id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
31
537
title
stringlengths
1
65
text
stringlengths
31
241k
21327
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%80%E1%89%A0%E1%8C%A0%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%B5%E1%8A%95%20%E1%89%85%E1%89%A4%20%E1%89%80%E1%89%A1%E1%8A%9D%20%E1%8B%AD%E1%88%8B%E1%88%8D
የቀበጠ እንትን ቅቤ ቀቡኝ ይላል
የቀበጠ እንትን ቅቤ ቀቡኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቀበጠ እንትን ቅቤ ቀቡኝ ይላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21186
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%88%E1%88%B5%20%E1%88%9B%E1%88%AD%20%E1%88%B9%E1%88%98%E1%8A%9B%20%E1%8B%AD%E1%89%A0%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%8B%8B%E1%88%8D
የማይመለስ ማር ሹመኛ ይበደረዋል
የማይመለስ ማር ሹመኛ ይበደረዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይመለስ ማር ሹመኛ ይበደረዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20515
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%AB%E1%8B%A8%E1%8A%8B%E1%89%B5%20%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%89%B3%E1%88%B5%E1%89%85%20%E1%88%9A%E1%88%B5%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%89%A3%E1%88%81
እያየኋት የምታስቅ ሚስት አገባሁ
እያየኋት የምታስቅ ሚስት አገባሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እያየኋት የምታስቅ ሚስት አገባሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21759
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%89%A3%E1%89%B5%20%E1%8B%AB%E1%88%9D%E1%88%AB%E1%88%8D%20%E1%8B%A8%E1%89%A3%E1%8A%A5%E1%8B%B5%20%E1%8B%AB%E1%8A%93%E1%8C%8D%E1%88%AB%E1%88%8D
ያባት ያምራል የባእድ ያናግራል
ያባት ያምራል የባእድ ያናግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ያምራል የባእድ ያናግራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21581
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%88%20%E1%8A%AD%E1%8A%95%E1%8D%8D%20%E1%88%98%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%88%AD%20%E1%8B%AB%E1%88%88%20%E1%88%B5%E1%88%AB%20%E1%88%98%E1%8A%AD%E1%89%A0%E1%88%AD
ያለ ክንፍ መብረር ያለ ስራ መክበር
ያለ ክንፍ መብረር ያለ ስራ መክበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ክንፍ መብረር ያለ ስራ መክበር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22030
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8A%9B%20%E1%88%B2%E1%88%98%E1%88%A8%E1%88%9D%E1%88%AD%20%E1%8A%A8%E1%88%AB%E1%88%B5%20%E1%8B%AD%E1%8B%9E%20%E1%8A%A5%E1%88%B5%E1%8A%A8%20%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD
ዳኛ ሲመረምር ከራስ ይዞ እስከ እግር
ዳኛ ሲመረምር ከራስ ይዞ እስከ እግር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ሲመረምር ከራስ ይዞ እስከ እግር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22003
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B1%E1%88%8B%20%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8C%A0%E1%88%8B%E1%8B%8D%20%E1%88%B8%E1%8A%AD%E1%88%8B%20%E1%89%A5%E1%89%BB%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
ዱላ የሚጠላው ሸክላ ብቻ ነው
ዱላ የሚጠላው ሸክላ ብቻ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዱላ የሚጠላው ሸክላ ብቻ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21467
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%85%E1%89%A5%20%E1%89%BD%E1%8A%A9%E1%88%8D%20%E1%89%B6%E1%88%8E%20%E1%8B%AB%E1%8D%8F%E1%8C%AB%E1%88%8D
የጅብ ችኩል ቶሎ ያፏጫል
የጅብ ችኩል ቶሎ ያፏጫል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጅብ ችኩል ቶሎ ያፏጫል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22281
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%89%80%E1%89%A0%E1%8C%A1%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8B%98%E1%88%89%20%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%8B%98%E1%88%88%E1%88%89%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%B0%E1%89%A0%E1%88%A9
ካልቀበጡ አይዘሉ ካልዘለሉ አይሰበሩ
ካልቀበጡ አይዘሉ ካልዘለሉ አይሰበሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ካልቀበጡ አይዘሉ ካልዘለሉ አይሰበሩ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
8724
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%8A%AA%E1%8A%93
መኪና
መኪና የሚለው ቃል '' ከሚለው የጣሊያንኛ ቃል የተወረሰ ቃል ሲሆን፣ (ወይም አውቶሞቢል፣ ተሽከርካሪ) ከሥፍራ ወደ ሥፍራ በመንኮራኩር ላይ በሞቶር የሚነዳ ተንቀሳቃሽ አይነት ነው። ስዎችም ሆነ ዕቃ በመንገዶች ላይ ለማዛወር ይጠቀማል። በ1999 ዓ.ም.፣ በመላ ዓለም ውስጥ የመኪናዎች ቁጥር 800 ሚሊዮን ያህል ነበር። በተለምዶ «መኪና» የሚለው ስም የሚሰጠው ከዶቅዶቄ ትልቅ፣ ከካሚዎንም ወይም ከአውቶቡስ ትንሽ ለሆነ ባለሞቶር ተሽከርካሪ ነው፤ አንዳንዴ ግን ቀላል ካሚዎኖች ከመኪናዎች ጋር መመደብ ይቻላል። በአማካኝ ለመኪናዎች የተሳፋሪዎች ቁጥር ችሎታ 5 ሰዎች ቢሆን፣ በየአይነቱ ግን ከ1 እስከ 9 መቀመጫዎች ድረስ በመገኘት ይለያያል። በቤንዚን የሚሄድ ተግባራዊ መኪና መጀመርያ በጀርመን ሰዎች በ1877 ዓ.ም. ተፈጠረ። ከዚያ በፊት ግን በእንፋሎትም ሆነ በኤሌክትሪክ የሚነዱ መኪናዎች ይገኙ ነበር። መጀመርያ በእንፋሎት የሚነዳ ተሽከርካሪ የታቀደው በኢየሱሳዊው ሚሲዮን ቄስ በቻይና፣ የቤልጅግ ኗሪ ፈርዲናንድ ፈርቢስት በ1664 ዓ.ም. ነበር። እሱ በጻፈው መግለጫ መሠረት፣ ይህ ተሽከርካሪ ለቻይና ንጉሥ ካንግሺ ለጨዋታ እንዲሆን ጥቃቅን ምሳሌ ብቻ ነበር፤ እቅዱም በተግባር ከተሠራ ኖሮ አይታወቅም። ከዚያ በኋላ፣ በ1761 ዓ.ም. የፈረንሳይ ሠራዊት መድፎችን ለመሸክምና ለማዛወር የጠቀመ የንፋሎት ጋሪ በኒኮላ-ዦሴፍ ኩንዮ ተፈጠረ። በመጀመርያ የፈረንሳይ መንግሥት ትኩረት በዚህ ፍጥረት ተሳበና በ1763 ዓ.ም. ሁለተኛ እንፋሎት ጋሪ ተሠራ። ዳሩ ግን ለረጅም ጊዜ እንፋሎት ማስገኘት ስላልቻለ ተግባራዊው ዋጋ ጥቂት በመሆኑ፣ ወደ ማከመቻ ሥፍራ ተላከ። የመድፍ አለቃ ሙሴ ሮላንድ እንደገና በ1792 ዓ.ም. አገኘው፣ ነገር ግን ናፖሌዎን ለዚህ ጉድ ምንም ፍላጎት አልነበረውምና ሃሣቡ ለጊዜው ተረሳ። በዚሁም መካከል፤ በ1776 ዓ.ም. የስኮትላንድ ሰው ዊሊያም ሙርዶክ ባለ ሦስት መንኮራኩር የእንፋሎት ሠረገላ ሠራ። ጊዜውን ባለማግኘቱ ግን ሥራው መቋረጥ ነበረበት። ከዚያ በ1793 ዓ.ም. የሙርዶክ ጎረቤት የነበረ ሌላው የብሪታንያ ኗሪ ሪቻርድ ትሬቪሲክ የራሱን እንፋሎት ሠረገላ ሠራ። በ1795 ዓ.ም. ደግሞ «የለንደን እንፋሎት ሠረገላ» ፈጠረ፤ ይህም መኪና ለ10 ማይል በለንደን መንገዶች ላይ ስምንት ሰዎችን ወሰደ፤ ጉዞውም ከሰዓት በላይ ፈጀ። ሆኖም በኋላ ጊዜ በአጋጣሚ ግጭት ተጋጠመና ፈጠራው ለጊዜው ጠፋ። ብዙ ጊዜ ሳያልፍ ሌሎች ሰዎች አዳዲስ አይነቶች የእንፋሎት ተሽከርካሪዎች ሠሩ። በ1799 ዓ.ም. ደግሞ ውስጣዊ ፈነዳ ኤንጂን በስዊስ አገር ተፈጠረ፤ በመጀመርያው ይህን ፈጠራ ያካሄደው ጋዝ ሃይድሮጅን ብቻ ነበረ። በ1818 ዓ.ም. ሱሙኤል ብራውን በዚህ አይነት መሣርያ አንዱን ጋሪ በለንደን ኮረብታ ላይ እንዲወጣ አደረገ፤ የሙከራው ከፍተኛ ዋጋ ግን ተግባራዊ ፈጠራ እንዳይሆን ከለከለ። ከዚህ ትንሽ በኋላ፣ በ1820 ዓ.ም. የሀንጋሪ ሰው አንዮስ የድሊክ ለመጀመርያው ጊዜ በኤሌክትሪክ ሞቶር የሚሮጥ ትንሽ የተሽከርካሪ ምሳሌ ሠራ። እንዲሁም በአሜሪካ በ1826 ዓ.ም. እና በሆላንድ በ1827 ዓ.ም. ተመሳሳይ ባለ ኤሌክትሪክ ሞቶር ናሙናዎች ተሠሩ። በቅርብ ጊዜ ከዚያ ቀጥሎ፣ የስኮትላንድ ሰዎች መጀመርያው ሙሉ-መጠን ኤሌክትሪክ መኪና ለመሥራት ተከናወኑ። በሚከተሉት አሥርታት ላይ (1830ዎች-1840ዎች ዓ.ም.)፣ የእንፋሎት መኪና እና የኤሌክትሪክ መኪና ቀስ በቀስ በአውሮጳና በአሜሪካ መንገዶች ላይ ይታዩ ጀመር፤ እንደ ወትሮ ከቆየው ከባለ ፈረስ-ጋሪው ትራፊክ አጠገብ አነስተኛ ፈንታ ብቻ ወሰዱ እንጂ በዚያው ዘመን እኚህ አዳዲስ ፈጠራዎች እጅግ ብርቅ ዕይታ ሆነው ቀሩ። በተጨማሪ፣ በአገር ቤት መንገድ በሩቅ ጉዞ ለመሔድ ባለመቻላቸውና በጣም ውድ በመሆናቸው፣ ተግባራዊ ጥቅማቸው በከተማዎች ውስጥ ብቻ፣ በተለይም ለሀብታሞች ወይም እንደ ሕዝባዊ መጓጓዣ (እንደ ታክሲ) ነበር። ለፈረሶች አስደንጋጭ ሥራዎች እንደ ሆኑ መጠን፣ የእንግሊዝ መንግሥት መጀመርያ በ1853 ዓ.ም. የፍጥነት ወሰን በዚህ አይነት ትራፊክ ጣለ፤ ይህም ወሰን በከተማ 5 ማይል (8 ኪ/ሜ) በየሰአቱ ብቻ ነበረ። በ1857 ዓ.ም. የእንግሊዝ መንግሥት ባወጣ ሕግ ወሰኑን እንደገና ወደ 2 ማይል (3 ኪ/ሜ) በየሰአቱ ቀነሰው፤ ከዚህም በላይ ቀይ ባንዲራ የያዘ እግር መንገደኛ በጋሪው ፊት እንዲቀድመው ተገደደ። ስለዚህ «ፈረስ የለሽ ጋሪዎች» ከለንደን መንገዶች ለ30 ዓመታት ያህል ከማጥፋት ሁሉ ትንሽ ቀሩ። በመነጻጸር በፈረንሳይና በአሜሪካ አገራት በሕግ ቢታገሡም፣ ገና አልፎ አልፎ ብቻ የሚታዩ ድንቆች ይሆኑ ነበር። በዚሁም መካከል፣ በ1855 ዓ.ም. የቤልጅግ ሰው ኤቲየን ለኗር በሃይድሮጅን ጋዝ ውስጣዊ ፈነዳ ኤንጂን የሚነዳ መኪና ወይም «ሂፖሞቢል» ፈጠረ። በሙከራው ጉዞ 11 ማይል በፓሪስ መንገዶች በ3 ሰአቶች ጨረሰ። ለኗር 350 ያህል ሂፖሞቢሎችን ሸጠ። በ1862 ዓ.ም. የኦስትሪያ ሰው ሲግፍሪድ ማርኩስ ትንሽ ጋሪ በቤንዚን ውስጣዊ ፈነዳ ኤንጂን ሠራ። እንዲያውም ይህ ድርጊት የቤንዚን መኪና ፈጣሪ ያደርገዋል፤ ዳሩ ግን በ2ኛው ዓለማዊ ጦርነት ጊዜ ናዚ ባለሥልጣናት ይህን ዒላማ ከጀርመን መዝገቦች አስወገዱ፤ ይህም አቶ ማርኩስ ከአይሁዳዊ ዘር ስለነበር ነው። በማርኩስ ፈንታ በቤንዚን የሚሮጠውን ዘመናዊ መኪና የመፍጠር ክብር የሚሰጠው ለካርል ቤንዝ ሆነ። በ1877 ዓ.ም. በማንሃይም ጀርመን አገር መጀመርያ ቤንዝ ሞቶር-ጋሪ ሠራ። በ1880 ዓ.ም. ይህን ሞዴል በጀርመንና በፈረንሳይ በገበያው ላይ ይሸጥ ጀመር። በዚያም አመት የካርል ቤንዝ ሚስት ቤርጣ ቤንዝ ለመጀመርያው ጊዜ ለረጅም ጉዞ (106 ኪ/ሜ) በዚህ አይነት መኪና ሄደች። ከዚህ ትንሽ በኋላ በ1881 ዓ.ም. ሌላው ጀርመናዊ ጎትሊብ ዳይምለር የራሱን መጀመርያ ቤንዚን አውቶሞቢል ሠራ። በዚሁ ወቅት፣ በርካታ ሰዎች በኤውሮጳም ሆነ በአሜሪካ የቤንዚን መኪና መሥራት ንግድ ሞከሩ። በ1881 ዓ.ም. በፈረንሳይ አንድ የመኪና መሥሪያ ድርጅት (ፓንሃርድና ሌቫሦር) ቆሞ ነበር፤ እንዲሁም በ1885 ዓ.ም. በአሜሪካ ነበር (ዱርዬ ሞቶር-ጋሪ ድርጅት)። ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ፣ አሜሪካና ፈረንሳይ አገራት ሁለቱ በጅምላ በገፍ ምርት መኪናን ለመስራት ዝግጁ ነበሩ። ሄንሪ ፎርድ በዚያው ዓመት የዲትሮይት አውቶሞቢል ድርጅት መሠረተ። በቶሎ ግን በ1894 ዓ.ም. ፋብሪካው የቆመው ኦልድስ የሞቶር ተሽከርካሪ ድርጅት አንደኛውን ሥፍራ ወሰደ። በዓመቱም ውስጥ አያሌ ሌሎች ተወዳዳሪዎች ድርጅቶች ለአሜሪካ መንገዶች ብዙ ሺህ መኪናዎች ሠሩ፤ እነርሱም ዊንቶን ሞቶር ጋሪዎች፣ ፎርድ ሞቶሮች፣ ካዲላክና ቶማስ ቢ ጄፍሪ ድርጅት ነበሩ። በ1895 ዓ.ም. መጨረሻ፣ 9000 ያህል የቤንዚን መኪናዎች በአሜሪካ ነበሩ። በዚሁ ሰአት በአሜሪካ ከተገኙት መኪናዎች መካከል 40 ከመቶ የእንፋሎት አይነት ሲሆኑ፣ 38 ከመቶ የኤሌክትሪክ አይነትና 22 ከመቶ ብቻ የቤንዚን አይነት ነበሩ። ከ10 አመታት በኋላ ግን የቤንዚን መኪና ከሌሎቹ አይነቶች ይልቅ የተወደደው ዘዴ ሆነው ነበር። ይህም የሆነባቸው ሳቢያዎች ሁለት ናቸው፤ አንደኛው የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ በዚያን ጊዜ ቻርጅ ሳይደረግለት ከ1 ሳአት በላይ ሊጠቀም ስላልቻለ ነው፤ ለአጭር ጉዞዎች ብቻ ተስማሚ ነበሩ። ሁለተኛው፤ በቂ የፔትሮሌዩም ዘይት ምንጮጭ በመገኘታቸው ቤንዚን ርካሽ የነዳጅ አይነት ሆነ። ከዚህ በላይ ከ1904 ዓ.ም. ጀምሮ የቤንዚን መኪና አጀማመር ዘዴ እጅግ ከለለ። ስለዚህ ጥቂት አመታት ስያልፍ የእንፋሎት መኪናና የኤሌክትሪክ መኪና ጥቅም ለጊዜው ተረሳ።
21351
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%A3%E1%88%88%E1%8C%8C%20%E1%89%A3%E1%88%88%E1%88%9F%E1%88%8D%20%E1%89%82%E1%8C%A5%20%E1%8C%88%E1%88%8D%E1%89%A6%20%E1%8B%AB%E1%8B%AB%E1%88%8D
የባለጌ ባለሟል ቂጥ ገልቦ ያያል
የባለጌ ባለሟል ቂጥ ገልቦ ያያል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባለጌ ባለሟል ቂጥ ገልቦ ያያል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
11738
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%AD%E1%88%8A%E1%88%89%20%E1%88%80%E1%89%A5%E1%89%B0-%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B5
አክሊሉ ሀብተ-ወልድ
ጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ሰው ሲሆኑ በ ጣልያን ወረራ ጊዜ አምስቱን ዓመት ሙሉ በፓሪስ የኢትዮጵያ ጉዳይ ፈጻሚ፤ በዠኔቭ በዓለም መንግሥታት ማኅበር የኢትዮጵያ ዋና ጸሐፊ ከድል በኋላም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርነት እና እስከ አብዮት ፍንዳታ ድረስም በዓፄ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስቴር ነበሩ። ከአብዮቱ ፍንዳታ በኋላ አቃቂ ታስረው ከቆዩ በኋላ ያለፍርድ ኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ/ም ከስልሳ ሰዎች ጋር በደርግ ተረሽነው ሞቱ። የተማሪነት ዘመናት አክሊሉ መጋቢት ፭ ቀን ፲፱፻፬ ዓ/ም በሸዋ ጠቅላይ ግዛት ቡልጋ ከተወለዱት አለቃ ሀብተወልድ ካብትነህ እና ከወይዘሮ ያደግድጉ ፍልፈሉ ተወልደው የአማርኛ ትምህርታቸውን አዲስ አበባ በሚገኘው የራጉኤል ቤተ ክርስቲያን አጠናቀቁ። ከዚያም በዳግማዊ ምኒልክ ትምሕርት ቤት ለሦስት ዓመታት ዘመናዊ ትምሕርት ከተከታተሉ በኋላ በ፲፱፻፲፯ ዓ/ም ወደ እስክንድርያ ትምሕርታቸውን እዚያ በሚገኘው የፈረንሳይ “ሊሴ” ትምህርት ቤት እንዲቀጥሉ በአልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ መኮንን ተላኩ። እስክንድርያም እስከ ፲፱፻፳፫ ዓ/ም ከተማሩ በኋላ የሊሴ ትምሕርታቸውን አጠናቀው ለከፍተኛ ትምሕርት ወደ ፓሪስ እና ታዋቂው ሶርቦን ዩኒቨርሲቲ አምርተው የከፍተኛ የንግድ ሕግ እና ሽከታኪን () ትምሕርት ጀመሩ። ሶርቦን እስከ ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ድረስ ተምረው የመጀመሪያ ሲማክቶ ጉላፕ በሸከታኪን እንዲሁም የ ሲማሕግ ጉላፕ () ተመርቀው ወጡ። ወዲያው ፋሽሽት ኢጣልያ ሀገራችንን ይወርና ወጣቱ አክሊሉ ሀብተወልድ ለውድ አገራቸው ነጻነት የአርበኝነት ትግላቸውን በቶፍካ () እና በገቢ ሰብሳቢነት እዚያው ፈረንሳይ አገር ተሰማሩ። በዓለም መንግሥታት ማኅበር የኢትዮጵያ ዋና ፀሐፊ በጦርነቱ ዋዜማ ኢትዮጵያ በዓለም መንግሥታት ማኅበር ሸንጎ ጣልያን በግፍ ልትወራት መነሳቷን እና በማኅበሩ ‘የጋራ ደህንነት’ ዋስትና () መሠረት አባላት አገሮች መሃል ገብተው ጣልያንን እንዲያስታግሱ በምትከረከርበት ጊዜ አክሊሉ በፈረንሳይ አገር ውስጥ ተማሪ ሆነው ሳሉ ለሀገራቸው የሚያደርጉትን ትግል በመመልከት ንጉሠ ነገሥቱ፤ በዠኔቭ የኢትዮጵያ ልዑካን መሪ ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም ሥር ዋና ፀሐፊ አደረጓቸው። ፊታውራሪው ያንጊዜ በፈረንሳይ፣ በብሪታንያ እና በዠኔቭ የኢትዮጵያ ዋና ልዑክ ነበሩ። ጦርነቱ በይፋ ከመጀመሩ በፊት ወደዠኔቭ እየሄዱ በኢትዮጵያ ስም ከጣልያን ጋር በዓለም መንግሥታት ማኅበር ሸንጎ ይሟገቱ የነበሩት እነዚህ ሁለቱ ስዎች ነበሩ። ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ወደአገራቸው ሲመለሱና ብላቴንጌታ ወልደ ማርያም በፓሪስ የኢትዮጵያ አምባሳዶር ሲሆኑ አክሊሉ የ”ፕሬስ አታሼ” ሆነው እንዲሠሩ ንጉሠ ነገሥቱ ቢያዟቸውም አምባሳደሩ “እምቢ ብለው አላስገባም አሉኝ። ቢሆንም እውጭ ሆቴል ቁጭ ብዬ እንደፕሬስ አታሼ ሆኜ ሥሠራ ነበር።” ( መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ/ም ለደርግ የምርመራ ኮሚሽን ‘ዓለም በቃኝ’ እስር ቤት ሆነው በላኩት የታሪክ ማስተወሻተው) የሚሉን አክሊሉ ሀብተወልድ በዚሁ ሥራ አፈ ቀላጤ () ሆነው ለጋዜጠኞች ማብራሪያ እና ቃለ ምልልስ በመስጠት የኢትዮጵያን አቋም እና የተሰነዘረባትን ግፈኛ ድርጊት ማስተዋወቃቸውን ቀጠሉ። ለመሆኑ ብላቴንጌታ ወልደ ማርያም ለምን ይሆን አክሊሉን አላስገባም ያሉት። ምናልባት ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ “ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ - ሁለተኛ መጽሐፍ” በተባለው መጽሐፋቸው ላይ “በፓሪስ የኛ ሚኒስቴር የነበረው ብላቴንጌታ ወልደማርያም አየለ እኛን ከድቶ ለጣልያኖች በገባ ጊዜ በዓለም መንግሥታት ማኅበር የኢትዮጵያ ጸሐፊ አቶ አክሊሉ ሀብተወልድ በፓሪስ የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ጉዳይ አስፈጻሚ ሆኖ አገልግሎናል።” ብለው ያሠፈሩት ምክንያቱን ይጠቁም ይሆናል። በወቅቱ የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚኒስቴር የነበረው ፒዬር ላቫል እና የብሪታንያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሳሙኤል ሆር በ ታኅሣሥ ወር ፲፱፻፳፯ ዓ/ም በምስጢር ዶልተው አዘጋጅተውት የነበረውን፤ ኢትዮጵያን የሚበልጠውን አገር (ሐረርን፣ ሲዳሞን፣ ባሌን) ለጣልያን ሰጥታ ጎጃምን፣ ጎንደርን እና ትግሬን አስቀርታ ተጣልያን ጋር እንድትታረቅ የሚደነግገውን የ”ሆር-ላቫል” ስምምነት የሚባለውን ለጃንሆይ መስጠታቸው ሲሰማ አክሊሉ ሀብተወልድ ማዳም ታቡዴስ ለምትባለው የ”ራዲካል ፓርቲ” ጋዜጣ ኃላፊ ለነበረችው ታዋቂ ጋዜጠኛ በምስጢር ይገልጹላትና እሷ ሎንዶን ላይ በጋዜጣና በራዲዮ ይፋ አደረገችው። ጉዳዩ በብሪታንያ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትልቅ ውዝግብና ሙግት ተደርጎበት ሆርም ምክር ቤቱን ይቅርታ እንዲጠይቅና ስምምነቱም እንዲወድቅ አድርጎታል። የጠላት ዘመን በሚያዝያ ወር ፲፱፻፳፰ ዓ/ም መደምደሚያ የፈረንሳይ የሕግ አውጪዎች ምክር ቤት አባላት ምርጫ በሚካሄድበት ጊዜ ወጣቱ አክሊሉ ለሦስቱ ዋና ፓርቲዎች የወቅቱ የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚንስቴር የነበሩት ፒዬር ላቫል ሙሶሊኒን ለማስደሰት ሲል ኢትዮጵያን በመሸጥ “የጋራ ደህንነት” () የተባለውን የዓለም ጸጥታው ምክር ቤትን ዓላማ ማድከሙን፤ የኢትዮጵያ አቤቱታ እንዳይታይ እያደረገ እንደነ ሙሶሊኒና ሂትለርን እንዳበራታ ፣ በዚህም የዓለም ጦርነትን እንዲፋጠን ማድረጉን በዝርዝር ማስረዳትና ለፓርቲዎቹም የላቫልን መንግሥት ለመገልበጥ መሣሪያ መስጠት ለኢትዮጵያ ታላቅ ጥቅም እንደሚሰጥ በመገንዘብ በነዚህ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ስብሰባ እየተገኙ የኢትዮጵያን እሮሮ ማሰማት ጀመሩ። የፈረንሳይም ጋዜጦች እነኚህን ስብሰባዎች በሚዘግቡ ጊዜ የአክሊሉ ሀብተወልድን ንግግርም ጨምረው ሲያትሙ ሀገራቸው የደረሰባትን የግፍ ወረራ ለመላው የፈረንሳይ ሕዝብ ሲያስተዋውቁ ቆዩ። አዲስ የተመረጠውን የፈረንሳይ ጠቅላይ ሚኒስቴር ሊዮን ብሎምን አነጋግረው ፈረንሳይ የሙሶሊኒ ፋሽሽት ኢጣልያ መንግሥት በኢትዮጵያ ላይ ያላትን ይዞታ መቼም ቢሆን እንደማያውቅ አረጋግጦላቸዋል። ወዲያው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በስደት ወደብሪታንያ ሲመጡ አክሊሉም በዚያው በፓሪስ የኢትዮጵያ ጉዳይ ፈጻሚ ሆነው ሲያገለግሉ ቆዩ። መስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ/ም ለደርግ የምርመራ ኮሚሽን ‘ዓለም በቃኝ’ እስር ቤት ሆነው በላኩት የታሪክ ማስተወሻተው እንደነገሩን፤ “በ፲፱፻፴ ዓ/ም የእንግሊዝ ንጉሥና ንግሥት በግብዣ ለጉብኝት ፓሪስ በመጡ ጊዜ ተሌሎች አምባሳደሮች ጋር እኔም ተጠርቼ ሄጄ ነበር። በፕሮቶኮሉ ደንብ የኢትዮጵያና የጣልያን ጉዳይ ፈጻሚዎች አቀማመጣቸው ጎን ለጎን ስለነበር አጠገቡ በምሆንበት ጊዜያት ጣልያኑ በጣም ሲቆጣ እኔም ኃይለኛ ቃል ስለተናገርኩት ጠቡን ሁሉም ሰምተው የፕሮቶኮሉ ሹም በመካከላችን የሌላ አገር ጉዳይ ፈጻሚ አስቀመጠ።” ይላሉ በወቅቱ ጣልያኖች በኢትዮጵያ ላይ “ኋላቀር፤ ባርያ ሻጭ፤ አውሬዎች…. የኛ ተልዕኮ ኢትዮጵያን ማሰልጠን ነው….” እያሉ ፕሮፓጋዳቸውን ያዛምቱ ስለነበር የፈረንሳይ ሕዝብ ስሜቱን ለኛ ስሞታውን ወደነሱ አዙሮ ነበር። ይሄንን በዘለቄታማና ስኬታማ መንገድ ለመከላከል አክሊሉ (ሀ) ከልዩ ልዩ ጋዜጮች ጋር በመገናኘት እውነቱን በማስረዳት (ለ) ተነ ሙሴ ጃንጉል (በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ በማስታወቂያ ሚኒስቴር ሥር የፈረንሳይኛ ጋዜጣ ያቋቋመ) እና ከሌሎች ፈረንሳዮች ጋር በመተባበር ኢትዮጵያን የሚረዱ ሁለት ኮሚቴዎች ( እና ) በማቋቋምና በነዚህ ኮሚቴዎች በኩል የኢትዮጵያን ጉዳይ በብዙ ሺህ ለሚቆጠሩ ፈረንሳዮች በማሰራጨት የሕዝብ ዕርዳታ ለማስገኘት ችለዋል። (ሐ) በነዚሁ ኮሚቴዎች ዕርዳታና መሥራችነት የኢትዮጵያን አቋምና የጣልያንን ግፍ በየጊዜው የሚያስረዳ “ኑቬል ደ ኤትዮፒ” (የኢትዮጵያ ዜና) የሚባል ጋዜጣ ተመሠርቶ እሳቸውም በየጊዜው በጋዜጣው ይጽፉ ነበር። ከድል በኋላ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሲያከትም የተሸናፊዎቹን የጀርመንን እና የጣልያንን ይዞታ፤ የካሳ ጉዳይ እና በድል ጊዜ ከጣልያን ወደ እንግሊዝ አስተዳደር ተላልፈው የነበሩትን የኤርትራን እና የኦጋዴንን ጉዳይ ለመወሰን በየተባበሩት መንግሥታት ድርጅት መሪነት “የሰላም ጉባዔ” በሚካሄድበት ጊዜ አቶ አክሊሉ ሀብተወልድ መጀመሪያ በፓሪሱ ጉባዔ በታዛቢነት በመጨረሻም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርነት አዲሱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በተመሠረተበት በሳን ፍራንሲስኮ ከተማ የኢትዮጵያን ልዑካን በመምራት ተሳትፈዋል። አክሊሉ ሀብተወልድን ትልቅ የዲፕሎማሲ ሰው መሆናቸውንና በዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ መድረኮች ለኢትዮጵያ ብዙ መታገላቸውን የሚያስመሰክርላቸው ዘመን የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ካከተመበት ጊዜ ጀምሮ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ በኅብረታዊ መንግሥት የመዋሐድ ጉዳይ እስከተፈረመበት ኅዳር ወር ፲፱፻፵፪ ዓ/ም ድረስ የነበረው ዘመን ነው። አክሊሉ በእንግሊዝና በኢጣሊያ ተሸንሽና የነበርቸውን አገራቸውን ረጅም ዓመት የፈጀ ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በማድረግ አንድ ያደረጉ ታላቅ ዲፕሎማት እንደነበሩ ስለሳቸው ብዙም የተጻፈ መረጃ ማግኘት ቢያስቸግርም በአምባሳደር ዘውዴ ረታ የተጻፈው ‘የኤርትራ ጉዳይ’ የተባለው መጽሐፍ ስለኚህ ሰው ታላቅ ተጋድሎ በሰፊው ተዘርዝሮ ይገኛል :: አምባሳዶር ዘውዴ የኤርትራን ጉዳይ በተመለከተው በዓለም መድረክ ላይ ይካሄድ ስለነበረው ትግል ሲጽፉ ፤ በዚያን ጊዜ በአካባቢ ቡድን ብዛት በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ኃይል የነበራቸው የላቲን አሜሪካ አገሮች የጣልያን ወገን በመሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሩን አክሊሉ ሀብተወልድን እጅግ በጣም ቢያናድዷቸው የተከተለውን ትንቢታዊ ንግግር ከማኅበሩ መድረክ ላይ አደርጉ፦ «በዚህ አጋጣሚ ለባልደረቦቼ የላቲን አሜሪካ አገሮች ተወካዮች፣ በተለይም ለአርጀንቲናው ልዑክ እጅግ በጣም ከባድ ፋይዳ ስላለው ጉዳይ የማስተላልፈው መልዕክት አለኝ። ዛሬ አገሬ ከግብጽ እና ከላይቤሪያ ጋር ሆና እናንተ ከጣልያን ጋር በማደም የአፍሪቃን ሕዝቦች ለመጨቆን የምትጫወቱትን ሚና በጥንቃቄ እየተመለከትን ነው። በቅርብ ጊዜ ውስጥ ግን እዚህ ያለነው ሦስት አፍሪቃውያን አገሮች በአስር እጥፍ በዝተን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ውስጥ ተገቢ መቀመጫችንን እንይዛለን። ያን ጊዜ እኛ እንደናንተ ሳይሆን፣ ለዓለም ሰላም ድጋፍ እና ፍትሐዊ ፍርድ ድምጻችንን እንደምናሰማ ጥርጣሬ የለኝም።» ሲሉ ስሜታዊ ንግግራቸውን አሰምተዋል። እውነትም ይሄንን በተናገሩ በአሥር ዐመታት ውስጥ አፍሪቃውያን አገሮች በማኅበሩ ውስጥ ትልቁ አኅጉራዊ ቡድን ለመሆን በቁ። ረዥሙ የስደት ዘመን ተጠናቀቀ በ፲፱፻፲፯ ዓ/ም መጀመሪያ ለትምሕርት ከአገራቸው፣ ከትምሕርታቸውም በኋላ በጣልያን የግፍ ወረራ ምክንያት አምስቱን ዓመታት አውሮፓ ቆይተው በተቻላቸውና በተሰጣቸውም መመሪያ ስለአገራቸው ሲታገሉ የኖሩት አክሊሉ፤ ከጠላትም ድል መደረግ በኋላ የሳቸው ዲፕሎማሲያዊ የትግል ሥራ እስከሚገባደድ ድረስ በድካም፤ በጭንቀት እና በህመምም ለብዙ ዓመታት በፓሪስ እና ኒው ዮርክ የኖሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከጥቂት የሥራ ጋደኞቻቸው ጋር በ፲፱፻፵፬ ዓ/ም ወደናፈቋት አገራቸው ተመለሱ። የኤርትራን ጉዳይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አስፈጽመው የተመለሱትን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአገራቸው ሕዝብ በተለይም ኤርትራውያን በጣም ሞቅ ባለ ሁኔታ ተቀበሏቸው። ቀደም ብሎ ንጉሠ ነገሥቱ፣ እቴጌ መነን፣ ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ፣ አቶ ይልማ ደሬሳ እና የወለጋ ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ የነበሩት ደጃዝማች መኮንን ደስታ የደስታ ቴሌግራም ተልኮላቸው ነበር። ሆኖም ንጉሠ ነገሥቱ መስከረም ፩ ቀን ፲፱፻፵፭ ዓ/ም የኤርትራን ከኢትዮጵያ ጋር በኅብረት መንግሥት መዋሐድ አስመልክተው ባደረጉት ንግግር አንዳንድ ኤርትራውያንን በስም ጠርተው ሲያመሰግኑ፤ ለዚህ ውጤት እጅግ ከፍ ያለ ትግል ያካሄዱትንና ታላቅ ዲፕሎማሲያዊ መስዋዕትነትን ላበረከቱት አክሊሉ ሀብተወልድ ግን በሕዝብ ፊት ምስጋና ያለማቅረባቸው ያሳዝናል። በሚያዝያ ወር ፲፱፻፵፯ ዓ/ም የአክሊሉ ዋና ደጋፊ የነበሩት እና እስከዚያ ጊዜ ድረስ በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ትልቅ ሥልጣን እና በንጉሠ ነገሥቱም ታማኝነትና ተሰሚነት የነበራቸው ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ፣ ትክክለኛ ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ከዚህ ቁልፍ ቦታ ተነስተው መጀመሪያ የአሩሲ ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ ቀጥሎም የጋሙ ጎፋ ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳድሪ ተደርጉ። አምባሳዶር ዘውዴ ረታ በመጽሐፋቸው ስለዚህ ጉዳይ ሲያወሱ፣ የኤርትራ ጉዳይ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሚካሄድበት ጊዜ አክሊሉ ሀብተወልድ የብሪታንያን የኤርትራ አቋም ነቅፈው በመዝለፋቸው የንጉሠ ነገሥቱ የግል ፀሐፊ የነበሩት እና የብሪታንያ ደጋፊ የሚባሉት አቶ ተፈራ ወርቅ (በኋላ ፀሐፊ ትዕዛዝ) ‘የውጭ ጉዳይ ሚንስትሩ አክሊሉ ለብሪታንያ ይቅርታ ይጠይቅ ሲሉ ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደጊዮርጊስ ግን ያደረገው አግባብ ነው ይቅርታ መጠየቅ የለበትም በሚል ጉዳይ ተከራክረዋል ሲሉን የፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደጊዮርጊስ ከሥልጣን መወገድ ምክንያት ዕውን ይሄ ይሆን ወይ? ሊያስብለን ይችላል። ባህሩ ዘውዴ ደግሞ በተባለው መጽሐፉ ላይ የፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ከሥልጣን መወገድ ዋና ምክኛት የነበሩት የግል ምስጢራዊ የስለላ ድር የዳበሩት እና በዚህም የሚያገኙትን መረጃዎች ለንጉሠ ነገሥቱ በማካፈል ይወደዱ የነበሩት የአክሊሉ ታላቅ ወንድም መኮንን ሀብተወልድ ናቸው ይለናል። እንዴት የፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ የመውደቅ ምክንያት እንደሆኑ ባያብራራልንም ምናልባት በዚሁ የምስጢራዊ ስለላ ድራቸው ‘ትልቅ ምስጢር አግኝተውባቸው ይሆን? ለማለት ያበቃናል። ትክክለኛ ምክንያቱ ይህም ይሁን ያ፣ የፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደጊዮርጊስ መወገድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን አቶ አክሊሉን ግን ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር የሚያቀራርበውን በፀሀፊ ትዕዛዝ ማዕረግ የፅህፈት ሚኒስቴርና እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴርነትን አፍርቶላቸዋል። የታኅሣሥ ግርግር በክብር ዘበኛ ሠራዊት አዛዥ ጄነራል መንግሥቱ ንዋይ እና በታናሽ ወንድማቸው አቶ ገርማሜ ንዋይ የተጸነሰሰውና ታኅሣሥ ፬ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ተጀምሮ ዓርብ ታኅሣሥ ፯ ቀን አሥራ አምስት መኳንንት፣ ሚኒስቴሮች እና የጦር መኮንኖች መረሸን ያከተመው የታኅሣሥ ግርግር የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ፣ ለፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ በታላቅ ወንድማቸው አቶ መኮንን ሀብተወልድ መገደል ትልቅ የግል ሀዘን ላይ ቢጥላቸውም፤ በጊዜያዊ ጠቅላይ ሚኒስቴርነት የንጉሠ ነገሥቱን መንግሥት ይመሩ የነበሩት የራስ አበበ አረጋይ በአመጸኞቹ እጅ መገደል ለሳቸው የጠላይ ሚኒስቴርነቱን ማዕርግ እና ሥልጣን አስገኝቶላቸዋል። በጠቅላይ ሚኒስቴርነት እና በፅሕፈት ሚኒስቴርነት በጥምር ሲያገለግሉ ዘመናዊውንና ጥንታዊውን ሥልጣናት በጃቸው በማግባት ለንጉሠ ነገሥቱ ቀርበው በተሰሚነት አብዮቱ እስከፈነዳ ድረስ ሠሩ። የአብዮት ፍንዳታ በ፲፱፻፷፭ ዓ/ም የተቀጣጠለው አብዮታዊ ሽብር በተማሪዎች ሰልፍ፣ የወታደሮች እንቅስቃሴ እንዲሁም የዓለምን ዱኛ () ያናጋው የነዳጅ ማዕቀብ ሲለኮሱ የደርግ ሥልጣንም እየጎለመሰ መጣ። ወታደሮቹም መኮንኖችን ብቻ ሳይሆን የ መንግሥት ባለሥልጣናትንም ጭምር የማሠር ስልጣን እንደሚኖራቸው ንጉሠ ነገሥቱን አሳመኑ። በየካቲት ወር ጠቅላይ ሚኒስቴሩ አክሊሉ ሀብተወልድ ከነ ሚኒስቴሮቻቸው ሥልጣናቸውን ለቀቁ። ‘ተንፏቃቂው አብዮት’ ወዲያው ተተክተው የተሾሙትንም አዲስ ጠቅላይ ሚኒስቴር ልጅ እንዳልካቸው መኮንንም ከሥልጣን አውርዶ ከነ አክሊሉ ሀብተወልድ ጋር ከርቸሌ ከከተተ በኋላ መስከረም ፪ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ባለቤቱን እራሳቸውን ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ከሥልጣን አወረደ። ፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ ከንጉሠ ነገሥቱ አዝማድ እና ቤተሰቦች፤ መሳፍንት እና መኳንንት፤ ባለሥልጣናትና ወታደራዊ መኮንኖች ጋር በእስራት ከቆዩ በኋላ ያለክስም ያለፍርድ በኅዳር ወር ፲፱፻፷፯ ዓ/ም በተወለዱ በ ስድሳ ሦስት ዓመታቸው ከስልሳ ሰዎች ጋር ተረሽነው ሞቱ። የአክሊሉ ሀብተወልድ ጥቅሶች "… "የደረሰው ይድረስ ደካማ ሆኜ መታየት አልፈልግም :: የሀገሬን ጥቅምና መብት የሚነካ መስሎ ከታየኝ መናገሬን አልተውም ::" "…ሀገሬ ኢትዮጵያ በዓለም ሸንጎ ላይ ፍርድ ተነፍጓት ስታዝን የመጀመሪያ ጊዜ አይደለም።…..ኢትዮጵያ ያለፉት ታሪኮቿ በትክክል እንዳስረዱት፤ለነፃነቷና ለመንቷ፤በኮሎኒያሊስቶች ጣሊአን ጋር በየጊዜዉ ስተዋጋ፤ያሸነፈችዉ ብቻዋን ነዉ። የተጠቃቺዉም ብቻዋን ስለሆነ፤አገሬ መቸዉንም ለሚደርስባት አደጋ ከማንም እርዳታ አገኛለሁ ብላ አትጠብቅም።ዛሬም ሆነ ነፃነቷን ለመጠበቅ፤ታሪኳን ለማስከበር አስፈላጊዉን ዝግጅት ማድረግ ያለባት፤እሷ ራሷ ብቻ ነች።…" “በዚህ አጋጣሚ ለባልደረቦቼ የላቲን አሜሪካ አገሮች ተወካዮች፣ በተለይም ለአርጀንቲናው ልዑክ እጅግ በጣም ከባድ ፋይዳ ስላለው ጉዳይ የማስተላልፈው መልዕክት አለኝ። ዛሬ አገሬ ከግብጽ እና ከላይቤሪያ ጋር ሆና እናንተ ከጣልያን ጋር በማደም የአፍሪቃን ሕዝቦች ለመጨቆን የምትጫወቱትን ሚና በጥንቃቄ እየተመለከትን ነው። በቅርብ ጊዜ ውስጥ ግን እዚህ ያለነው ሦስት አፍሪቃውያን አገሮች በአስር እጥፍ በዝተን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ውስጥ ተገቢ መቀመጫችንን እንይዛለን። ያን ጊዜ እኛ እንደናንተ ሳይሆን፣ ለዓለም ሰላም ድጋፍ እና ፍትሐዊ ፍርድ ድምጻችንን እንደምናሰማ ጥርጣሬ የለኝም።” ዋቢ ምንጮች ጦብያ መጽሔት ፪ኛ ዓመት ቁጥር ፮ መስከረም ፲፱፻፹፮ ዓ/ም የኢትዮጵያ ካቢኔ አባላት
20568
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8C%85%E1%8A%93%20%E1%8C%AD%E1%88%AB%20%E1%88%B5%E1%8C%8B%E1%8A%93%20%E1%8A%A0%E1%88%9E%E1%88%AB
እጅና ጭራ ስጋና አሞራ
እጅና ጭራ ስጋና አሞራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅና ጭራ ስጋና አሞራ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22329
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%8C%E1%8B%B4%E1%8A%A6
ጌዴኦ
ጌዴኦ በኢትዮጵያ ደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ውስጥ የሚገኝ ብሔር ነው። የጌዴኦ ብሔረሰብ በዋናነት በጌዴኦ ዞን ውስጥ ባሉ ስድስት ወረዳዎች በስፋት የሚኖር ሲሆን ከዞኑ ውጪም በሲዳማ ዞን፣ በኦሮሚያ ክልል በቦረና እና በጉጂ ዞኖች በሚገኙ አጎራባች አካባቢዎች ወይንም ወረዳዎች በብዛት እንደሚገኙ ይገመታል። የጌዴኦ ብሔረሰብ በዋናነት በሚገኝባቸው የከተማና የገጠር አካባቢዎች ሌሎች የኦሮሞ፣ የአማራ፣ የሲዳማ፣ የወላይታ በተለይም ደግሞ በከተሞች የጉራጌ እና የስልጤ ብሔረሰብ አባላት ከብሔረሰቡ ጋር በስብጥር ይኖራሉ። በሰሜን ከሲዳማ በደቡብ በምስራቅ እና በምዕራብ ከኦሮሞ ብሔረሰብ ጋር ይወሰናል። በ፲፱፻፺፱ ዓ/ም በተደረገው የቤቶችና ሕዝብ ቆጠራ ውጤት መሠረት የብሔረሰቡ ሕዝብ ብዛት 986,977 ነው። መልከዓ ምድር የጌዴኦ ብሔረሰቡ በስፋት የሚገኝበት አካባቢ በአብዛኛው ተራራማና ወጣ ገባ፣ በተወሰነ ደረጃ ደግሞ ሜዳማ የሆነ መልክዕ ምድራዊ ገጽታ ያለው ነው። ብሔረሰቡ ከሚገኝበት ወረዳዎች መካከል ቡሌ፣ ይርጋጨፌ፣ ኮቸሬ እና ገደብ ወረዳዎች ደጋና ወይና ደጋ የሆነ የአየር ንብረት ሲኖራቸው የተቀሩት የወናጐ እና ዲላ ዙሪያ ወረዳዎች ደጋ፣ ወይናደጋ እና ቆላማ የአየር ንብረትን ያካተቱ ናቸው። የጌዴኦ ብሔረሰብ ኢኮኖሚ የተመሠረተው በእርሻና በከብት እርባታ ሲሆን ከእርሻ ምርቶቹ መካከል ቡና እና እንሰት ከፍጆታ አልፈው ለገበያ የሚውሉ ዋና ዋና ምርቶች ናቸው። በተለይ በተለይ በይርጋጨፌ እና አጎራባች ወረዳዎች የሚመረተው የቡና ምርት ለአለም አቀፍ ገበያ በከፍተኛ ደረጃ የሚቀርብ በመሆኑ ከፍተኛ የውጪ ምንዛሪ ያስገኛል።ከዚሁ ጋር ተያይዞ የእንሰት ምርት ውጤት የሆነው «ቆ» ከሕዝቡ የእለት የምግብ ፍጆታ አልፎ በአገሪቱ በተለያዩ ቦታዎች ለገበያ ይቀርባል። ከነዚህ ዐበይት የእርሻ ምርቶች በተጨማሪ ከእህል ሰብሎች ገብስ፣ በቆሎ፣ ስንዴ፣ ባቄላ፤ ከፍራፍሬ ምርቶች ሙዝ፣ አቦካዶ፣ማንጐ፣ ጊሽጣ እና አናናስ ፣ከስራስር ምርቶች ስኳር ድንች፣ጐደሬና ቦይና እንዲሁም ከቅመማ ቅመም ኮረሪማ እና ዝንጅብል ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው። በሌላ በኩል ደግሞ በብሔረሰቡ ውስጥ የሚገኙ የእደ ጥበብ ባለሙያዎች በአካባቢያቸው ከሚያገኙዋቸው ጥሬ እቃዎች ለማህበረሰቡ አገልግሎት የሚውሉ የእደ ጥበብ ውጤቶችን በማምረት ከእርሻና ከከብት እርባታ በተጓዳኝ ተጨማሪ ገቢ በማግኘት ኑሮአቸውን ይደጉማሉ። የጌዴኦ ብሔረሰብ የአፍ መፍቻ ቋንቋ ጌዴኦኛ ሲሆን በብሔረሰቡ አባላት ጌዴኡፋ በመባል ይጠራል። በኩታ ገጠም ወይም አጎራባች ሥፍራዎች ያሉ የብሔረሰቡ አባላት ከጌዴኦኛ በተጨማሪ ሲዳምኛን እና ኦሮሚኛን እንዲሁም በከተሞች ያሉ ደግሞ አማርኛን በሁለተኛ ደረጃ ይጠቀማሉ። ታሪካዊ አመጣጥ የቀድሞዎቹ የጌዴኦ ብሔረሰብ አባላት/ ሕዝቦች/ ታሪካዊ አመጣጥ በአሁኑ ጊዜ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ከሚገኘው እና ልዩ ስሙ «ሐርሱ» ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ተነስተው የሐዋጣን ወንዝ ተሻግረው «ሐሮ ወላቦ» በዛሬው" ቡሌ ወረዳ" አካባቢ እንደሰፈሩ የብሔረሰቡ የእድሜ ባለ ፀጋ አዛውንቶች ከአያት ቅደመ አያቶታቸው የተላለፈላቸውን ትውፊት መሠረት አድርገው ይናገራሉ። አያይዘውም እነዚህ የመጀመሪያዎቹ የጌዴኦ አባቶች እና እናቶች በ«ሐሮ ወላቦ» አካባቢ ከሰፈሩና ከተባዙ በኋላ «አዳ ያኣ» በሚባለው የሕዝብ መሰብሰቢያ ቦታ የሚመሩበትንና የሚተዳደሩበትን ባህላዊና መንፈሣዊ ሥርዓትና ደንብ ማደራጀታቸው ታሪኩን የሚያውቁ የሀገር ሽማግሌዎች ይናገራሉ። በእነዚህ ሰዎች አገላለጽ «ደረሶ» የብሔረሰቡ መጠሪያ እንደሆነ ፤ ይሁን እንጂ ቀደም ሲል የነበሩት የገዢ መደቦች የብሔረሰቡን ማንነት ዝቅ ለማድረግ ሲሉ «ደረሶ» የሚለውን በማዛባት «ደራሣ» በማለት ይጠሩት እንደነበር ይነገራል። ስያሜው በብሔረሰቡ አባላት እያሣደረ የመጣውን መጥፎ ጠባሣ ለመፋቅ ሲባል በፊውዳሉ ሥርዓት ወቅት የተሰጠውን ስያሜ በ፲፱፻፷፯ ዓ.ም. «ጌዴኦ» በሚል ስያሜ እንዲተካ በብሔረሰቡ አባላት ጥያቄ ቀርቦ ውሣኔ አግኝቷል። የጌኤኦዎች አባት የነበረው ደረሶ ከሁለት ሚስቶች የወለዳቸው ሰባት ልጆች እንደነበሩትና እነዚህም ዳራሻ ፣ ጐርጐርሻ፣ ደቦኣ፣ ሀኑማ፣ ጤምባኣ፣ ሎጐዳ እና በካሮ በመባል እንደሚጠሩ የተገኘው መረጃ ያመላክታል። እነዚህ ከ"ደረሶ" ሁለት ሚስቶች የተወለዱት ልጆች በሙሉ ከጥንት ጀምሮ ሁሉም ጌዴኦዎች እንደሚባሉና የብሔረሰቡ የጐሣ መሠረቶች እንደሆኑ ታሪኩን የሚያውቁ አዛውንቶች ይናገራሉ። እነዚህ ሰባቱ የጐሣ መሰረቶች በውስጣቸው ሌሎች ንዑሣን ጐሣዎች አካተው ይዘዋል። ባህላዊ አስተዳደር የጌዴኦ ብሔረሰብ አባላት ባህላዊውን የገዳ ስርዓት ከመመስረታቸው በፊት በእማዊ ዘመን ይተዳደር እንደነበር ይነገራል። ይህ ዘመን የሴቶች ፈላጭ ቆራጭነት የነገሠበት፣ በወንዶች ላይ የሴቶች የበላይነት የሚንፀባረቅበት በመሆኑ "የአኮማኖዬ" ዘመን ተብሎ ይጠራ ነበር። «አኮማኖዬ» የቤተ መንግስት የማዕረግ ስም ሲሆን በዚህ ሥርዓት አንድ ንግስት ስትሞት ሌላኛዋ ሥርወ መንግስቱን እየተካች ለረጅም ዓመታት ሕዝቡን እንዳስተዳደሩ በአፈ ታሪክ ይነገርላቸዋል። በወቅቱ በስልጣን ላይ የነበረው ይኽው የአኮማኖዬ የአስተዳደር ስርዓት በነበረው አምባገነናዊ ባህርይ በወንዶች ላይ ከፍተኛ ጫና በማሳደሩ እና ሊከናወን የማይቻል ትዕዛዝ በመስጠቱ በአመጽ ከስልጣን እንደተወገደ አባቶች ያስረዳሉ። በአኮማኖዬ እግር የተተካው ባህላዊ አስተዳደር «የጐሣሎ» አስተዳደር እንደነበር ተያይዞ ይነገራል። ይህ የጐሣሎ ባህላዊ አስተዳደር ሥርዓት በባህሪይው አሀዳዊና አምባገነናዊ በመሆኑ እንደቀድሞው የአንድ ሰው ፊላጭ ቆራጭነት የነገሰበት ነበር። በዚህ የተነሣ የአንድ ጐሣሎ አስተዳደር የሥልጣን መቆያ ጊዜው የተወሰነ ስላልነበር በዕድሜ መግፋት ወይንም በጤና መታወክ ምክንያት ለሚቀጥለው እስከሚያስተላልፍ ድረስ ሕዝቡን በፈላጭ ቆራጭነት ይመራ እንደነበር የብሔረሰቡ የሀገር ሽማግሌዎችና ታሪክ አዋቂዎች ይናገራሉ። በጐሣሎው አምባገነናዊ አስተዳደር እጅግ የተማረሩ የብሔረሰቡ አባላት የጎሣሎን መሪ በሀይል በማስወገድ የጌዴኦ ባህላዊ የገዳ አስተዳደር ሥርዓት ለመመስረት በቅተዋል። በወቅቱ በአዲስ መልኩ የተመሠረተው የገዳ ሥርዓት የተለያየ የስልጣን እርከን ባላቸው ክፍሎች የተደለደለ፣ ሁሉም የየራሳቸውን የሥራ ድርሻ ሊያከናውኑ በሚችሉበት መልክ የተዋቀረ በመሆኑ ሥርዓቱ በባህሪው በጣም ዲሞክራሲያዊ እንደሆነ በብዙዎች ዘንድ ይነገራል። ይህ የጌዴኦ የገዳ ሥርዓት ዘጠኝ አባላት የሚገኙበት ጠቅላላ ጉባኤ ያለው ሲሆን አመራር የሚሰጠው በጠቅላላ ጉባኤው በብሔረሰቡ ቋንቋ በ«ያኣው» ነው። የያኣው አባላት ልዩ ልዩ የስልጣን ደረጃዎች ያሏቸው ሲሆን እነዚህ የስልጣን እርከኖች በተዋረድ "አባ ገዳ" ፣ “ጃላባ”፣ “ሮጋ”፣ “ጃልቃባ”፣ እና "ሀይቻ" በመባል ይታወቃሉ። የሁሉም የበላይ የሆነው አባ ገዳ የሥርዓቱ የበላይ መሪ እና ለሕዝቡ ስላምን፣ ብልጽግናን፣ ፍቅርን ጤናን የሚለምን በመሆኑ በሕዝቡ ዘንድ ከማንኛውም ሀጢያትና መጥፎ ሥራ የነፃ ነው ተብሎ ይታመናል። ሁለተኛው የስልጣን እርከን "ጃላባ" የሚባለው የአባ ገዳው ምክትል ሲሆን ዋና ተግባሩ ከአባ ገዳው መልዕክት እየተቀበለ ለ"ሮጋ"ዎች የሚያቀብልና ከሌሎችም አካላት መልዕክት በመቀበል ለአባ ገዳው የማድረስ ስልጣን የተሰጠው ነው። ሌሎች እርከኖች እንደዚሁ የየራሣቸው ሀላፊነትና የሥራ ድርሻ ያላቸው ሲሆን በዚህ መልኩ የተዋቀረው የጌዴኦ የገዳ ሥርዓት በየስምንት ዓመቱ የስልጣን ርክክብ እንዲደረግ ያዛል። ወቅቱ ሲደርስ ይህን የስልጣን ርክክብ የሚያከናውኑ "ራባ" ዎች ተብለው የሚጠሩ ሲሆን ስልጣን ተረካቢው "ሉባ"፣ ስልጣን አስረካቢው ደግሞ "ዮባ" በመባል ይታወቃሉ። የጌዴኦ ብሔረሰብ ከጥንት ጊዜ ጀምሮ "ማገኖ" ብሎ በሚጠራው አንድ አምላክ እንደሚያምን ፤ ይኽው የሰማይ አምላክ ርህሩህ ከሁሉ የበላይ በተለይም የሁሉ ነገር ፊጣሪ በመሆኑ ሕዝቡ ተገቢ የሆነ ክብርና መስዋዕትን ያቀርባል። በጌዴኦ ባህላዊ እምነት " ወዮ" የሚባሉና ስርዓተ መስዋዕቱን የሚፈፅሙ ከሰባቱም የጌዴኦ ጎሣዎች የተወጣጡ የሀይማኖት መሪዎች አሉ። እያንዳንዳቸው የተለያዩ መንፈሣዊ ተግባራትን የመፈፀም፣ በእምነቱ መሠረት የመመረቅ እና የመርገም የሥራ ድርሻ ሲኖራቸው ከማገኖ ዘንድ ለዝናብ ለመብረቅ ለውሃ ሙላት ...