሁናቴ የጀርመን ፋላስፋ የካርል ማርክስ ፍልስፍና ውጤት ነው። በተጨማሪ ማርክስ የሃይማኖት ወዳጅ ባለመሆኑ መጠን፣ ባለፈው ጊዜ በማርክሲስም-ሌኒኒስም በተገዙት አያሌ አገራት ውስጥ የሃይማኖት ወይም የኅሊና ነጻነት አልተገኘም። በካርል ማርክስም ፍልስፍና ዘንድ ማንም ሕዝብ እንዳይበልጽጉ መቆጣጠር የመንግሥት ኃላፊነት ነው፣ ስለዚህ «ለሴ ፈር» ከ«ካፒታሊዝም» ጽንሰ ሀሣብ ጋር ይዘመዳል። ቻይና ከ1941 ዓም ጀምሮ ማርክሲስት ሲሆን ርዕዮተ አለሙ በይፋ «የማው ፀ-ቶንግ ሃሣብ» (ማዊስም) ነበር። በ1970 ዓም ወደ «ሶሻሊዝም ከቻይናዊ ጸባይ ጋር» ተቀየረ። በተጨማሪ «ሕዝብ እንዳይበልጽጉ» የሚለውን የማርክስ ጽንሰ ሀሣብ ትተዋል። የቻይና መሪ ደንግ ሥያውፒንግ በ1976 ዓም እንዳለ፣ «ሶሻሊስም ማለት ደህነትን ማጥፋት ማለት ነው።» ስሜን ኮርያ ባለፈው ጊዜ የካርል ማርክስና የሌኒን ርዕዮተ ዓለም ቀድሞ ባለፈው ክፍለ ዘመን በበርካታ አገራት ተስፋፍቶ ነበር። ይህም ሁልጊዜ በአብዮትና በብሔራዊ ጦርነት ነበር። የሶቭየት ኅብረት - (1910-1984 ዓም) ሞንጎሊያ - (1917-1984 ዓም) ዩጎስላቪያ - (1936-1984 ዓም) ፖላንድ - (1937-1982 ዓም) አልባኒያ - (1937-1984 ዓም) ቡልጋሪያ - (1939-1983 ዓም) ቼኮስሎቫኪያ - (1940-1982 ዓም) ሮማንያ - (1940-1982 ዓም) ሀንጋሪ - (1941-1982 ዓም) ምሥራቅ ጀርመን - (1942-1983 ዓም) ደቡብ የመን - (1960-1982 ዓም) ኮንጎ ሪፐብሊክ - (1960-1984 ዓም) ሶማሊያ - (1962-1983 ዓም) (* የሶማሊያ ርዕዮተ ዓለም ማርክሲስም ከእስልምና ጋር ተቀላቀለ እንጂ እንደ ሌሎቹ ሁሉ ከሃዲነትን አልተቀበለም።) ኢትዮጵያ - (1966-1983 ዓም) ካምቦዲያ - (1967-1981 ዓም) ሞዛምቢክ - (1967-1983 ዓም) ቤኒን - (1968-1982 ዓም) አንጎላ - (1968-1984 ዓም) አፍጋኒስታን - (1970-1984 ዓም) ግረነይዳ - (1971-1976 ዓም) የኢትዮጵያ መንግሥት በደርግ ዘመን (1966-1983 ዓም) በይፋ ማርክሲስት-ሌኒኒስት / ኰሙኒስት ነበረ። የኢሕአዴግ መንግሥት (1983-2012 ዓም) ይፋዊ ርዕዮተ ዓለም «አብዮታዊ ዴሞክራሲ» ደግሞ በከፊል ከማርክሲስም-ሌኒኒስም የተደረጀ ሲሆን አንዳንድ የማርክስና በተለይም የሌኒን ተጽእኖዎች ቀርተው ነበር፤ ነገር ግን ከ1983 ዓም ጀምሮ በይፋ ርዕዮተ አለሙ ማርክሲስም / ኰሙኒስም አልነበረም። ከ2012 ዓም ጀምሮ ግን የአሁኑ መንግሥት ርዕዮተ አለም ለብልጽግና መደመር ነው። የፖለቲካ ጥናት
21542
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8D%8D%E1%8B%A8%E1%88%8D%20%E1%8C%85%E1%88%AB%E1%89%B5%20%E1%8A%A8%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%8B%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%8B%B5%E1%8A%95%20%E1%8A%A5%E1%8D%8D%E1%88%A8%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8A%A8%E1%8B%B5%E1%8A%95
የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን እፍረት አይከድን
የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን እፍረት አይከድን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍየል ጅራት ከብርድ አያድን እፍረት አይከድን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22123
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%88%9D%E1%89%A2%E1%8C%A5%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%20%E1%8A%A0%E1%89%85%E1%88%9F%20%E1%89%A0%E1%89%A5%E1%88%AD%20%E1%89%B5%E1%89%B3%E1%8C%88%E1%88%9B%E1%88%88%E1%89%BD
ድምቢጥ እንደ አቅሟ በብር ትታገማለች
ድምቢጥ እንደ አቅሟ በብር ትታገማለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድምቢጥ እንደ አቅሟ በብር ትታገማለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21144
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%88%BD%E1%88%8B%20%E1%8B%98%E1%88%AD%20%E1%8A%A8%E1%8A%90%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%8B%B3%E1%8B%8D%20%E1%89%B8%E1%88%AD
የማሽላ ዘር ከነአገዳው ቸር
የማሽላ ዘር ከነአገዳው ቸር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማሽላ ዘር ከነአገዳው ቸር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22119
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%88%98%E1%89%B5%E1%8A%93%20%E1%89%81%E1%8A%95%E1%8C%AB%20%E1%89%A3%E1%8B%B6%20%E1%89%A4%E1%89%B5%20%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%8B%B3%E1%88%8D
ድመትና ቁንጫ ባዶ ቤት ይወዳል
ድመትና ቁንጫ ባዶ ቤት ይወዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድመትና ቁንጫ ባዶ ቤት ይወዳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
14804
https://am.wikipedia.org/wiki/%C3%9E
Þ
/ሶርን/) በአይስላንድኛ፣ በጥንታዊ እንግሊዝኛ እና በጥንታዊ ኖርስኛ የተገኘ ፊደል ነው። በዘመናዊ እንግሊዝኛ እንዲሁም በዘመናዊ ስካንድናቪያ ልሳናት (ኖርዌኛ፣ ስዊድኛ፣ ዳንኛ)፤ የዚሁ ፊደል ድምጽ በሁለት ፊደላት በ«» በመወከሉ፣ የፊደሉ «» ጥቅም ተተክቷል። «» ዛሬ የሚታየው በአይስላንድኛ ጽሕፈት ብቻ ነው። አጠራሩ በአማርኛ የማይሰማ ድምጽ ነው። ይህ ድምጽ ምላሱን ከላይኛው ጥርሶች በታች በመዘርጋት የሚፈጠር ነው። የውጭ ቋንቋ አጠራር በአቡጊዳ ጽሕፈት ለመግለጽ፣ ብዙ ጊዜ ይህ ድምጽ በ«ሰ» ወይም በ«ዘ» (ከነመስመሩ) ይወከላል። ጥንታዊ እንግሊዝኛ አስቀድሞ ፉሶርክ በተባለው ሩን ጽሕፈት ይጻፍ ነበር። ክርስትና በእንግሊዝ አገር ከተቀበለ በኋላ ግን፣ ቋንቋው በላቲን አልፋቤት ሊጻፍ ጀመረ። ይህ ድምጽ በሮማይስጥ ሰለማይታወቅ፣ በላቲን አልፋቤትም ለዚሁ ድምጽ ምንም ፊደል ባለመኖሩ፣ የ«» ቅርጽ የተወሰደው ከፉሶርክ ጽሕፈት ከፊደሉ ነበር። ስሙም «ሶርን» (እሾህ) ከዚህ ሩን ስም ተወሰደ። በጥንታዊ ኖርስና አይስላንድኛ ደግሞ እንደዚያ ነበር፣ ነገር ግን የሩን ፊደል ስም «ሱርስ» (ረጃጅም) ይባል ነበር። በነዚህ ልሳናት፣ አንድ ሌላ ፊደል «» ከ«» ጋር የሚለዋወጥ ነበር። ሁለት የተለያዩ ድምጾች («ሰ» እና «ዘ») ቢወክሉም፣ ፊደሎቹ ግን አልተለያዩም። በዘመናዊ አይስላንድኛ ግን ለ ሰ፤ ለ ዘ ይወሰናል። በእንግሊዝኛ ከ1300 ዓ.ም. አካባቢ ጀምሮ፣ ድምጹ በሁለት ፊደላት () መጻፍ ቄንጡ ሆነ። የ«» ጥቅም እንግዲህ በየጥቂቱ ጠፋ። ሆኖም የእንግሊዝኛ ቃል «» (መስተጻምሩ) ለረጅም ጊዜ «» በመጻፉ ቆየ። በጊዜ ላይ፣ የዚህ አጻጻፉ እንደ «» ይመስል ጀመር። እስከ ዛሬም ድረስ፣ አንዳንድ ባለ ሱቅ ወይም ቡና ቤት የድሮ ባህል ሁኔታ ለማምሰል፣ በስማቸው ላይ «» («ጥንታዊው») ሲጨምሩ ከዚህ ልማድ የተነሣ ነው (ምሳሌ፦ «»፣ ወይም «ጥንታዊው ፒጻ ቤት»)። አብዛኞቹ ደንበኞች ግን የፊደሉን ታሪክ ባለማውቃቸው፣ አጠራሩ /ዪ ኦልድ/ እንደ ሆነ በማለት ይስታሉ። ዋቢ መጻሕፍት የውጭ መያያዣዎች የላቲን አልፋቤት
43663
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%AD%E1%8B%A8%E1%88%9D%20%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%B5%20%28%E1%8A%A0.%E1%88%B0%29%20%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%89%B5