ወዘተ የተሰጣቸው የተለያየ "ቃሮ" ወይንም መንፈሣዊ ኃይል እንዳላቸው ይታመናል። ባህላዊ እሴቶች የጌድኦ የጋብቻ ሥርዓት በጌዴኦ ብሔረሰቡ ዘንድ ተግባራዊ የሚደረጉ የተለያዩ የጋብቻ ዓይነቶች ያሉ ሲሆን እነዚህም "ካጃ"/ ህጋዊ ወይንም የስምምነት ጋብቻ/ ፣ ቡታ" /የጠለፋ ጋብቻ/፣ጃላ፣ ኪንቾ፣" አደባና" ፣ ሀዋዴ፣ ዋራዬ ኦልታ፣ "ሰባ" እና "ጊንባላ" በመባል ይታወቃሉ። ከነዚህ መካከል “ካጃ” እና "ሀዋዴ" የተሰኙት የጋብቻ ዓይነቶች በብሔረሰቡ ውስጥ በስፋት ተቀባይነት ያላቸው ሲሆን "ቡታ" እና "ዋራዬ ኦልታ" የተሰኙት በአፈፃፀማቸው በህገ ወጥነት ይፈረጃሉ። እንደነዚህ ያሉ የጋብቻ ዓይነቶች ሕገ ወጥ በሆነ መልኩ ቢፈፀሙም በመጨረሻ ውስጥ ለውስጥ በሚደረግ ስምምነት እና ባህላዊ አስተዳደርና እምነት ፍራቻ ሕጋዊነታቸው ይፀድቃል። "ሰባ" የሚባለው ጋብቻ በወንዱና በሴቷ ወላጆች ይሁንታ ወይንም መፈቃቀድ የሚከናወን ሲሆን "ሀዋዴ" የሚባለው ደግሞ በሌላ ሶስተኛ ሰው አግባቢነት ወንዱና ሴቷ ስምምነት ላይ የሚደርሱበት ከዚህም በኋላ ወደ ሴቷ ቤተሰቦች ሽማግሌ በመላክ የሚፈፀም የጋብቻ ዓይነት ነው። ብሔረሰቡ በሕጋዊነት የተቀበላቸው የጋብቻ ዓይነቶች ከመፈፀማቸው በፊት ከጥንት ጀምሮ በዓይነት የሚተገበር የጥሎሽ ሥርዓት ይኖራል። በጥንታዊ የጋብቻ ሥርዓት ጥሎሽ ይሰጥ የነበረው ለአባትና እናት ሲሆን ከሚቀርቡ ስጦታዎች መካከል ለአባት ጠገራ፣ ድርብ ቡልኮ፣ ሂቶ/መቀነት/ በዋናነት የሚሰጡ ሲሆን ለእናት ደግሞ ነጠላ ቡልኮ/ ዱዳ/ይሰጣል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ባህላዊ የጥሎሽ ስጦታ ወደ ገንዘብ ተለውጦ ከፍተኛ የገንዘብ ክፍያ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል። የጥሎሽ ገንዘብ ከፍ ማለት በብሔረሰቡ ዘንድ ሕጋዊ ጋብቻን እያመነመነ በመምጣቱ በገዳ ሥርዓት ጠቅላላ ጉባኤው/ያኣ/ ለአባት ቡልኮ መግዣ ስድሣ ብር፣ ለእናት ደግሞ ሃያ ብር በድምሩ ብር ሰማኒያ እንዲሰጥ ቢወሰንም አንዳንድ የብሔረሰቡ አባላት በገዳ ስርዓቱ የተወሰነውን የጥሎሽ መጠን በመተላለፍ ከብር 1ሺህ እስከ ፲፭፻ የሚደርስ የጥሎሽ ገንዘብ ሲሰጡ ይስተዋላሉ። በቤተሰብ ስምምነት በሚፈፀመው ሕጋዊ ጋብቻ ወቅት ተጋቢዎች በተጋቡ በሶስተኛው ቀን የሙሽራው ወላጆችና ቤተዘመድ በወንዱ ቤት ተሰባስበው የጉርሻ /ጊጫ/ ሥነ ሥርዓት በማከናወን ለሙሽሪት የተለያዩ ስጦታዎችን የሚሰጥበት ሥርዓት አለ። በዚህን ዕለት የሙሽራው ዘመድ አዝማድ በተገኘበት ሙሽራዎች /ወንዱ በስተቀኝ ሴቷ በስተግራ በመሆን/ ከተሰብሳቢዎች ፊት ለፊት ቁጢጥ ብለው የሚከናወነውን የጉርሻ /የስጦታ/ ሥነ ሥርዓት ለመፈፀም ይጠባበቃሉ። ጉርሻው /ስጦታው/ የሚጀመረው ከሙሽራው አባት ወይንም አባት ከሌለ ከተሰብሳቢዎች መካከል አንጋፋ ከሆነው ሰው ስለሆነ ሙሽሪት ቀደም ብላ በተዘጋጀችበት መሠረት ጉርሻውን /ስጦታውን/ ለመቀበል ወደ አባት ወይንም አንጋፋው ሰው ተጠርታ ትሄዳለች። በዚህ ሥነ ሥርዓት ወቅት ሙሽሪት ከወንዱ ቤተሰብ የምትፈልገውንና የምትጠብቀውን ስጦታ እስከምታገኝ ድረስ የሚሰጣትን ጉርሻ አትቀበልም። ስለዚህ በጥሪው መሠረት የልጁ አባት ወይንም አንጋፋው ቤተዘመድ አጉራሽ " ይህን ያህል ብር ሰጠሁሽ ይላታል። " እሷም " አይበቃኝም" ትላለች። በመቀጠል " ይህን ያህል መሬት ሰጠሁሽ" ይላል። አሁንም መልሳ “አይበቃኝም” ትላለች። ከዚያም "ይህንን ያህል ከብት ሰጠሁሽ" ሲላት አይበቃኝም አይበቃኝም " እያለች ከቆየች በኋላ ከአጉራሹ /ከስጦታ ሰጪ/ ዘንድ የምትፈልገውን ያህል ስጦታ ስታገኝ ጉርሻውን ትቀበላለች። በዚህ መልኩ የተሰበሰበውን ቤተ ዘመድ በሙሉ በማዳረስ ለጎጆ መውጫ የሚሆናትን በቂ ሀብትና ንብረት ታገኛለች። የቤት አሠራር በጌዴኦ ብሔረሰብ ቤት የአንድን ግለሰብ ወይም ቤተሰብ ማህበራዊ ደረጃ መገለጫ ስለሆነ ትልቅ ግምትና ክብር አለው። በብሔረሰቡ ባህል መሠረት አንድ ልጅ ካገባ በኋላ እስከ አንድ ዓመት ድረስ በአባቱ ወይም ወላጆቹ ቤት መቆየት ይችላል። ከአንድ አመት በኋላ ግን ደረጃውን የሚያስጠብቅ ቤት ሠርቶ መውጣት የግድ ነው። ጌዴኦዎች ቤት የሚሠሩት በአንድ አካባቢ ተሰባስቦ በመንደር መልክ ነው። በጌዴአዎች የተለያዩ የቤት ዓይነቶች ያሉ ሲሆን ዓይነታቸው የሚወሰነው ፡- በቅርፅ፣ በግንባታ፣ ቁሳቁስ፣ በክዳን ዓይነትና በሚሰጠው አገልግሎት ነው። ዶጐዶ ለአጭር ጊዜ ለሚቆይ ዝግጅት የሚሆን ጊዜያዊ ቤት ነው። አገልግሉቱ ለጫጉላ ቤት፣ እህል ለመጠበቅ ባህላዊ በዓላት ለማክበር እና እንሰት ለመፋቅ ነው። ቅርፁ ክብ ሆኖ ከ4 ካሬ ሜትር የማይበልጥ ስፋትና ከ2 ሜትር የማይበልጥ ቁመት ያለው ነው። ከቀጫጭን ጭራሮ እንጨት፣ ከወፊቾ ገመድና በእንሰት ቅጠል ሊሠራ ይችላል። ፎቃ (ፎቆ) የዚህን ዓይነት ቤት የሚሠሩት ሰዎች በዝቅተኛ ኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ፣ አዲስ ጐጆ ወጪዎች እና ከዋናው ቤት በተጨማሪ ለከብት ማደሪያነት የሚጠቀሙ ናቸው። ቤቱ ከቀርቀሃ፣ ከሸምበቆ ከወፎፊቾና ከሰምበሌጥ ሊሠራ ይችላል። የቤቱ የውስጥ አደረጃጀት በአብዛኛው ሁለት ክፍል ያለው ሲሆን በር ኖሮት መስኮት አይኖረውም። አዲቻሞ (መደበኛ ቤት) የዚህ ቤት ዓይነት ረጅም ጊዜ ዝግጅት የሚጠይቅ ነው። ዝግጅቱ የመሥሪያ ቁሣቁስ በጥንቃቄ ይዘጋጃል፣ ለቤት ሠሪዎች ምግብ፣ እና በተለይ ከቁሳቁስ የምሰሶ መረጣ ትልቁን ጊዜ የሚወስዱ ተግባራት ናቸው። የዚህ ቤት የውስጥ አደረጃጀት ሲታይ ከሁለት በላይ ክፍሎች ሊኖሩት ይችላሉ፣ መስኮትና የጓሮ በር ይኖረዋል። የአዲች ሚኔ ቤት ሥራ ልዩ ባለሙያ ለምሰሶ መረጣ፣ ለሣር ክዳን ሥራ፣ የመሥሪያ ቦታ ማዘጋጀትና የምሰሶ ቅርፅ ማውጣት እንዲሁም ጣራ ማዋቀር የተለየ ባለሙያ ይፈልጋል። ሌላው አራተኛ ዓይነት ቤት ሸካ (የቀርከሃ ቤት) ነው። የቤቱ ዓይነትና አሠራር ከዲቻ ማኔ ሆኖ ልዩነቱ ከቀርቀሃ ልባስ (ጳሻ) እና ከቀርከሃ የሚሠራ በመሆኑ ብቻ ነው። ቤቱ የሚታወቀው የደገኞች ቤት በመባል ነው። የቤቱ መዝጊያም ጭምር ቀርከሃ ሲሆን ከፍተኛ የቀርከሃ ጥበብ የሚታይበት ነው። ባህላዊ ምግብና የአሠራር ሥርዓት የብሔረሰቡ ዋነኛ ባህላዊ ምግብ «ቆ» ወይንም በብሔረሰቡ አጠራር «ዋሳ» ሲሆን ከዕለታዊ ምግብነቱ በተጨማሪ ለደስታም ሆነ ለሀዘን በተለያየ ዓይነት እየተዘጋጀ ከሌሎች የማባያ ዓይነቶች ጋር ይበላል። በስምንት የተለያዩ ባህላዊ አዘገጃጀት የሚዘጋጀው ቆ ከሚቆይበት ጊዜ አንፃር ፣ ከማበያው ዓይነት፣ እና ከሚጠቀመው ሰው አኳያ እንደሁኔታው እየታየ ይዘጋጃል። ከባህላዊ የቆ ምግብ ዓይነቶች አንዱ «ወእረሞ» የሚባል ሲሆን ብዙውን ጊዜ በኳስ ቅርጽ ተድበልብሎ ከገብስ ወይም ከበቆሎ ዱቄት ጋር በመደባለቅ የሚዘጋጅ፣ ለማንኛውም ዓይነት ዝግጅት የሚውል ከጐመን ወይንም ከስጋ ጋር የሚበላ ጣፋጭ ምግብ ነው። ሌላው ተወዳጅ ምግብ «ኮፎ» በመባል የሚታወቅ ሲሆን አዘገጃጀቱ እንደ ዱቄት ሆኖ የተዘጋጀ ቆ ከገብስ ዱቄት ጋር በመደባለቅ የሚነኮር፣ በቅቤ እና ሌሎች ቅባት ነክ ነገሮች እንዲለሰልስ ተደርጐ የሚዘጋጅና፣ የተለየ ክብር ለሚሰጠው እንግዳ ወይንም ትላልቅ ሰዎች የሚቀርብ ነው። አንዳንዴም ይህን ምግብ ከአደንጓሬ ጋርም በመደባለቅ አዘጋጀተው ይጠቀሙታል። «ጣልታ» እና «ኬቦ» የተሰኙት የቆ ምግብ ዓይነቶች የመጠን ልዩነት ካልሆነ በስተቀር ጠፍጠፍ ወይንም ሞልሞል ተደርገው በቀላሉ በአምባሻ መልክ የሚዘጋጁ ናቸው። «ሆጨቆ» ቆ ብቻውን በማድበልበል በመጠን አነስ ተደርጐ የሚዘጋጅ ከጐመን ጋር የሚቀቀል ጣፋጭ ምግብ ነው። «ቁንጭሣ» ደግሞ የቆ ዱቄት በምጣድ ላይ ተደርጐ ሲበስል እንደእንጀራ እየተቆረሰ የሚበላ ብዙ ማገዶ የማይፈጅ የዘወትር ባህላዊ ምግብ ነው። ኦጣ ርሞጦ የሚባለው ደግሞ ለረጅም ጊዜ ሳይበላሽ እንዲያገለግል በተለይም ለረጅም ጉዞና በጦርነት ወቅት ስንቅ እንዲሆን ታስቦ የሚዘጋጅ እንደ ድፎ ዳቦ ዓይነት ነው። ኮሣ /ጉንጃ/ በማድበልበል ጠቅለል ተደርጎ በእሣት ፍም ወይንም ትኩስ ረመጥ ላይ ተደርጎ ሲበስል የሚበላ ተዘውታሪ ምግብ ነው። በአጠቃላይ የቆ ምግብ በዓይነቱና በአቀራረቡ የተለያየ ቢሆንም ማባያዎቹም በዋናነት ጎመን፣ ወተትና ሥጋ ናቸው። ባህላዊ የለቅሶ ሥርዓት በጌዴኦ ብሔረሰብ ሰው ሲሞት ለየት ያለ ባህላዊ የለቅሶ ሥርዓት ይካሄዳል። በተለይ በተለይ ወጣት ወይንም አዛውንት የሆነ ሰው ሲሞት «ዘመድ አዝማድ ሣይሰበሰብ ከተቀበረ ጥሩ አይደለም» ተብሎ ስለሚታመን እስከ ሁለት ሶስት ቀናት ድረስ አስከሬን ሣይቀበር ሊቆይ ይችላል። ሕፃናት ሲሞቱ ግን አስከሬን በዕለቱ ይቀበራል፤ ሀዘኑም የዚያኑ ዕለት እንዲያበቃ ሽማግሌዎች ቤተሰቡን ይመክራሉ፤ የሐዘን ዳርቻ እንዲያደርግላቸውም ይመርቃሉ። የዕድሜ ባለፀጋ የሆነ ሰው ሲሞት የቀብሩ ሥነ ሥርዓት ከተፈፀመበት እለት ጀምሮ የሚፈፀሙ የተለያዩ ባህላዊ የለቅሶ ሥርዓቶች አሉ። ሁሉም የየራሳቸው የአከባበር ሥርዓት አላቸው። ከነዚህ መካከል አንዱና የመጀመሪያው በብሔረሰቡ ቋንቋ «ዊልኢሻ» ይባላል። በዚህ የሐዘን መግለጫ ሥርዓት ሟች ከተቀበረበት ዕለት ከሰዓት በኋላ ጀምሮ የሟች ማንነትና ያከናወናቸው ሥራዎች፣ ለሕዝቡ የፈፀመው መልካም ተግባር፣ ለጋሽነቱ፣ ሀብቱ፣ የልጆች አባትነቱ፣ ርህሩህነቱ፣ ጀግና ከሆነ ጀግንነቱ እየተገለፀ፣ በግጥም እየተገጠመ፣ እየተጨፈረ ይለቀሳል። ዊልኢሻ ከአራት እስከ ስምንት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ማታ ማታ «ጋዳ» የተባለ የሀዘን ማስረሻ ዘፈን እና ጭፈራ ሐዘንተኞች ወይንም የሟች ቤተሰቦች እንዲሁም የአካባቢው ሕብረተሰብ ተሰባስበው ይጨፍራሉ። ጋዳ በሀዘን የተቆራመዱትን የሟች ዘመዶችና ቤተሰቦችን ከሀዘን ድባብ ለማውጣትና ለማጽናናት ማታ ማታ የሚከናወን ድራማዊ ጭፈራ ነው። ከዚህም "በዊልኢሻ" የመጨረሻ ቀን ማታ ጀምሮ ልዩ ልዩ የተዝካር ዓይነቶች ይፈፀማሉ። የመጀመሪያው ተዝካር በብሔረሰቡ ቋንቋ /ሬንሽማ/ ሲከናወን የሚደረግ ዝግጅት ሲሆን «ሁጐ» የሚባለው ደግሞ የሟች ቤተሰብ ሙታንን የሚዘክሩበት፣ የሚያናግሩበት፣ የሟች እህት በባህል መሠረት የ«ኡማቶ» ሥርዓት በቀዳሚነት የምትፈፅምበት እንደሆነ ይነገራል። የመጀመሪያው የተዝካር ሥርዓት በተከናወነ ማግስት የቤትና የግቢ ፅዳት የሚደረግ ሲሆን ይህም «በዳኣ» ተብሎ ይጠራል። የመጨረሻው የተዝካር ዓይነት «አዋላ» በመባል የሚታወቅ ሲሆን በዚህን ዕለት ከብት ታርዶ ከሟች የሥጋ ዘመድ በስተቀር ሌሎች የታረደውን ከብት ሥጋ በአካባቢው «ሀይቻ» አማካይነት የሚከፋፈሉበት ነው። ከዊልኢሻ ቀጥሎ ያለው የለቅሶ ሥርዓት «ቡቺሣ» የሚባል ሲሆን በዚህ የለቅሶ ዓይነት ፆታን በመለየት የማስለቀስ ተግባር ይከናወናል። ሟች ሴት ከሆነች ውበቷን፣ የዋህነቷን፣ ለጋሽነቷን፣ ሙያዋን፣ እንግዳ ተቀባይነቷን ...ወዘተ እየጠቃቀሱ የለቅሶ ጭፈራ ይከናወናል። እንደዚሁም ሟች ወንድ ከሆነ ጀግንነቱን፣ ቤተሰባዊ አመጣጡን፣ ያከናወናቸውን ተግባራት /ክንውኖች/ ...ወዘተ የሚገልፁ ግጥሞችን በመደርደር ይለቀሣል፣ ይጨፈራል። ሟች ጀግና ከሆነ ለጀግንነቱ መለያ እንዲሆን «ዱፈኣ» ከተባለ ጥቁር እንጨት የሚዘጋጅ ረጅም ጊዜያዊ ሀውልት በመቃብሩ ላይ ተተክሎ በዊልአሻ ጊዜ ለጀግንነቱ መገለጫ ማቶት ተዘጋጅቶ የሰጎን ላባ ተሰክቶበት በመቃብሩ ላይ በተደረገው ጊዜያዊ ሀውልት ላይ ይንጠለጠላል። የሟችን «ሞቴ» የሚባል መቀመጫ እና «በራቴ» የሚባል የእንጨት ትራስ በመሰባበር እዚያው ሀውልት ስር በመታሰቢያነት በማስቀመጥ የሀዘን ፍፃሜ እንዲሆን ይደረጋል። በጌዲኦ ብሔረሰብ ባህላዊ የለቅሶ ሥርዓት ደንብ መሠረት ለቅሶ የሚጠናቀቀው በአራተኛ ቀን ሲሆን ይህም ቀን ከሀጢያት የሚነፃበት ቀን ነው ተብሎ ይታመናል። በዚህን ዕለት የቤት ጠረጋ ሥርዓት ይከናወናል። በቤት ጠረጋው ቀን ከባልዋ ተጣልታ ወደ ወላጆቿ የመጣች ሴት ያለማንም አስታራቂ ከባሏ ጋር ተያይዛ ወደ ቤቷ ትሄዳለች። ከዚህ በተጨማሪ ዕለቱ የሟች ኑዛዜ ካለ በሕዝቡ ፊት ከተሰማ በኋላ ቤተሰቦቹ ተስማምተው እንዲኖሩ የሚመከሩበት የተጣላ ካለ የሚታረቅበት ዕለት በመሆኑ ልዩ ትኩረት ይሰጠዋል። ዋቢ ምንጭ ጌዴኦ ብሔረሰብ የኢትዮጵያ ብሔሮች
20514
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%AB%E1%8B%A8%E1%8A%8B%E1%89%B5%20%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%89%B3%E1%88%B5%E1%89%80%E1%8A%9D%20%E1%88%9A%E1%88%B5%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%89%A3%E1%88%81
እያየኋት የምታስቀኝ ሚስት አገባሁ
እያየኋት የምታስቀኝ ሚስት አገባሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እያየኋት የምታስቀኝ ሚስት አገባሁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
45478
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%BB%E1%8A%93%20%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%AD
ኻና አገር
ኻና አገር በኤፍራጥስ ወንዝ አካባቢ በአሁኑ ሶርያ የነበረ ግዛት ነበር። ዋና ከተማው ተርቃ ነበር። የማሪ ነገሥታት በይፋ «የማሪ፣ የቱቱል እና የኻና ግዛት ንጉሥ» ይባሉ ነበር። የባቢሎን ንጉሥ ሃሙራቢ ማሪን በያዘበት ጊዜ (1673 ዓክልበ.) የማሪ መንግሥት ውድቀት ነበር፤ በኋላም በባቢሎን ንጉሥ አቢ-ኤሹህ (1627-1596 ዓክልበ.) ዘመን፣ የባቢሎን ኃይል በዚያ አቅራቢያ ደክሞ ኻና ነጻ መንግሥት ሆነ። የአንድ የኻና ንጉሱ ስም «ካሽቲሊያሹ» በኋላ (ከ1507 ዓክልበ. ጀምሮ) ባቢሎኒያን የገዙት የካሣውያን ንጉሥ ስም ካሽቲሊያሽ ይመስላል፣ ስለዚህ ምናልባት ለጊዜ ካሣውያን በኻና መንግሥት ሥልጣን እንደ ነበራቸው አንዳንዴ ይታሥባል። የካና መንግሥት የቆየው በኋላ ዘመን የሚታኒ መንግሥት ግዛት እስከሆነ ድረስ ነበር። የኻና አገር ኗሪ ብሔሮች የበግ እረኖች ነበሩ፣ ደግሞ በመከር ወራት ግዘያዊ መንደሮችን ያቁሙ ነበር። እነዚህ በተለይ አሞራውያን፣ የያሚና ልጆች (ብኔ ያሚና)፣ የስምኣል ልጆች (ብኔ ስምኣል)፣ እና ሃቢሩ የተባሉት ብሔሮች ወይም ጎሣዎች ናቸው። ብኔ ያሚና ወይም «የደቡብ (ቀኝ) ልጆች» ከኤፍራጥስ ደቡብና ወደ ምዕራብ ወደ ያምኻድ መንግሥት የዘረጋ ክፍል ሲሆን፣ ብኔ ስምኣል ወይም «የስሜን (ግራ) ልጆች» ከኤፍራጥስ ስሜን የተገኘው ክፍል ነው። የኻና ወይም የተርቃ ነገሥታት ኢላ-ካብካቡ (- 1745 ዓክልበ. ግድም) 1 ሻምሺ-አዳድ (1745-1720 ዓክልበ. ግ.) ያኽዱን-ሊም (የማሪ ንጉሥ፣ 1720-1707 ዓክልበ. ግ.) ሱሙ-ያማን (የማሪ ንጉሥ፣ 1707-1705 ዓክልበ. ግ.) 1 ሻምሺ-አዳድ (እንደገና በአሦር መንግሥት፣ 1705-1694 ዓክልበ. ግ.) ያስማህ-አዳድ (የማሪ ንጉሥ፣ 1694-1687 ዓክልበ. ግ.) ፩ ዝምሪ-ሊም (የማሪ ንጉሥ፣ 1687-1673 ዓክልበ. ግ.) ያፓሕ-ሹሙ (1673-1662 ዓክልበ. ግ.) ኢጺ-ሹሙ-አቡ (1662-1649 ዓክልበ. ግ.) ፩ ያዲሕ-አቡ (1649-1634 ዓክልበ. ግ.) ሙቲ-ሑርሻና (? 1634-1621 ዓክልበ. ግ.) ካሽቲሊያሹ (የካሣውያን ንጉሥ፣ 1621-1599 ዓክልበ. ግ.) የባቢሎን ነገሥታት አሚ-ዲታና፣ አሚ-ሳዱቃና ሳምሱ-ዲታና ገዥነት (1596-1507 ዓክልበ. ግ.) ሹኑሕሩ-አሙ - አገረ ገዥ ለባቢሎን አሚ-ማዳር - አገረ ገዥ ለባቢሎን 2 ያዲሕ-አቡ - አገረ ገዥ ለባቢሎን ፪ ዝምሪ-ሊም - አገረ ገዥ ለባቢሎን ካሳፓን / ካሳፒሊ - አገረ ገዥ ለባቢሎን ኩዋሪ (1507-1503 ዓክልበ. ግ.) ያኡሳ እና ሐናያ (1503-1488 ዓክልበ. ግ.) የሚታኒ ገዥነት፤ ቂሽ-አዱ የሚታኒ ነገሥታት ሻውሽታታርና ፓራታርና አገረ ገዥ ነበር። (1488-1463 ዓክልበ. ግ.) ኢዲን-ካካ (1463-1443 ዓክልበ. ግ.) ኢሻር-ሊም (1443-1423 ዓክልበ. ግ.) ኢጊድ-ሊም (1423-1403 ዓክልበ. ግ.) ኢሺሕ-ዳጋን (1403-1383 ዓክልበ. ግ.) አሁኒ (1383-1363 ዓክልበ. ግ.) ሐሙራፒ (1363-1343 ዓክልበ. ግ.) ፓጊሩ (1343-1323 ዓክልበ. ግ.) ዋቢ መጻሕፍት ታሪካዊ አገሮች የመስጴጦምያ ታሪክ
21970
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%89%A3%E1%88%8D%E1%8A%93%20%E1%88%B9%E1%88%98%E1%89%B5%20%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%88%B0%E1%89%A0%E1%89%A5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%84%E1%8B%B5
ደባልና ሹመት ያለሰበብ አይሄድ
ደባልና ሹመት ያለሰበብ አይሄድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደባልና ሹመት ያለሰበብ አይሄድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20913
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%9D%E1%8A%93%E1%89%A5%20%E1%88%8A%E1%8C%A5%E1%88%8D%20%E1%88%B2%E1%88%8D%20%E1%8B%AD%E1%8A%90%E1%8D%8B%E1%8D%8D%E1%88%B3%E1%88%8D
ዝናብ ሊጥል ሲል ይነፋፍሳል
ዝናብ ሊጥል ሲል ይነፋፍሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝናብ ሊጥል ሲል ይነፋፍሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20971
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%88%98%E1%8B%B0%20%E1%88%8D%E1%88%9B%E1%8B%B5%20%E1%8B%AB%E1%88%B0%E1%8B%B5%E1%8B%B3%E1%88%8D%20%E1%8A%A8%E1%88%9B%E1%8A%A5%E1%8B%B5
የለመደ ልማድ ያሰድዳል ከማእድ
የለመደ ልማድ ያሰድዳል ከማእድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመደ ልማድ ያሰድዳል ከማእድ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22272
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%86%E1%88%AE%20%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%88%9B%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%88%8D%E1%89%A5%20%E1%8B%AB%E1%8B%8D%E1%89%80%E1%8B%8B%E1%88%8D
ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቀዋል
ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21070
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%99%E1%89%B5%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%88%9D%20%E1%88%98%E1%89%A5%E1%89%B5
የሙት የለውም መብት
የሙት የለውም መብት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሙት የለውም መብት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21521
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%89%B7%E1%89%B5%20%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%8B%AB%E1%8C%A0%E1%89%A1%E1%89%B5%20%E1%8B%88%E1%8C%AA%E1%89%B5%20%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8C%A1%E1%89%A0%E1%89%B5%20%E1%89%A4%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B5%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
የፈቷት ሴት ያጠቡት ወጪት የወጡበት ቤት አንድ ነው
የፈቷት ሴት ያጠቡት ወጪት የወጡበት ቤት አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፈቷት ሴት ያጠቡት ወጪት የወጡበት ቤት አንድ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21314
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%AD%20%E1%89%A3%E1%88%8D%E1%8B%8B
የሴት አገር ባልዋ
የሴት አገር ባልዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሴት አገር ባልዋ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20983
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8B%E1%88%9D%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%83%20%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%88%9B%20%E1%88%98%E1%8A%A8%E1%8A%95%E1%8C%83%20%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%88%AD%20%E1%88%98%E1%89%85%E1%8C%83
የላም መንጃ የሰማ መከንጃ የማር መቅጃ
የላም መንጃ የሰማ መከንጃ የማር መቅጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላም መንጃ የሰማ መከንጃ የማር መቅጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21627
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%8B%E1%8B%8B%E1%89%82%20%E1%88%B3%E1%88%9A%20%E1%8A%95%E1%8D%8D%E1%8C%A5%20%E1%8B%AD%E1%88%88%E1%89%80%E1%88%8D%E1%89%83%E1%88%8D
ያላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል
ያላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላዋቂ ሳሚ ንፍጥ ይለቀልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20610
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8C%B8%E1%8B%B5%E1%89%85%20%E1%89%A5%E1%8B%AC%20%E1%89%A3%E1%8B%9D%E1%88%8B%E1%89%B5%20%E1%89%B0%E1%8A%9D%E1%89%B3%20%E1%89%80%E1%88%A8%E1%89%BD
እጸድቅ ብዬ ባዝላት ተኝታ ቀረች
እጸድቅ ብዬ ባዝላት ተኝታ ቀረች የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጸድቅ ብዬ ባዝላት ተኝታ ቀረች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21752
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%89%A3%E1%89%B5%20%E1%88%9E%E1%89%B1%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%8B%B1%20%E1%88%A8%E1%8C%83%E1%89%B1%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%B0%E1%8B%B1
ያባት ሞቱን አይወዱ ረጃቱን አይሰዱ
ያባት ሞቱን አይወዱ ረጃቱን አይሰዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ሞቱን አይወዱ ረጃቱን አይሰዱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21061
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%8C%A3%20%E1%88%B3%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%8C%A3%20%E1%8B%A8%E1%8B%8D%E1%88%83%20%E1%89%A6%E1%8B%AD%20%E1%8C%A5%E1%88%A8%E1%8C%8D
የመጣ ሳይመጣ የውሃ ቦይ ጥረግ
የመጣ ሳይመጣ የውሃ ቦይ ጥረግ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመጣ ሳይመጣ የውሃ ቦይ ጥረግ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20763
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8D%E1%88%80%20%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%B6%20%E1%8B%8D%E1%88%80%20%E1%89%80%E1%88%8D%E1%88%B6
ውሀ መልሶ ውሀ ቀልሶ
ውሀ መልሶ ውሀ ቀልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ መልሶ ውሀ ቀልሶ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
2451
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%20%E1%8A%A6%E1%88%AD%E1%89%B6%E1%8B%B6%E1%8A%AD%E1%88%B5%20%E1%89%B0%E1%8B%8B%E1%88%95%E1%8B%B6%20%E1%89%A4%E1%89%B0%20%E1%8A%AD%E1%88%AD%E1%88%B5%E1%89%B2%E1%8B%AB%E1%8A%95
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ኃይማኖት ተከታዮች በተለይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን፣ ኢየሱስ ክርስቶስ በ፴ ዓ/ም በፈለገ ዮርዳኖስ በመጥምቁ ዮሐንስ እጅ በዮርዳኖስ ባሕር የተጠመቀበትን ዕለት የሚያስታውሰው፣ ኤጲፋንያ በመባልም የሚታወቀው ደማቅ በዓል ነው። መገለጥ፣ መታየት ማለት ነው። የኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት ታሪክ የሚገኘው በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፫ ቁ ፲፫–፲፯ ውስጥ ነው። ጌታ በአገራችን፣ ጥር ፲ ቀን፣ በከተራ፣ በገጠር ወራጅ ውሃ የሚከተርበት፣ ታቦታት ከየአቢያተ ክርስቲያናቱ በዓሉ ወደሚከበርበት ቦታ በምዕመናን ታጅበው በዝማሬና በሆታ ይሄዳሉ። እዚያም በተዘጋጀ አቡነ ባስልዮስ ከእስክንድርያ ፓትርያርክ አቡነ ዮሳብ 2ኛ የጵጵስና ማዕረግ ተቀበሉ። ኢትዮጵያም፤ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እራሷን የቻለች ሆነች። ወደ ፶፭-፷ ሚሊዮን የሚቀርቡ ምእመናን ሲኖሩት ከምሥራቃዊ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ ትልቁ ነው። «ተዋሕዶ» ከልሣነ ግእዝ የመነጨ ቃል ሲሆን፣ ትርጒሙም "አንድ ሆኖ" ማለት ነው። ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነስቶ በተዋሕዶ ከበረ ማለት ነው። ለዚሁም በዐረብኛ ተመሳሳይ ቃል "ታውሒድ" ሲባል፣ በአንድ አምላክ ብቻ ማመን የሚለውን ፅንሰ ኣሳብ ያመለክታል። በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ቃሉ የሚነካ የክርስቶስ ባሕርይ በ"ሰብዓዊ" እና በ"መለኮታዊ" ተለይቶ ሳይሆን አንድ ብቻ እንደሆነ የሚለው ጽኑ እምነት ነው። በ443 ዓ.ም. (451 እ.ኤ.አ.) በሮማው ንጉሥ መርቅያን ዘመነ መንግሥት ፮፻፶ ኤጲስ ቆጶሳት በተገኙበት የተሰበሰበው የኬልቄዶን ጉባኤ ከሮማው ሊቀ ጳጳሳት ቀዳማዊ ልዮን "ክርስቶስ ሁለት የተለያዩ ባሕርያት አሉት" የሚል ጽሑፍ አቅርቦላቸው ነበር። ዳሩ ግን የእስክንድርያው ፓትርያርክ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ "ጌታ ሁለት ባሕርያት አሉት" የሚለው ትምሕርት ስሕተት ነው ብሎ ልዮንን አወገዘው። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሁለቱ አብያተ ክርስቲያናት በእምነት ተለያዩ። የቅዱስ ዲዮስቆሮስን ትምሕርት የሚከተሉ ዛሬ የአርሜኒያ፣ የሕንደኬ፣ የግብፅ፣ የሶርያ፤ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ናቸው። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ትምህርተ ሃይማኖት ጌታችን መድኃኒታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ ከሁለት አካል አንድ አካል በመንሳት ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ማለት ነው። የቤተ ክርስቲያን መመስረት በኢትዮጵያ የተጀመረው በወንጌል ሰባኪ ቅዱስ ፊልጶስ መሆኑ ይታወሳል (ሐዋርያት ምዕራፍ ፰)፦ «እነሆም፥ ህንደኬ የተባለች የኢትዮጵያ ንግሥት አዛዥና ጃንደረባ የነበረ በገንዘቧም ሁሉ የሰለጠነ አንድ የኢትዮጵያ ሰው ሊሰግድ ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ነበር...» በዚህ ንባብ ዘንድ ፊልጶስ ጃንደረባውን የትንቢተ ኢሳይያስ ክፍል እንዲገባው አስረድቶት በክርስትና አጠመቀው። ንግሥት ግርማዊት ህንደኬ ፯ኛ ከ፴፬ ዓ.ም. እስከ ፵፬ ዓ.ም. ገደማ በኢትዮጵያ የነገሡ ናቸው። በ፬ኛው ምዕት ዘመን በወንድማማቾቹ በንጉሥ ኤዛና እና በንጉሥ ሳይዛና ዘመን በፍሬምናጦስ አማካይነት ክርስትና የግዛቱ ይፋዊ ሃይማኖት ሆነ። ይህ ፍሬምናጦስ በኢትዮጵያ «አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን» ተብሎ ይታወቃል። በወጣትነት ዕድሜው ከአጎቱ ከፈላስፋው ከመሮፔዎስ እና ከወንድሙ ከሲድራኮስ ጋራ መርከባቸው ስለሰመጠች ከወንድሙ ጋር ከሞት ተርፈው ምጽዋ አጠገብ ተገኙ። ወደ ነገሥታቱም ግቢ አመጧቸውና ቀስ በቀስ ከፍተኛ ተጽእኖ ያለበትን ደረጃን አገኙ። ንጉሥ ኤዛናን ደግሞ ወደ ክርስትና ለውጠው እንዲጠመቁ አደረጉ። ኤዛና ፍሬምናጦስን ለኢትዮጵያ አቡን እንዲሾም ለመጠየቅ ወደ እስክንድርያ ላኳቸውና የእስክንድርያ ጳጳስ አትናቴዎስ ፍሬምናጦስን ሾሞ ላከው። ፍሬምናጦስ የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ሲሆን የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትርያርክ አቡነ ባስልዮስ ደግሞ ፻፲፩ኛው መሆናቸው ነው። መካከለኛ ዘመን እስላሞች ወደ ግብጽ ከገቡ በኋላ ከእስክንድርያ ጋር የነበረው ግንኙነት ቀጥሏል። ጸሐፊው አቡ ሳሊኅ በ፲፪ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን እንደ ገለጸው፣ ፓትርያርኩ በየዓመቱ ፪ ደብዳቤዎች ለኢትዮጵያና ለኖቢያ ነገሥታት ይጽፉ ነበር። ይህንን አደራረግ ግን አቡ ሃኪም አስቀረ። ፷፯ኛው ፓትርያርክ ቂርሎስ እንደ ኤጲስ ቆሞስ የላኩት ሰቨሩስ ሲሆኑ የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት ሁሉ እንዲያስጠበቁ ታዘዙ። በ፲፬፻፴፩ ዓ.ም. በዓጼ ዘርዐ ያዕቆብ ዘመን አባ ጊዮርጊስ ከአንድ ፈረንሳዊ ጐብኚ ጋራ ስለ ሃይማኖት ስለተነጋገሩ አንድ ተልዕኮ ወደ ሮማ ተላከ። በ፲፭፻ ዓ.ም. ደግሞ ኢትዮጵያ ከአዳል ጋር ስትታገል ማቴዎስ የተባለ አንድ አርሜናዊ ወደ ፖርቱጋል ተልኮ የፖርቱጋል ንጉሥ እርዳታን ለመነ። ስለዚህ በ፲፭፻፲፪ ዓ.ም. የፖርቱጋል ሚሲዮን በኢትዮጵያ ደረሰ። በሚከተለው ክፍለ ዘመን ከፖርቱጋል ኢየሱሳውያን የተባሉ ሚሲዮኖች ቤተ መንግሥቱን ወደ ሮማ ካቶሊክ ሃይማኖት ለማዞር ብዙ ጣሩ። በመጨረሻ በ፲፮፻፲፯ ዓ.ም. ንጉሥ ሱስንዮስ ወደ ሮማ ካቶሊክ እምነት ተቀየሩ። ዳሩ ግን የሮማ ሃይማኖት በተዋሕዶ ፈንታ ይፋዊ መሆኑን ሕዝቡ በጣም አልወደደምና በ፲፮፻፳፭ ዓ.ም ሱስንዮስ ዘውዳቸውን ለልጃቸው ለፋሲለደስ እንዲሰጡ ተደረጉ። ፋሲለደስ ወዲያው አገሩን ወደ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መለሱ። ከዚህ በላይ በ፲፮፻፳፮ ዓ.ም ፋሲለደስ ኢየሱሳውያን አገሩን ለቅቀው እንዲሄዱ አዘዙ። በ፲፮፻፶፰ ዓ.ም. መፃሕፍታቸውም እንዲቃጠሉ አዘዙ። ልዩ ባሕርይ የሚቀበሉ ቅዱሳን መጻሕፍት ኢትዮጵያ ብሉይ ኪዳንን እና ሐዲስ ኪዳንን በሙሉ (ከነዲዩትሮካኖኒካል መፃሕፍት ጋር) በመቀበል ብቸኛ ሃገር ናት። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የምትቀበላቸው ቅዱሳት መፃሕፍት ቁጥራቸው ፹፩ ሲሆን እነዚህም ፴፭ የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍትና ፵፮ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ናቸው። ይህ የቅዱሳት መጻሕፍት ቁጥር በቀኖና በ፫፻፲፰ቱ አበው ሊቃውንት የኒቂያ ገባኤ ተደንግጓል። ልሳነ ቅዳሴና ልሳነ ስብከት ሥነ ሕንፃ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሥነ ሕንፃ የቤተክርስቲያናት ትውፊታዊ የሥነ ሕንጻ ጥበቧ አምስት ዓይነት ነው። እነርሱም ክብ፥ መስቀል ቅርፅ፥ ዋሻ፥ ፍልፍል እና ስቀልማ ናቸው። ክብ ሕንጻ አብያተ ክርስቲያናት በብዛት በገጠሪቷ ኢትዮጵያ የሚገኙ ሲሆን፣ መስቀል ቅርጽ ያላቸው ደግሞ በከተማ አካባቢ ይገኛሉ። ዋሻ አብያተ ክርስቲያናት በብዛት በተራራማ አካባቢዎች ሲገኙ፣ ፍልፍል አብያተክርስቲያናት ደግሞ ከአንድ ቋጥኝ ተፈልፍለው የተዘጋጁ ናቸው። ሰቀልማ የሚባለው እንደ ጎንደሩ ደብረ ብርሃን ሥላሴ ያሉ አብያተ ክርስቲያናት ናቸው። ትምህርት ሃይማኖት (የሃይማኖት ትምህርት) በሁለት ይከፈላል። ይኸውም፦ 1ኛ) ዶግማ፣ 2ኛ) ቀኖና በሚል ነው። 'ዶግማ' ቃሉ የግሪክ ሲሆን ፍችውም እምነት ማለት ነው። 'ቀኖና' ደግሞ ቃሉ የግሪክ ሲሆን ሥርዓት ማለት ነው። ከእነዚህ ከሁለቱ ዶግማ ወይም እምነት አይጨመርበትም፤ አይቀነስበትም፤ አይሻሻልም፤ ችግርና ፈተናም ቢመጣ እስከ ሞት ድረስ አጥብቀን የምንይዘው ነው። ለምሳሌ ያህል፣ ይህን ዓለም ካለመኖር ወደ መኖር አምጥቶ የፈጠረ፤ ቢመረምር እንጂ የማይመረመር ሁሉን ቻይ አምላክ፤ የሚሳነው ነገር የሌለ ፈጣሪ፤ የሰማይና የምድር ባለቤት፣ የሠራዊት ጌታ ሕያው እግዚአብሔር ነው። እግዚአብሔር (ፈጣሪ) የአካል ሦስትነት አለው። በመለኮት፣ በመፍጠር፣ በሥልጣን፣ በአገዛዝ፣ በፈቃድ እና በመሳሰሉት ግን አንድ ነው። በሦስትነቱ አብ፥ ወልድ፥ መንፈስ ቅዱስ ሲባል፣ በአንድነቱ አንድ መለኮት፥ አንድ እግዚአብሔር ይባላል። በአዳም ምክንያት ከመጣው የዘለዓለም ሞትና ከዲያብሎስ ባርነት ነፃ የወጣነው ከሦስቱ አካላት በአንደኛው አካል ማለትም በወልድ፣ በኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ይህ ዶግማ ወይም እምነት ይባላል። ቀኖና ግን በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ያደጉ ክርስቲያኖች የሚመሩበት ሥርዓት ስለሆነ፣ በሃይማኖት አባቶች ወይም በቅዱስ ሲኖዶስ አማካኝነት እንደጊዜው ሁኔታ የሚሻሻል በመሆኑ የሚጨመርበት፣ የሚቀነስለት ነው። ለምሳሌ ያህል እኛ ኦርቶዶክሳውያን የምንጠመቀው ሴት በተወለደች በሰማንያ ቀን፣ ወንድ በተወለደ በአርባ ቀን ነው። የተወለዱ ሕፃናት፣ ሴቷ ሰማንያ ወንዱም አርባ ቀን ሳይሞላቸው ቢታመሙና በሽታው አስጊ ቢሆን የግድ የተባለው ቀን ሳይጠበቅ በ10፣ በ20፣ በ30…ቀናቸው መጠመቅ ይችላሉ ቀኖና ነውና። በቤተ ክርስቲያናችን የቀዳስያን ብዛት መነሻው አምስት ነው። ምናልባት ከአምስቱ አንዱ፣ ሁለቱ፣ ሦስቱ ቢታጡና ሌላም ተፈልጎ እስከ መጨረሻ የማይገኝ ከሆነ፣ ከአቅም በላይም የሆነ ችግር ከገጠመ፣ ሁለቱ ወይም አንዱ ብቻ ቀድሰው ማቁረብ ይችላሉ፤ ቀኖና ነውና። በቤተ ክርስቲያናችን ታቦት ሲከብር ቤተ ክርስቲያኑን የሚዞረው ሦስት ጊዜ ነው፥ ችግር ካለ አንድ ጊዜ ብቻ ዑደት ተፈጽሞ ሊገባ ይችላል። ቀኖና ነውና፤ ስለቀኖና (ስለሥርዓት) ቅዱስ ጳውሎስ በመልእክቱ እንዲህ ሲል ጽፏል። 1. "ነገር ግን ሁሉን በአግባብና በሥርዓት አድርጉ" 1ኛ ቆሮ. 14፥40። 2. "ወንድሞች ሆይ በሠራንላቸው ሥርዓት ሳይሆን በተንኮል ከሚሄዱት ወንድሞችን ሁሉ ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዝዛችኋለን። እኛን ልትመስሉ እንደሚገባችሁ እኛም በእናንተ መካከል ያለ ሥራ እንዳልኖርን ራሳችሁ ታውቃላችሁ" 2ኛተሰ. 3፥6-7። ቀኖና (ሥርዓት) የሚወሰነው በሃይማኖት አባቶች እንደሆነና ወንጌልን የሚያስተምር ሰው ለሚያስተምራቸው ክርስቲያኖች በሃይማኖት አባቶች የተወሰነ ቀኖና ማስተማርና ትምህርት መሰጠት እንዳለበት መፅሐፍ ቅዱስ እንዲህ ሲል ያስረዳል። "በየከተማውም ሲሄዱ፣ ሐዋርያትና ቀሳውስት በኢየሩሳሌም ያዘዙትን (የወሰኑትን) ሥርዓት አስተማሯቸው። አብያተ ክርስቲያናትም በሃይማኖት ፀኑ፤ ዕለት ዕለትም ቁጥራቸው ይበዛ ነበር" ይላል የሐዋ. 16፥4-5። በዚህ የእግዚአብሔር ቃል መሠረት ቅዱስ ጳውሎስ ደርቤንና ልስጥራን በተባሉ ቦታዎች ለነበሩ ክርስቲያኖች ወንጌልን ከሰበከ በኋላ ሐዋርያት የወሰኑትን ቀኖና (ሥርዓት) እንደሰጣቸው እንረዳለን። ስለዚህ ቀኖና ወይም ሥርዓት ቤተ ክርስቲያንን ይጠቅማል እንጂ አይጎዳም። በመሆኑም ዶግማንና ቀኖናን ወይም እምነትንና ሥርዓትን ጎን ለጎን ይዞ መጓዝ ሐዋርያትን መከተል እንጂ ወደ ኋላ ተመልሶ አይሁድን መከተል አይደለም። እንግዲህ ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያንን የሚቃወሙ ሰዎች ሁሉ፣ የሚቃወሙት በቀኖና (በሥርዓት) የሚመሩትን ክርስቲያኖች ሳይሆን የእግዚአብሔር ቃል የሆነ መፅሐፍ ቅዱስን በመሆኑ እንዳይሳሳቱ አደራ እንላለን። አሁን እንግዲህ የዶግማንና የቀኖናን ልዩነት ከተረዳን በቀጥታ ወደ ታቦቱ ጥያቄ እንሄዳለን። ጥያቄ 1፦ ዛሬ በእኛ ቤተ ክርስቲያን ያለው ታቦት ነው? ወይስ በታቦትና በጽላት መካከል ልዩነት አለ? መልስ፦ ታቦት የጽላት ማደሪያ ነው፤ ዘዳ 40፥20። ጽላት ደግሞ ቅዱስ ቃሉ የተጻፈበት ሰሌዳ ማለት ነው፤ ዘዳ 34፥27-28። ስለዚህ እነዚህ ሁለት ነገሮች ዛሬም በሐዲስ ኪዳን አሉ። ሆኖም ግን አሠራሩ ሙሉ በሙሉ በዘጸ 25፥10-18 ያለውን የሙሴን ሕግ የተከተለ አይደለም። ምክንያቱም፦ 1ኛ፦ ታቦት እንደሙሴ ሕግ የሚዘጋጀው ከግራር እንጨት ሆኖ፣ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፣ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፣ ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን ይልና፣ በውስጥና በውጭም በጥሩ ወርቅ ለብጠው፣ በዙሪያውም የወርቅ አክሊል አድርግለት ይላል። ደግሞም ታቦቱን የሚሸከሙት ከወርቅ በተሠሩ መሎጊያዎች አራት ሰዎች እንደሆኑ እንረዳለን። በአጠቃላይ የብሉይ ኪዳን የታቦት አሠራር እጅግ ከባድ በመሆኑ በሁሉም ዘንድ አይቻልም ነበር። ምናልባት አንዳንድ የቤተ ክርስቲያን ፍቅር የነበራቸው ነገሥታትና ዛሬም ፍቅረ ቤተ ክርስቲያን ያላቸው አንዳንድ ምዕመናን ይችሉት እንደሆነ ነው እንጂ ቀላል ኣይደለም። 2ኛ፦ ጽላት እንደሙሴ ሕግ ከሆነ መዘጋጀትና መጠረብ ያለበት ከከበረ ድንጋይ ነው። በአንድ ታቦት ውስጥም መቀመጥ ያለባቸው ሁለት ጽላቶች ናቸው፤ ዘዳ 34፥1። በአጠቃላይ እንደ ብሉይ ኪዳኑ ሕግና ሥርዓት ከባድ ነው። የብሉይ ኪዳኑ ሥርዓትም ለሐዲስ ኪዳኑ ሥርዓት ጥላ ሆኖ አልፏል፤ 2ኛ ቆሮ 3፥7-11፤ ቆላ 2፥17፤ ዕብ 10፥1። እንግዲህ እዚህ ላይ የሐዲስ ኪዳኑ ታቦትና ጽላት የብሉይ ኪዳኑን የታቦት አሠራርና ሥርዓት ጠንቅቆና ተከትሎ የማይሄድ ከሆነ፣ "ይህ የብሉይ ኪዳኑን የታቦትና የጽላት አቀራረጽ ሥርዓት ጠንቅቆ ያልሄደ የሐዲስ ኪዳን ታቦትና ጽላት ከየት መጣ?" የሚል ጥያቄም ሳያስነሳ አይቀርም። አንባብያን ሆይ በቀጥታ ወደ ጥያቄው ከመግባታችን በፊት በዚህ ፅሑፍ ስለዶግማና ቀኖና ማብራሪያ የሰጠነው ይህን ለመሰለው ጥያቄ እንዲጠቅም ነው። አሁን ወደ ሐዲስ ኪዳን ታቦትና ጽላት ስንሄድ ቁም ነገሩ እንደሚከተለው ነው። የሐዲስ ኪዳን የታቦትና የጽላት አቀራረጽም ሆነ አጠቃቀሙ የተወሰነውና የሚወሰነው በቀኖና ነው። ቀኖና ደግሞ እንደ ሁኔታው የሚሻሻል ነው። ሲቻል ይጨመርበታል፣ ሳይቻል ደግሞ ይቀነስለታል። እንግዲህ በቤተ ክርስቲያናችን ቀኖና ካበረከታቸው ነገሮች አንዱ የሐዲስ ኪዳን የታቦትና የጽላት አቀራረጽንና አጠቃቀምን ነው። ስለዚህ በሐዲስ ኪዳን ታቦትን ለመቅረጽ የግራር እንጨት ባይገኝ በዘፍ 1፥31 ላይ "እግዚአብሔርም የፈጠረውን (ያደረገውን) ሁሉ እጅግ መልካም እንደሆነ አየ" ስለሚልና፣ እግዚአብሔር የፈጠረውን ስለማይንቅ፣ ከግራር ሌላ ከማይነቅዝ እንጨት መቅረጽ እንችላለን። ቁመቱ፣ ወርዱና ዙሪያውም እንደችሎታችን ይሆናል። በውስጥና በውጭ ስለሚሆነው የወርቅ ክብርም እንደችሎታችን ይወሰናል። ከሌለንም ወርቁ ይቀራል፣ ቀኖና ነውና። ስለጽላቱም እንደዚሁ ነው፥ ከቻልን ከከበረ ድንጋይ፣ ከዕብነ በረድ መቅረጽ እንችላለን፤ ካልቻልን ጽላቱን ከማይነቅዝ እንጨት መቅረጽ እንችላለን። በሌላ በኩልም ከቻልን እንደ ብሉይ ኪዳኑ በአንድ ታቦት ሁለት ጽላት ማስቀመጥ እንችላለን፤ ካልቻን በአንድ ታቦት አንድ ጽላት ብቻ ይሆናል። በተጨማሪም ጽላቱን ማስቀመጫ ታቦት ባይኖረን፣ ጽላቱን ታቦት ብለን በመጥራት በጽላቱ ብቻ መጠቀም እችላለን፥ ቀኖና ነውና። በተጨማሪም በኤር 31፥31፤ 2ኛ ቆሮ 3፥1-3፤ በዕብ 8፥8-13፣ የእኛ አካልና ልቡና የርሱ ታቦትና ጽላት ናቸውና "በሐዲስ ኪዳን ለምን ታቦትና ጽላት አስፈለገ? ለምንስ ይህ ሁሉ ተፈጠረ?" የሚሉ አሉ። የክርስቲያኖች አካልና ልቡና በክርስቶስ ደም ታቦት፤ ጽላት፤ ቤተ መቅደስ መሆኑን እናምናለን። ቢሆንም፣ በሐዲስ ኪዳን ታቦትና ጽላት ያስፈለገበት ምክንያት፣ ስለአምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክነትና ክብር ሲባል ነው። ምክንያቱም በብሉይ ኪዳን ክብሩን የገለጠበት፣ ቃሉን ያሰማበት፣ ሙሴን እንደባልንጀራ ያነጋገረበት የክብሩ ዙፋን ሆኖ፣ ታቦቱ በውስጡ ለሚቀመጠው ለጽላቱ ማደሪያ በመሆኑ፣ በሐዲስ ኪዳንም የሥጋውና የደሙ የክብር ዙፋን እንዲሆን ሲሆን ስለእኛ በዚህ ዓለም መከራ የተቀበለውን መድኃኔዓለም ክርስቶስን ለማክበር ሲባል ነው። ጥያቄ 2፦ በዘዳ 31፣18፣ 32፣ 15፣ 134፥1-5፣ 2ኛ ዜና 5፥10 ያሉትን ጥቅሶች በመጥቀስ እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠው ሁለት ጽላቶችን ብቻ ነው። ነገር ግን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እነዚህን እልፍ አእላፋት ጽላት ከየት አመጣቻቸው? አራብታችሁ ቅረጹ የሚል አለ ወይ? መልስ፦ በዘዳ 32፥19 ስንመለከት እግዚአብሔር ራሱ አዘጋጅቶ ለሙሴ የሰጠውን ሁለቱን ጽላት እሥራኤል ጣዖት ሲያመልኩ ስላገኛቸው ሙሴ ተበሳጭቶ ሰብሯቸዋል። ነገር ግን ቸርነቱ ለዘለዓለም የሆነ እግዚአብሔር አምላክ ለሙሴ የመጀመሪያዎቹን አስመስሎ እንዲሠራ ነገረው፤ ሙሴም አስመስሎ ሠራ። በዘዳ 34፥1-5 መሥራት ብቻ ሳይሆን ኣሥሩን የቃል ኪዳን ቃላትም በጽላቱ ላይ እንዲፅፍ ሙሉ ሥልጣን ከእግዚአብሔር ተሰጠው። ሙሴም ተፈቅዶለታልና አሥሩን ቃላት በጽላቱ ላይ ጻፈ። ዘዳ 34፥27-28 ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ጽላትንም ሆነ ታቦትን እያስመሰሉ ለመሥራት ሙሉ ሥልጣንን አግኝተናል። ይህን በተመለከተ አንዳንድ አባቶች፦ "አዳም እንኳን በደለ አዳም ባይበድል ኖሮ አምላክ ሰው ሆኖ በቀራንዮ ስለእኛ የመሰቀሉን፣ ስለኛ የመሞቱን የፍቅር ምስጢር አናውቀውም ነበር" ይላሉ። "እስራኤልም በጥጃ ምስል ጣዖት አምልከው እንኳን በደሉ፣ እሥራኤል ባይበድሉ፣ ሙሴ በእግዚአብሔር የተዘጋጁት ሁለቱ ጽላት፣ የሰው ልጅም እግዚአብሔር የሠራቸውን የፊተኞቹን አስመስሎ ለመሥራት ስልጣን ባልኖረውም ነበር፥ ቢሠራም ለምን ሠራህ ለሚለው መረጃ ባላቀረበም ነበር" ይላሉ። ያም ሆነ ይህ ጽላትን አስመስለን፣ አባዝተን፣ አራብተን ለመሥራት መሠረታችን፣ ሥልጣኑ ለኛ ለልጆቹ የተላለፈልን ከአባታችን ከሙሴ ነው። "ሙሴ የተሰበሩትን አስመስለህ ሁለት ጽላት ቅረጽ ከሚል በቀር ጽላትን አብዝታችሁ፣ አራብታችሁ ተጠቀሙ የሚል ቀጥተኛ ቃል አምጡ" ለሚለው ግን ነገሩ እንዲህ ነው። በብሉይ ኪዳን የጽላትም ሆነ የቤተ መቅደስ ሥርዓት፣ የመስዋዕቱ፣ የዕጣኑ አገልግሎት፣ በኢየሩሳሌም ብቻ ስለነበረና፣ የሌላውም አገር ሕዝብ የሚከተለው የጣዖትን ሥርዓት እንጂ የሙሴን ሥርዓት ባለመሆኑ፣ ጽላቱ ተባዝቶ፣ ተራብቶ ለሌላው አገር ሕዝብ አልተሰጠም። እግዚአብሔርም ከኢየሩሳሌም ውጭ አልፈቀደም፥ የተቀደሰውን ጣዖታውያኑ አሕዛብ ያረክሱታልና። ስለዚህ ስግደቱም፣ የቤተመቅደስ ሥርዓቱም በኢየሩሰሳሌም ብቻ ነበር፤ ዮሐ 4፥18-24። በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩ አሕዛብም "ሰሎሞን ያሠራው ታላቁ ቤተ መቅደስና ሁለቱ ጽላት አንሰውናል፤ በርቀት የምንገኝ እኛ የመንገድ ድካም በዝቶብናል፥ ስለዚህ በያለንበት ቤተ መቅደስ ሠርተን፣ ጽላቱን አክብረን መገልገል እንፈልጋለን እና ይፈቀድልን" ብለው ጠይቀው፣ ከሁለቱ ጽላት በቀር ሌላ አልተፈቀደም ብሎ መልስ የተሰጠበት ቦታ የለም። ያም ሆነ ይህ በሐዲስ ኪዳንም በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው በአብ፤ በወልድ፤ በመንፈስ ቅዱስ ስም ተጠምቀው፤ ሁለተኛ የድኅነት ልደት ተወልደው፣ የእግዚአብሔር ልጆች እንዲሆኑ ሥልጣን ሰጣቸው። ለክርስቲያኖችም ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ድረስ እንደሚበዙና በአዲስ ኪዳን በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ንጹሕ የሆነውን ቍርባን ከኢየሩሳሌም ውጭ በየቦታው ለእግዚአብሔር ማቅረብ እንደሚችሉ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል። 1. "ከፀሐይ መውጫ ጀምሮ እስከ መግቢያዋ ድረስ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ይከበራልና፤ በየስፍራው ለስሜ ዕጣን ያጥናሉ፤ ንጹሕንም ቍርባን ያቀርባሉ፤ ስሜ በአሕዛብ ዘንድ ታላቅ ይሆናልና ይላል ሁሉን የሚችል እግዚአብሔር" ሚል 1፥11። 2. "ቤቴ ለአሕዛብ ሁሉ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ ተጽፎ የለምን? እናንተ ግን የወንበዴዎች ዋሻ አደረጋችኋት ብሎ አስተማራቸው" ማር11፥17፤ ኢሳ 56 ፥ 7፤ ኤር 7፥11። ይህ ትንቢት በቀጥታ ለሐዲስ ኪዳን ክርስቲያኖች መሆኑ ግልጥ ነው። ምክንያቱም በብሉይ ኪዳን ቤተ መቅደስም ሆነ የዕጣን፣ የቁርባን አገልግሎት እንኳን ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ድረስ ላሉ አሕዛብ፣ በኢየሩሳሌም ከሚኖሩ የእግዚአብሔር ሕዝብ በቀር ለእስራኤል ጎረቤት አገሮች እንኳ አልተፈቀደምና። ነቢዩ ሚልክያስ ንጹሕ ዕጣን ያለው በማቴ 2፥11 ወንጌል እንደተናገረው፣ ከአሕዛብ ወገን የሆኑ ሰብአ ሰገል፣ በቤተልሔም ዋሻ ለክርስቶስ ካቀረቡት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በዓለም ያለን ክርስቲያኖች በክርስቶስ ስም ለክርስቶስ የምናቀርበው ቅዱስ ዕጣን ነው። ንጹሕ ቍርባን የሚለውንም በማቴ 26፥26 ጌታ ኅብስቱን አንሥቶ "ነገ የሚቆረሰው ሥጋዬ ይህ ነው፤ ወይኑንም አንሥቶ ነገ ስለብዙዎች ኃጢአት የሚፈስሰው ደሜ ይህ ነው" ብሎ ለሐዋርያት የሰጣቸው የክርስቶስ ሥጋና ደም ነው። ንጹሕ የተባለው ርሱ በባሕርዩ ንጹሕ ሆኖ የእኛን የኃጢአት እድፍ ስለሚያነጻ ነው። በብሉይ ኪዳን በኢየሩሳሌም ብቻ መሆን የሚገባቸው ቤተ መቅደሱ፤ ዕጣኑ፣ ቁርባኑ፣ በክርስቶስ ደም በአዲስ ሕይወት፣ በአዲስ ተፈጥሮ፤ በአዲስ ሥርዓት፣ ክርስቲያኖች ለሆንን ለዓለም ሕዝብ በየሥፍራው (በያለንበት) እንድንጠቀምባቸው ከተፈቀዱልን፣ በኢየሩሳሌም ይኖሩ የነበሩት ሁለቱ ጽላት ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ተባዝተው በዓለም ያለን ክርስቲያኖች በያለንበት በየቤተ መቅደሳችን ለሥጋውና ለደሙ የክብር ዙፋንነት ብንገለገልባቸውና የአምላካችን የኢየሱስ ክርስቶስን ስም ብናከብርባቸው ምን የሚጎዳ ነገር ተገኘ? የሚያስደነግጠውስ ምኑ ነው? ስህተቱስ የቱ ላይ ነው? እንዲሁም ኣሥርቱ ትእዛዛት የተጻፉባቸው ሁለቱ ጽላት መባዛት፣ መራባት የለባቸውም ከተባለ፣ "በጽላቱ ላይ የተጻፉት ኣሥርቱ ትእዛዛት መባዛት የለባቸውም፣ ከኢየሩሳሌምም መውጣት የለባቸውም" ማለት አይደለምን? ትእዛዛቱም ተከለከሉ ማለት ነውና። በጽላቱ ላይ የተጻፉት ትእዛዛት በእግዚአብሔር ፈቃድ ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ድረስ በሚገኙ ክርስቲያኖች እጅ ገብተዋል። ይህም ያስደስታል እንጂ አያሳዝንም። ይህ ከሆነ ለሥጋውና ለደሙ (ለክርስቶስ) ክብር ሲባል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ የሚገኙ ጽላት ምን በደል አስከተሉ? እግዚአብሔር ለቀደሙ አባቶቻችን በታቦቱ አድሮ የሠራላቸውን ድንቅ ሥራ እያስታወስን፣ እግዚአብሔርን ከማመስገን ውጭ? ደግሞም ጌታ ስለ ጸሎት ሲያስተምረን "አባታችን ሆይ!..." በሚለው ጸሎት ውስጥ "ፈቃድህ በሰማይ እንደሆነች፣ እንዲሁም በምድር ትሁን..." በሉ ብሏል። በዚህ መሠረት፣ በዮሐንስ ራዕይ 11፥19 ላይ ታቦቱን በሰማይ አሳይቶናል። ስለዚህ የሙሴ የቃል ኪዳኑ ታቦት በሰማይ እንዲገኝ፣ በሰማይ እንዲሆን፣ በሰማይ እንዲታይ ፈቃዱ ከሆነ፣ በምድርም እንዲሆን ፈቃድህ ይሁን ብለን ብንጠቀምበት ስህተቱ ምንድን ነው? ጥያቄ 3፦ የሰሎሞን ቤተ መቅደስ እስኪሠራ ድረስ፣ በርግጥ ታቦቱ ከቦታ ወደ ቦታ ይዘዋወር ነበር፤ ቤተ መቅደሱ ተሠርቶ ታቦቱ ወደ ቤተ መቅደሱ ከገባ በኋላ ግን ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው ስለመውጣታቸው መጽሐፍ ቅዱስ አይናገርም። ታዲያ ዛሬ ክርስቶስ ደሙን ካፈሰሰ በኋላ፣ በብሉይም ሆነ በሐዲስ ኪዳን መመሪያ ሳይኖር፣ ከየት አምጥታችሁ ነው ታቦትን በየጊዜው በማውጣት የክርስቲያኖች ኅሊና ሁሉ ወደተሰቀለው ክርስቶስ መሆኑ ቀርቶ ወደ ታቦቱ የሆነው? መልስ፦ በብሉይ ኪዳን እንኳን አይወጣም ነበር ማለት አንችልም። ምክንያቱም በችግራቸው ጊዜ ለችግራቸው መፍትሔ ያገኙ ዘንድ ከነበረበት ከድንኳኑም ቢሆን ያወጡት ነበርና ለምሳሌ፦ 1. በሙሴ ምትክ የተመረጠ ኢያሱ ሕዝበ እስራኤልን እየመራ ወደ ምድረ ርስት ሲሄድ፣ ድንገት የዮርዳኖስ ወንዝ ሞልቶ ባገኘው ጊዜ፣ ወንዙን ከፍሎ ሕዛቡን ለማሻገር ከእግዚአብሔር በተነገረው መሠረት፣ ካህናቱ ታቦቱን ከነበረበት ቦታ ተሸክመው ወደ ወንዙ በመሄድ፣ ታቦቱን የተሸከሙት ካህናት እግር ወንዙን ሲረግጥ፣ ወንዙ ተከፍሎ ሕዝቡ ሁሉ በሰላም መሻገራቸውን እናገኛለን፤ ኢያሱ 3፥1-17። 