መርየም የእየሱስ (አ.ሰ) እናት
{{|መርየም በኢስላም||መርየም የእየሱስ (አ.ሰ) እናት}} ሌሎች ስሞችዋ ሜሪያም|ማርያም|መርየም(ስም) | ስም = ድንግል መርየም ኢምራን | ርእስ = ድንግል, የተጣራች, የተወደሰች, የእየሱስ (አ.ሰ) እናት, ድንግልናዋን የጠበቀች, ቅድስት, የሰቶች ምሳሌ, የአማኞች ምሳሌ | የትዉልድ_ቀን = | የትዉልድ_ቦታ = እየሩሳሌም | የሞተችበት_ቀን = | የሞተችበት_ቦታ = እየሩሳሌም | የምትታወቀዉ_በ = ሁሉም እስልምና<እና>በሁሉም ክርስትና | አራያ = | አራያ = በሁሉም እስልምና እና ክርስትና ሴቶች. | ዋነኛ_ስራዎች= | እምነት = ሙስሊም በክርስትና እምነት ማርያም ( መርየም በ አረበኛ), በስልምና እምነት መርየም የ(ኢሳ),ለሙስሊም ሴቶች አራያ ለአማኞች ምሳሌ ነች መርየም በቁራን ልይ ስምዋ ከ ፴ (ሰላሳ)ጊዜ በላይ በተለያዩ የቁራን ቁጥሮች ሲጠቀስ በስምዋ የተሰየመላት ብቸኛ ሴት ነች እሱም ምእራፍ ፩፱ (አስራ ዘጠኝ) ሱረቱ መርየም የሚል ምእራፍ አላት. ይሀም ምእራፍ ስለ ሂወት ታሪክዋ የሚአወራ ሲሆን መርየም በቁራን ላይ በስማቸዉ ምእራፍ ከተሰየመላቸዉ ስምንት ሰዎች ዉስጥ አንዷ ነች. መርየም በተለይ ከቁራን ላይ የተጠቀሰችዉ ከአስያ ጎን ለጎን ነዉ. ለነዚያ ለአመኑትም የፈርዖንን ሴት አላህ ምስል አዴገ፤ ጌታዬ ሆይ! አንተ ዘንድ በገነት ውስጥ ለኔ ቤትን ግንባልኝ፤ ከፈርዖንና ከሥራውም አድነኝ፤ ከበደለኞቹ ሕዝቦች አድነኝ ባእች ጊዜ። የዒምራንን ልጅ መርየምንም ያቺን ብልቷን የጠበቀችውን (ምሳሌ አደረገ)፤ በርሱም ውስጥ ከመንፈሳችን ነፍፋን እጌታዋ ቃላትና በመጽሐፍቱም አረጋገጠች፤ ከታዛዦቹም ነበረች። መርየም በእስልምና ባህል (ህግ) በጣም ግዴታ የሆነ ህግን ነበር ያከበረችዉ (ክብርን መጠበቅ ከዝሙት መጠበቅ) በቁራን መራፍ ዘወትር የተወራላት በቤተ መቅደስ ዉስጥ (በ መስጅድዶች ዉስጥ)፣. በቁራን ላይ እንደተጠቀሰዉ ኢሳ በሙስሊሞች ጌታ አላህ ፍላጎት በተአምር ከአባት ዉጭ ወይንም ያለ ግብረ ስጋ ግንኙነት ነበር የተወለደዉ. መርየም አላህ በምድር ላይ አልቆ የመረጣት ሴት ስትሆን ከ አራት ምርጥ ሴቶቻችን ዉሥጥ አንድዋ ነች. መላእክትም ያሉትን (አስታዉስ) - መርየም ሆይ! አላህ በእርግጥ መረጠሽ፣ አነጻሽም፣ በዓለማት ሴቶችም ላይ መረጠሽ። (አስያ ኢምራን፣ አስያ ቢንት መህዙም፣ኽዲጃ ኹወይሊድ፣ ፋጢማ ሙሃመድ). መርየም በቁራን ላይ የኢምራን ቤት፣ ከ ኢምራን ዋቢ እንደተገለጸዉ ሙሳ (አ.ሰ) ሃሩን (አሮን) እና ሜሪያም, ከነዚህ የትውልድ ዘር ነች። መርየም «የኢምራን ልጅ» ትባላለች። ስሙ ከቁርአን ያልተጠቀሰዉ እዉነተኛ አባትዋ ተብሎ በ ክርስትና እምነት እንደሚነገረዉ ስሙ ኢያቄም ይባላል። መርየም በቁርአን መርየም በተደጋጋሚ በቁራን ላይ ተጠቅሳለች፣ እናም የስዋ ታሪክ የያዘዉ ምእራፍ የወረደዉ ከ መጨረሻዉ ምእራፍ ነዉ, የወረደዉ በመካ ነበር, የመጨረሻዉ ምእራፍ ደግሞ በመዲና. ነበር. የመርየም አወላለድ ከቁርአን ከአባትዋ ጋር የተተቀሰችዉ እናትዋ ቅድስት አኔ. የመርየም አባት ኢምራን ይባላል ኢምራን በ አረብኛ እና አኔ ሃናህ በአረብኛ ይባላሉ በኢስላም ታሪክ ኢምራን እና ባለቤቱ ሃና ሽማግሌ እና መካን ነበሩ. አንድ ቀን ዛፍ ላይ ተለቁን የሚመግብ ወፍ አየች ከዛም በራስዋ ሂወት ተረጎመችዉ አልላህበሰበብ አድርጎ የፈለጉትን እንደሚሰጥ አስታወሰች ክዛም ለአላህ ልጅን እንዲአሞላላት ተማጸነችዉ. አላህም ልመናዋን እቀበለ መርየምን ጸነሰቻት. የዒምራን ባለቤት (ሐና)- ጌታዬ ሆይ! እኔ በሆዴ ዉስጥ ያለዉን (ፅንስ ከሥራ) ነጻ የተደረገ ሲሆን ለአንተ ተሳልኩ፤ ከኔም ተቀበል፤ አንተ ሰሚዉ አዋቂዉ ነህና ባለች ጊዜ (አስታውስ) ከዛም ወንድ መስላት ስለነበር ለአላህ ቤት አገልጋይነት ተሳልቻት ነገር ገን ሰት ሁና ተወለደች ከዛም ለመርየም ዱአ አደረገችላት አላህ ከሰይጣን (ሸይጥዋን) እስዋንምዘርዋንም እንዲጠብቅላት. እናም በ እስልማና ሀዲስ, ላይ እንደሚብራራዉ መርየም ኢሳ (አ.ሰ) ወይንም እየሱስም ብቸኛ በ ሰይጣን ያልተነኩ ሁነዉ የተወለዱ ህጻናት ናቸዉ. .ቡሀሪ, አንብያ", 44; ሙስሊም, ፈዳኢል'', 146, 147 በወለደቻትም ጊዜ- ጌታዬ ሆይ እኔ ሴት ሆና ወለድኋት፤ አላህም የወለደችዉን ዐዋቂ ነዉ፤ ወንድም እንደ ሴት አይደለም፤ እኔም መርየም ብዬ ስም አወጣሁላት፣ እኔም እስዋንም ዘርያዋንምን ከተረገመዉ ሰይጣን በአንተ እጠብቃቸዋለሁ አለች። ቀሪዎቹ አመታት ቁር አን ላይ እንደተጠሰዉ መርየም በመጸለያዉ ቤተ መቅደስ ዉስጥ አደገች.ከቤተ መቅደሱም የተለየ የማረፍያ ቦታ ነበራት. በዛን ሰአት ያሳድጋት እና ያግዛት የነበረዉም ነብዩ ዘካሪአስ (ካህን) ዘከርያ(አ.ሰ) ነበር. ይህነነም የሚገልጸዉ ቅር አን ጌታዋም በደህና አቀባበል ተቀበላት፤ በመልካም አስተዳደግም አፋፋት፤ ዘከሪያም አሳደጋት ዘከሪያ በርሷ ላይ በምኲራቧ በገባ ቊጥር እርስዋ ዘንድ ሲሳይን አገኘ፤ -- መርየም ሆይ ይህ ለአንቺ ከየት ነዉ? አላት፤ --እርሱ ከአላህ ዘንድ ነዉ፤ አላህ ለሚሻዉ ሰዉ ሲሳዩን ያለድካም ይሰጣል አላችዉ። የመርየም ብስራት በድንግልናዋ መርየም የተወለደዉ እየሱስ በስልማና በጣም አስፈላጊ ነዉ. ይሀዉም ከአልላህ ተአምራቶች ዉስጥ አንዱ ነዉ. የ እየሱስ አወላለድ በመጀመርያ የተጠቀሰዉበ ሱራ መርየም ቁጥር ፳ (ሃያ) ላይ ነዉ መርየም ለገብርኤል ቅዱስ መንፈስ በ(ኢስላም)ጂብሪል መጥቶ ለገን ትወልጃሽ ሲላት ያለ ወንድ እንዴት ስትል የጠየቀችዉ ፦ እኔ ንጹሕን ልጅ ለአንቺ ልሰጥሽ፣ የጌታሽ መልክተኛ ነኝ አላት። (በጋብቻ) ሰዉ ያልነካኝ ኾኜ፣ አመንዝራም ሳልኾን ለኔ እንዴት ልጅ ይኖረኛል! አለች። ፦ አላት (ነገሩ) እንደዚህሽ ነው ፤ ጌታሽ ፦ እርሱ በእኔ ላይ ገር ነው፤ ለሰዎችም ታምር፣ ከኛም ችሮታ ልናደርገው (ይህንን ሠራን) የተፈረደም ነገር ነዉ አለ፤ (ነፋባትም)። ወዲያዉኑም አረገዘችዉ፤ በርሱም (በሆድዋ ይዛዉ) ወደ ሩቅ ስፍራ ገለል አለች። ምጡም ወደ ዘንባባይቱ ግንድ አስጠጋት፣ ዋ ምኞቴ! ምነው ከዚህ በፊት በሞትኩ፣ ተረስቼም የቀረሁ በኾንኩ፤ አለች። ፩፱ አስራ ዘጠኝ|ከአስራ ዘጠኝ እስከ ሃያ አምስት ፩፱-፪፭ ነገር ገን መርየም በቸገር ላይ ሁና ይሀን ብትልም ለዚህ እድልዋ ገን አልላህን አመስግናለች. የእየሱስ በድንግልና አወላለድ ከቁራን ላይ ስለ እይውሱስ አወላለድ ብዙ ግዘ ተጠቅስዋል። በ ምእራፍ አስራ ዘጠኝ ፩፱ ቁጥር ፩፯ አስራ ሰባት እስከ ፪፩ ሃያ አንድ ቅዱስ ቁርአን 19-17. የ እየሱስ አወላለድ በስልምና የሰዉ ልጅ አፈጣጠር ወይንም አወላለድ ተአምሮች ዉስጥ በ አራተኛ ደረጃ ልይ የሚገኝ ተአምር ነው። ፩ (አንደኛ) የአደም (አ.ሰ) (አዳም) አፈጣጠር ነዉ አምላካችን አላህ አደምን ያለ እናት አባት ከአፈር ነው። ይህም ከአፈጣጠር ታላቁ ተአምር ነዉ አልላህ ከምንም የሚአስገኝ መሆኑን ያሳየበት (አልባሪእ) ይሄ ከ ፱፱ ዘጠና ዘጠኝ የአላህ ስሞቹ ዉስጥ ከኢምንት አስገኝ የሚለዉ ስሙ ነው። ሁለተኛዉ አፈጣጠር ደግሞ የሃዋ (ሄዋን) አፈጣጠር ነው። ይሀዉም ያለ እናት ያለ ማህጸን ከወንድ ግራ ጎን ከአደም ነው። ሶስተኛዉ ደግሞ ከወንድ እና ከሴት በተፈጥሮአዊ አወላለድ ከአደም እና ከሃዋ እኛ መወለዳጭን ነው። አራተኛዉ እና ብዙ መንገዶችን ከከፈተዉ ብሎም ብዙ አማኝ ያልሆኑ ሕዝቦችን ያሳሳተበት ግና ለክ እንደ ሃዋ አይነት አወልለድ ይዘት ያለዉ የ እየሱስ (አ.ሰ) አወላለድ ነዉ እሱም ሃዋ ያለ እናት ማህጸን ከለለዉ ወንድ ገና ያለማህጽን ቢሆንም ከጎኑ ከአደም እንደወጣችዉ ኢሳም ያለ አባት ማህጸን ባላት ሴት በድንግልዋ መርየም (ማርያም) አማካኝነት አራተኛ ተአምር ሁኖ ተውለደ ይሀ አወላለድ ክርስትያኖች ፫ቱን ሶስቱን ተአምር እረስተዉ ይሀ እንደትልቅ ተአምር ታይቶ ከነብይነት ወጥቶ ወደ ጌትነት ማእረግ አሸጋግሮታል። እስከአሁንም ፫ተኛ ጌታ ሁኖ የአብ ልጅ ይባላል።
20805
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%E1%88%8B%E1%88%88%E1%88%9D%20%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%8D%8D%E1%88%B3%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B4%20%E1%88%98%E1%89%85%E1%8B%98%E1%8A%95
ዘላለም ከመፍሳት አንዴ መቅዘን
ዘላለም ከመፍሳት አንዴ መቅዘን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘላለም ከመፍሳት አንዴ መቅዘን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21365