2. እስራኤል ምድረ ርስት በደረሱ ጊዜ፣ ምድረ ርስት (ኢያሪኮ) በጠላት እጅ በጽኑዕ ግንብ ታጥራ አገኟት። በዚህም ጊዜ ይህን የጠላት የግንብ አጥር ለማፍረስና ርስታቸውን በእጃቸው ለማድረግ፣ እግዚአብሔር የገለጠላቸው ጥበብ፣ ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው፣ ሕዝቡም እየተከተሉ ሰባት ጊዜ ግንቡን እንዲዞሩት ነው። የታዘዙትን አደረጉ ግንቡም ፈረሰላቸው፤ ኢያሱ 6፥1-17። 3. እስራኤል ጠላት በበረታባቸው ጊዜ ጠላትን ለማሸነፍ ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው ይወጡ ነበር፤ 1ሳሙ 5፥1-ፍ። ስለዚህ በብሉይ ኪዳን ካህናቱ ታቦቱን ከቦታ ወደ ቦታ ሲንቀሳቀሱ ካልሆነ በቀር ለሚፈልጉት ዓላማ ታቦቱን ካለበት ቦታ ተሸክመው አያወጡትም ነበር ማለት አንችልም። ሰሎሞን ቤተ መቅደሱን ሠርቶ ካስገባው በኋላ ቢሆንም ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው እንዳያወጡ የሚል ሕግም የለም። እግዚአብሔር የሠራው ሥራ፣ በብሉይ ኪዳን የተፈጸመው አገልግሎት ሁሉ ሙሉ በሙሉ በመጽሐፍ ቅዱስ አልተጻፈም። በመጽሐፍ ቅዱስም ያልተጻፈ ብዙ ነገር እንዳለ እናምናለን፣ ከዚህ በመነሳት ነው እኛ በሐዲስ ኪዳን ታቦትን ተሸክመን የምናወጣው፦ በብሉይ ኪዳን በእግዚአብሔር ቸርነት (ትእዛዝ) ካህናቱ ታቦቱን ተሸክመው እንዲወጡ ተደርጎ ካህናቱም ታቦቱን ተሸክመው በመውጣት በታቦቱ ያደረ ኃይለ እግዚአብሔር ለሕዝበ እስራኤል ያደረገውን ድንቅ ሥራ ለማሰብና እግዚአብሔርን ለማመስገን ነው። ዛሬም ለሥጋና ለደሙ የክብር ዙፋን የሆነውን፣ ቅዱስ ስሙም የተጻፈበትን ቅዱስ ታቦት በምናወጣበት ጊዜ፣ በደሙ የባረከን መድኅነ ዓለም ክርስቶስ አሁንም የሥጋውና የደሙ ዙፋን በሆነው በታቦቱ ረቂቅ ኃይሎች በማስተላለፍ በረከቱን ያበዛልናል ብለን በማመን ነው። የተሰቀለው አምላክ መክበሩና መንገሡ ቀርቶ በየጊዜው ታቦት ወጣ እየተባለ፣ ታቦቱ ብቻ ነገሠ፣ ከበረ፣ ሕዝቡም ወደ አምልኮ ባዕድ ኮበለለ ስለሚለው ግን አንድ ሕዝብ የንጉሡን ዙፋን ሲያከብርና ሲፈራ ንጉሡን ማክበሩና መፍራቱ እንደሆነ መዘንጋት የለበትም። እኛ የምናምነው ቅዱስ ስሙ የተጻፈበትን የክርስቶስ ሥጋና ደም፣ የክብር ዙፋን የሆነውን ታቦት ማክበራችን. በኪሩቤል ዙፋን የሚቀመጥ መድኅነ ዓለም ክርስቶስን ማክበራችን መሆኑን ነው። በታቦቱ ፊት መስገዳችንም በታቦቱ ለተጻፈው ለቅዱስ ስሙ ነው። በታቦት ፊት ለእግዚአብሔር ስም ይሰግዱ የነበሩ ኢያሱና የእስራኤል ሽማግሌዎች በረከት አገኙበት እንጂ አልተጎዱበትምና ነው፤ ኢያ 7፥6፣ ዘዳ 33፥10። በሐዲስ ኪዳንም "ድል ለነሣው ስውር መናን እሰጠዋለሁ፤ የብርሃን መጽሐፍንም እሰጠዋለሁ፤ በዚያ መጽሐፍ ውስጥ ላይ ከተቀበለው በቀር ማንም የሚያውቀው የሌለ አዲስ ስም ተጽፎበታል" ራዕ 2፥17። ለዚህ ስም ደግሞ ጉልበት ሁሉ መንበርከክ እንደሚገባው መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል፦ "ይህም በሰማይና በምድር፣ በቀላያትና ከምድርም በታች ያለ ጉልበት ሁሉ ለኢየሱስ ክርስቶስ ስም ይሰግድ ዘንድ ነው። አንደበትም ሁሉ ኢየሱስ ክርስቶስ በእግዚአብሔር አብ ክብር፣ ጌታ እንደሆነ ያምን ዘንድ ነው"፤ ፊልጵ 2፥10-11። በዚህ መሠረት ቅዱስ ስሙ በተጻፈበት (ከነጭ ድንጋይ፣ ከእብነ በረድ፣ ከእንጨት በተሠራው) በጽላቱ ፊት ለቅዱስ ስሙ መስገድ ታላቅ የመንፈስ ጥበብ እንጂ ሞኝነት አይደለም። ምናልባት ስለታቦት፣ ስለጽላት ባለማወቅ ባጠቃቀሙ በኩል የሚሳሳቱ አባቶችን፣ እናቶችን፣ ወንድሞችንና እህቶችን በተገቢው መንገድ ማስተማር ተገቢ ነው። ከዚህ በላይ ስለ ታቦት ከቤተ መቅደስ መውጣትና አለመውጣት መፅሐፍ ቅዱሳዊ ከመሆኑም በተጨማሪ ቀኖና ቤተ ክርስቲያን መሆኑ መታወቅ አለበት። ብዙዎች በሐዲስ ኪዳን ታቦትን ለመቃወም በኤር 3፥16 የተጻፈውን ጠቅሰው “በዚያ ዘመን፦ የእስራኤል ቅዱስ፣ እግዚአብሔር፣ የቃል ኪዳኑ ታቦት፣ እነኋት እያሉም በአፋቸውም አይጠሯትም፣ ከእንግዲህ ወዲህ አይሿትም” ተብሏልና ታቦት አያስፈልግም በማለት ያስተምራሉ። እንደተባለው ታቦት ብሎ መጥራት ካላስፈለገ፣ በኤርምያስ 31፥34 ደግሞ፦ እያንዳንዱ ሰው ባልንጀራውን፣ እያንዳንዱም ወንድሙን፦ "እግዚአብሔርን ዕወቅ ብሎ አያስተምርም” ተብሎ ስለተጻፈ፣ እንግዲህ ሰው ሁሉ በየዘመኑ እግዚአብሔርን እንዲያውቅ ማስተማር አያስፈልግም ማለት ነዋ! ደግሞም ጌታችን በማቴ 28፥19 “እንግዲህ ሒዱና በአብ፣ በወልድና፣ በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው አሕዛብን ሁሉ አስተምሩ” ብሎ መናገሩ ስህተት መሆኑ ነዋ! በአጠቃላይ እንዲህ ነው ብሎ ከመናገር አስቀድሞ በመጽሐፍ የተጻፈው ነገር ለምንና እንዴት ባለ ሁኔታና ጊዜ መፃፉን ማጥናትና መልእክቱን (ምስጢሩን) መመርመር ይገባል እንላለን። በመጨረሻ ግን በኢትዮጵያ ኦርቶኮክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የማርያም፣ የቅዱሳን፣ የሰማዕታት፣ የመላዕክት፣ ወዘተርፈ ታቦት እየተባለ የተሰየመበት ምክንያቱና የዚህ ስያሜ ከየት ነው የመጣው? ምንድን ነው? የሚሉ ጥያቄዎች ሊኖሩ እንደሚችሉ እርግጥ ነው። እንዲህ ተብሎ መሰየሙ በትንቢተ ኢሳይያስ 56፥46 በተገለጸው መሠረት የእግዚአብሔርን ሰንበቱን ለሚጠብቁ፣ ደስ የሚያሰኘውንም ለሚመርጡ፣ ቃል ኪዳኑንም ለሚይዙ ጃንደረቦች (ስለእግዚአብሔር መንግሥት ራሳቸውን ጃንደረባ ያደረጉ ቅዱሳን) ማቴ 19፥12 በእግዚአብሔር ቤትና በቅጥሩ የዘለዓለም መታሰቢያ እንደሚደረግላቸው የተገለጠ በመሆኑ፣ ይህን አብነት በማድረግ ጌታ ሥጋውና ደሙ የሚከብርበት ሆኖ ለቅዱሳኑም መታሰቢያ ለማድረግ ነው፤ (መዝ 111፥7)። እንዲሁም የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነውና፤ ምሳ 10፥7። በዚህ ምክንያት እንጂ በታቦቱ የሚከብረው መድኃኒተ ዓለም ክርስቶስ መሆኑ ግልጽ ሊሆን ያስፈልጋል። እግዚአብሔር አስተዋይ ልቡና ይስጠን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን። “ሴት የወንድን ልብስ አትልበስ፣ ወንድም የሴትን ልብስ አይልበስ፣ ይህን የሚያደርግ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነው” ዘዳ. 22፡5። ስለ አለባበሳችን እንወያያለን። ዛሬም እህቶቻችን ላይ እናተኩራለን፥ ምነው እኛ ላይ ብቻ እንደማትሉኝ ተስፋአለኝ። ስለአለባበስ መነጋገር ያስፈለገን እውነተኛ ክርስቲያን በአነጋገሩ፣ በአረማመዱ፣ በአመጋገቡ፣ በአለባበሱ፣ ብቻ በሁሉ ነገሩ የተለየ መሆን ስላለበት ነው። ይኸውም ሁሉን በአግባብና በሥርዓት ስለማድረግ ነው። እህቶቻችን ላይ ማተኮር ያስፈለገው ደግሞ፦ በአብዛኛው በዚህ ረገድ ትችት የሚበዛው በእነርሱ ላይ ስለሆነ ነው። እነሆ ውድድሩ ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረና እየከፋ ነው። ለመልካም ነገር መወዳደር ባልከፋ፣ ነገር ግን በከተማችን በተለይም በዋና ዋና መንገዶች ላይ የምናየው የእህቶቻችን አለባበስ፣ አንዷ ከሌላዋ ልቃና በልጣ ለመታየት የሚደረግ ግብግብ እንደሆነ መገመት አያዳግትም። እናቶች ይህንን ጊዜ አታሳየን ብለው ሲጸልዩ በርግጥ እህቶቻችን በዚህ እንደማይስማሙ እናውቃለን፤ አብዛኞቹም ስለተመቸኝና የምወደው ዓይነት አለባበስ ስለሆነ ነው እንዲህ የምለብሰው ይሉናል። ይሁን እንጂ እውነቱ ሌላ ይመስላል ምክንያቱም፦ ብርድ ልብስ ለብሰን እንኳን በማንቋቋመው የብርድ ወቅት ሰውነትን በቅጡ የማይሸፍን ብጣሽ ጨርቅ ጣል አድርጎ መውጣት እንዴት ያለ ምቾት ነው? እጅግ አስጨናቂ ሙቀት ባለበት ሰዓት ሰውነት ላይ ተጣብቆ ሌላ ጭንቀት የሚፈጥር አለባበስ እንደምን ብሎ ያስደስታል? ዓላማችን ምንም ይሁን ርሱ ላይ የመከራከር ፍላጎት የለንም። ነገር ግን አለባበሳችንን እንደ ክርስቲያን እንፈትሸው ዘንድ ይገባልና መሰልጠን ይሁን ወይስ መሰይጠን? ልንለየው ይገባናል። አብዛኞቹ ሴቶች ይህን ተግባር ስልጣኔ እንጂ ስህተት ነው ብለው አያምኑም። ለእነዚህ ሴቶች ከሃይማኖት ብቻ ሳይሆን ከባሕላችን ጭምር ያፈነገጠውን የምዕራባውያንን አለባበስ መልበስ ዘመናዊነት ነው። ☛ላንቺስ?☚ መጽሐፍ ቅዱስስ ምን ይላል? ማንኛዋም ሴት የሰውነቷን ቅርፅ የሚያሳይ ወይም ክፍትፍት ልብስ ለብሳ በመሄዷ የሁሉንም ወንዶች ስሜት መፈታተኗ ርግጥ ከመሆኑም በላይ፣ በመንፈሳዊ ሕይወት ደካማ የሆኑትን ደግሞ ለኃጢኣት አጋልጦ ይሰጣል። እዚህ ላይ የተሳሳተው በራሱ ደካማነት ነው ብሎ ምክንያት መስጠት አይቻልም። እግዚአብሔር የሚጠይቀው "በማን ተሰናከለ?" የሚለውን ጭምር ነውና። በክርስትና ደግሞ ሰውን ማሰናከል እጅግ የከፋ ኃጢኣት ነው። “ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ጥልቅ ባሕር መስጠም ይሻለው ነበር” ማቴ 18፥6። አንዳንድ ሴቶች እግዚአብሔር "ምን ሠራሽ?" እንጂ "ምን ለበስሽ?" አይለኝም፣ ይላሉ። እግዚአብሔር ግን እንዲህ ይላል፦ “እንግዳ ልብስ የሚለብሱትንም ሁሉ እቀጣለው” ትን ሶፎ 1፥18። እንግዲህ የሴቶቹን እንቀበል? ወይስ የእግዚአብሔርን? ምርጫው ያንቺው ነው እህቴ። መፅሐፍ ግን እንዲህ ይላል፦ “ከስው ይልቅ ለእግዚአብሔር ልንታዘዝ ይገባል” የሐዋ 5፥29። በሴቶችና በወንዶች መካከል የአለባበስ ልዩነት ሊኖር ይገባል። “ሴት የወንድን ልብስ አትልበስ፣ ወንድም የሴትን ልብስ አይልበስ፣ ይህን የሚያደርግ በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ ነው” ዘዳ 22፥5። ታዲያ ቀሚስን የወንድ፣ ሱሪን የሴት ማን አደረገው? ይህ የሰነፍና ለስህተታቸው ምክንያትን የሚሹ ሴቶች የሚያነሱት ጥያቄ ነው። በመጀመሪያ ደረጃ እኛ ኦርቶዶክሳውያን የእግዚአብሔርን ቃል ዓውቀን ልንፈፅመው እንጂ በቃሉ ላይ የምንፍቅና ጥያቄ እናነሳ ዘንድ ተገቢ አይደለም። ግን ደግሞ ተፈጥሯችንን ብቻ በማየት ኅሊናችን ራሱ ቢናገር ሱሪ የሴት ነውን? ቀሚስስ የወንድ ነው እንዴ? “ተፈጥሮ እንኳን አያስተምራችሁምን?" 1ኛ ቆሮ 11፥14። “ዳሩ ግን ማንም ሊከራከር ቢፈቅድ እኛ ወይም የእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያናት እንዲህ ያለ ልማድ የለንም” 1ኛ ቆሮ 11፥16። ቅዱስ ጳውሎስ እንዳለው ስህተት መሆኑን መናገር እንጂ መከራከር አያስፈልግም፣ ክርስትና በምርጫ ነውና። “በፊትህ እሳትና ውኃን አኑሬአለው፥ ወደ ወደድኸው እጅህን ክተት” ሲራ 15፥15። ከዚህ ላይ ግን ቀሚስ ሲባል ከውስጥ ሱሪ የማይሻለውን ብጣሽ ጨርቅ እንዲሁም ቁመቱ ረዥም ሆኖ ከሰውነት ጋር የሚጣበቀውን ዓይነት አለባበስ ማለት እንዳልሆነ ልብ እንበል። እህቶቻችን ሆይ ማስተዋልን ትላበሱ ዘንድ እንለምናችኋለን። መሰልጠንን እና መሰይጠንንም ትለዩ ዘንድ ይሁን። ሰውነትሽ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነውና፣ ሁሉን በአግባብና በሥርዓት አድርጉለት። ደግሞም ክርስትና ራስ ወዳድነትን አብዝታ ትጠላለች፥ ምንም ነገር ስናደርግ ስለ ሌላው ሰው ልናስብ ያስፈልገናል። እኛስ ሰውን ወደ ዝሙት ሊያመራው ስለሚችል አለባበሳችን እጅግ ተጨነቅን፣ ነገር ግን ቅዱስ ጳውሎስ ወንድማችንን ስለማሰናከል ምን አለ? “መብል ወንድሜን የሚያሰናክለው ከሆነ ወንድሜን እንዳላሰናክለው ለዘለዓለም ከቶ ሥጋ አልበላም” 1ኛ ቆሮ 8፥13። እንግዲህ ክርስትና እዚህ ድረስ ነው፥ ስለራሳችን ብቻ ሳይሆን ስለ ወንድሞችና እህቶች የምናስብባት። ለእነርሱም መሰናከያ እንዳንሆን እየተጠነቀቅን ሁሉን በአግባብና በሥርዓት የምናደርግባት፤ እምነታችንን በምግባር የምንገልጽባት ናት። “በእውኑ ኢትዮጵያዊ መልኩን፣ ነብር ዝንጉርጉርነቱን ይለውጥ ዘንድ ይችላልን?" ትን ኤር 13፥27። እህቴ ሆይ አንቺም ኤርምያስ እንዳለው ኢትዮጵያዊነትሽን ጠብቂ። የምዕራባውያን በዓል ከሆነው አለባበስም ሆነ የምንዝር ጌጥ ራስሽን አርቀሽ በሚያኮራው ኢትየጵያዊ ባሕላችን ትዋቢ ዘንድ እግዚአብሔር ይርዳሽ። ስለእውነት አሁን ማን ነው ተጠያቂ፣ የጡት ካንሰር ቢይዘን? አረ እንዲያው ለመሆኑ ስንቶቻችን የጡት ካንሰር፣ የዲስክ መንሸራተት፣ የማኅፀን ካንሰር፣ እንዲሁም ሌሎች የበሽታ ጠንቆች የሚመጡብን በዚህ አለባበሳችን እንደሆነ አስበነው እናውቅ ይሆን? ሕገ ኦሪት ለምንድነው ኤዲት የሚደረገው የውጭ መያያዣዎች እና ዋቢ መጻሕፍት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንይፋዊ ድረ-ገፅ (እንግሊዝኛና አማርኛ)የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ''' ከሉሌ መልአኩ፤ ሦስተኛ እትም - ፲፱፻፹፮ ዓ.ም.
21976
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B0%E1%8A%95%E1%89%86%E1%88%AE%20%E1%8A%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8C%AB%E1%8B%8D%E1%89%B0%E1%8A%9D%20%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%B0%E1%88%9B%20%E1%8B%AB%E1%8B%8D%E1%8C%8B%E1%8A%9D
ደንቆሮ ከሚያጫውተኝ የሚሰማ ያውጋኝ
ደንቆሮ ከሚያጫውተኝ የሚሰማ ያውጋኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ደንቆሮ ከሚያጫውተኝ የሚሰማ ያውጋኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21741
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%89%A0%E1%8C%A0%E1%8B%8D%20%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%8A%95%E1%8B%B3
ያበጠው ይፈንዳ
ያበጠው ይፈንዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያበጠው ይፈንዳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21017
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%88%B5%E1%8C%8B%20%E1%89%A0%E1%8A%93%E1%89%B7%20%E1%89%85%E1%89%A4
የልጅ ስጋ በናቷ ቅቤ
የልጅ ስጋ በናቷ ቅቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅ ስጋ በናቷ ቅቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21077
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%9E%E1%89%B5%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8C%88%E1%89%B1%20%E1%88%A8%E1%8C%85%E1%88%9D%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
የሚሞት ልጅ አንገቱ ረጅም ነው
የሚሞት ልጅ አንገቱ ረጅም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚሞት ልጅ አንገቱ ረጅም ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21176
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AB%E1%8B%9B%E1%88%8D%E1%89%85%20%E1%8C%B8%E1%88%8E%E1%89%B5%20%E1%88%88%E1%89%85%E1%88%B5%E1%8D%88%E1%89%B5
የማያዛልቅ ጸሎት ለቅስፈት
የማያዛልቅ ጸሎት ለቅስፈት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማያዛልቅ ጸሎት ለቅስፈት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22422
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%80%E1%8B%B2%E1%8B%AB
ሀዲያ
ሀዲያ በአብዛኛው በደቡብ ኢትዮጵያ እና በሌሎችም አካባቢዎች በስፋት ከሚገኙ ብሄረሰቦች አንዱ ሲሆን የራሱ የሆነ ቋንቋ፣ ባህል፣ ታሪክ፣ ስነጥበብ፣ ወግና፣ የኑሮ ዘይቤ ያለው ህዝብ ነው። የሀዲያ ዋና ከተማ ዋቸሞ ተብላ ስትጠራ ይህች ከተማ በደርግ ዘመነ መንግስት በሸዋ ክፍለ ሃገር የሃዲያና ከምባታ አውራጃ ዋና ከተማ ነበረች። የዋቸሞ ከተማን የአማርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች በአብዛኛው ሆሳዕና ብለው ይጠሯታል። ሆሳዕና የሚል ስያሜ ያገኘችው አውራጃዋን ይገዙ በነበሩት በራስ አባተ ቧያለው ዘመን ሲሆን ራስ አባተ ወደ ሥፍራው ሲደርሱ ዕለቱ የሆሣዕና በዓል በሚከበርበት ሳምንት በመሆኑ ነው ሆሣዕና ብለው የሰየሙት። ከዚያ በፊት ሦስት ስሞች ነበሯት፦ ዋቸሞ፣ ሴችዱና እና ሐገተ ትባል ነበር። (በተቻለ መጠን ታሪክን ሳናዛባ ብንጽፍ ይሻላል) አማርኛ ተናጋሪዎች ሳይሆኑ የወቅቱ መሪ ነው ስሟን ሆሳዕና ብሎ የቀየረው፤ ዋቸሞ የሚል ስያሜ የዞኑ ዋና ከተማ ሆኖ በኢህአዴግ ዘመን ለጥቂት ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ ዋለ እንጂ እንደ ዞን ዋና ከተማ ሆኖ አገልግሎት ላይ ውሎ አያወቅም። የደጋማው ምሥራቃዊ ኩሽ የቋንቋ ቤተሰብ የሆነው ‹‹ሀዲይኛ›› የሀዲያ ብሔረሰብ አፍ መፍቻ ቋንቋቸው ሲሆን በተጨማሪ ብዙዎቹ ከምባትኛን ፤ ኦሮምኛን ስልጢኛን ወላይትኛንና አማርኛ በሁለተኛ ቋንቋነት ይናገራሉ፡፡ ሀዲይኛ ከንግግር ቋንቋነት አልፎ የጽሑፍ ቋንቋ መሆን የጀመረው በ1920ዎቹ ዓለም አቀፍ የእንግሊዝ መጽሐፍ ቅዱስ ማኀበር መጽሐፍ ቅዱስን በሀዲይኛ ቋንቋ አስተርጉሞ ካሳተመበት ወቅት ጀምሮ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ከ1967 እስከ 1968 ዓ.ም በነበረው የእድገት በኀብረትና የዕውቀት ዘመቻ ወቅት የሳባን ፊደላት በመጠቀም ለመሠረተ ትምህርት ማስተማሪያነት መዋል እንደተጀመረ ይነገራል፡፡ ከ1983 ዓ.ም ወዲህ ግን በሀገሪቱ የአንደኛ ደረጃ ትምህርትን በአፍ መፍቻ ቋንቋ ለማስተማር ምቹ ሁኔታ በመፈጠሩ ከመስከረም 1986 ዓ.ም ጀምሮ በሀዲይኛ የአንደኛ ደረጃ የመጀመሪያ ሳይክል ከንድ እስከ አራት ሁሉም የትምህርት ዓይነቶች በሃዲይኛ በላቲን ፊደላት እየተሰጠ ይገኛል። በ2002/2003/ ቀጥሎ በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤትም ራሱን የቻለ ቋንቋ ሆኖ እስከ ዩንቬርስቲ ድረስ እንድገባ ተደርጓል፡፡ በአሁኑ ወቅት የሀዲያ ዞን የሥራ ቋንቋ ሀዲይኛ ነው፡፡ ሕዝብ ቁጥር በ1999 ዓ.ም በተደረገው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ውጤት መሠረት የብሔሰቡ ሕዝብ ብዛት 1 ሚሊዮን 284 ሺ 373 ነው፡፡ መልክዓ ምድር የሃዲያ ብሔረሰብ በዋነኛነት በሀዲያ ዞን በሚገኙ አስር ወረዳዎች ውስጥ የሚኖር ሲሆን፤ ከዞኑ ውጪ ደግሞ በወላይታ፣ በሲራሮ፣ በአርሲ፣ በባሌ፣ በአጄ፣ በወንጂ፣ በመተሐራ፣ በስልጤ፣ በቀቤና፣ በማረቆ በሀላባ፣ በሲዳማ፣ በየም፣ በሐረሪ፣ በአፋር፣ በኮፌሌና በከንባታ በብዛት እንደሚገኙ ይነገራል፡፡ የብሔረሰቡ አባላት በዋነኛነት የሚኖሩባቸው አሥራ ሁለት ወረዳዎችና አራት ከተማ አስተዳደር ሜዳማ፣ ተዳፋትና ወጣገባ የመሬት አቀማመጥ ሲኖራቸው የአየር ንብረቱም ደጋ፣ ወይናደጋና ቆላማ ነው፡፡ ሀዲያ ብሔረሰብ በደቡብ ክልል ከሚገኙት ብሔረሰቦች አንዱ ነው፡፡ የብሔረሰቡ መጠሪያ ስያሜውን ያገኘው ከአረብኛ ቋንቋ ነው፡፡ ትርጓሜውም ‹‹ስጦታ›› ማለት እንደሆነ መጃዎች ያስረዳሉ፡፡ የብሔረሰቡ ዋነኛ መተዳደሪያ እርሻ ሲሆን፤ከብት እርባታና ንግድ በተጓዳኝ በማከናወን ኑሮውን ይመራል፡፡ በብሔረሰቡ የበርካታ ከብት ባለቤት መሆን ማኀበራዊ ከበሬታ ይሰጥ ስለነበር ከአንድ መቶ እስከ አንድ ሺ ከብት የማስቆጠር ወይም የማስመረቅ ሥርዓት ይከናወናል፡፡ይህም አባባል በቋንቋ//ይባላል። በሀዲያ ብሔረሰብ ውስጥ አሥራ ሰባት ማኀበራዊ ቡድኖች ወይም ጐሳዎች ይገኛሉ፡፡ እነዚህም ሌሞ (ኡቤኤ) ጋሞ፣ለሞሬ፣ ዑሱማኖ ምሮሬ፣ ሞቾሶ፣ ሶሮ (ዶጌኤ) ወይም ቦያሞ፣ ሀዴ፣ ሀባሮ፣ ሸካ፣ ቦሻ፣ ሻሼ፣ ኡሩሶ፣ ዳዳ፣ (ሶሌቾ) በርጋጌኤ፣ ሀበሎ፣ ሀዱሞ፣ ባደጐ፣ ሆጄኤ፣ ዋየቦ፣ ሀንቃላ፣ አጎር-ገሣ/ ሎካ፣ ዱግሞ መስመስ፣ ሳውካ፣ ገንዛ፣ ኤሬራ፣ መሳዋ፣ ባዳዋች፣ ደዋ-ዲጋላ ናቸው፡፡ እነዚህ ጐሳዎች የተለያየ ባህላዊ የአስተዳደር እርከኖችና መሪዎች ያላቸው ሲሆን፤ ይህም ከዝቅተኛው ወደ ከፍተኛው እንደሚከተለው ይገለጻል፡፡ (ቤተሰብ) ሲሆን የደረጃው መሪ ምዕኒዳና ይባላል (ጐጭ/ኦሊዳና) የጐጥ መሪ 3. ሱሎ (ነገድ/ሱኡሊዳና) የነገድ መሪ 4. ጊቾ (ጐማ/ጊቺዳና) የነገድ መሪ 5. ጊራ (ብሔረሰብ/ግዕሊዳና) የብሔረሰቡ መሪ የሀዲያ ባህላዊ አስተዳደሪዎች አመራረጥ መመዘኛው ግላዊ ብቃትና የኀብረተሰብ ሚዛን ናቸው፡፡ በግላዊ ብቃቱ የብሔረሰቡን ባህላዊ እሴቶች ጠንቅቆ የማወቅ፣አንደበተ ርዕቱነት፣ አስተዋይነት፣ ቀናነት፣ ቸርነት፣ ይቅርባይነት ሀብትና ወዘተ… ናቸው፡፡ በብሔረሰቡ ሁለት ዓይነት የተለዩ የቤት አሠራሮች አሉት፡፡ የመጀመሪያው ከላይ እስከታች ሣር የሚለብስ ጐጆ ሲሆን ‹‹ሀጉማኦ›› ይባላል፡፡ ሁለኛው ግድግዳውና ጣሪያው ተለይቶ ጣሪያው በሣር የሚከደንና ‹‹ፌንጋሞ›› በመባል የሚጠራው ነው፡፡ በቤት አሠራሩ ሂደት ውስጥ ዋና ተሳታፊዎች ወንዶች ሲሆኑ፤ በምርጊቱ ላይ የሚሳተፉት ሴቶች ናቸው፡፡ የሀዳያ ብሔረሰብ ከ45 በላይ ባህላዊ ምግቦችና የተለያዩ ባህላዊ መጠጦች እንዳሉት ይነገራል፡፡ ብሔረሰቡ በየዕለቱ ከሚመገባቸው የዘወትር ምግቦች መካከል ቆጮ፣ቂጣ፣ወተት (በየቀኑ ይጠጣል)እና የወተት ተዋጽኦ ቆሎ፣ቡና ድንችና ‹‹ቡሎ›› ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡ ነጭ ሽንኩርት (ቱማ) እና ጤና አዳም (ጫሮተ~ቅንትለማ) ከምግብነት በተጨማሪ ለባህላዊ መድኃኒትነት ሲያገለግሉ የኮሶ(ሱጦ) ዛፍም ለመድኃኒትነት ይጠቀማሉ፡፡ == ሀዲያ ብሔረሰብ ፌስቡክ ገጽ የሀዲያ ብሔረሰብ በደቡብ ከልል ከሚገኙት ብሔረሰቦች አንዱ ነው። የብሔረሰቡ መጠሪያ ስያሜውን ያገኘው ከአረብኛ ቋንቋ ነው። ትርጓሜውም «ስጦታ» ማለት እንደሆነ መረጃዎች ያስረዳሉ። ብሔረሰቡ በዋነኛነት በሀዲያ ዞን በሚገኙ አስር ወረዳዎች ውስጥ የሚኖር ሲሆን፤ ከዞኑ ውጪ ደግሞ በወላይታ፣ በሲራሮ፣ በአርሲ፣ በባሌ፣ በአጆ፣ በመንጂ፣ በመተሐራ፣ በስልጤ፣ በቀቤና፣ በማረቆ፣ በሀላባ፣ በሲዳማ፣ በየም፣ በሐረሪ፣ በአፋር፣ በኮፌሌና በከንባታ በብዛት እንደሚገኙ ይነገራል። የብሔረሰቡ አባላት በዋነኛነት የሚኖሩባቸው አሥሩ ወረዳዎች ሜዳማ፣ ተዳፋትና ወጣገባ የመሬት አቀማመጥ ሲኖራቸው የአየር ንብረቱም ደጋ፣ ወይናደጋና ቆላማ ነው። በ1999 ዓ.ም በተደረገው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ውጤት መሠረት የብሔረሰቡ ሕዝብ ብዛት 1 ሚሊዮን 284 ሺ 373 ነው። የብሔረሰቡ ዋነኛ መተዳደሪያ እርሻ ሲሆን፤ ከብት እርባታና ንግድ በተጓዳኝ በማከናወን ኑሮውን ይመራል። በብሔረሰቡ የበርካታ ከብት ባለቤት መሆን ማኅበራዊ ከበሬታን ይሰጥ ስለነበር ከአንድ መቶ እስከ አንድ ሺ የማስቆጠር ወይም የማስመረቅ ሥርዓት ይከናወናል። የደጋማው ምሥራቃዊ ኩሽ የቋንቋ ቤተሰብ የሆነው «ሀዲይኛ» የሀዲያ ብሔረሰብ ከአፍ መፍቻ ቋንቋቸው በተጨማሪ ከምባታ፣ ኦሮምኛንና ስልጢኛ በሁለተኛ ቋንቋነት ይናገራሉ። ሀዲይኛ ከንግግር ቋንቋነት አልፎ የጽሑፍ ቋንቋ መሆን የጀመረው በ1920ዎቹ ዓለም አቀፍ የእንግሊዝ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር መጽሐፍ ቅዱስን በሀዲይኛ ቋንቋ አስተርጉሞ ካሳተመበት ወቅት ጀምሮ እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ከ1967 እስከ 1968 ዓ.ም በነበረው የእድገት በኅብረት ዘመቻ ወቅት የሳባን ፊደላት በመጠቀም ለመሠረተ ትምህርት ማስተማሪያነት ማዋል እንደጀመረ ይነገራል። ከ1983 ዓ.ም ወዲህ ግን በሀገሪቱ የአንደኛ ደረጃ ትምህርትን በአፍ መፍቻ ቋንቋ ለማስተማር ምቹ ሁኔታ በመፈጠሩ ከመስከረም 1986 ዓ.ም ጀምሮ በሀዲይኛ የአንደኛ ደረጃ የመጀመሪያ ሳይክል ከአንድ እስከ አራት ሁሉንም የትምህርት ዓይነቶች እየተሰጡ ይገኛል። በአሁኑ ወቅት የሀዲያ ዞን የሥራ ቋንቋ ሀዲይኛ ነው፡ በሀዲያ ብሔረሰብ ውስጥ አሥራ ሰባት ማኅበራዊ ቡድኖች ወይም ጐሳዎች ይገኛሉ። እነዚህም ሌሞ (ኡቤኤ)፣ ጋሞ፣ ላሞሬ፣ ሞቾሶ፣ ዶጌኤ (ሶሮ) ዑሱማኖ ወይም በያሞ፣ ሀዴ፣ ሀባሮ፣ ሻካሀ፣ ቦሻሀ፣ ሻሼ፣ ኡሩሶ፣ ዳዳ፣ (ሶሌቾ) በርጋጌኤ፣ ሀበሎ፣ ሀዱባ፣ ባደጐ፣ ሆጄኤ፣ ዋየቦ፣ ሀንቃላ፣ አጎር-ገሣ/ ሎካ፣ ዱግሞ፣ መስመስ፣ ሳውካ፣ ገንዛ፣ ኤሬራ፣ መሳዋ፣ ባዳዋች፣ ደዋ-ዲጋላ ናቸው። እነዚህ ጐሳዎች የተለያየ ባህላዊ የአስተዳደር እርከኖችና መሪዎች ያላቸው ሲሆን ፤ ይህም ከዝቅተኛው ወደ ከፍተኛው እንደሚከተለው ይገለጻል። 1. ምኔ (ቤተሰብ )ሲሆን የደረጃው መሪ ምኒዳና ይባላል 2. ሞሎኒ( ጐጥ/ ኦኦሊዳና) የጐጥ መሪ 3. ሱላአ ( ነገድ/ ሱኡሊዳና) የነገድ መሪ 4. ጊዕቾ( ጐማ/ ጊዕችዳና) የነገድ መሪ 5. ግራ( ሔረሰብ/ ግዕሊዳና) የብሔረሰቡ መሪ የሀዲያ ባህላዊ አስተዳዳሪዎች አመራረጥ መመዘኛው ግላዊ ብቃትና የኅብረተሰብ ሚዛን ናቸው። በግላዊ ብቃቱ የብሔረሰቡን ባህላዊ እሴቶች ጠንቅቆ የማወቅ፣ አንደበተ ርዕቱነት፣ አስተዋይነት፣ ቀናነት፣ ቸርነት፣ ይቅርባይነት፣ ሀብትና ወዘተ ናቸው። በብሔረሰቡ ሁለት ዓይነት የተለያዩ የቤት አሠራሮች አሉት። የመጀመሪያው ከላይ እስከታች ሣር የሚለብስ ጐጆ ሲሆን «ሁጉማኦ» ይባላል። ሁለተኛው ግድግዳውና ጣሪያው ተለይቶ ጣሪያው በሣር የሚከደንና «ፌንጋሞ» በመባል የሚጠራው ነው። በቤት አሠራሩ ሂደት ውስጥ ዋና ተሳታፊዎች ወንዶች ሲሆኑ፤ በምርጊቱ ላይ የሚሳተፉት ሴቶች ናቸው። የሀዲያ ብሔረሰብ ከ45 በላይ ባህላዊ ምግቦችና የተለያዩ ባህላዊ መጠጦች እንዳሉት ይነገራል። ብሔረሰቡ በየዕለቱ ከሚመገባቸው የዘወትር ምግቦች መካከል ቆጮ፣ ቂጣ፣ ወተት እና የወተት ተዋጽኦ፣ ቆሎ፣ ቡና፣ ድንችና «ቡሎ» ለአብነት የሚጠቀሱ ናቸው። ነጭ ሽንኩርት (ቱማ) እና ጤና አዳም (ቅንትለማ) ከምግብነት በተጨማሪ ለባህላዊ መድኃኒትነት ሲያገለግሉ የኮሶ ዛፍም ለመድኃኒትነት ይጠቀማሉ። ታዋቂ ሰዎች የኢትዮጵያ ብሔሮች