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%89%80%20%E1%89%A5%E1%8A%A5%E1%88%AD%20%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%8A%90%E1%8D%8D%E1%88%8B%E1%88%8D
የተናቀ ብእር ይገነፍላል
የተናቀ ብእር ይገነፍላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተናቀ ብእር ይገነፍላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21869
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8C%A3%E1%8C%A3%E1%88%98%20%E1%8B%A8%E1%89%86%E1%88%A8%E1%8C%A0%E1%88%98
ያጣጣመ የቆረጠመ
ያጣጣመ የቆረጠመ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያጣጣመ የቆረጠመ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
30819
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%85%E1%8B%AB%20%E1%89%A0%E1%88%88%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%B3%20%E1%88%9D%E1%88%8B%E1%88%B7%20%E1%8A%A5%E1%88%BE%E1%88%85%20%E1%89%B5%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%88%88%E1%89%BD
አህያ በለስላሳ ምላሷ እሾህ ትበላለች
አህያ በለስላሳ ምላሷ እሾህ ትበላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። አህያ በለስላሳ ምላሷ እሾህ ትበላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
14001
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%89%A0%20%E1%89%A2%E1%89%82%E1%88%8B
አበበ ቢቂላ
አበበ ቢቂላ ነሐሴ ፴ ቀን ፲፱፻፳፭ ዓ/ም በሸዋ አውራጃ፣ ደነባ ልዩ ስሟ ጃቶ ከምትባል ሥፍራ ላይ ከአባቱ አቶ ደምሴ ዓለሜ እና ከእናቱ ከወይዘሮ ውድነሽ መንበሩ ተወለደ። ቢቂላ የሚለውን የአባት ሥም መጠርያ ያገኘው ግን ከእናቱ የመጀመርያ ባል እና ካሳደጉት አቶ ቢቂላ ነው። ወጣቱ አበበ እንደአካባቢው ልምድ በእረኝነትና በትምሕርት ተሰማርቶ በአሥራ ሁለት ዓመቱ የቄስ ትምሕርቱን አጠናቀቀ። በዚህ በጨቅላ ዕድሜው ስመ ጥሩ የገና ተጫዋች እንደነበር ይነገርለታል። በ፲፱፻፵፬ ዓ/ም አዲስ አበባ ሄዶ በክብር ዘበኛ በወታደርነት ይቀጠርና በገና ጨዋታ እና በስፖርት እየዳበረ ቆየ። ወዲያው በ፲፱፻፵፮ ዓ/ም የአራት ልጆቹን እናት ወይዘሪት የውብዳር ወልደጊዮርጊስን አገባ። በኅዳር ወር ፲፱፻፵፰ ዓ/ም በአሥራ ስድስተኛው የሜልቡርንኦሊምፒክ ላይ የተሳተፈውን የኢትዮጵያን ቡድን ለመቀበል በተደረገው ሰልፍ ላይ ከጀርባቸው ላይ የአገራቸው ስም የተጻፈበትን መለያ ልብሳቸውን ለብሰው አገራቸውን ወክለው የተወዳደሩትን ወጣቶች ባየ ጊዜ ምን ያህል የኩራት ስሜት እንደተሰማውና ያን ጊዜ እሱም እንደነሱ ለመሳተፍ እንደወሰነ ይጠቀሳል። በዚሁ ዘመን አበበ በብሔራዊ የሠራዊቱ እርስ በርስ ውድድር ላይ ተሳተፎ፣ በ፭ ሺህ ሜትር እና በ፲ ሺህ ሜትር ሩጫ የብሔራዊውን ክብረ ወሰን የያዘው የጊዜው የስፖርት ጀግና ዋሚ ቢራቱ እና አበበ በማራቶን ውድድሩ ሲገጥሙ ተመልካቹ ሕዝብ ዋሚ ያሸንፋል ብሎ ነበር የሚጠብቀው። ከጥቂት ኪሎሜትሮች በኋላ አበበ ቢቂላ የተባለ ያልታወቀ ወጣት ቀድሞ ሩጫውን እየመራ እንደሆነ ሕዝቡ በራዲዮ ሰማ። አበበ በቀላሉ ይሄንን ውድድርም አሸነፈ። የዋሚንም የአምስት ሺ እና አሥር ሺ ሜትር ክብረ ወሰን በመስበር እየታወቀ መጣ። በዚህ ሁኔታ ነው አበበ ለ፲፱፻፶፪ ዓ/ም የሮማ ኦሊምፒክ በተወዳዳሪነት የተመረጠውና ካራት ዓመት በፊትም ያንን የአገሩን መለያ ልብስ በዓለም አቀፍ ውድድር ላይ ለብሶ ለመሳተፍ ያለመው ሕልሙን እውን ያደረገው። በጦር ካምፕ ውስጥ አበበ የሚያደርጋቸውን ልምምዶች እና ውድድሮች በጥሞና ይከታተሉ የነበሩት ስዊድናዊ አሰልጣኝ ኦኒ ኒስካነን የአበበን ችሎታ በመገንዘባቸው ከሌሎቹ አትሌቶች ጋር ተቀላቅሎ ልምምድ እንዲሠራ ያደርጉት እና የሮም ኦሎምፒክ እስኪቃረብ ድረስ በሚል ከሁለት ሺህ ሜትር በላይ ከፍታ ባላቸው ተራራማ ቦታዎች ላይ የመሮጥ እና የሺህ አምስት መቶ ሜትር ተደጋጋሚ የፍጥነት ሩጫ ልምምዶችን እንዲሠሩ ያደርጓቸዋል። “ሮማን የወረረው ብቸኛው ወታደር” አገራችውን ወክለው በዚህ ውድድር ላይ ለመሳተፍ ከአሰልጣኙ ጋር ወደሮማ ካመሩት የኢትዮጵያ ተወዳዳሪዎች መሃል ለማራቶን ሩጫ የተመረጡት አበበ ቢቂላ እና አበበ ዋቅጅራ ነበሩ። ውድድሩ አንድ ወር ሲቀረው እዚያው ሮማ ከተማ ውስጥ ሲሰለጥኑ የቆዩት ሁለቱ አበበዎች፣ የሩጫውን መንገድ በጥንቃቄ እንዳጠኑና ሲሮጡም በባዶ እግርም በጫማም እንደተለማመዱ፣ አበበ በጫማ ሲሮጥ በአምስትና በስድስት እርምጃዎች ስለሚዘገይ ሁለቱም በባዶ እግራቸው እንዲሮጡ መወሰኑን አሰልጣኙ ኒስካነን ከውድድሩ በኋላ ለተባለ መጽሔት የተናገሩት ያሳያል። ኒስካነን ሩጫው በማታ ሰዐት ስለሚካሄድ የሞቀው የመንገድ ሬንጅ እንደማይጎዳቸውና ከውሳኔውም በኋላ ውስጥ እግራቸው እንዲጠነክርም ኦሊምፒክ መንደሩ ውስጥ ሁሉ በባዶ እግራቸው እንደነበር የሚሄዱት ይነግሩናል። በዚሁ መጽሔት ላይ ዋቢ ቢራቱ የተዘጋጀውም፣ የተመረጠውም ለ፲ ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር እንደነበረና ለኦሊምፒኩ ዝግጅት በሚያደርጉበት ጊዜ በራሱ ውሳኔ ከስልጠና ጣቢያቸው እስከ አዲስ አበባ ድረስ በአንድ ቀን መቶ ኪሎሜትር በመሮጥ በመታመሙ ከቡድኑ እንደወጣ ይነግሩናል፡፡ (ብዙ ስህተታዊ ዘገባዎች (ሀ) አበበ ቡድኑ ውስጥ የተጨመረው ዋቢ ቢራቱ በእግር ኳስ ጨዋታ ቁርጭምጭሚቱ በመሰበሩ የሱ ምትክ ሆኖ በመጨረሻው ሰዐት ነው (ለ) ስለዚህም የተሰጠው ጫማ ስለጠበበው/ሌላ ስላልነበረው ነው በባዶ እግሩ የሮጠው እያሉ ዘግበዋል።) አሰልጣኙ ኒስካነን ሁለቱን ኢትዮጵያውያን ሯጮች የጊዜውን ምርጥ ማራቶን ተወዳዳሪዎች፦ የሞሮኮው ራህዲ ቤን አብዴ ሰላም ፣ የኒውዚላንድ ባሪ ማጊ፣ የሶቪዬቱ ኮንስታንቲን ቮሮብዮቭ እና በወቅቱ የማራቶን ክብረ ወስን ባለቤት የነበረው ሰርጌይ ፖፖቭ እና የብሪታንያ ተወላጅ ዴኒስ ኦጎርማን እንደሆኑ በጥብቅ አስጠንተዋቸዋል። ራህዲ ይለብሳል የተባለው የመለያ ቁጥሩ ፳፮ መሆኑን ያጠናው አበበ ውድድሩ ላይ ይሄንኑ ቁጥር ለመለየት ሲፈልገው ለካስ ራህዲ በ፲ ሺህ ሜትር ውድድር ላይ ለብሶ የነበረውን መለያ ለብሶ ኖሮ አጠገቡ ሲሮጥም አላወቀውም። አበበ በውድድሩ ላይ ከሃያ እስከ ሠላሳ ኪሎሜትር ላይ ባሳየው ፍጥነት አብዛኛዎቹን ባላጋራዎቹን ጥሎ ሲሄድ የቀረው ራህዲ ብቻ ነበር። እሱም ብዙ አብሮት አልቆየም። አበበ ድሉን ከተቀዳጀ በኋላ “ከተማው ክልል ውስጥ ስገባ ከኋላዬ የምሰማቸው ኮቴዎች እየቀነሱ መጡ። ፍጥነትም ስጨምር እስከነአካቴው ድምጽም አልነበረም። ለአንድ ሰዐት ሙሉ የኮቴዎችን ካካታ ሳዳምጥ ከቆየሁ በኋላ አሁን ጸጥታ ሲሰፍን የተከተለኝ እንዳለ ለማየት ፊቴን ማዞር አስፈላጊ አልነበረም” ብሏል። አበበ አስተሳሰቡ ራዲ እስከሚያጋጥመው ድረስ ጉልበቱን ለመቆጠብ ስለነበር በዚህ ምክንያት ባይሆን ኖሮ ክብረ ወሰኑን በተሻሻለ ውጤት ይሰብር እንደነበር ኒስካኒን ጥርጣሬ እንዳልነበራቸውም ገልጸዋል። ሆኖም አበበ ቢቂላ ውድድሩን በሁለት ሰዐት ከአሥራ አምስት ደቂቃ ከአሥራ ስድስት ነጥብ ሁለት ሴኮንድ (2:15:16.2 ሰዓት) በማገባደድ የዓለምን ክብረ ወስን ሰብሮ ወርቅ አገኘ። ራህዲ ሁለተኛ እና ባሪ ማጊ ሦስተኛ ወጡ። የጣልያን ጋዜጦች በነጋታው “ኢትዮጵያን ለመውረር የጣልይን አገር ወታደር ሁሉ አስፈልጎ ነበር ኢትዮጵያ ግን አንድ ወታደር ብቻ ልካ ድፍን ሮምን ወረረችው” የሚል ጽሁፍ ይዘው ወጥተው ነበር። ለመጀመሪያ ጊዜ በኦሎምፒክ ውድድር አሸንፎ የወርቅ ሜዳሊያ የወሰደ ጥቁር አፍሪካዊ አበበ ቢቂላ ነው። ይህም አጋጣሚ ለብዙ ጥቁር አፍሪካውያን በዓለም አቀፍ ውድድር እንዲሳተፉ በር ከፍቷል። የአበበ ቢቂላ ዝናም ከአለም ጫፍ እስከ ጫፍ ተዳረሰ። የአበበ ቢቂላ አዲሱ የዓለም ክብረ ወሰን = 2:15:16.2 የሰርጌይ ፖፖቭ አሮጌው የዓለም ክብረ ወሰን = 2:15:17.0 አበበ ከዚህ ውድድር በኋላ ወደ ኢትዮጵያ በተመለሰ በሁለት ወሩ በክብር ዘበኛ ሠራዊት ዋና አዛዥ ብርጋዴር ጄነራል መንግሥቱ ንዋይ እና በወንድማቸው ገርማሜ ንዋይ ጥንሰሳ የተካሄደው ፲፱፻፶፫ ዓ/ም የታኅሣሥ ግርግር መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ሲከሽፍ፣ የሠራዊቱ አባል የነበረው አበበም ከሌሎች ወታደሮች ጋር በመጠርጠር ለጥቂት ጊዜ ታስሮ ነበር። ከግርግሩ በኋላ ከታኅሣሡ ግርግር በኋላ እስከ ጥቅምት ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ድረስ አበበ በ ግሪክ በ ጃፓን እና በኮሲቼ በ ቼኮስሎቫኪያ በማራቶን ተወዳድሮ በሁሉም አንደኛ በመውጣት አሸንፏል። በሚከተሉት ሁለት ዓመታት ግን በማናቸውም የዓለም አቀፍ ማራቶን ውድድር ላይ ሳይሳተፍ ቆይቶ በሚያዝያ ፲፱፻፶፭ በቦስተን ከተማ በተካሄደው ማራቶን ላይ ተሳትፎ አምስተኛ ሆኖ ነው የጨረሰው። ሐምሌ ፫ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም አዲስ አበባ ላይ የተካሄደው የኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ማጣሪያ ውድድር በአበበ አሸናፊነት፤ በሁለተኛ ደረጃ ደግሞማሞ ወልዴ እና ሦስተኛ የወጣው ደምሴ ወልዴ ወደ ቶክዮ እንደሚጓዙ ሲረጋገጥ በመላው ዓለም ኢትዮጵያ አንድ ብቻ ሳይሆን ሦስት ኃይለኛ ተወዳዳሪዎች እንዳላት ተሰማ። ሁለተኛው የኦሎምፒክ ወርቅ የ፲፱፻፶፯ ዓ/ም ፲፰ኛው የቶክዮ ኦሊምፒክ ሊካሄድ አርባ ቀናት ሲቀረው አበበ ቢቂላ በማራቶን ውድድር ልምምድ ላይ ነበር። በልምምዱ ላይ እያለም ህመም ቢሰማውምን ህመሙን ችላ በማለት ልምምዱን ቀጠለ። ነገር ግን በልምምድ ላይ ራሱን ስቶ ይወደቅና አንስተው ወደ ሆስፒታል ሲወሰዱት ህመሙ ያበጠ የትርፍ አንጀት ሆኖ ተገኘ። ወዲያው ቀዶ ጥገና ተደርጎለት ለጥቂት ቀኖች ካገገመ በኋላ በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ በምሽት ልምምዱን ቀጠለ። አበበ ቢቂላ ከኢትዮጵያ የኦሎምፒክ ቡድን ጋር አብሮ ወደ ቶኪዮ ሲጓዝ በርትቶ ይወዳደራል ብሎ ያሰበ ሰው አልነበረም። አበበ ግን (ጫማ አድርጎ) ለዚህ ማራቶን ውድድር ጥቅምት ፲፩ ቀን ከአርባ አንድ አገሮች ከተውጣጡ ሰባ ዘጠኝ ተወዳዳሪዎች ጋር ተሰለፈ። ለአበበ ቢቂላ ምንም አዲስ ዘዴ አላስፈለገውም። አሰልጣኙ ኦኒ ኒስካነን እንደ ሮማው ኦሎምፒክ ከፊት ከሚመሩት ቡድኖች ጋር እስከ ሃያ ኪሎ ሜትር ድረስ አብሮ እንዲሮጥና ከዚያ በኋላ ውድድሩን እንዲመራ መከሩት። በዚህም ዕቅድ መሠረት ከሮጠ በኋላ ፍጥነቱን በጥንቃቄ ቀስ በቀስ እየጨመረ ሄደ። በአሥራ አምስተኛው ኪሎ ሜትር ላይ አብረውት የነበሩት የአውስትራሊያው ሮን ክላርክ እና የአየርላንድ ጄምስ ሆጋን ብቻ ነበሩ። አበበ ቢቂላ በቀዶ ጥገናውም ሆነ በሞቃታማው የአየር ሁኔታ ምንም ዓይነት እንከን አልታየበተም። እንዲያውም ሲሮጥ ለሚመለከተው ከመሬቱ በላይ የሚንሳፈፍ ይመስል ነበር። አሰልጣኙ ኦኒ ኒስካነን ትንሽ ጉልበት በመጠቀም እንዴት መሮጥ እንዳለበት ያስተማሩትን አበበ ቢቂላ በተግባር ላይ ሲያውለው እና ሩጫው ምንም ዓይነት ጥረት የማያስፈልገው ያስመስለው ነበር። አበበ ቢቂላ ኦሎምፒክ ስታዲዮሙ ውስጥ የገባው ብቻውን ነበር። በዚያም ይጠባበቅ የነበረው ፸ ሺህ ተመልካች በከፍተኛ ሁኔታ አድናቆቱን ገልጾለታል። በዚህ ውድድር ላይ የራሱን ክብረ ወሰን በድጋሚ በመስበር አሻሽሎታል። አዲሱ ክብረ ወሰንም ሁለት ሰዐት ከአሥራ ሁለት ደቂቃ ከአሥራ አንድ ነጥብ ሁለት ሴኮንድ ነበር። ውድድሩንም እንደጨረስ ምንም አይነት ድካም አልታየበትም። እንዲያውም ገና ሊሮጥ የሚሰናዳ ነበር የሚመስለው። ተመልካቹን በጣም ያስገረመው በውድድሩ ምክንያት ጡንቻው እና መገጣጠሚያዎቹ እንዳይተሳሰሩ የተለያዩ የሰውነት ማሟሟቂያ ስፖርቶች ሲሰራ መመልከታቸው እንዲሁም እርጋታው እና ቅልጥፍናው ነበር። አበበ ከውድድሩ በኋላ ተጠይቆ ሲመልስ ሌላ አስር ኪሎ ሜትር ጨምሮ መሮጥ ይችል እንደነበር ተናግሯል። ደምሴ ወልዴ በአሥረኛ ደረጃ ሲጨርስ ማሞ ወልዴ ግን አሥራ አምስት ኪሎሜትር ላይ አቋርጦ ከውድድሩ ወጣ። አበበ ከሮሙ ድሉ አራት ዓመት በኋላ ቶኪዮ ድሉን ሲደግም የኦሊምፒክን ብቻ ሳይሆን የዓለምንም ክብረ ወሰን መስበር ችሏል። ከእርሱ በፊት ማንም ያልፈጸመውን፣ ከእርሱም በኋላ ለ16 ዓመታት ማንም ያላደረገውን የኦሊምፒክ ማራቶን ሁለት ጊዜ አከታትሎ የመውሰድ ገድልንም ፈጸመ። ይኸም ብቻ አይደለም ባሻናፊነት የገባበት ሰዓትም እጅግ በጣም ፈጣንና በእንግሊዛዊው ባዝል ሔትሌይ በ2 ሰዓት 13 ደቂቃ 55 ሰኮንድ ተይዞ የነበረውን የዓለም ክብረወሰን በ1 ደቂቃ 43 ካልዒት (ሰከንድ)፣ 8 ሣልሲት (ማይክሮ ሰከንድ) የሰበረበት ነው:: ‹‹እንደ በረዶ ነጫጭ ጥርስ አብቅሎ፤ ይቆረጣጥማል ሰዓት እንደቆሎ፤›› ብለው በወቅቱ የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ዋና ጸሐፊና የልዑካኑ መሪ የነበሩት አቶ ይድነቃቸው ተሰማ እንዲቀኙለት አድርጓቸዋል። ቻርሊ ሎቬት “ማራቶን በኦሎምፒክ” በሚለው መጽሐፉ ላይ ስለቶክዮው ውድድር ሲዘግብ “ግማሽ ሩጫውን እንዳገባደደ በአምስት ሰከንድ ልዩነት ይመራ ነበር” ይላል ። ሎቬት “የክፍለ ዘመኑ ሩጫ ብዙ ታሪክ የተጻፈለት እና የተወራለት ውድድር ነው” ሲል አበበ ቢቂላን ደግሞ “ወደር የማይገኝለት እውነተኛ የማራቶን ሯጭ ምሳሌ ነው” ይለዋል። ሪቻርድ በኔዮ ደግሞ “የማራቶን ጌቶች” በሚለው መጽሐፉ “አበበ ቢቂላ ሩጫው ምንም አይነት ጥረት የማያስፈልገው ያስመስለዋል” ብሎታል። “አበበ ቢቂላን ሲያዩት ረጅም ቀጠን ያለ በቀላሉ ተሰባሪ ይመስላል፣ ነገር ግን ከሚገባው በላይ ጠንካራ አትሌት” ነው ይልና “አበበ ቢቂላ ማናቸውም የማራቶን ሩጫ ተወዳዳሪ ሊሆን የሚገባው ምሳሌ ነው” ብሏል። ቀጥሎም “አበበ ቢቂላ ተፈጥሮ ካፈራቻቸው ምርጥ የዓለማችን አትሌቶች አንዱ ነው” ይልና “በዚህም (በቶክዮው) ድል የተነሳ ለሁለት ጊዜ የኦሎምፒክ ማራቶንን ያሸነፈ ብቸኛ አትሌት አድርጎታል” ይላል። አበበ ቢቂላ ሁለተኛውን ወርቅ ይዞ ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሰ የአዲስ አበባ ሕዝብ ተገልብጦ ወጥቶ የጀግና አቀባበል ካደረገለት በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ የሻምበልነት ማዕረግና አዲስ ቮልስ ዋገን ቢትል ሸለሙት። ሜክሲኮ ከተማ በ ፲፱፻፷ ዓ/ም ላይ በሜክሲኮ ከተማ የተካሄደው ፲፱ኛው ኦሊምፒክ ውድድር ከመጀመሩ በፊት አበበ በ፲፱፻፶፯ ዓ/ም እና ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ሦስት ማራቶኖች ላይ ተሳትፎ ሦስቱንም አሸንፏል። በሰኔ ወር ፲፱፻፷ ዓ/ም እግሩ ላይ በደረሰበት ጉዳት ምክንያት ዝግጅቱን እንዲያቋርጥ ተገዶ ነበር። በድ ግሪንስፓን “የኦሊምፒክ ተወዳጅ ታሪኮች” በሚባለው የትረካ ፊልም ላይ “ከውድድሩ ጥቂት ቀናት በፊት አበበ ትንሽ የእግር አጥንቱን ሰብሮ ነበር” ብሏል። ሜክሲኮ ሲገባም በእግሩ ላይ የደረሰው ጉዳት አልተሻለውም ነበር። ውድድሩ የሚካሄድበት ቦታ ከፍታው አበበ ቢቂላ ከለመደው በ አንድ ሺህ ጫማ ከፍታማ ቢሆንም እንድ አበበ ግምት ግን ከሌሎች አትሌቶች ይልቅ ይህ ከፍታ ለኔ ይጠቅመኛል ብሎ ነበር። የማራቶኑ ውድድር እሑድ ጥቅምት ፲ ቀን ፲፱፻፷ ዓ/ም ሲጀመር ከአርባ አንድ አገራት የተውጣጡ ሰባ አራት ሯጮች ተሰልፈው ነበር። ኢትዮጵያ በቶክዮው ማራቶን እንድተደረገው በሜክሲኮም ከአበበ ጋር ሦስት ሯጮችን አሰልፋለች። ማሞ ወልዴ እና ገብሩ መራዊ ሌሎቹ ተሳታፊዎች ነበሩ። አበበ ውድድሩን ጀምሮ ከፊት ከሚመሩት ጋር እስከ አስራ ሰባተኛው ኪሎሜትር ድረስ ከሮጠ በኋላ የእግሩ ሕመም ስለጠናበት አብሮት የነበረው ማሞ ወልዴ ባልገመተውና ባላሰበው ሰዓት በጆሮው ተምዘግዝጐ የገባውን የአበበን ቃላት ማመን አቃተው። እንደመደንገጥ ብሎ «ምን አልከኝ ?» በማለት ጠየቀው። አበበም የማሞን መደናገጥ ስለተገነዘበ እንደ ማባበል ዓይነት አለና « አይዞህ ታሸንፋለህ፤ እኔ አልቻልኩም፤ የ እግሬ ወለምታ በጣም ተሰምቶኛል፤ ሌላም የማላውቀው ስሜት እየተሰማኝ ነው። ስለዚህ አደራዬን ተቀበለኝ፤ የ ኢትዮጵያ ሕዝብ ይጠብቀናል፤ እኔ ስላልቻልኩ አንተ ቀጥል፤ የ ኢትዮጵያ አምላክ ይከተልህ» ካለው በኋላ አስፋልት ዳር ወደቀ። እውነትም በጣም ታሟል። ወዲያውኑ አበበ ሜክሲኮ ሆስፒታል በአስቸኳይ ተወሰደ። የአበበ አለመጨረስ ሲሰማ ያልደነገጠ ኢትዮጵያዊም ሆነ የአበበ አድናቂ አልነበረም። ሁናቴውን ታዋቂው ጋዜጠኛ ሰለሞን ተሰማ እንዲህ ገልፆት ነበር፤ «የአበበን መውጣት ስሰማ ማሞን ለማበረታታት የጮህኩት ጩኸት ድምፄን ለሦስት ቀናት ያህል ዘግቶት ነበር።» በዚህ ውድድር ገብሩ መራዊ ስድስተኛ ሆኖ ሲገባ ከአበበ ቢቂላ ጋር አብሮ የተጓዘው ማሞ ወልዴ አሸንፎ ለኢትዮጵያ ሦስተኛውን የማራቶን ወርቅ ተቀበለ። ማሞ ወልዴ ከውድድሩ በኋላ እንድብራራው አበበ ቢቂላ በሕመም ምክንያት ባያቋርጥ ኖሮ ያለምንም ጥርጥር ያሸንፍ ነበር ብሏል። አበበ ቢቂላ ከዚህ በኋላ ውድድር አላደረገም። አሳዛኝ አደጋ ሻምበል አበበ ቢቂላ በ፲፱፻፷፩ ዓ/ም በሽልማት የተሰጠውን ቮልስ ዋገን መኪና በአዲስ አበባ ውስጥ ሲነዳ አደጋ ደርሶበት ከወገቡ በታች ሽባ ሆነ። ንጉሠ ነገሥቱ ለሕክምና ወደ እንግሊዝ አገር ልከውት በታወቀው የስቶክ ማንደቪል ሆስፒታል () ሲረዳ ቢቆይም ከተሽከርካሪ ወንበር የማያላቅቀው በመሆኑ ወደሚወዳት ሀገሩ ኢትዮጵያ በቃሬዛ ተመለስ። አዲስ አበባ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ቤተሰቡ፣ ወዳጆቹና ደጋፊዎቹ ሲቀበሉት በበዙ ሺ የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንም በየመንገዱ ዳር ተሰልፈው እያጀቡ ተቀበሉት። ከአደጋው በኋላ እነኛ ዓለምን ያስደነቁ እግሮች ሁለተኛ አልተራመዱም። አሰልጣኙ ኦኒ ኒስካነን የቀስት ኢላማ ውድድር ውስጥ እንዲሳተፍ ሲመክሩት ነበር፣ አበበ “በተሸከርካሪ ወንበሬ ላይ ሆኜ ማራቶንን አሸንፋለሁ” እያለ ይቀልድ ነበር። ሆኖም ከአደጋው በኋላ በስቶክ ማንደቪል አካላቸው በጎደለ ሰዎች ስፖርት ውስጥ በዚሁ የቀስት ኢላማ ውድድር ላይ ከመሳተፉም በላይ “መልካም ውጤት የሚያመጡ ሰዎች አሳዛኝ አደጋም ይገጥማቸዋል። በእግዚአብሔር ፍቃድ የኦሎምፒክ ማራቶንን ለማሸነፍ በቃሁ እንዲሁም በእግዚአብሔር ፍቃድ የመኪና አደጋ ደረሰብኝ። ድሉን እንደተቀበልኩ ሁሉ እንዲሁም መከራውን መቀበል አለብኝ። ሁለቱንም የሕይወት ሁኔታዎች ስለሆኑ በጸጋ ተቀብዬ ሕይወቴን በደስታ መኖር ነው ያለብኝ” ብሏል። የሁለቴው የኦሊምፒክ ማራቶን አሸናፊና የማራቶን የክብር ወሰን ባለቤት ሻምበል አበበ ቢቂላ በ፲፱፻፷፬ ዓ/ም በተካሄደው ፳ኛው የሙኒክ ኦሊምፒክ ውድድር ላይ በልዩ እንግዳነት ተጋብዞ በተሽከርካሪ ወንበሩ ላይ ተቀምጦ ውድድሩን ይመለከት ነበር። የማራቶኑን ውድድር ያሸነፈው አሜሪካዊው ፍራንክ ሾርተር ሽልማቱን ከተቀበለ በኋላ በቀጥታ ወደ አበበ ቢቂላ በመሄድ እና እጁን በመጨበጥ ያለውን ፍቅር እና አክብሮት ገልጾለታል። ጀግና ወደቀ ሻምበል አበበ ቢቂላ ፤ “ሮማን የወረረው ብቸኛው ወታደር”፤ በተወለደ በ ፵፩ ዓመቱ፤ የሜክሲኮውን ሩጫ አቋርጦ መንገድ ዳር በወደቀ በስድስት ዓመቱ ጥቅምት ፲፭ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም የሕይወት ትግሉን ጨርሶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ከተወዳደረባቸው አስራ አምስት የማራቶን ውድድሮች አስራ ሁለቱን በአንደኛነት የጨረሰው ኢትዮጵያዊው ጀግና ጉዞውን አከተመ። አበበ አዲስ አበባ በቅዱስ ዮሴፍ ቤተ ክርስቲያን ሲቀበር ዓፄ ኃይለ ሥላሴ በተገኙበት ዘመዶቹ ወዳጆቹ እና አድናቂዎቹ ጋር ከ፸፭ ሺህ በላይ የሚሆን ሕዝብ ተሰብስቦ እየተላቀሰ የመጨረሻ ስንብት አድርጎለታል። ዕለቱም በመላ ኢትዮጵያ የሐዘን ቀን ሆኖ እንዲውል ተደርጓል። “እኔ ዓለም ሁሉ እንዲያውቀው የምፈልገው አገሬ ኢትዮጵያ ሁል ጊዜ የምታሸንፈው በቆራጥነት እና በጀግንነት ነው” ሮማ ካሸነፈ በኋላ “መልካም ውጤት የሚያመጡ ሰዎች አሳዛኝ አደጋም ይገጥማቸዋል። በእግዚአብሔር ፈቃድ የኦሎምፒክ ማራቶንን ለማሸነፍ በቃሁ እንዲሁም በእግዚአብሔር ፈቃድ የመኪና አደጋ ደረሰብኝ። ድሉን እንደተቀበልኩ ሁሉ እንዲሁም መከራውን መቀበል አለብኝ። ሁለቱም የሕይወት ሁኔታዎች ስለሆኑ በጸጋ ተቀብዬ ሕይወቴን በደስታ መኖር ነው ያለብኝ።" የተሽከርካሪ ወንበር ተጠቃሚ ከሆነ በኋላ "እኔ የዓለም አንደኛ የኢትዮጵያ ግን ሁለተኛ ሯጭ ነኝ" ለዋሚ ቢራቱ ያለውን ፍቅር ክብር እና አድናቆት ሲገልጽ። “ለምወዳት አገሬ ኢትዮጵያ እና ሕዝቧ የሺህ ዓመት መኩሪያ እና መከበሪያ ታሪክ በእግዚአብሔር ፈቃድ ስለሠራሁ ከእንግዲህ በኋላ የምመኘው ነገር የለም።” እኛስ ኢትዮጵያውያን ለሀገራችን ለኢትዮጵያ ምን አደረግንላት?(ተርጓሚው) የአበበ ቢቂላ የክብር መታወሻዎች አዲስ አበባ ውስጥ አባ ኮራን ሰፈር የሚገኘው የቀድሞው የአሜሪካ ሕብረተሰብ ት/ቤት ስታዲየሙን በአበበ ስም ሰይሞታል አምስተርዳም - የአበበ ቢቂላ መንገድ አላት ሮማ አበበን የዘከረችው በሩጫ ብቻ ሳይሆን ከከተማዋ ፳፭ ኪሎ ማትር ርቀት ላይ በምትገኘዋ ላዲስፖሊ ከተማ የሚገኘውን አዲስ የእግር ድልድይና መንገድ በአበበ ቢቂላ ስም (ፖንቴ አበበ ቢቂላ) በመሰየም ነው፡፡ የሴኔጋል መዲና ዳካር በ፲፱፻፸፩ ዓ.ም. የመጀመሪያውን የአፍሪቃ አትሌቲክስ ውድድር አጋጣሚ በማድረግ ወደ “ዴምባ ዲዮፕ” ስታዲየም የሚያስገባውን መንገድ የአበበ ቢቂላ መንገድ ብላዋለች። የአበበ ቢቂላ የቶክዮ ድል “ቶክዮ ኦሊምፒያድ” በተባለ የትረካ ፊልም ላይ ተጨምሯል። ከዚሁ ፊልም የተወሰደ ጉራጅም በ፲፱፻፷፰ ዓ/ም በተሠራው “ማራቶን ማን” በተባለው ፊልም ላይ ይገኛል። “ቪብራም” የተባለ የአሜሪካ የጫማ ድርጅት በ፳፻፪ ዓ/ም “ፋይቭፊንገርስ ቢቂላ” () የተባለ ጫማ ገበያ ላይ አዋለ። ሮቢን ዊሊያምስ የተባለው አሜሪካዊ ቀልደኛ ‘የራስ ማጥፊያ መሳሪያዎች’ በተባለው ዝግጅቱ ላይ የአበበን በባዶ እግር መሮጥ ይጠቅሰዋል።
20522
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%B0%E1%8A%95%20%E1%8C%88%E1%89%A5%E1%89%B0%E1%88%85%20%E1%8A%A0%E1%88%9D%E1%88%B3%E1%8B%AB%E1%88%85%E1%8A%95%20%E1%89%81%E1%88%A8%E1%8C%A5
እደን ገብተህ አምሳያህን ቁረጥ
እደን ገብተህ አምሳያህን ቁረጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እደን ገብተህ አምሳያህን ቁረጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21319
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%8C%A0%E1%8C%AA%20%E1%8B%A8%E1%8C%8D%E1%88%98%E1%88%8D%20%E1%8D%88%E1%8A%95%E1%8C%AA
የሴት ጠጪ የግመል ፈንጪ
የሴት ጠጪ የግመል ፈንጪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ጠጪ የግመል ፈንጪ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21957
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%88%9D%20%E1%8A%A8%E1%8B%8D%E1%88%80%20%E1%8B%AD%E1%89%80%E1%8C%A5%E1%8A%93%E1%88%8D
ደም ከውሀ ይቀጥናል
ደም ከውሀ ይቀጥናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደም ከውሀ ይቀጥናል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21103
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%88%E1%8C%8B%20%E1%8C%A6%E1%88%AD%20%E1%8A%A8%E1%8A%A5%E1%8C%85%20%E1%88%B2%E1%8B%88%E1%8C%A3%20%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%8D%E1%89%83%E1%88%8D
የሚወጋ ጦር ከእጅ ሲወጣ ያስታውቃል
የሚወጋ ጦር ከእጅ ሲወጣ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚወጋ ጦር ከእጅ ሲወጣ ያስታውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20688
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%8A%A0%E1%88%85%E1%8B%AB%20%E1%8B%A8%E1%8B%8B%E1%88%88%E1%89%BD%20%E1%8C%8A%E1%8B%B0%E1%88%AD%20%E1%8D%88%E1%88%B5%20%E1%89%B0%E1%88%9D%E1%88%AB%20%E1%89%B5%E1%88%98%E1%8C%A3%E1%88%88%E1%89%BD
ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ ትመጣለች
ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ ትመጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአህያ የዋለች ጊደር ፈስ ተምራ ትመጣለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22251
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%89%A5%20%E1%8B%A8%E1%8A%94%20%E1%8A%90%E1%8B%8D%20%E1%88%B5%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%8B%88%E1%8A%93%E1%8D%8C%E1%8A%95%20%E1%89%80%E1%88%9B%E1%8A%9D
ጅብ የኔ ነው ስለው ወናፌን ቀማኝ
ጅብ የኔ ነው ስለው ወናፌን ቀማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ የኔ ነው ስለው ወናፌን ቀማኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21789
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8A%95%E1%8B%B1%20%E1%89%A4%E1%89%B5%20%E1%88%B2%E1%89%83%E1%8C%A0%E1%88%8D%20%E1%88%8B%E1%8A%95%E1%8B%B1%20%E1%89%8B%E1%8B%AB%E1%8B%8D%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
ያንዱ ቤት ሲቃጠል ላንዱ ቋያው ነው
ያንዱ ቤት ሲቃጠል ላንዱ ቋያው ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንዱ ቤት ሲቃጠል ላንዱ ቋያው ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21515
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%88%B0%E1%88%B0%20%E1%8B%8D%E1%88%80%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%B3%E1%8D%88%E1%88%B5
የፈሰሰ ውሀ አይታፈስ
የፈሰሰ ውሀ አይታፈስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሰሰ ውሀ አይታፈስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22157
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%8C%8D%E1%88%AD%E1%8A%93%20%E1%8C%88%E1%89%A3%E1%88%AD%20%E1%88%B2%E1%89%B0%E1%8A%AB%E1%8A%A8%E1%88%8D%20%E1%8B%AB%E1%88%9D%E1%88%AD
ድግርና ገባር ሲተካከል ያምር
ድግርና ገባር ሲተካከል ያምር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድግርና ገባር ሲተካከል ያምር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21206
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8D%20%E1%8C%A0%E1%88%8B%E1%89%B5%20%E1%88%B5%E1%88%88%20%E1%8B%88%E1%8B%B3%E1%8C%85%20%E1%8B%AD%E1%89%86%E1%8C%A0%E1%88%AB%E1%88%8D
የማይቻል ጠላት ስለ ወዳጅ ይቆጠራል
የማይቻል ጠላት ስለ ወዳጅ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቻል ጠላት ስለ ወዳጅ ይቆጠራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20734
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%8B%AD%20%E1%8A%A0%E1%89%A0%E1%8B%B3%E1%88%AA%20%E1%8B%88%E1%8B%AD%20%E1%89%B0%E1%89%A0%E1%8B%B3%E1%88%AA%20%E1%8B%AD%E1%88%9E%E1%89%B3%E1%88%8D
ወይ አበዳሪ ወይ ተበዳሪ ይሞታል
ወይ አበዳሪ ወይ ተበዳሪ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወይ አበዳሪ ወይ ተበዳሪ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21510
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%88%AA%20%E1%89%A0%E1%89%B5%E1%88%AD%20%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%AD
የፈሪ በትር አስር
የፈሪ በትር አስር የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈሪ በትር አስር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22021
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%89%A6%20%E1%89%A0%E1%8B%88%E1%8C%A5%20%E1%89%A0%E1%8C%8D%E1%8B%9C%E1%88%AD%20%E1%88%9B%E1%88%9D%E1%88%88%E1%8C%A5
ዳቦ በወጥ በግዜር ማምለጥ
ዳቦ በወጥ በግዜር ማምለጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳቦ በወጥ በግዜር ማምለጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21383
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%8B%E1%88%8B%20%E1%8B%A8%E1%8A%8B%E1%88%8B%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%80%E1%88%AD%E1%88%9D%20%E1%8B%B1%E1%88%8B
የኋላ የኋላ አይቀርም ዱላ
የኋላ የኋላ አይቀርም ዱላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የኋላ የኋላ አይቀርም ዱላ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21317
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%8B%98%E1%89%A0%E1%8A%93%E1%8B%AD%20%E1%8B%A8%E1%8D%8A%E1%89%B5%E1%8B%8B%E1%8A%95%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%82%20%E1%8B%A8%E1%8A%8B%E1%88%8B%E1%8B%8B%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%89%B3%E1%8B%AD
የሴት ዘበናይ የፊትዋን እንጂ የኋላዋን አታይ
የሴት ዘበናይ የፊትዋን እንጂ የኋላዋን አታይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ዘበናይ የፊትዋን እንጂ የኋላዋን አታይ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20845
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%E1%88%AD%20%E1%8A%A8%E1%88%8D%E1%8C%93%E1%88%9D%20%E1%8B%AD%E1%8C%A0%E1%89%85%E1%88%B3%E1%88%8D
ዘር ከልጓም ይጠቅሳል
ዘር ከልጓም ይጠቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘር ከልጓም ይጠቅሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
36487
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%90%E1%88%98%E1%8B%B5
መሐመድ