22273
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%86%E1%88%AE%20%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%88%9B%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%88%8D%E1%89%A5%20%E1%8B%AB%E1%8B%8D%E1%89%83%E1%88%8D
ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቃል
ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ የሰማውን ልብ ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21226
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9C%E1%8B%B3%20%E1%8A%95%E1%88%B5%E1%8A%95%E1%88%B1%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%89%A4%E1%89%B5%20%E1%8C%89%E1%88%B5%E1%8C%89%E1%88%B1%E1%8A%95
የሜዳ ንስንሱን የቤት ጉስጉሱን
የሜዳ ንስንሱን የቤት ጉስጉሱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሜዳ ንስንሱን የቤት ጉስጉሱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21032
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8D%E1%8C%85%E1%89%B7%E1%8A%95%20%E1%88%B5%E1%8C%8B%20%E1%89%A0%E1%8A%A5%E1%8A%93%E1%89%B7%20%E1%89%85%E1%89%A4
የልጅቷን ስጋ በእናቷ ቅቤ
የልጅቷን ስጋ በእናቷ ቅቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የልጅቷን ስጋ በእናቷ ቅቤ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20839
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%E1%88%9D%E1%89%B6%20%E1%89%B0%E1%8B%88%E1%88%A8%E1%88%B0
ዘምቶ ተወረሰ
ዘምቶ ተወረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘምቶ ተወረሰ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
1948
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A9%E1%8C%8B%E1%8A%95%E1%8B%B3
ዩጋንዳ
ዩጋንዳ ሪፐብሊክ (ወይም ዑጋንዳ) በምስራቅ አፍሪካ የሚገኝ ሀገር ነው። በኬንያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ፣ ሩዋንዳ እና ታንዛኒያ ይዋሰናል። የዩጋንዳ ሰም የመጣው ከቡጋንዳ መንግሥት ነው። ከአረቦችና አውሮፓውያን በ1800ቹ ከመድረሳቸው በፊት ብዙ የሚታወቅ ነገር አልነበረም። በ15ተኛ መቶ ክፍለ-ዘመን ችዌዚ የተባለውን መንግስት በአፈ ታሪክ ይገኛል። አረቦችና አውሮፓውያን በ19ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን ሲደርሱ ብዙ መንግሥቶች በቦታው ነበሩ። እነዚህም በንዮሮ ፣ ቡሶጋ ፣ ቡጋንዳ ፣ ቶሮ እና አንኮልን ያጠቃልላሉ። ከ1894 እ.ኤ.አ. ጀምሮ በታላቁ ብሪታን ስትመራ ነበር። የተለያዩ ቦታዎች ከተዋሃዱ በኋላ ዩጋንዳ በ1914 እ.ኤ.አ. ቅርጿን ያዘች። በ1966 እ.ኤ.አ. ጠቅላይ ሚኒስትር ሚልተን ኦቦቴ ሕገ-መንግሥቱን አፍርሰው እራሳቸውን ፕሬዝዳንት አደረጉ። በ1971 እ.ኤ.አ. ኢዲ አሚን ሀገሩን መምራት ጀመሩ። የኢዲ አሚን አመራር 300,000 የሚገመቱ ዩጋንዳውያንን አስጨርሷል። በ1979 እ.ኤ.አ. የታንዛንያ ኃይሎች ኢዲ አሚንን ከሥልጣን ያስወግዳሉ። ሚልተን ኦቦቴ ወደ ሥልጣን ይመለሳሉ ግን በ1985 እ.ኤ.አ. እንደገና ይወርዳሉ። ያሁኑ ፕሬዝዳንት ዮወሪ ሙሴቪኒ ከ1986 እ.ኤ.አ. ጀምሮ በሥልጣን ላይ ናቸው። ፕሬዝዳነንቱ አንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ይመርጣሉ። ያሁኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አፖሎ ሲባምቢ ናቸው። ዩጋንዳ በመሬት የተቆለፈች ብትሆንም ታላላቅ የውሃ አካላት አሉ። ከነዚህ ውስጥም ቪክቶሪያ ሐይቅ፣ አልበርት ሐይቅ፣ ክዮጋ ሐይቅ እና ኤድዋርድ ሐይቅ ይዘረዘራሉ። ታላላቅ ከተማዎች በቪክቶሪያ ሐይቅ አቅራቢያ ይገኛሉ። እነዚህም ካምፓላንና እንትቤን ያጠቃልላል። ዩጋንዳ በ70 ወረዳዎች የተከፋፈለች ስትሆን እነዚህም በአራት አመራር ክልሎች ውስጥ ናቸው። አራቱ አመራር ክልሎች ሰሜናዊ ፣ ምሥራቃዊ ፣ ማዕከላዊ እና ምዕራባዊ ይባላሉ። ወረዳዎቹ በዋና ከተማዎቻቸው ነው የሚሰየሙት። በዩጋንዳ ውስጥ የመዳብ እና ነጭ ብረት ክምችቶት አሉ። ግብርና ዋናው የኤኮኖሚ ሴክተር ነው። ከ80 በመቶ በላዩ የስራ ኃይል በግብርና ነው የተሰማራው። ቡና ዋናው የኤክስፖርት ትርፍ ምንጭ ነው። ከ1986 እ.ኤ.አ. ጀምሮ መንግሥቱ ከሌሎች ሀገሮችና ዓለምአቀፍ ድርጅቶች ጋር በመሆን በኢዲ አሚን ጊዜ የወደቀውን ኤኮኖሚ ለማንሳት ተጣጥሯል። የሕዝብ እስታቲስቲክስ ዩጋንዳ ለብዙ ብሔረሰቦች ቤት ነው። ከነዚህ ውስጥ ግን አንድ ትልቁን ሕዝብ ብዛት የሚወክል የለም። 40 አካባቢ የሚሆኑ ቋንቋዎች ባሁኑ ጊዜ ይነገራሉ። ከነጻነት በኋላ እንግሊዝኛ ብሔራዊ ቋንቋ ተደርጓል። ብዙ ተናጋሪዎች ያሉት ቋንቋ ሉጋንዳ ሲሆን የአቴሶ ቋንቋ በሁለተኛነት ይከተላል። ኪስዋሂሊ ዋናው የንግድ ቋንቋ ነው። መስመሮች - 54,074 (1998 እ.ኤ.አ.) የእጅ ስልኮች - 9,000 (1998 እ.ኤ.አ.) ማሰራጫ ስቴሽኖች - ራዲዮኖች - 2.6 ሚሊዮን (1997 እ.ኤ.አ.) ማሰራጫ ስቴሽኖች - 8 ቴሌቪዥኖች - 315,000 (1997 እ.ኤ.አ.) የኢንተርኔት አገልግሎት አቅራቢዎች - 3 (1999 እ.ኤ.አ.) የኢንተርኔት ሀገር ኮድ - . የዩጋንዳ የትምህርት ስርዐት የሰባት ዓመት መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት፣ ስድስት ዓመት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት እና ከ3 እስከ 5 ዓመት ከሁለተኛ ደረጃ በኃላ ትምህርት ያጠቃልላል። የትምህርት ስርዐቱ ከ1960ዎቹ እ.ኤ.አ. ጀምሮ በሥራ ላይ ውሏል። አጠቃላይ የባቡር መንገድ - 1,241 ኪ.ሜ. አጠቃላይ መንገድ ርዝመት - 27,000 ኪ.ሜ. ሄሊኮፕተር ማረፊያ - 2 አውሮፕላን ማረፊያ ዋና - እንትቤ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ጠጠር የለበሱ - 4 ጠጠር ያለበሱ - 22 ምሥራቅ አፍሪቃ
2753
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8A%9B
አማርኛ
አማርኛ ፡ የኢትዮጵያ ፡ መደበኛ ፡ ቋንቋ ፡ ነው ። ከሴማዊ ፡ ቋንቋዎች ፡ እንደ ፡ ዕብራይስጥ ፡ ወይም ፡ ዓረብኛ ፡ አንዱ ፡ ነው። በአፍሪካ ፡ ውስጥ ፡ ደግሞ ፡ ከምዕራብ ፡ አፍሪካው ፡ ሐውሳና ፡ ከምሥራቅ ፡ አፍሪካው ፡ ስዋሂሊ ፡ ቀጥሎ ፡ 3ኛውን ፡ ቦታ ፡ የያዘ ፡ ነው። እንዲያውም ፡ 85.6 ፡ ሚሊዮን ፡ ያህል ፡ ተናጋሪዎች ፡ እያሉት ፣ አማርኛ ፡ ከአረብኛ ፡ ቀጥሎ ፡ ትልቁ ፡ ሴማዊ ፡ ቋንቋ ፡ ነው። የሚጻፈውም ፡ በአማርኛ ፡ ፊደል ፡ ነው። አማርኛ ፡ ከዓረብኛና ፡ ከዕብራይስጥ ፡ ያለው ፡ መሰረታዊ ፡ ልዩነት ፡ እንደ ፡ ላቲን ፡ ከግራ ፡ ወደ ፡ ቀኝ ፡ መጻፉ ፡ ነው። የሐማራ * ግዛት ፡ ተብሎ ፡ የሚታወቀው ፡ ቦታ ፡ በአሁኑ ፡ መካከለኛና ፡ ደቡብ ፡ ወሎ ፡ ይገኝ ፡ እንደነበር ፡ በታሪክ ፡ ይጠቀሳል። ከክርስቶስ ፡ ልደት ፡ በፊት ፡ ከ200 - 130 ዓ.ዓ. ፡ የነበረው ፡ አጋታርከስ ፡ ስለ ፡ ቀይ ፡ ባህር ፡ እና ፡ አካባቢው ፡ ሲጽፍ ፣ ትሮጎዶላይት ፡ ያላቸው ፡ ሕዝቦች – (የካማራ ቋንቋ) ወይንም ፡ (ካማራ ቋንቋ) ይናገሩ ፡ እንደነበር ፡ ዘግቧል። ከዚህ ተነስተው ፡ የተለያዩ ፡ ታሪክ ፡ አጥኝዎች ፡ የአጋታርከስ ፡ ካማራ ፡ ቋንቋ ፡ የአሁኑ ፡ አማርኛ በወር የቋንቋ አባሪና ፡ ወላጅ ፡ እንደሆነ ፡ ያስረዳሉ። ትክክለኛው ፡ አማርኛ ፡ አንዳንዴ ፡ «የንጉሥ ፡ ቋንቋ» ፡ ወይም ፡ ደግሞ ፡ «ልሳነ-ንጉሥ» በመሰየም ፡ ታወቋል። አማርኛ ፡ ልሳነ-ንጉሥ ፡ የሆነው ፡ በ1272 ዓ.ም. ከዛጔ ሥርወ መንግሥት ፡ በኋላ ፡ አጼ ፡ ይኩኖ ፡ አምላክ ፡ ሰሎሞናዊውን ፡ ሥርወ-መንግሥት ፡ መልሶ ፡ ሲያቋቁም ፡ ነበር። አማርኛ ፡ ልሳነ-ጽሑፍ ፡ መሆን ፡ የጀመረው ፡ በ14ኛው ፡ ክፍለ ፡ ዘመን ፡ ላይ ፡ ሲሆን ፡ ይህንንም ፡ ያደረገው ፡ ሁሉንም ፡ የግዕዝ ፡ ፈደላትን ፡ በመውሰድና ፡ 6 ፡ አዳዲስ ፡ የላንቃ ፡ ፊደላትን ፡ (ማለትም ሸ ፣ ቸ ፣ ኘ ፣ ዠ ፣ ጀ ፣ ጨ) እና ፡ ኸን ፡ በመጨመር ፡ ነበር። ነገር ፡ ግን ፡ በጽሑፍ ፡ ይበልጥ ፡ መስፋፋት ፡ የጀመረው ፡ ከአጼ ፡ ቴዎድሮስ ፡ ጀምሮ ፡ ሲሆን ፡ ለእዚህም ፡ በተለይ ፡ አስተዋጽኦ ፡ ያደረገው ፡ ጸሐፊያቸው ፡ ደብተራ ፡ ዘነብ ፡ ነበር። አማርኛ ፡ በተለይ ፡ የተስፋፋው ፡ የዳግማዊ ፡ አጼ ፡ ምኒሊክን ፡ የግዛት ፡ ማስፋፋት ፡ ዘመቻ ፡ ተከትሎና ፡ እንዲሁም ፡ ዘመናዊ ፡ ትምህርት ፡ ኢትዮጵያ ፡ ውስጥ ፡ ከተጀመረ ፡ በኋላ ፡ ነበር። አማርኛ ለብዙ ዘመናት በእጅ ሲጻፍ ቆይቶ በ፲፱፻ ዓ.ም. ገደማ በማተሚያ መሣሪያ ሊከተብ ችሏል። የግዕዝን ፊደል በዶ/ር ኣበራ ሞላ ፈጠራ ወደ ኮምፕዩተር ገብቶ ከ፲፱፻፹ ዓ. ም. ወዲህ በኮምፕዩተር መጠቀም ከመቻሉም ሌላ በዩኒኮድ ዕውቅና ኣግኝቷል። ይህ የተስፋፋ ገጽም የቀረበው በእዚሁ ሥርዓት ሲሆን በቋንቋው የተጻፉ መረጃዎች ቊጥሮች እያደጉ ነው። የዓማርኛ ፊደልና ቋንቋም ዕውቅና እያደገ ስለመጣ በእጅ ስልኮችም በሚገባ ሥራ ላይ እየዋለ ነው። ኣፕል የቋንቋ ገበታዎቹን ሌሎችም እንዲጠቀሙበት በ፳፻፯ ዓ. ም. ስለከፈተ ዓማርኛን እንደሌሎች የዓለም ባለፊደል ቋንቋዎች መርጦ መጠቀም ተችሏል። በ፳፻፰ ዓ. ም. ግዕዝ የመጀመሪያን የኣሜሪካ የባለቤትነት መታወቂያ (ፓተንት) ኣግኝቷል። ይህም የሆነው በየካቲት 10 ቀን 2008 ዓ.ም. አማርኛ ወደ ማናቸውም ሌላ ቋንቋ በኮምፒውተር በቀላሉ ወደሚተረጎሙት ቋንቋዎች ገብታለች። ሆኖም የትርጉሙ ጥራት ከፍ ያለ ሳይሆን ስኅተቶች የተሞላበት ሆኖ ቀርቷል። በሷዴሽ ዝርዝር 207 ተራ ቃላት ውስጥ 28 ቃላት ወይም 13.5% ከግዕዙ በምንም አይለዩም (አንተ፣ እንስሳ፣ ዓሣ፣ ፍሬ፣ ሥጋ፣ ደም፣ ዐይን፣ አፍ፣ እግር፣ ክንፍ፣ ልብ፣ ነከሰ፣ ሞተ፣ ቆመ፣ ዞረ፣ አሠረ፣ ፀሐይ፣ ኮከብ፣ ባሕር፣ ደመና፣ ሰማይ፣ ነፋስ፣ ጢስ፣ እሳት፣ ሌሊት፣ ዓመት፣ ክብ፣ ስም።) 77 ወይም 37% ከግዕዙ ቃላት በቀጥታ የተደረጁ ናቸው (እኔ፣ እኛ፣ እናንተ፣ ማን፣ ምን፣ የት፣ መቼ፣ ሁሉ፣ ብዙ፣ አንድ፣ ሁለት፣ ሦስት፣ አራት፣ አምስት፣ ረጅም፣ ከባድ፣ ትንሽ፣ አጭር፣ ጠባብ፣ ቀጭን፣ ሴት፣ ሰው፣ ልጅ፣ ሚስት፣ አባት፣ ወፍ፣ ቅማል፣ ዘር፣ ቅጠል፣ ሥር፣ ልጥ፣ ሣር፣ አጥንት፣ ስብ፣ እንቁላል፣ ቀንድ፣ ጸጉር፣ ራስ፣ ጥፍር፣ እጅ፣ ጉበት፣ ጠጣ፣ በላ፣ ጠባ፣ ነፋ፣ ተነፈሰ፣ ሳቀ፣ አየ፣ ሰማ፣ አሠበ፣ ፈራ፣ ገደለ፣ ቈረጠ፣ መጣ፣ ወደቀ፣ ያዘ፣ ጨመቀ፣ አጠበ፣ ሳበ፣ ገፋ፣ ጣለ፣ ሰፋ፣ አለ፣ አበጠ፣ ዝናብ፣ ጨው፣ ጉም፣ አመዳይ፣ አመድ፣ ቀይ፣ ሙቅ፣ ሙሉ፣ አዲስ፣ አሮጌ፣ እርጥብ፣ ቅርብ፣ ሩቅ።) በዝርዝሩ ከተረፉት ግማሽ ቃላት፣ ብዙዎች ከሌሎች የግዕዝ ሥሮች በሌላ መንገድ መጡ፣ ለምሳሌ «እርሱ» በግዕዝ «ውእቱ» ፈንታ፣ ከ«ርዕሱ» (ራሱ) ይመስላል። ከግዕዝ ጭምር ከሰው ልጆች ልሳናት የተበደሩ ሌሎች ቃላት እንደ ዘመኑ ይለያያሉ፦ ከግሪክኛ፣ ከአረብኛ፣ ከፖርቱጊዝኛ፣ ከቱርክኛ፣ ከፈረንሳይኛ፣ ከጣልኛና ከእንግሊዝኛ ቃላት የተቀበሉባቸው ዘመኖች ኑረዋል። እንዲሁም አንዳንድ የአማርኛ ቃሎች ከግዕዝ ይልቅ እንደ ኦሮምኛ ወይም እንደ ኩሻዊ ቋንቋዎች ቃላት ይመስላሉ። ከግሪክኛ፦ ጠረጴዛ ከአረብኛ፦ ባሩድ ከቱርክኛ፦ ሰንደቅ ከፈረንሳይኛ፦ ባቡር ከጣልኛ፦ ቡሎን ከእንግሊዝኛ፦ ኢንተርናሽናል ደግሞ ፡ ይዩ መዝገበ ፡ ቃላት ቅድመ-ሴማዊ ፡ ጽሕፈት የውጭ ፡ መያያዣዎች አማርኛ-እንግሊዝኛ ፡ መዝገበ ፡ ቃላት ኢትዮፒክ.ኮም በኣበራ ፡ ሞላ አዲስ ፡ ሳይንስ ዋርካ - ውይይት ፡ በአማርኛ ፌስቡክ ፡ በአማርኛ ግዕዝኤዲት ፡ ነፃ ፡ የአማርኛ ፡ መክተቢያ ለዊንዶውስና ማክ ጉግል ፡ በአማርኛ የኢትዮጵያ ፡ ፊደል የ አማርኛ ፡ ቋንቋ ፡ መማሪያ ታይፕ፥ ኢሜል፥ እና ቴክስት በአማርኛ - ግዕዝኤዲት ቴክስት በአማርኛ ለመጻፍ፣ ለመላክ፣ ለመፈለግ፣ በኣይፎን 6 እና ኣይፓድ ግዕዝኤዲት ለዊንዶውስ ስለ ፡ ነፃው ፡ ግዕዝኤዲት ቪድዮ ፡ በዶ/ር ፡ ኣበራ ፡ ሞላ ፡ እና ፡ የኣዲስ ፡ ኣበባ ፡ ዩኒቨርሲቲ ፡ ተማሪዎች ኣበራ ፡ ሞላ ኣበራ ፡ ሞላ
14310
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%81%E1%88%88%E1%89%B5%20%E1%8B%88%E1%8D%8E%E1%89%BD%20%E1%89%A3%E1%8B%AD%E1%8A%93%E1%8A%A8%E1%88%B1%20%E1%8B%AD%E1%8A%93%E1%89%80%E1%88%B1
ሁለት ወፎች ባይናከሱ ይናቀሱ
ሁለት ወፎች ባይናከሱ ይናቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ወፎች ባይናከሱ ይናቀሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
22308
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8D%8D%E1%89%85%E1%88%AD%20%E1%8B%B0%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8B%8D%20%E1%8A%A8%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%8C%AD%E1%8A%95%20%E1%88%98%E1%88%83%E1%88%8D%20%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%8A%9B%E1%88%8D%20%E1%8D%88%E1%88%8D%E1%8C%89
የፍቅር ደስታው ከሴት ጭን መሃል ይገኛል ፈልጉ
የፍቅር ደስታው ከሴት ጭን መሃል ይገኛል ፈልጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የፍቅር ደስታው ከሴት ጭን መሃል ይገኛል ፈልጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21656
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%89%B0%E1%88%BE%E1%88%98%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%8B%9D%20%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%89%80%E1%88%B0%E1%88%B0%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8A%93%E1%8B%9D%E1%8B%9D
ያልተሾመ አያዝ ያልቀሰሰ አይናዝዝ
ያልተሾመ አያዝ ያልቀሰሰ አይናዝዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተሾመ አያዝ ያልቀሰሰ አይናዝዝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21204
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%88%98%E1%8A%95%20%E1%89%A3%E1%88%8D%E1%8A%95%E1%8C%80%E1%88%AB%20%E1%89%A0%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8A%95%E1%8B%99%20%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%88%9B%E1%88%8B%E1%88%8D
የማይተማመን ባልንጀራ በየወንዙ ይማማላል
የማይተማመን ባልንጀራ በየወንዙ ይማማላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይተማመን ባልንጀራ በየወንዙ ይማማላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22136
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%88%AE%E1%88%9D%20%E1%88%8C%E1%89%A3%20%E1%88%B2%E1%88%B0%E1%88%AD%E1%89%85%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%82%20%E1%88%B2%E1%8A%AB%E1%8D%88%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%B5%E1%88%9B%E1%88%9B%E1%88%9D
ድሮም ሌባ ሲሰርቅ እንጂ ሲካፈል አይስማማም
ድሮም ሌባ ሲሰርቅ እንጂ ሲካፈል አይስማማም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሮም ሌባ ሲሰርቅ እንጂ ሲካፈል አይስማማም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22234
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%89%A5%20%E1%8A%A5%E1%88%B0%E1%88%AD%20%E1%89%A5%E1%88%8E%20%E1%89%B0%E1%88%B0%E1%88%AE%20%E1%8C%88%E1%89%A3
ጅብ እሰር ብሎ ተሰሮ ገባ
ጅብ እሰር ብሎ ተሰሮ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እሰር ብሎ ተሰሮ ገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
13258
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%90%E1%88%A8%E1%89%A4%E1%8A%95%20%E1%8B%AB%E1%8B%AB%E1%89%BD%E1%88%81
መሐረቤን ያያችሁ
መሓረቤን ያያችሁ፦ ይህ፡ ልጆች መሮጥ ከቻሉበት ዕድሜ ጀምሮ፡ በቡድን ሆነው ሊጫወቱት የሚችሉት ጨዋታ ነው። ቁጥራቸው በርከት ብሎ፡ ትልቅ ክብ ሰርተው መቀመጥ ሲችሉ፡ ጨዋታውን መጫወት ይችላሉ። አጨዋወቱም፦ ልጆቹ ትልቅ ክብ ይሠሩና፡ እርስ በርስ እየተያዩ ይቀመጣሉ። አንድ መሓረብ የሚያክል፡ ሊወርወር የሚችል ጨርቅ ይዘጋጃል። ከዚያም፡ አንድ ልጅ ጨዋታውን ይጀምራል፤ ወይም፡ አብሮዋቸው ያለው ትልቅ ሰው ጨዋታውን ይጀምራል። መሓረቡን በእጁ ይዞ፡ ከጀርባቸው ክቡን እየተከተለ፡ ረጋ ብሎ፡ አንዱን እግሩን ሁለት ጊዜ መሬት እየጣለ፡ ሁለተኛውን እያስከተለ፡ «መሓረቤን ያያችሁ» እያለ ይሮጣል። ልጆቹ፡ «አላየንም ባካችሁ» እያሉ ቸብ ቸብ እያደረጉ ይቀበሉታል። በዚህ መልክ አንድ ሁለቴ፡ ወይም እስኪዘናጉ ድረስ ይዞራቸዋል። «መሓረቤን ያያችሁ?» «አላየንም ባካችሁ!» «መሓረቤን ያያችሁ» «አላየንም ባካችሁ!» ከዘፈኑ እኩል ቸብ ቸብ ቸብ እየተደረገ ይዘፈናል። በመሓል፡ ሳያስታውቅበት፡ ከአንዱ ሕጻን ጀርባ፡ መሓረቡን ጣል ያደርግና፡ ምንም እንዳልተለወጠ በማስመሰል «መሓረቤን ያያችሁ» እያለ፡ ድምጹን እንኳን ሳይለውጥ፡ ሳያቋርጥ ይቀጥላል። እያንዳንዱ ልጅ፡ ከጀርባው መሓረቡ መጣል አለመጣሉን፡ በተለይ መሓረቡን የያዘው ተጫዋች በርሱ ጀርባ ደርሶ ሲያልፍ ነቅቶ መጠበቅ አለበት። ያም የተጣለበት ልጅ፡ ወድያውኑ እንደተጣለበት የባነነ እንደሆነ፡ ወድያው ተነስቶ መሓረቡን ያነሳና የጣለበትን ሰው አባርሮ አባርሮ፡ በመሓረቡ፡ ወርውሮ፡ ይመታዋል። ልጁ ቶሎ ካልባነነ ግን፡ ጣዪው ተጫዋች ስለሚርቅበት፡ ከጀርባው እየተከተለ ለመምታት ብዙ እየተከታተለ መሮጥ አለበት። እንዲያውም ከመነሳቱ በፊት፡ ከጀርባው መሓረቡ መጣሉን ሳያውቅ፡ ፈዝዞ ዝም ብሎ ከተቀመጠ፡ ሌሎቹ ልጆች ትንስ ይታገሱትና፡ «ዋለበት አደረበት ዘንዶ በቀለበት፤ ዋለባት አደረባት ዘንዶ በቀለባት» እያሉ በጭብጨባ እየዘፈኑ ይሳለቁበታል። ይሄኔ ከባነነ፡ ተነስቶ፡ መሓረቡን ይዞ የጣለበትን ልጅ ያሩዋሩጣል። ሁለቱ ሲሮጡ፡ በዚያ በክቡ ጀርባ መሮጣቸውን ትተው ወደሌላ አቅጣጫ አይሮጡም። ይሯሯጡና፡ ጣዪው የተጣለበት ልጅ ክፍት ቦታ ላይ ቀድሞ ደርሶ ከተቀመጠ፡ የተጣለበት ልጅ «መሓረቤን ያያችሁ» እያለ ይቀጥላል። ጣዪው ከተመታ ግን፡ እርሱው ራሱ «መሓረቤን ያያችሁ» እያለ ይቀጥላል። የጨዋታው ጥቅም- ሲሮጡ ሰውነታቸው ይጠነክራል። በዘፈኑና፡ በልጆቹ አድራጎትም ይዝናናሉ። በተለይ በተለይ፡ ከጀርባቸው ምን እየተካሄደ እንዳለ፡ ሁል ጊዜ፡ ነቃ ብለው መጠበቅ እንዳለባቸው ይማራሉ። መልካም ጨዋታ!