ሙሐመድ (አረብኛ፦ ) 563-624 ዓ.ል. ተጨማሪ ስያሜዎች: የአላህ መልእክተኛ፣ ነብዩ፣ ረሱል። በአረቢያ ምድር የተነሳ ሃይማኖታዊና ፖለቲካዊ መሪ ነበር። በኢስላም እምነት የአምላክ (አላህ) የመጨረሻ ነቢይ እንደሆነ ይታመናል ። የአብርሃም ልጅ እስማኤል ሀረገ-ትውልድ ያለው ሰው እንደ ሆነ ይታመናል፤ የአረቢያ ምድር አልፎም አለም በባእድ አምልኮ በተጥለቀለቀበትና አለም ከእውነተኛው አምላክ አላህ ውጪ ሌላን ማምለክ በጀመረበት ግዜ አላህ የሰው ልጆችን ወደተፈጥሮአዊው ሐይማኖት (አላህን ብቻ ወደ ማምለክ) ይመልሱ ዘንድ የላከው የነብያት መደምደሚያ ነው። ሙሐመድ የዐብደላህ ልጅ፣ የአብዱል ሙጦሊብ ልጅ፣ የሃሽም ልጅ፣ የአብዱመናፍ ልጅ፣ የቁሰይ ልጅ፣ የኪላብ ልጅ፣ የሙራ ልጅ፣ የከዕብ ልጅ፣ የሉአይ ልጅ፣ የጛሊብ (ጋሊብ) ልጅ፣ የፊህር (ቁረይሽ) ልጅ፣ የማሊክ ልጅ፣ የነድር ልጅ፣ የኪናናህ ልጅ፣ የኹዘይማ ልጅ፣ የሙድሪካ ልጅ፣ የኢልያስ ልጅ፣ የሙደር ልጅ፣ የኒዛር ልጅ፣ የመዕድ ልጅ፣ የዐድናን ልጅ። ዐድናን ዘሩ ወደ የአላህ ነብይ እስማዒል ይሄዳል። ኢስማኤል ደግሞ የአላህ ወዳጅ የኢብራሂም (አብርሃም) ልጅ ነው። ሙሐመድን (ሰ.ዐ.ወ), አላህ ከጥሩ ዘር መረጣቸው። የመሐይምነት ዘመን ቆሻሻም ወደ ዘር ግንዳቸው አልገባም (በትዳር የተወለደ ሰው እንጂ በዘራቸው የለም)። ሙስሊም እንደዘገቡት የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- “አላህ ከእስማዒል ልጆች ኪናናን፣ ከኪናናህ ልጆች ውስጥም ቁረይሽን፣ ከቁረይሽ ሃሽምን፣ ከበኒ ሃሽም በኩል ደግሞ እኔን መርጧል።” (ሙስሊም ዘግበውታል) የተወለዱት የዝሆን አመት (ዓመል ፊል) በመባል በሚታወው ዘመን ነው። ይህም ዓመት ሀበሻዊው የየመን አስተዳደር የነበረው ንጉስ አብረሃ ካዕባን ለማፍረስ የሞከረበት ኣመት ነበር። አላህም እጅግ በሚያስደንቅ ጥበብና ተአምር ሐሳቡን አምክኖታል። ይህ በቁርአን ታሪክ ተወስቷል። ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) በዚሁ አመት በወርሃ ረቢአል አወል 12ኛው ቀን በእለተ ሰኞ እንደተወለዱ ዘገባዎች ያመለክታሉ። "አስገራሚ ጅምርና ግልጽ በረከት" አባት አልባ ሆነው ተወለዱ። እናታቸው እርሳቸውን የሁለት ወር እርጉዝ እያለች አባታቸው ሞቱ። አያታቸው ዐብዱል ሙጦሊብም የማሳደግ ሐላፊነቱን ወሰዱ። በያኔዎቹ ዐረቦች ባህል መሠረትም ከበኒ ሰዕድ ጎሳ የሆነችና ሐሊመት ቢንት አቢ ዙዓይብ የምትባል እንስት ታሳድጋቸው ዘንድ ተሰጣት። የታሪክ ጸሐፊዎች እንደሚስማሙት ያኔ የበኒ ሰዕድ ቀዬ በድርቅ የተመታበት አመት ነበር። የእንስሳት ጋቶች ነጥፈዋል። አዝርእቱ ደርቀዋል። ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) በሐሊማ ቤት ካረፉበት እና ጡቷን መጥባት ከጀመሩበት ቅጽበት አንስቶ ግን የሐሊማ ቤት በበረከት ተሞላ። ፍየሎቿ ጠግበውና ጋቶቻቸው በወተት ተሞልቶ ይመለሱ ጀመር። በበኒ ሰዕድ መስክ ላይ እያሉ የተከሰተው የደረታቸው መቀደድ አላህ ለትልቅ ሐላፊነት እንደመረጣቸው የሚጠቁም የነብይነት ምልክት ነበር። አነስ ኢቢን ማሊክን (ረ.ዐ) ዋቢ በማድረግ ሙስሊም እንደዘገቡት የአላህ መልእክተኛ በልጅነታቸው ዘመን ከሕጻናት ጋር በመጫወት ላይ እያሉ ጅብሪል (ዐ.ሰ) መጣና ያዛቸው። አጋደማቸውም። ደረታቸውንም ሰነጠቀው። ልቦናቸውንም አወጣ። የረጋ ደም የሚመስል ነገርም ከውስጡ አስወገደ። “ይህ የሰይጣን ድርሻ ነው” አለም። በወርቅ ሳህን ውስጥ አድርጎም በዘምዘም ውሃ አጠበው። ከዚያም እንደነበር ጠገነውና ወደቦታው መለሰው። ልጆችም ወደ ሐሊማ ቤት እየሮጡ ሄደው “ሙሐመድ ተገደለ” በማለት ተናገሩ። ሲመጡ የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ፊት ገርጥቶ አገኙት። አነስ፡- “የዚህን ክስተት ፋና ከነቢዩ ደረት ላይ አይቻለሁ” ሲሉ ተናግረዋል። ከልባቸው ውስጥ የረጋ ደም የሚመስል ነገር መወገዱ እርሳቸውን ከልጅነት አጓጉል ባህሪያት አርቆ፣ ቁም ነገረኛ፣ ጽኑ፣ ሚዛናዊና ውብ ባህሪያት የተላበሱ ለማድረግ ነው። አላህ በጣም እንደሚጠብቃቸው እና እንደሚንከባከባቸው፣ ሰይጣንም እርሳቸውን የመተናኮል አቅም እንዳይኖረው መደረጉን ለማመልከትም ጭምር ነው። (ፊቅሁ ሲራ – ዶክተር ረመዷን አል-ቡጢ) ይህ ክስተት ሐሊማ ሕጻኑን ወደ ቤተሰቦቹ እንድትመልስ ምክንያት ሆነ። ያኔ የነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) እድሜ አምስት አመት ነበር። ስድስት አመት ሲሞላቸው እናታቸው አሚና ሞተች። አያታቸው ሊያሳድጓቸው ወሰዷቸው። ስምንት ዓመት ሲሞላቸው አያታቸው ሞቱ። የማሳደጉን ሐላፊነትም አጎታቸው አቡ ጧሊብ ወሰዱ። "የላቀ እጣ ፈንታ" አስራ ሁለት አመት ሲሞላቸው አጎታቸው አቡ ጧሊብ ወደ ሻም ለንግድ እርሳቸውን አስከትለው ወጡ። ቅፍለቱ በስራህ በተባለ ቦታ ላይ ሲያርፍ ቡሐይራ የተባለን አንድ መነኩሴ ለመጎብኘት ጎራ አለ። ሰውየው የክርስትና ሐይማኖትና መጽሐፍት አዋቂ ነው። ነቢዩን (ሰ.ዐ.ወ) በትኩረት አስተዋላቸው። በጥንቃቄ አጠናቸው። አናገራቸውም። ከዚያም ወደ አቡ ጧሊብ በመዞር፡- “ይህ ልጅ ምንህ ነው?” አላቸው። “ልጄ ነው” አሉት። (አቡ ጧሊብ በጣም ስለሚወዷቸው ልጄ በማለት ነበር የሚጠሯቸው።) ቡሐይራም፡- “ልጅህ አይደለም። የዚህ ልጅ አባት በሕይወት ሊኖር አይችልም” ሲል ተናገረ። አቡ ጧሊብም “የወንድሜ ልጅ ነው” አሉ። “አባቱ ምን ሆነ?” ሲል ጠየቃቸው። “ተረግዞ እያለ ሞተ” አሉ። “እውነት ብለሐል። በአስቸኳይ ወደሀገሩ ይዘኸው ተመለስ። አይሁዶች እንዳያገኙት ተጠንቀቅ። በአላህ እምላለሁ ካገኙት ይተናኮሉታል። ለታላቅ ደረጃ የሚበቃ ልጅ ነው” አላቸው። አቡ ጧሊብም ፈጥነው ወደ መካ መለሱት። "እንጀራ ፍለጋ" የአላህ መልእክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ለወጣትነት እድሜ ሲደርሱ እንጀራ ፍለጋ መሮጥ ጀመሩ። ፍየል ጥበቃ የጥረታቸው መጀመሪያ ነበር። በኋላ ላይ፡- “ለመካ ሰዎች በቀራሪጥ (መጠነ ትንሽ ክፍያ) ፍየል እጠብቅ ነበር።” ሲሉ ተናግረዋል። "አላህ ያደረገላቸው ጥበቃ" ከወጣትነት አጓጉል ድርጊቶችና ጨዋታዎች ሁሉ አላህ ጠብቋቸዋል። ስለ ራሳቸው እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፡- “በመሐይምነት ዘመን ወጣቶች ይፈጽሟቸው የነበሩ ድርጊቶችን ለመፈጸም ያሰብኩት ሁለት ጊዜ ብቻ ነበር። በነዚህም ጊዜያት አላህ ያሰብኩትን እንዳላደርግ አቀበኝ። ከዚያ በኋላ በመልእክተኛነት እስኪልከኝ ድረስ ተመሳሳይ ድርጊት አስቤ አላውቅም። ይኸውም አንድ ቀን ሌሊት በመካ ከፍታማ ቦታዎች ላይ ፍየል አብሮኝ ይጠብቅ ለነበረ ልጅ፡- ‘ፍየሌን ጠብቅልኝ። ልክ እንደወጣቶች መካ ውስጥ ስጫወት ልደር’ አልኩት። ‘ይሁን’ አለኝ። ወደ መካ ወረድኩ። እዚያ እንደደረስኩ ከአንድ ቤት ውስጥ ዘፈን ሰማሁ። ምንድን ነው? በማለት ስጠይቅ፣ የሰርግ ዘፈን እንደሆነ ተነገረኝ። ቁጭ ብዬ ማድመጥ ስጀምር አላህ ጆሮዬን ደፈነው። ጥልቅ እንቅልፍም ወሰደኝ። ከእንቅልፍ ያነቃኝ የረፋዱ ጸሐይ ግለት ነበር። ወደ ባልንጀራየም ተመለስኩ። ስለ አዳሩ ጠየቀኝ። የሆነውን ነገርኩት። በሌላ ሌሊትም ተመሳሳይ ሙከራ አደረግኩ። ልክ የመጀመሪያው ሌሊት ዓይነት ሁኔታ አጋጠመኝ። ከዚያ በኋላ ያን ዓይነት ሐሳብ አስቤ አላውቅም።” "በአላህ ብቻ መመካት" የፍጡራን ፈርጥ ለየት ያለ የሕይወት ጅማሬ፣ አላህ ቀልባቸው ከርሱ ውጭ በሌላ አካል እንዳይንጠለጠል እንደፈለገ ያመለክታል። በአባት፣ በእናት፣ በአያት ወይም በአጎት፣ በገንዘብ፣ በስልጣን ወይም በሌላ ነገር እንዳይመኩ የፈለገ ይመስላል። ይህ ስሜት ለሙስሊም ባጠቃላይ እና ለዳዒ በተለይ ለስብእናው ስሪት እጅግ አስፈላጊ ነው። ከሚንከባከባቸው ክንድ ወይም ድሎት ከሚለግሳቸው ሰው ገንዘብ አርቆ አላህ ብቻ ሊጠብቃቸው እና ሊንከባከበው በመሻት ይህን አደረገ። ይህ ሲሆን፣ “አባቴ” በማለት ፋንታ “አምላኬ” ይላል። ነፍሳቸውም ወደ ገንዘብ ወይም ክብር፣ ወደ አያት ቅድመ አያቶች ንግስናና ስልጣን ወደማስመለስ ስሜት አትዘነበልም። ሰዎችም የዱንያ (ምድሯዊ) ክብር ከነብይነት የተቀደሰ ደረጃ ጋር አይቀላቀልባቸውም። ይህም በመሆኑ መልእክተኛው ነብይ ነኝ ያሉት ዓለማዊ ክብርና ጥቅም ለማግኘት ወይም በዘመናችን አገላለጽ “በሐይማኖት ለመነገድ” ነው የሚባሉ ክሶች ሁሉ የሚቆሙበት መሠረት አጡ። ዓለማዊያንና አምላክ የለሾች በቅን የዳዕዋ ሰዎች ላይ ይህን ክስ በየዘመናቱ ሲሰነዘሩት ይደመጣል። "ጠቃሚ ትምህርቶች" ገና በለጋ እድሚያቸው እንጀራ ፍለጋ ያሳዩት ትጋት ሦስት ጠቃሚ ትምህርቶችን አካቷል። 1. አላህ ለነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) ያላበሳቸውን ውብ ባህሪና ረቂቅ ስሜት ያሳያል። አጎታቸው የተሟላ እንክብካቤ ያደርጉላቸው ነበር። ልክ እንደ አባት ያዝኑላቸውም ነበር። ይህም ሆኖ ግን መልእክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) ሰርተው ማደር እንደሚችሉ ሲሰማቸው ወደ ስራ ተሰማሩ። የአጎታቸውን የገንዘብ ቀዳዳዎች ያቅማቸውን ያህል ለመሸፈን ጥረት አደረጉ። ከስራቸው የሚያገኙት ገቢ ምንም ያህል አነስተኛ ቢሆንም እንኳ ኩሩ ስብእናቸው፣ ያቅሙን ያህል ከመጣር የማይሰስተው ባህሪያቸው ወደ ስራ መራቸው። የአጎታቸው ውለታ ለመመለስና የተግባር ምስጋና ለማድረስ ይህን አደረጉ። ስለዚህ አንተም ልክ እንደርሳቸው ጥንቁቅና ኩሩ ሁን። “ራስህን ባንገትህ ተሸከም።” 