20649
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%88%9B%E1%8B%AB%E1%89%81%E1%89%B5%20%E1%8B%88%E1%8B%B3%E1%8C%85%20%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%89%81%E1%89%B5%20%E1%8C%A0%E1%88%8B%E1%89%B5%20%E1%8B%AD%E1%88%BB%E1%88%8B%E1%88%8D
ከማያቁት ወዳጅ የሚያቁት ጠላት ይሻላል
ከማያቁት ወዳጅ የሚያቁት ጠላት ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከማያቁት ወዳጅ የሚያቁት ጠላት ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20588
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%E1%88%85%E1%8A%95%20%E1%88%88%E1%8C%A0%E1%8C%A0%E1%88%AD%20%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%89%B5%E1%8A%95%20%E1%88%88%E1%8C%A6%E1%88%AD
እግርህን ለጠጠር ደረትን ለጦር
እግርህን ለጠጠር ደረትን ለጦር የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግርህን ለጠጠር ደረትን ለጦር የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21937
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AD%E1%8B%8D%E1%8C%8B%E1%88%85%20%E1%89%A5%E1%88%8E%20%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8A%AD%E1%88%85
ይውጋህ ብሎ ይማርክህ
ይውጋህ ብሎ ይማርክህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይውጋህ ብሎ ይማርክህ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21479
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%8E%E1%88%A8%E1%88%9D%E1%88%B3%20%E1%88%98%E1%88%8D%E1%8A%A9%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%82%20%E1%8A%A0%E1%8A%90%E1%8C%8B%E1%8C%88%E1%88%A9%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%88%9D
የጎረምሳ መልኩ እንጂ አነጋገሩ አያምርም
የጎረምሳ መልኩ እንጂ አነጋገሩ አያምርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጎረምሳ መልኩ እንጂ አነጋገሩ አያምርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20742
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%8B%8D%20%E1%8B%A8%E1%8B%8B%E1%8C%A1%E1%89%B5%20%E1%89%85%E1%88%8D%E1%8C%A5%E1%88%9D%20%E1%8A%A8%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%8A%95%E1%8B%B6%20%E1%8B%AD%E1%8C%A5%E1%88%9D
ወደው የዋጡት ቅልጥም ከብርንዶ ይጥም
ወደው የዋጡት ቅልጥም ከብርንዶ ይጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወደው የዋጡት ቅልጥም ከብርንዶ ይጥም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
2270
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%95%E1%88%AC%E1%88%B5%E1%8A%AE%E1%89%B5%E1%8D%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%AA%E1%8B%9E%E1%8A%93
ፕሬስኮት፥ አሪዞና
ፕሬስኮት () በያቫፓይ ካውንቲ፥ አሪዞና፥ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ከተማ ነው። በ2000 እ.ኤ.አ. የከተማው ሕዝብ ብዛት 33,938 ነበር። ከተማው የያቫፓይ ካውንቲ መቀመጫ ነው። ከ1863 እ.ኤ.አ. እሰከ 1867 ድረስ ወደ ቱሣን ከመለወጡ በፊት የአሪዞና ዋና ከተማ ነበር። በ1877 እ.ኤ.አ. ፕሬስኮት እንደገና የአሪዞና ዋና ከተማ ሆነ። በ1889 እ.ኤ.አ. ግን ዋና ከተማው ወደ ፊኒክስ፥ አሪዞና ተለወጠ። ፕሬስኮት በ34°34'6" ሰሜን እና 112°27'41" ምዕራብ ይገኛል። 96.6 ካሬ ኪ.ሜ. ቦታ ሲሸፍን ከዚህ ውስጥም 0.6 ካሬ ኪ.ሜ በውሃ ተሸፍኗል። 1,645.92 ሜትር ከባሕር ወለል በላይ ይገኛል። የሕዝብ እስታቲስቲክስ በ2000 እ.ኤ.አ. 33,938 ሰዎች ፣ 15,098 ቤቶች እና 8,968 ቤተሰቦች በከተማው ይገኛሉ። የሕዝብ ስርጭት 353.5 በ1 ካሬ ኪ.ሜ. ነው። እነዚህ የትምህርት ተቋሞች በፕሬስኮት ይገኛሉ፦ ያቫፓይ ኮምዩኒቲ ኮሌጅ ፕሬስኮት ኮሌጅ ኢምብሪ-ሪድል ኤሮናቲካል ዩኒቨርስቲ ምዕራብ ካምፓስ አሪዞና ከተማዎች ያቫፓይ ካውንቲ፥ አሪዞና
22201
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B6%E1%8A%AD%E1%89%B0%E1%88%AD%20%E1%88%B2%E1%89%A0%E1%8B%9B%20%E1%89%A0%E1%88%BD%E1%89%B0%E1%8A%9B%20%E1%8B%AD%E1%88%9E%E1%89%B3%E1%88%8D
ዶክተር ሲበዛ በሽተኛ ይሞታል
ዶክተር ሲበዛ በሽተኛ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶክተር ሲበዛ በሽተኛ ይሞታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21395
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%93%E1%89%B5%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8B%A8%E1%8C%8E%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%88%B3%E1%8C%85
የናት ልጅ የጎን አሳጅ
የናት ልጅ የጎን አሳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የናት ልጅ የጎን አሳጅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
14754
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%88%86%E1%8B%B3%E1%88%9D%20%E1%89%A0%E1%88%AC%20%E1%8C%AD%E1%8B%B5%20%E1%8B%AB%E1%8B%9D%E1%88%88%E1%89%B3%E1%88%8D
ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል
ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለሆዳም በሬ ጭድ ያዝለታል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለአንዳንዱ በለስ ይቀናዋል። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ ፣ ገጽ 13 ተረትና ምሳሌ
20797
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8D%E1%88%BB%20%E1%89%A0%E1%89%80%E1%8B%B0%E1%8B%B0%E1%8B%8D%20%E1%8C%85%E1%89%A5%20%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%89%A3%E1%88%8D
ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል
ጅብ በቀደደው ውሻ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሻ በቀደደው ጅብ ይገባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21107
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%9B%E1%8A%95%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%8B%AD%20%E1%88%88%E1%8A%A5%E1%88%B3%E1%89%B5%20%E1%8B%A8%E1%8B%B3%E1%8A%9B%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%8B%AD%20%E1%88%88%E1%88%B0%E1%8A%95%E1%88%B0%E1%88%88%E1%89%B5
የሚዛንን አባይ ለእሳት የዳኛን አባይ ለሰንሰለት
የሚዛንን አባይ ለእሳት የዳኛን አባይ ለሰንሰለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚዛንን አባይ ለእሳት የዳኛን አባይ ለሰንሰለት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22203
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%80%E1%88%9D%E1%88%AE%20%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%8C%BD%E1%88%9D%20%E1%8D%88%E1%8C%AD%E1%89%B6%20%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%88%9D
ጀምሮ የማይፈጽም ፈጭቶ የማያልም
ጀምሮ የማይፈጽም ፈጭቶ የማያልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጀምሮ የማይፈጽም ፈጭቶ የማያልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21453
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%9D%E1%8A%95%E1%8C%80%E1%88%AE%20%E1%8A%95%E1%8C%89%E1%88%B5%20%E1%8A%A5%E1%88%B1%20%E1%8B%AD%E1%8A%A8%E1%88%9D%E1%88%AD%20%E1%8A%A5%E1%88%B1%20%E1%8B%AB%E1%8D%88%E1%88%AD%E1%88%B5
የዝንጀሮ ንጉስ እሱ ይከምር እሱ ያፈርስ
የዝንጀሮ ንጉስ እሱ ይከምር እሱ ያፈርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዝንጀሮ ንጉስ እሱ ይከምር እሱ ያፈርስ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
51566
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%8C%8C%E1%88%9D%E1%8B%B5%E1%88%AD
በጌምድር
የአማራ ብሔራዊ ክልል መንግስት ውስጥ የተለያዪ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ያሉበት ክልል ነው። የአማራ ክልል መንግስትም አማራን፣ የአገውአዊን፣ የኦሮሞን፣ የዋግእምራን፣ የአርጐባንና የቅማንትን ብሄር ብሔረሰቦች ወክሎ የተዋቀረ የክልል መንግስት ነው።በክልሉ የሚገኙት ሁሉም ብሔረሰቦች የራሳቸው ቋንቋ፣ባህልና ታሪክ እምነት ያላቸው ብሄረሰቦች ናቸው። በአብዛኛው ሁሉም በክልሉ የሚገኙ ብሄረሰቦች የአማርኛ ቋንቋን አቀላጥፈው ይናገራሉ፤የጋራ ማህበራዊ ህይወታቸውን ስንመለከት አጠቃላይ ማህበራዊ ክንዋኔዎችን የሚያደርጉ እና በአንድ አይነት ማህበራዊ ክንዋኔዎች የሚገለጹ ህዝቦች ናቸው፡፡በእምነት፣ በጥቃት ፣ በመልከ አምድራዊ አኗኗራቸው… ወዘተ ተከባብረውና ተደጋግፈው የሚኖሩ ሕዝቦች ናቸው። በጠቃላይ የክልሉ ህዝቦች በአብሮነት የክልሉን ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ በጋራ ና በአንድነት እኩል ተሳትፎ ያደርጋሉ። #የአማራ_ክልል_ብሔር_ብሄረሰቦችናሕዝቦችን አጠር አድርገን ዘርዝረን እንመልከት፦ "አማራ" የአማራ ክልል ብሄር አንድ አካል ነው፡፡ አብዛኛውን የክልሉን ህዝብ በመልከ ኣምድራዊ አቀማመጡ፣በቋንቋው ተናጋሪ ብዛት፣በሰፊው የሚሸፍን በመሆኑ የአጠቃላይ የክልሉ መጠሪያ ሆኗል፡፡"አማራዎች በአብዛኛው የክርስትና እምነት ተከታዮች ናቸው።በሸዋ፣በወሎ፣ በጐጃምና በጐንደር በስፋት ይገኛሉ። የራሳቸው ባህል ታሪክና ቋንቋ ያላቸው ብሔረሰቦች ናቸው። ከሁሉም ብሄረሰብ ጋር በአብሮነት ተቻችለው የሚኖሩ ህዝቦች ሲሆኑ የአማራ ብሔር እንደኔ እንደኔ ሁለት ተጨማሪ ተደራቢ ማንነቶች አሉት እነሱም፦ #ቤተ_እስራኤል_አማራ(#ፈላሻ)ቤተ እስራኤል የአማራ ብሄር አንዱ ክፍል ነው፡፡ሆኖም ወደእስራኤል አገር ከመሄዳቸው በፊት #ፈላሻ ወይም ቤተ እስራኤል የሚል መጠሪያ ነበራቸው፡፡ የድሮ ቋንቋቸው ግን አማርኛ ነበር፡፡ አሁን ወደእስራኤል ከሄዱ በኋላ ግን የኋላኛው ትውልድ "እብራይስጥኛን" እንደ በዋና ቋንቋነት ይናገራል፡፡ ታሪካቸው የተወሳሰበ ቢሆንም ከአማራ ብሄር የተለዩ አይደሉም። #ወይጦ_አማራ "ወይጦ አማራ" ከመባሉ ውጭ በማንኛውም መስፈርት በህይማኖትም በባህልም አማራ እንደሆኑ ይገልፃሉ የታሪክ ፃሀፊዎች፡፡ ስለሆነም የአማራ ብሄር ነገድ አካል ነው፡፡ ኦሮሞ በክልሉ መዋቅር ስር ከጥንት ጀምሮ በወሎ ምድር የሚኖሩ ማህበረሰቦች ናቸው።የራሳቸው ባህል ታሪክና ቋንቋ ያላቸው የእስልምና እምነት ተከታይ ማሕበረሰቦች ናቸው። የራስ አስተዳደራቸውን "የኦሮሚያ ልዩ ዞን" በሚል መስረተው ራሳቸውን በራሳቸው እያስተዳደሩ ይገኛሉ። "ዋግእምራ" በአማራ ክልል ከሚገኙት ብሄር ብሄረሰቦች አንዱ ነው።በሰሜን ምስራቅ አማራ የሚገኙ ብሄረሰቦች ሲሆኑ የራሳቸው ልዩ የሆነ ባሕል፣ ቋንቋ ና ታሪክ ያላቸው ብሔረሰቦች ናቸው።በአሁኑ ሰአት የራስ አስተዳደር ዋግእምራ ልዩ ዞን መስርቶ ራሳቸውን በራሳቸው እያስተዳደሩ ይገኛል። "አገውአዊ "የአማራ ብሄራዊ ክልል አንዱ ክፍል ነው፡፡ በምዕራብ አማራ የሚገኙ ብሔረሰቦች ሲሆኑ "የአገውኛ ቋንቋ" ን የሚናገሩ ና የራሳቸው ባህል ና ታሪክ ያላቸው ሕዝቦች ናቸው፡፡ የራሳቸው አስተዳደር "አዊ ልዩ ዞን" መስርተው ራሳቸውን በራሳቸው እያስተዳደሩ ይገኛሉ። "ቅማንት" የአማራ ብሄራዊ ክልል መንግስት አንዱ ክፍል ነው፡፡ የቅማንት ማሕበረሰቦች የራሳቸው ባሕል ታሪክና ቋንቋ ያላቸው የክርስትና እምነት ተከታይ ማሕበረሰቦች ናቸው። ከአማራ ሕዝብ ጋር በአብሮነትና በፍቅር ተሰሳስረው በመተሳሰብ የሚኖሩ ማሕበረሰቦች ናቸው።ራስን በራስ ለማስተዳደር ጥያቄ አቅርበው በ2007 ዓ.ም በሰሜን ጐንደር ዞን "የቅማንት ልዩ ወረዳን" መስርተው ራስን በራስ እያስተዳደሩ ይገኛሉ።የልዩ ወረዳዋ ህዝቦች ህገ መንግስታዊ መብታቸው ተከብሮ ቋንቋቸውን ለማሳደግ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛሉ።ሙሉ በሙሉ መብታቸው ተከብሯል። ነገር ግን ከወረዳው ውጭ ባሉ አጐራባች ወረዳዎች የሚኖሩ የብሄረሰቡ አባላቶች የራስ አስተዳደር ጥያቄ አቅርበው ምላሽ እየጠበቁ ይገኛሉ። "የአርጎባ ማሕበረሰብ"ከጥንት ዘመን ጀምሮ በአማራ ውስጥ ከሚገኙት ብሄሮች አንዱ ነው፡፡ የራሳቸው ባህል፣ ቋንቋ ናታሪክ ያላቸው የእስልምና እምነት ተከታይ ማህበረሰቦች ናቸው። ቋንቋቸውም "አርጐብኛ" ይባላል። በተለያዩ የአፄ ገዢዎች ምክኒያት ቋንቋቸው ቢዳከምም ዛሬ ድርስ የአርጐብኛ ቋንቋን በጥቂት አካባቢዎቻቸው ላይ ይናገራሉ። ራስን በራስ ለማስተዳደር ለክልሉ ምክር ቤት ጥያቄ አቅርበው በ1998 ዓ.ም በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኙት የብሄረሰቡ አባላቶች "የአርጐባ ልዩ ወረዳን" መስርተው ራሳቸውን በራሳቸው በከፊል እያስተዳደሩ ነው። የብሄረሰቡ ተወላጆች በወረዳው ብዙም ደስተኛ አይደሉም ምክኒያቱም የይምሰል ልዩ ወረዳ ነው……። በብሄረሰቡ ጥቂት ተወላጆች አማካኝነት ቋንቋቸውን ለማሳደግ የተለያዩ መፅሀፍትንና ብሮሸሮችን በማዘጋጀት ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛሉ። ከወረዳው ወጭ ያሉ በወረዳው አጎራባች ቀበሌ የሚገኙት የብሄሩ አባላት የራስ አስተዳደር ጥያቄ አቅርበው ምላሽ በመጠበቅ ላይ ይገኛሉ።በኦሮሚያ ልዩ ዞንና በሰሜን ሸዋ ዞን በ12 ወረዳዎች ከ92 ቀበሌዎች በላይ የሚገኙት የብሄረሰቡ አባላትም ከ1986 ዓ.ም ጀምሮ ራስን በራስ ለማስተዳደር ጥያቄ አቅርበው ምላሽ መጠበቅ ከጀመሩ ሰነባብተዋል። የአርጐባ ብሔረሰቦች ከማንኛውም ብሄር ብሄረሰብ ጋር በአብሮነት፣ በሰላምና በፍቅር ተቻችሎ በመኖር ከሚጠቀሱት የኢትዮዽያ ብሔር ብሔረሰቦችና ኅዝቦች ግንባር ቀደሞቹ ናቸው።ወሬ ላማሳመር ብዬ ሳይሆን በታሪክም ተግባርም የሚታወቅና የሚታይ ነገር ነው። በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች በአማራ፣ በኦሮሚያ፣ በሐረሪና በአፋር ክልል በብዛትና በስፋት በሚኖሩበት ሑሉ ከማንኛውም ብሄር ብሄረሰብ ጋራ ቋንቋውን፣ባህሉን ወረሰው የጋራ ማህበራዊ ትስስር ፈጥረው የሚኖሩ ብሔረሰቦች ናቸው። እነዚህ ከላይ ከ①/፩ኛ እስከ⑥/፮ኛ የተዘረዘሩት ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች በአማራ ብሔረሰብ ስር በጋራ የሚኖሩ የአንድ ምድር ህዝቦች ናቸው።ሑሉም ባለፉት የአፄ መንግስታቶች ተፅዕኖ ቀንበር ውስጥ የነበሩ ብሔር ብሔረሰቦች ናቸው። ከሌሎች ብሔር ብሔረሶች ጋር በመሆን ባደረጉት ትግል በ1983 ዓ.ም አምባገነን መንግስት ድል አደረጉ። የፌደራሊዝም ስርዓት ተገንብቶ የሀገራችን ህገ መንግስት በህዝቦች ውሳኔ ከፀደቀ ቡሃላ ራስን በራስ የማስተዳደር የእኩልነት መብት ለሁሉም ለብሄር ብሄረሰቦች በሚል ፍትህ አገኙ። ይሁን እንጂ ይህን ስርኣት የሚጠሉት የአምባገነኑ ርዝራዦች ኢህአዴግን እንደጠላት አድርገው ይቆጥሩታል። ጭቁን የነበሩ ብሄር ብሄረሰቦች ግን ኢህአዴግን እያመሰገኑት እንደሆነ እርገጠኛ ነኝ። የአርጎባ ማህበረሰቦች ራስን በራስ ለማስተዳደር በድርጅታቸው አሕዴድ ኢህአዴግ አማካኝነት ከ1986ዓ.ም ጀምረው በኦሮሚያ ልዩ ዞን፣ በደቡብ ወሎና ሰሜን ሸዋ ዞኖች ራስን በራስ የማስተዳደር የመብት ጥያቄያቸውን አቅርበው «በደቡብ ወሎ ዞን ጥቂት ቀበሌዎችን ብቻ» እንዲያስተዳድር ወሰኖ የተቀሩት ደግሞ ከሌሎቹ ብሄረሰቦች በተለየ ሁኔታ ለህዝብ በማይታወቅና ግልፅ ባልሆነ ምክኒያት ምላሽ አላገኙም። ይሁን እንጂ የአርጐባ ብሔረሰቦች መብታቸውን በሰላማዊና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ጥያቄያቸው አቅርበው አሁንም ምላሽ በመጠበቅ ላይ ናቸው! ግን ለምን? አባት ልጁን ድሮ ጎጆ እንደሚያወጣው ሁሉ…… ሑሉንም ብሔረሰቦች በእኩል አይኑ ሊመለከታቸው ይገባል። #ማስታወሻ፦ በፅሁፌ ላይ ስህተት ካለበት ይቅርታ እየጠየቅኩ አስተያዬታችሁን እሻለሁ ይገነባኛልና በተመቻችሁ ሁኔዎች ሁሉ ልትገልፁልኝ ትችላላችሁ እወዳችሗለሁ ደህና ሁኑ! 3,ከአማራ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮ ብሮሸር "የጣና ሐይቅን እንታደግ! የ"እቦጭ" አርምን ተባብረን እናስወግድ!" "የብሔር ብሔረሰቦች መብት ተከብሮ በአንድነት፣በፍቅር፣ከሌሎች ሕዝቦች ጋር እኩል ተከባብረን የጋራ ኢትዮዽያችንን እንገንባ!" የጋራ ጠላታችን ድህነትን እንዋጋ! ©በሰዒድ አል ጀበርቲ ተፃፈ አዲስ አበባ-ኢትዮዽያ
20930
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%9D%E1%8A%95%E1%89%A5%20%E1%8A%AB%E1%8B%AD%E1%8A%95%20%E1%8C%AD%E1%88%AB%20%E1%8A%A8%E1%8B%98%E1%89%A3%E1%8A%95
ዝንብ ካይን ጭራ ከዘባን
ዝንብ ካይን ጭራ ከዘባን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝንብ ካይን ጭራ ከዘባን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21550
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%85%E1%8B%AB%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8C%A5%E1%88%8E%20%E1%8B%AD%E1%88%A8%E1%8C%8D%E1%8C%A3%E1%88%8D%20%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%88%A8%E1%88%B5%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8C%A5%E1%88%8E%20%E1%8B%AD%E1%8B%B0%E1%8A%90%E1%8C%8D%E1%8C%A3%E1%88%8D
ያህያ ልጅ ጥሎ ይረግጣል የፈረስ ልጅ ጥሎ ይደነግጣል
ያህያ ልጅ ጥሎ ይረግጣል የፈረስ ልጅ ጥሎ ይደነግጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ልጅ ጥሎ ይረግጣል የፈረስ ልጅ ጥሎ ይደነግጣል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22216
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%8A%95%20%E1%88%88%E1%8A%90%E1%8C%88%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%88%B3%E1%8B%A9%E1%88%9D
ጅምርን ለነገ አያሳዩም
ጅምርን ለነገ አያሳዩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅምርን ለነገ አያሳዩም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
45549
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B1%E1%88%98%E1%88%AB%E1%8B%8D%E1%8B%AB%E1%8A%95%20%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%A5%E1%89%B3%E1%89%B5%20%E1%8B%9D%E1%88%AD%E1%8B%9D%E1%88%AD
የሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር
የሱመራውያን ነገሥታት ዝርዝር ከሥነ ቅርስ ቅጂዎች የታወቀ በሱመርኛ የተጻፈ የሱመር ነገሥታትና አለቆች መዝገብ ነው። የልዩ ልዩ ቅጂዎች መረጃ በ / ይለያል * - ይህ በሁሉ ቅጂዎች አይገኝም። ከማየ አይኅ አስቀድሞ በዝርዝሩ መጀመርያ ከማየ አይኅ አስቀድሞ የነገሡትን አፈ ታሪካዊ ነገሥታት ይዘረዝራሉ። የዘመናቸው ልክ በ«ሣር» እና «ነር» ቁጥር ይሠጣል። ፩ኛው የኪሽ ሥርወ መንግሥት ፩ኛው የኡሩክ ሥርወ መንግሥት ፩ኛው የኡር ሥርወ መንግሥት የአዋን ሥርወ መንግሥት ፪ኛው የኪሽ ሥርወ መንግሥት የሐማዚ ሥርወ መንግሥት ፪ኛው የኡሩክ ሥርወ መንግሥት ፪ኛው የኡር ሥርወ መንግሥት የአዳብ ሥርወ መንግሥት የማሪ ሥርወ መንግሥት የአክሻክ ሥርወ መንግሥት ፫ኛው የኪሽ ሥርወ መንግሥት ፬ኛው የኪሽ ሥርወ መንግሥት ፫ኛው የኡሩክ ሥርወ መንግሥት የአካድ ሥርወ መንግሥት ፬ኛው የኡሩክ ሥርወ መንግሥት እነዚህ ነገሥታት ምናልባት በአካድ መንግሥት ዘመን ገዙ እንጂ የኒፑር ላዕላይነት እንደ ያዙ አይመስልም። የጉታውያን ገዥነት የአካድ መንግሥት እየደከመ ጉታውያን መስጴጦምያን ወርረው ከ2010 እስከ 1985 ዓክልበ. ድረስ የሱመር አለቆች ነበሩ። ፭ኛው የኡሩክ ሥርወ መንግሥት ፫ኛው የኡር ሥርወ መንግሥት የኢሲን ሥርወ መንግሥት የነገሥታት ዝርዝሮች ዜና መዋዕል
30848
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%A8%E1%8B%8B%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%89%A0%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%8D%A3%20%E1%8B%A8%E1%89%A3%E1%88%88%E1%8C%8C%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%89%A0%E1%8B%8D%E1%8B%B5%E1%88%9B
የጨዋ ልጅ በከተማ፣ የባለጌ ልጅ በውድማ
የጨዋ ልጅ በከተማ፣ የባለጌ ልጅ በውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨዋ ልጅ በከተማ፣ የባለጌ ልጅ በውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21386
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%90%E1%89%B6%E1%88%8E%20%E1%89%B6%E1%88%8E%20%E1%89%A4%E1%89%B5%20%E1%89%A0%E1%88%8A%E1%8B%9D%20%E1%89%B0%E1%88%B8%E1%8C%A0
የነቶሎ ቶሎ ቤት በሊዝ ተሸጠ
የነቶሎ ቶሎ ቤት በሊዝ ተሸጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነቶሎ ቶሎ ቤት በሊዝ ተሸጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21555
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%85%E1%8B%AB%20%E1%89%A3%E1%88%8D%20%E1%89%80%E1%88%88%E1%89%A0%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%88%AD%E1%88%9D
ያህያ ባል ቀለበት አያስርም
ያህያ ባል ቀለበት አያስርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ባል ቀለበት አያስርም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
51922
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%20%E1%88%81
ዘ ሁ
ዘ ሁ (እንግሊዝኛ፦ ) በ1956 ዓም (1964 እ.ኤ.አ.) የተመሠረተ የሮክ ሙዚካ ባንድ ነው። በተለይ በ60ዎቹ እና 70ዎቹ ብዙ ታዋቂ ዘፈኖች አቀረቡ። ታዋቂ ዜፈኖች (1965 እ.ኤ.አ.) (1965 እ.ኤ.አ.) (1967 እ.ኤ.አ.) (1968 እ.ኤ.አ.) (1969 እ.ኤ.አ.) (1969 እ.ኤ.አ.) (1971 እ.ኤ.አ.) (1971 እ.ኤ.አ.) .(1971 እ.ኤ.አ.) (1978 እ.ኤ.አ.) (1981 እ.ኤ.አ.) ዩናይትድ ኪንግደም
22037