2. አላህ ለባሪያው በምድር ላይ የሚወድለትን የሕይወት ዓይነት የሚያብራራ አጋጣሚ ነው። ይኸውም አላህ ቢፈልግ ኖሮ ለነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ገና ከሕይወታቸው መጀመሪያ ጀምሮ ኑሯቸውን ድሎታማ በማድረግ እንጀራ ፍለጋ ከመኳተን መታደግ ይችል ነበር። ግና ለሰው ልጅ መልካሙ ገንዘብ ለሕብረተሰቡ በሚሰጠው አገልግሎት ወይም በጥረቱ የሚያገኘው መሆኑን፣ ሳይሰራ እና ሳይለፋ፣ ለሚኖርበት ማሕበረሰብ ቅንጣት በጎ ነገር ሳያደርግ፣ ስራ ፈትቶና እጁን አጣጥፎ ተቀምጦ የሚያገኘው ገንዘብ ደግሞ መጥፎ መሆኑን በጥበቡ ሊያስተምረን ስለከጀለ ነው። በመሆኑም ልክ እንደ ተወዳጁ ነብይ (ሰ.ዐ.ወ) ሐላል ስራዎችን ብቻ ሰርተህ ገንዘብ ለማግኘት ጉጉና ትጉ ሁን። 3. ዳዒ የኑሮ መሠረቱ ዳዕዋ ሲሆን፣ ወይም በሰዎች ስጦታና ምጽዋት ላይ ሲመሠረት ዳእዋው ክብደትና ግምት ያጣል። “ሕዝቦቼ ሆይ! በእርሱ (በማድረሴ) ላይ ምንዳን አልጠይቃችሁም። ምንዳዬ በዚህ በፈጠረኝ ላይ እንጂ በሌላ ላይ አይደለም። አታውቁምን?” (ሁድ 11፤51) መልእክተኛው (ሰ.ዐ.ወ) የሰዎች ውለታ በአንገታቸው ዙሪያ ተጠምጥሞ ሐቅን ይሉኝታ ሳይዛቸው በድፍረት እንዳይናገሩ የሚያደርጋቸው አንድም አጋጣሚ በነብይነት ከመላካቸው በፊትም ሆነ በኋላ በሕይወታቸው ውስጥ እንዲኖር አላህ አልፈቀደም። ስለዚህም ለራስህ እና ለዳዕዋው ክብር ቀናኢ ሁን። ለምትሰጠው የዳዕዋ አገልግሎት ከሰዎች ምንዳም ሆነ ምስጋና አትሻ። የእስልምና ዳእዋ ልክ እንደ አንበሳ ኩሩና ቁጥብ፣ እንደ ዳመና ውሃ ንጹህ መሆኑን እወቅ።
22260
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%89%A5%E1%8A%95%20%E1%8D%88%E1%88%AD%E1%89%BC%20%E1%8A%A8%E1%8B%9B%E1%8D%8D%20%E1%89%A5%E1%8B%88%E1%8C%A3%20%E1%8A%90%E1%89%A5%E1%88%AD%20%E1%89%86%E1%8B%A8%E1%8A%9D
ጅብን ፈርቼ ከዛፍ ብወጣ ነብር ቆየኝ
ጅብን ፈርቼ ከዛፍ ብወጣ ነብር ቆየኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብን ፈርቼ ከዛፍ ብወጣ ነብር ቆየኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
14296
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%81%E1%88%88%E1%89%B5%20%E1%88%86%E1%8A%90%E1%8B%8D%20%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%A9%E1%89%B5%20%E1%89%A0%E1%88%98%E1%88%AC%E1%89%B5%20%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%89%A0%E1%88%A9%E1%89%B5
ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት
ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ሆነው የተናገሩት በመሬት የቀበሩት የአማርኛ ምሳሌ ነው። መልሶ ይወጣል። መደብ : ተረትና ምሳሌ
20767
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8D%E1%88%80%20%E1%88%B2%E1%8B%88%E1%88%B5%E1%8B%B5%20%E1%8A%A5%E1%8B%AB%E1%88%B3%E1%88%B3%E1%89%80%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
ውሀ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው
ውሀ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21807
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8A%AE%E1%88%A8%E1%8D%88%20%E1%88%8D%E1%89%A5%E1%88%B1%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%88%AB%E1%8C%88%E1%8D%88
ያኮረፈ ልብሱን አራገፈ
ያኮረፈ ልብሱን አራገፈ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያኮረፈ ልብሱን አራገፈ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22270
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%86%E1%88%AE%20%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%88%9B%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8B%A8%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8A%95%20%E1%8B%AD%E1%8A%95%E1%8A%A8%E1%88%AB%E1%89%B0%E1%89%B5
ጆሮ የሰማውን ለማየት አይን ይንከራተት
ጆሮ የሰማውን ለማየት አይን ይንከራተት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ የሰማውን ለማየት አይን ይንከራተት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21198
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%89%80%E1%8A%93%20%E1%89%A3%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B5%20%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%A5%20%E1%89%A3%E1%8B%AD%E1%8A%90%E1%8C%8D%E1%8B%B5
የማይቀና ባይወልድ የማያስብ ባይነግድ
የማይቀና ባይወልድ የማያስብ ባይነግድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይቀና ባይወልድ የማያስብ ባይነግድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20578
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%20%E1%88%84%E1%8B%B6%20%E1%88%84%E1%8B%B6%20%E1%8A%AB%E1%88%AD%20%E1%8C%89%E1%8B%B5%E1%8C%93%E1%8B%B5%20%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%89%A3%E1%88%8D
እግር ሄዶ ሄዶ ካር ጉድጓድ ይገባል
እግር ሄዶ ሄዶ ካር ጉድጓድ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግር ሄዶ ሄዶ ካር ጉድጓድ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22257
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%89%A5%E1%8A%95%20%E1%88%B2%E1%8B%88%E1%8C%89%20%E1%89%A0%E1%8A%A0%E1%88%85%E1%8B%AB%20%E1%8B%AD%E1%8C%A0%E1%8C%89
ጅብን ሲወጉ በአህያ ይጠጉ
ጅብን ሲወጉ በአህያ ይጠጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብን ሲወጉ በአህያ ይጠጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21306
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%88%B5%E1%8A%AB%E1%88%AD%20%E1%8B%AB%E1%8C%AD%E1%88%AD%20%E1%88%B0%E1%8B%8D%20%E1%8A%A9%E1%88%AB%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%B3%E1%8B%AD%E1%88%9D
የሴት ስካር ያጭር ሰው ኩራት አይታይም
የሴት ስካር ያጭር ሰው ኩራት አይታይም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት ስካር ያጭር ሰው ኩራት አይታይም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