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8A%9B%20%E1%89%A2%E1%8A%95%E1%89%81%20%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8B%AB%E1%8B%98%20%E1%8A%A5%E1%88%85%E1%88%8D%E1%8A%95%20%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%89%81
ዳኛ ቢንቁ የተያዘ እህልን ይወቁ
ዳኛ ቢንቁ የተያዘ እህልን ይወቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ ቢንቁ የተያዘ እህልን ይወቁ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21614
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8A%AB%E1%88%8D%E1%88%B0%E1%89%B1%20%E1%89%A0%E1%88%B5%E1%88%9D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%A0%E1%88%89
ያለውን ካልሰቱ በስም አይበሉ
ያለውን ካልሰቱ በስም አይበሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለውን ካልሰቱ በስም አይበሉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
37709
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AB%E1%88%8A%E1%8D%8E%E1%88%AD%E1%8A%92%E1%8B%AB
ካሊፎርኒያ
ካሊፎርኒያ በምዕራብ ዩናይትድ ስቴትስ የሚገኝ ግዛት ነው። ካሊፎርኒያ በኦሪገን በሰሜን፣ በምስራቅ ኔቫዳ እና አሪዞና፣ በደቡባዊ የሜክሲኮ ግዛት የባጃ ካሊፎርኒያ ግዛት; እና በምዕራብ በፓስፊክ ውቅያኖስ በኩል የባህር ዳርቻ አለው. በጠቅላላው ወደ 163,696 ስኩዌር ማይል (423,970 ኪ.ሜ.2) ከ39.5 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች ያላት፣ በሕዝብ ብዛት ያለው እና በሦስተኛ ደረጃ ትልቁ የአሜሪካ ግዛት ነው። እንዲሁም በሰሜን አሜሪካ ውስጥ በጣም ህዝብ የሚኖርባት ብሄራዊ ህጋዊ አካል እና በአለም ላይ 34ኛ በጣም በህዝብ ብዛት ነው። የታላቋ ሎስ አንጀለስ አካባቢ እና የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ የሀገሪቱ ሁለተኛ እና አምስተኛው በሕዝብ ብዛት ያላቸው የከተማ ክልሎች ናቸው ፣የቀድሞው ከ 18.7 ሚሊዮን በላይ ነዋሪዎች እና የኋለኛው ከ 9.6 ሚሊዮን በላይ ናቸው። ሳክራሜንቶ የግዛቱ ዋና ከተማ ሲሆን ሎስ አንጀለስ በግዛቱ ውስጥ በሕዝብ ብዛት የምትኖር እና በሀገሪቱ ውስጥ በሕዝብ ብዛት ሁለተኛዋ (ከኒውዮርክ ከተማ በኋላ) ናት። የሎስ አንጀለስ ካውንቲ የሀገሪቱ በህዝብ ብዛት ያለው ሲሆን ሳን በርናርዲኖ ካውንቲ በሀገሪቱ ውስጥ ትልቁ ካውንቲ ነው (አላስካ አንዳንድ ትላልቅ ክፍሎች አሉት ነገር ግን ካውንቲ ተብለው አይጠሩም)። ከተማ እና ካውንቲ የሆነችው ሳን ፍራንሲስኮ ከኒውዮርክ ከተማ አምስት ወረዳዎች ከአራቱ ጀርባ በሀገሪቱ ውስጥ (ከኒውዮርክ ከተማ በኋላ) እና በሀገሪቱ ውስጥ አምስተኛው በጣም ብዙ ህዝብ የሚኖርባት ዋና ከተማ ነች። እ.ኤ.አ. በ2019 አጠቃላይ የግዛት ምርት 3.2 ትሪሊዮን ዶላር ያለው የካሊፎርኒያ ኢኮኖሚ በዓለም ላይ ትልቁ ንዑስ-ብሔራዊ ኢኮኖሚ ነው። አገር ቢሆን ኖሮ እ.ኤ.አ. በ2020 አምስተኛው ትልቁ ኢኮኖሚ እንዲሁም በሕዝብ ብዛት 37 ኛው ይሆናል። የታላቋ ሎስ አንጀለስ አካባቢ እና የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ የአገሪቱ ሁለተኛ እና ሶስተኛ-ትልቁ የከተማ ኢኮኖሚዎች ($1.0 ትሪሊዮን እና 0.5 ትሪሊዮን ዶላር በቅደም ተከተል እ.ኤ.አ. በ2020) ከኒው ዮርክ ሜትሮፖሊታን (1.8 ትሪሊዮን ዶላር) ቀጥሎ። የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ የተቀናጀ ስታቲስቲካዊ አካባቢ በ2018 ከትላልቅ የመጀመሪያ ደረጃ ስታቲስቲካዊ ቦታዎች መካከል የሀገሪቱ ከፍተኛው ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት በነፍስ ወከፍ ነበረው እና በገቢያ ካፒታላይዜሽን አምስቱ ታላላቅ ኩባንያዎች እና አራቱ የአለም አስር ሀብታም ሰዎች መኖሪያ ነው። . ከአውሮፓ ቅኝ ግዛት በፊት፣ ካሊፎርኒያ በቅድመ-ኮሎምቢያ ሰሜን አሜሪካ ከነበሩት በባህላዊ እና በቋንቋ ከተለያየ አካባቢዎች አንዷ ነበረች እና ከአሁኑ ሜክሲኮ በስተሰሜን ከፍተኛውን የአሜሪካ ተወላጅ ህዝብ ብዛት ይዛለች። በ 16 ኛው እና በ 17 ኛው ክፍለ ዘመን የአውሮፓ አሰሳ በስፔን ኢምፓየር የካሊፎርኒያ ቅኝ ግዛት እንድትሆን አድርጓል. በ1804፣ በኒው ስፔን ምክትል ግዛት ውስጥ በአልታ ካሊፎርኒያ ግዛት ውስጥ ተካቷል። በ1821 የተሳካ የነጻነት ጦርነት ተከትሎ አካባቢው የሜክሲኮ አካል ሆነ፣ነገር ግን በ1848 ከሜክሲኮ-አሜሪካ ጦርነት በኋላ ለዩናይትድ ስቴትስ ተሰጠ። የ 1850 ስምምነትን ተከትሎ የአልታ ካሊፎርኒያ ምዕራባዊ ክፍል ተደራጅቶ በሴፕቴምበር 9, 1850 እንደ 31ኛው ግዛት ተቀበለ። የካሊፎርኒያ ጎልድ ሩጫ በ1848 ተጀምሮ ወደ ካሊፎርኒያ መጠነ ሰፊ ስደትን ጨምሮ አስደናቂ የማህበራዊ እና የስነ-ህዝብ ለውጦችን አስከተለ። ፣ ዓለም አቀፋዊ የኢኮኖሚ እድገት እና የካሊፎርኒያ ተወላጆች የዘር ማጥፋት ወንጀል። ለታዋቂ ባህል፣ ለምሳሌ በመዝናኛ እና በስፖርት ውስጥ ጉልህ አስተዋፅኦዎች መነሻቸው በካሊፎርኒያ ነው። ስቴቱ በኮሙዩኒኬሽን፣ በመረጃ፣ በፈጠራ፣ በአካባቢ ጥበቃ፣ በኢኮኖሚክስ እና በፖለቲካ መስኮች ጉልህ አስተዋጾ አድርጓል። በአለም አቀፍ መዝናኛ ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ያሳደረው የዓለማችን አንጋፋ እና ትልቁ የፊልም ኢንደስትሪ የሆሊውድ ቤት ነው። የሂፒዎች ፀረ-ባህል ፣ የባህር ዳርቻ እና የመኪና ባህል ፣ እና የግል ኮምፒዩተር ፣ ከሌሎች ፈጠራዎች አመጣጥ ይቆጠራል። የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ እና የታላቁ ሎስ አንጀለስ አካባቢ እንደየቅደም ተከተላቸው የአለም የቴክኖሎጂ እና የፊልም ኢንዱስትሪዎች ማዕከል ሆነው ይታያሉ። የካሊፎርኒያ ኢኮኖሚ በጣም የተለያየ ነው፡ 58% የሚሆነው በፋይናንስ፣ በመንግስት፣ በሪል ስቴት አገልግሎቶች፣ በቴክኖሎጂ እና በሙያተኛ፣ ሳይንሳዊ እና ቴክኒካል የንግድ አገልግሎቶች ላይ የተመሰረተ ነው። ምንም እንኳን ከስቴቱ ኢኮኖሚ 1.5% ብቻ ቢይዝም፣ የካሊፎርኒያ የግብርና ኢንዱስትሪ ከየትኛውም የአሜሪካ ግዛት ከፍተኛው ምርት አለው። የካሊፎርኒያ ወደቦች እና ወደቦች ከዩናይትድ ስቴትስ ከሚገቡት ምርቶች ውስጥ አንድ ሦስተኛ ያህሉን ይይዛሉ፣ አብዛኛዎቹ ከፓስፊክ ሪም ዓለም አቀፍ ንግድ የመጡ ናቸው። የግዛቱ እጅግ በጣም የተለያየ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ ከፓስፊክ የባህር ዳርቻ እና በምዕራብ ከሚገኙት ሜትሮፖሊታን አካባቢዎች በምስራቅ በሴራ ኔቫዳ ተራሮች እና በሰሜን ምዕራብ ከሚገኙት ሬድዉድ እና ዳግላስ ደኖች እስከ ደቡብ ምስራቅ ሞጃቭ በረሃ ድረስ ይደርሳል። የማዕከላዊ ሸለቆ፣ ዋና የእርሻ ቦታ፣ የግዛቱን ማዕከል ይቆጣጠራል። ምንም እንኳን ካሊፎርኒያ በሞቃታማው የሜዲትራኒያን የአየር ንብረት እና በዝናብ ወቅታዊ የአየር ሁኔታ የምትታወቅ ቢሆንም ፣ የግዛቱ ትልቅ መጠን በሰሜን ካለው እርጥበት ካለው የዝናብ ደን እስከ በረሃማ በረሃ የሚለያይ የአየር ሁኔታን ያስከትላል ፣ እንዲሁም በተራሮች ላይ በረዷማ የአልፕስ ተራሮች። እነዚህ ሁሉ ምክንያቶች ወደ ከፍተኛ የውሃ ፍላጎት ይመራሉ. ከጊዜ ወደ ጊዜ፣ ድርቅ እና ሰደድ እሳት በየወቅቱ እየቀነሰ እና ዓመቱን ሙሉ እየጨመረ በመምጣቱ የካሊፎርኒያን የውሃ ደህንነት የበለጠ እያሻከረ ነው። የመጀመሪያዎቹ ነዋሪዎች ቢያንስ ባለፉት 13,000 ዓመታት ውስጥ በተከታታይ የመድረሻ ማዕበል የተቋቋመችው ካሊፎርኒያ በቅድመ-ኮሎምቢያ ሰሜን አሜሪካ ከነበሩት በባህል እና በቋንቋ ከተለያየ አካባቢዎች አንዷ ነበረች። የተለያዩ የአገሬው ተወላጆች ግምት ከ100,000 እስከ 300,000 ደርሷል። የካሊፎርኒያ ተወላጆች ከ 70 የሚበልጡ የተለያዩ የአሜሪካ ተወላጆች ጎሳ ቡድኖችን ያጠቃለለ ሲሆን ይህም በባህር ዳርቻ ላይ ከሚኖሩ ትላልቅ እና በባህር ዳርቻ ላይ ከሚኖሩ ሰዎች አንስቶ እስከ ውስጣዊው ቡድኖች ድረስ. የካሊፎርኒያ ቡድኖች በፖለቲካ ድርጅታቸው ባንዶች፣ ጎሳዎች፣ መንደሮች እና በሀብት በበለጸጉ የባህር ዳርቻዎች ላይ እንደ ቹማሽ፣ ፖሞ እና ሳሊናን ያሉ ትላልቅ መኳንንት ነበሩ። የንግድ ፣ የጋብቻ እና የውትድርና ጥምረት በተለያዩ ቡድኖች መካከል ብዙ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ግንኙነቶችን ፈጥሯል ። ይህ እንደ ሳይንቲስቶች ገለጻ ነው ፣ ግን በሌሎች እውነታዎች ላይ ክርክር ለማድረግ የመጀመሪያዎቹ የሰው ልጆች በ 4000 አካባቢ ነበሩ - ከ 3,000 ዓመታት በፊት የስፔን ደንብ የካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻን ለመቃኘት የመጀመሪያዎቹ አውሮፓውያን በፖርቹጋላዊው ካፒቴን ሁዋን ሮድሪጌዝ ካብሪሎ የሚመራ የስፔን የመርከብ ጉዞ አባላት ነበሩ። በሴፕቴምበር 28, 1542 ወደ ሳን ዲዬጎ ቤይ ገቡ እና እስከ ሳን ሚጌል ደሴት ድረስ ቢያንስ በስተሰሜን ደረሱ ። የግል እና አሳሽ ፍራንሲስ ድሬክ በ 1579 የካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻን ፈልገው ያልተገለጸውን ክፍል በመፈለግ የወደፊቱን የሳን ፍራንሲስኮ ከተማ ወደ ሰሜን ደረሱ ። . የመጀመርያው እስያውያን አሜሪካን የረገጡ በ1587 ሲሆን የፊሊፒንስ መርከበኞች በሞሮ ቤይ ሴባስቲያን ቪዝካኢኖ ወደ ስፓኒሽ መርከቦች ሲደርሱ በ1602 የካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻን በማሰስ ወደ ኒው ስፔን በማምራት በሞንቴሬይ የባህር ዳርቻ አድርገው ነበር። በ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የካሊፎርኒያ የመሬት ላይ አሰሳዎች ቢኖሩም፣ የሮድሪጌዝ የካሊፎርኒያ ደሴት እንደ ደሴት ያለው ሀሳብ ቀጥሏል። እንደነዚህ ያሉት ሥዕሎች እስከ 18 ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ በብዙ የአውሮፓ ካርታዎች ላይ ታይተዋል። ከ1769–70 የፖርቶላ ጉዞ በኋላ፣ በጁኒፔሮ ሴራ የሚመሩ የስፔን ሚስዮናውያን 21 የካሊፎርኒያ ሚሲዮንን በአልታ (የላይኛው) ካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻ ወይም አቅራቢያ ከሳን ዲዬጎ ጀምሮ ማቋቋም ጀመሩ። በዚሁ ወቅት የስፔን ወታደራዊ ሃይሎች በርካታ ምሽጎችን (ፕሬዚዲኦዎችን) እና ሶስት ትናንሽ ከተሞችን (ፑብሎስ) ገነቡ። የሳን ፍራንሲስኮ ተልእኮ ወደ ሳን ፍራንሲስኮ ከተማ አድጓል፣ እና ሁለቱ የ ወደ ሎስ አንጀለስ እና ሳን ሆሴ ከተሞች አደጉ። እስከ ዛሬ ድረስ በቀሩት የስፔን ተልእኮዎች እና ፑብሎስ ዙሪያ ሌሎች በርካታ ትናንሽ ከተሞች እና ከተሞችም ተፈጠሩ። በዚሁ ጊዜ ውስጥ ከሩሲያ ግዛት የመጡ መርከበኞች በካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻ ላይ ፈልገው በ 1812 በፎርት ሮስ የንግድ ቦታ አቋቋሙ. በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ የሩስያ የባህር ጠረፍ ሰፈሮች በካሊፎርኒያ ከሰሜናዊው ጫፍ በስተሰሜን በኩል በሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ የስፔን ሰፈራ አካባቢ የተቀመጡ ሲሆን በሰሜን አሜሪካ የሚገኙ ደቡባዊ ሩሲያውያን ሰፈሮች ነበሩ። ከፎርት ሮስ ጋር የተያያዙት የሩሲያ ሰፈሮች ከፖይንት አሬና እስከ ቶማሌስ ቤይ ድረስ ተዘርግተዋል። የሜክሲኮ ደንብ በ1821 የሜክሲኮ የነጻነት ጦርነት ሜክሲኮን (ካሊፎርኒያን ጨምሮ) ከስፔን ነፃነቷን ሰጠ። ለሚቀጥሉት 25 ዓመታት፣ አልታ ካሊፎርኒያ እንደ ሩቅ፣ ብዙም ሰው የማይኖርበት፣ የሜክሲኮ አዲስ ነጻ አገር የሆነች የሰሜን ምዕራብ የአስተዳደር አውራጃ ሆና ቆይታለች። በግዛቱ ውስጥ የሚገኙትን አብዛኞቹን ቦታዎች የተቆጣጠሩት ሚሲዮኖች በ1834 ዓ.ም ሴኩላሪድ ሆነዋል እና የሜክሲኮ መንግስት ንብረት ሆነዋል። ገዥው ብዙ የካሬ ሊጎችን ለሌሎች የፖለቲካ ተጽእኖ ሰጥቷቸዋል። እነዚህ ግዙፍ የከብት እርባታ ወይም የከብት እርባታ የሜክሲኮ ካሊፎርኒያ ዋና ተቋማት ሆነው ብቅ አሉ። ራንቾስ በባለቤትነት የተገነባው በካሊፎርኒዮስ (የሂስፓኒክስ ተወላጅ የካሊፎርኒያ ተወላጅ) ከቦስተን ነጋዴዎች ጋር የከብት እርባታ እና ታሎ ይነግዱ ነበር። እ.ኤ.አ. በ1849 የካሊፎርኒያ ጎልድ ሩጫ ድረስ የበሬ ሥጋ ምርት አልሆነም። ከ1820ዎቹ ጀምሮ ከዩናይትድ ስቴትስ እና ከወደፊቷ ካናዳ የመጡ ወጥመዶች እና ሰፋሪዎች በሰሜን ካሊፎርኒያ ደረሱ። እነዚህ አዲስ መጤዎች በካሊፎርኒያ እና በዙሪያዋ ያሉትን ወጣ ገባ ተራሮች እና አስቸጋሪ በረሃዎችን ለማቋረጥ የሲስኪዮው መሄጃ፣ የካሊፎርኒያ መንገድ፣ የኦሪገን መንገድ እና የድሮ ስፓኒሽ መንገድ ተጠቅመዋል። የጁዋን ባውቲስታ አልቫራዶ እ.ኤ.አ. በ1836 ለካሊፎርኒያ ነፃነት ንቅናቄ የተጠቀመበት ባንዲራ። አዲስ ነጻ የሆነችው ሜክሲኮ የመጀመሪያዋ መንግስት በጣም ያልተረጋጋ ነበር፣ እናም ይህንን በማሳየት፣ ከ1831 ጀምሮ፣ ካሊፎርኒያ በተጨማሪም ከውስጥ እና ከማዕከላዊ የሜክሲኮ መንግስት ጋር ተከታታይ የትጥቅ ግጭቶች አጋጥሟቸዋል። በዚህ ግርግር በበዛበት የፖለቲካ ጊዜ ሁዋን ባውቲስታ አልቫራዶ በ1836-1842 የአገረ ገዥነቱን ቦታ ማስጠበቅ ችሏል። አልቫራዶን ወደ ስልጣን ያመጣው ወታደራዊ እርምጃ ለጊዜው ካሊፎርኒያ ነጻ አገር እንደሆነች አውጇል፣ እና በካሊፎርኒያ አንግሎ አሜሪካውያን ተረድቶ ነበር፣ አይዛክ ግርሃምን ጨምሮ። እ.ኤ.አ. በ 1840 አንድ መቶ ፓስፖርቶች ከሌላቸው ነዋሪዎች መካከል አንድ መቶ የሚሆኑት ተይዘዋል ፣ ይህም ወደ ግራሃም ጉዳይ ያመራ ሲሆን ይህም በከፊል በሮያል የባህር ኃይል ባለስልጣናት ምልጃ ተፈትቷል ። ከአላስካ የመጡ ሩሲያውያን በ1812 በካሊፎርኒያ ፎርት ሮስ ውስጥ ትልቁን ሰፈራቸውን አቋቋሙ። በካሊፎርኒያ ካሉት ትላልቅ አርቢዎች አንዱ ጆን ማርሽ ነበር። ከሜክሲኮ ፍርድ ቤቶች በመሬታቸው ላይ በዝባዦች ላይ ፍትህ ማግኘት ተስኖት ካሊፎርኒያ የዩናይትድ ስቴትስ አካል እንድትሆን ወስኗል። ማርሽ የካሊፎርኒያን የአየር ንብረት፣ አፈር እና ሌሎች ምክንያቶችን እንዲሁም ሊከተላቸው የሚገባውን ምርጥ መንገድ "የማርሽ መንገድ" በመባል የሚታወቅ የደብዳቤ መፃፍ ዘመቻ አካሂዷል። የሱ ደብዳቤዎች ተነበቡ፣ በድጋሚ ተነበቡ፣ ተላልፈዋል እና በመላ ሀገሪቱ በጋዜጦች ታትመዋል እና የመጀመሪያዎቹን የፉርጎ ባቡሮች ወደ ካሊፎርኒያ መዞር ጀመሩ። ስደተኞች እስኪረጋጉ ድረስ በእርሻው ውስጥ እንዲቆዩ ጋበዘ እና ፓስፖርታቸውን እንዲወስዱ ረድቷቸዋል። ወደ ካሊፎርኒያ የስደት ጉዞ ካደረገ በኋላ፣ ማርሽ በጣም በተጠላው የሜክሲኮ ጄኔራል ማኑኤል ሚሼልቶሬና እና እሱ በተተካው የካሊፎርኒያ ገዥ በጁዋን ባውቲስታ አልቫራዶ መካከል በተደረገ ወታደራዊ ጦርነት ውስጥ መሳተፍ ጀመረ። የእያንዳንዳቸው ጦር በሎስ አንጀለስ አቅራቢያ በፕሮቪደንሺያ ጦርነት ላይ ተገናኘ። ማርሽ ከፍላጎቱ ውጪ ወደ ሚሼልቶሬና ጦር ሰራዊት እንዲቀላቀል ተገድዶ ነበር። በጦርነቱ ወቅት አለቆቹን ችላ ብሎ ሌላውን ወገን ለፓርሊ ምልክት አሳየ። ከዩናይትድ ስቴትስ ብዙ ሰፋሪዎች በሁለቱም በኩል ይዋጉ ነበር። እነዚህ ሰዎች እርስ በርሳቸው የሚጣሉበት ምንም ምክንያት እንደሌላቸው አሳምኗቸዋል። በማርሽ ድርጊት ምክንያት ትግሉን ተዉ፣ ሚሼልቶሬና ተሸነፈ፣ እና የካሊፎርኒያ ተወላጅ የሆነው ፒዮ ፒኮ ወደ ገዥነት ተመለሰ። ይህ በካሊፎርኒያ በዩናይትድ ስቴትስ የመጨረሻ ግዥ መንገዱን ጠርጓል። የካሊፎርኒያ ሪፐብሊክ እና ድል የካሊፎርኒያ ሪፐብሊክ ድብ ባንዲራ በ1846 በድብ ባንዲራ አመጽ ወቅት በሶኖማ ለመጀመሪያ ጊዜ ተነስቷል። እ.ኤ.አ. በ 1846 በሶኖማ እና በአካባቢው የሚኖሩ የአሜሪካ ሰፋሪዎች ቡድን በድብ ባንዲራ አመፅ ወቅት በሜክሲኮ አገዛዝ ላይ አመፁ። ከዚያ በኋላ፣ ዓመፀኞች የድብ ባንዲራውን (ድብ፣ ኮከብ፣ ቀይ ፈትል እና "ካሊፎርኒያ ሪፐብሊክ" የሚሉትን ቃላት ያሳያል) በ ሶኖማ ከፍ አደረጉ። የሪፐብሊኩ ብቸኛ ፕሬዝዳንት በድብ ባንዲራ አመፅ ወቅት ትልቅ ሚና የተጫወቱት ዊልያም ቢ.አይድ ነበሩ። ይህ የአሜሪካ ሰፋሪዎች አመፅ ለኋለኛው የአሜሪካ ወታደራዊ የካሊፎርኒያ ወረራ እንደ መንደርደሪያ ሆኖ አገልግሏል እና በአቅራቢያ ካሉ የአሜሪካ የጦር አዛዦች ጋር ተቀናጅቶ ነበር። የካሊፎርኒያ ሪፐብሊክ ለአጭር ጊዜ ነበር; በዚያው ዓመት የሜክሲኮ-አሜሪካን ጦርነት መፈንዳቱ ምልክት ተደርጎበታል። የዩናይትድ ስቴትስ የባህር ኃይል አባል የሆኑት ኮሞዶር ጆን ዲ ስሎት በመርከብ ወደ ሞንቴሬይ ቤይ በመግባት የካሊፎርኒያን ወታደራዊ ወረራ በዩናይትድ ስቴትስ ሲጀምሩ ሰሜን ካሊፎርኒያ ከአንድ ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ኃይሎችን ያዙ። በደቡባዊ ካሊፎርኒያ ውስጥ ከተከታታይ የመከላከያ ጦርነቶች በኋላ፣የካሁንጋ ስምምነት በጥር 13፣1847 በካሊፎርኒያ የአሜሪካን ቁጥጥር በማረጋገጥ በካሊፎርኒዮስ ተፈርሟል። የአሜሪካ ቀደምት ጊዜ ጦርነቱን ያቆመው የጓዳሉፔ ሂዳልጎ (የካቲት 2፣ 1848) ስምምነትን ተከትሎ፣ በሜክሲኮ የተጠቃለው የአልታ ካሊፎርኒያ ግዛት ምዕራባዊው ክፍል ብዙም ሳይቆይ የአሜሪካ የካሊፎርኒያ ግዛት ሆነ እና የቀረው የአሮጌው ግዛት ወደ አዲሱ አሜሪካዊ ተከፋፈለ። የአሪዞና፣ ኔቫዳ፣ ኮሎራዶ እና ዩታ ግዛቶች። የድሮው ባጃ ካሊፎርኒያ ዝቅተኛ ህዝብ ያለው እና ደረቃማ አካባቢ የሜክሲኮ አካል ሆኖ ቀርቷል። እ.ኤ.አ. በ1846 የድሮው አልታ ካሊፎርኒያ ምዕራባዊ ክፍል አጠቃላይ ሰፋሪዎች ከ8,000 አይበልጡም ፣ እና ወደ 100,000 የአሜሪካ ተወላጆች እንደሆኑ ተገምቷል ፣ በ 1769 ሂስፓኒክ ከመፍጠሩ በፊት ከ 300,000 በታች ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1848 ፣ አካባቢው ኦፊሴላዊ አሜሪካውያን ከመቀላቀል አንድ ሳምንት በፊት ብቻ ፣ ወርቅ በካሊፎርኒያ ውስጥ ተገኘ ፣ ይህ ክስተት ሁለቱንም የስቴቱን ስነ-ሕዝብ እና ፋይናንስ ለዘላለም የሚቀይር ክስተት ነው። ብዙም ሳይቆይ፣ ወደ አካባቢው ከፍተኛ የሆነ የኢሚግሬሽን ፍልሰት አስከትሏል፤ ምክንያቱም ፈላጊዎች እና ማዕድን ቆፋሪዎች በሺዎች የሚቆጠሩ ደረሱ። በታላቁ የካሊፎርኒያ የወርቅ ጥድፊያ ወቅት ህዝቡ ከዩናይትድ ስቴትስ ዜጎች፣ አውሮፓውያን፣ ቻይናውያን እና ሌሎች ስደተኞች ጋር ጨምሯል። በ1850 የካሊፎርኒያ ግዛት ጥያቄ ባቀረበበት ወቅት የካሊፎርኒያ ሰፋሪዎች ቁጥር ወደ 100,000 አድጓል። በ1854 ከ300,000 በላይ ሰፋሪዎች መጥተው ነበር። በ1847 እና 1870 መካከል የሳን ፍራንሲስኮ ህዝብ ብዛት ከ500 ወደ 150,000 አድጓል። ካሊፎርኒያ በድንገት ብዙ ሰዎች የማይኖሩበት የኋላ ውሃ ሳትሆን ቀርታ ነበር፣ ነገር ግን በአንድ ምሽት የሚመስለው ወደ ትልቅ የህዝብ ማእከል አድጓል። የካሊፎርኒያ የመንግስት መቀመጫ በስፓኒሽ እና በኋላም የሜክሲኮ አገዛዝ በሞንቴሬይ ከ 1777 እስከ 1845 ይገኝ ነበር. የመጨረሻው የሜክሲኮ የአልታ ካሊፎርኒያ ገዥ ፒዮ ፒኮ በ1845 ዋና ከተማዋን ወደ ሎስ አንጀለስ አዛውሮ ነበር። የዩናይትድ ስቴትስ ቆንስላ ጽ/ቤትም በሞንቴሬይ በቆንስላ ቶማስ ኦ.ላርኪን ስር ይገኛል። በ1849 የግዛት ሕገ መንግሥት ኮንቬንሽን ለመጀመሪያ ጊዜ በሞንቴሬይ ተደረገ። ከኮንቬንሽኑ የመጀመሪያ ተግባራት መካከል ለአዲሱ የክልል ዋና ከተማ የሚሆን ቦታ ላይ ውሳኔ ነበር. የመጀመሪያዎቹ ሙሉ የህግ አውጭ ስብሰባዎች በሳን ሆሴ ተካሂደዋል። ተከታይ ቦታዎች ቫሌጆ እና በአቅራቢያው ቤኒሺያ ይገኙበታል። እነዚህ ቦታዎች በመጨረሻ በቂ እንዳልሆኑ ተረጋግጧል። ዋና ከተማዋ በሳክራሜንቶ ከ1854 ጀምሮ በአጭር እረፍት በ1862 በሳክራሜንቶ ጎርፍ ሳቢያ በሳን ፍራንሲስኮ የህግ አውጭ ስብሰባዎች ሲደረጉ ነበር። የግዛቱ ሕገ መንግሥታዊ ኮንቬንሽን የግዛቱን ሕገ መንግሥት ካጠናቀቀ በኋላ፣ ወደ ግዛትነት ለመግባት ለአሜሪካ ኮንግረስ አመልክቷል። በሴፕቴምበር 9፣ 1850፣ እንደ 1850 ስምምነት አካል፣ ካሊፎርኒያ ነፃ ግዛት ሆነች እና ሴፕቴምበር 9 የግዛት በዓል ሆነች። በአሜሪካ የእርስ በርስ ጦርነት ካሊፎርኒያ ህብረቱን ለመደገፍ የወርቅ ጭነቶችን ወደ ምስራቅ ወደ ዋሽንግተን ልኳል። ሆኖም በግዛቱ ውስጥ በርካታ የደቡብ ደጋፊዎች ደጋፊዎች በመኖራቸው ግዛቱ መሰብሰብ አልቻለም። በህብረቱ ጦርነት ውስጥ በይፋ ለማገልገል ማንኛውም ሙሉ ወታደራዊ ክፍለ ጦር ወደ ምስራቅ ለመላክ። አሁንም፣ በህብረቱ ሰራዊት ውስጥ ያሉ በርካታ ትናንሽ ወታደራዊ ክፍሎች እንደ "ካሊፎርኒያ 100 ኩባንያ" ከመሳሰሉት የካሊፎርኒያ ግዛት ጋር በይፋ የተቆራኙ ነበሩ፣ አብዛኛዎቹ አባሎቻቸው ከካሊፎርኒያ በመሆናቸው ነው። ካሊፎርኒያ ወደ ዩኒየን በገባችበት ወቅት በካሊፎርኒያ እና በተቀረው አህጉር ዩናይትድ ስቴትስ መካከል የሚደረግ ጉዞ ጊዜ የሚወስድ እና አደገኛ ስራ ነበር። ከአስራ ዘጠኝ አመታት በኋላ፣ እና ከሰባት አመታት በኋላ በፕሬዚዳንት ሊንከን አረንጓዴ መብራት ከተለቀቀ በኋላ፣ የመጀመሪያው ተሻጋሪ የባቡር ሀዲድ እ.ኤ.አ. በ1869 ተጠናቀቀ። ካሊፎርኒያ በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ከምስራቃዊ ግዛቶች ማግኘት ይቻላል ። አብዛኛው የአገሪቱ ክፍል ለፍራፍሬ ልማት እና በአጠቃላይ ለእርሻ ተስማሚ ነበር። ሰፊ የስንዴ፣ ሌሎች የእህል ሰብሎች፣ የአትክልት ሰብሎች፣ ጥጥ እና የለውዝ እና የፍራፍሬ ዛፎች ይበቅላሉ (በደቡብ ካሊፎርኒያ ውስጥ ብርቱካንን ጨምሮ) እና በማዕከላዊ ሸለቆ እና በሌሎችም አካባቢዎች ለስቴቱ ድንቅ የግብርና ምርት መሰረት ተጥሏል። በአስራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን ከቻይና የመጡ ብዙ ቁጥር ያላቸው ስደተኞች የወርቅ ጥድፊያ አካል ወይም ሥራ ለመፈለግ ወደ ግዛቱ ተጉዘዋል። ምንም እንኳን ቻይናውያን ከካሊፎርኒያ እስከ ዩታ ያለውን አቋራጭ የባቡር ሀዲድ በመገንባት ረገድ በጣም አስፈላጊ መሆናቸውን ቢያረጋግጡም ከቻይናውያን መሪ ጋር የሥራ ፉክክር ነበራቸው። በግዛቱ ውስጥ ለፀረ-ቻይና ብጥብጥ እና በመጨረሻም ዩኤስ ከቻይና ፍልሰትን በከፊል ካሊፎርኒያ ለደረሰበት ግፊት ምላሽ በ 1882 የቻይና ማግለል ህግን አቆመ ። የአገሬው ተወላጆች በቀደመው የስፔን እና የሜክሲኮ አገዛዝ የካሊፎርኒያ የመጀመሪያ ተወላጆች ከዩራሺያ በሽታዎች ከምንም በላይ የቀነሰው የካሊፎርኒያ ተወላጆች ገና ተፈጥሯዊ የመከላከል አቅም አላዳበሩም ነበር። በአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር የካሊፎርኒያ የራሱ ተወላጆች ላይ ያለው ጥብቅ የመንግስት ፖሊሲዎች ሰዎች አልተሻሉም። እንደሌሎች የአሜሪካ ግዛቶች ሁሉ፣ ብዙ የአገሬው ተወላጆች እንደ ማዕድን ቆፋሪዎች፣ አርቢዎች እና ገበሬዎች ባሉ አሜሪካውያን ሰፋሪዎች በመምጣታቸው ብዙም ሳይቆይ ከመሬታቸው በግዳጅ ተወገዱ። ምንም እንኳን ካሊፎርኒያ ወደ አሜሪካ ህብረት የገባችው እንደ ነጻ ሀገር ቢሆንም፣ “አሳዳጊ ወይም ወላጅ አልባ ህንዳውያን” በ1853 የህንድ መንግስት እና ጥበቃ ህግ በአዲሱ የአንግሎ አሜሪካዊ ጌቶቻቸው በባርነት ተገዙ። በመቶዎች የሚቆጠሩ የአገሬው ተወላጆች የተገደሉባቸው እልቂቶችም ነበሩ። ከ1850 እስከ 1860 ባለው ጊዜ የካሊፎርኒያ ግዛት መንግስት 1.5 ሚሊዮን ዶላር የሚጠጋ (250,000 ያህሉ በፌዴራል መንግስት ተከፍሏል) አላማቸው ሰፋሪዎችን ከአገሬው ተወላጆች ለመጠበቅ ነበር። በኋለኞቹ አሥርተ ዓመታት ውስጥ፣ የአገሬው ተወላጆች በይዞታዎች እና በከብት እርባታ ቦታዎች ይቀመጡ ነበር፣ እነዚህም ብዙ ጊዜ ትንሽ እና የተገለሉ እና በቂ የተፈጥሮ ሃብት ወይም ከመንግስት የገንዘብ ድጋፍ የሌላቸው በነሱ ላይ የሚኖሩትን ህዝቦች ለማስቀጠል ነው። በውጤቱም, የካሊፎርኒያ መነሳት ለአገሬው ተወላጆች ጥፋት ነበር. ቤንጃሚን ማድሌይ እና ኢድ ካስቲሎን ጨምሮ በርካታ ምሁራን እና የአሜሪካ ተወላጆች አክቲቪስቶች የካሊፎርኒያ መንግስትን ድርጊት እንደ ዘር ማጥፋት ገልፀውታል። በሃያኛው ክፍለ ዘመን፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ጃፓናውያን በግዛቱ ውስጥ መሬት ለመግዛት እና ለመያዝ ወደ አሜሪካ እና ካሊፎርኒያ ፈለሱ። ሆኖም እ.ኤ.አ. በ1913 ግዛቱ የን አጽድቋል፣ የእስያ ስደተኞችን የመሬት ባለቤትነትን ሳያካትት።] በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በካሊፎርኒያ የሚገኙ ጃፓናውያን አሜሪካውያን እንደ ቱሌ ሌክ እና ማንዛናር ባሉ ማጎሪያ ካምፖች ውስጥ ተይዘዋል።በ2020 ካሊፎርኒያ ለዚህ በይፋ ይቅርታ ጠየቀ። ወደ ካሊፎርኒያ የሚደረገው ፍልሰት የተፋጠነው በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ እንደ ሊንከን ሀይዌይ እና መንገድ 66 ያሉ ዋና ዋና አህጉራዊ አቋራጭ አውራ ጎዳናዎች ሲጠናቀቁ ነው። ከ1900 እስከ 1965 ባለው ጊዜ ውስጥ የህዝብ ቁጥር ከአንድ ሚሊዮን ባነሰ ጊዜ በህብረቱ ውስጥ ትልቅ አድጓል። በ1940 የህዝብ ቆጠራ ቢሮ የካሊፎርኒያ ህዝብ 6.0% ሂስፓኒክ፣ 2.4% እስያ እና 89.5% ሂስፓኒክ ያልሆኑ ነጭ መሆናቸውን ዘግቧል። የህዝብን ፍላጎት ለማሟላት፣ እንደ ካሊፎርኒያ እና ሎስ አንጀለስ የውሃ ማስተላለፊያዎች ያሉ ዋና ዋና የምህንድስና ስራዎች፤ የኦሮቪል እና የሻስታ ግድቦች; እና ቤይ እና ወርቃማው በር ድልድዮች በግዛቱ ውስጥ ተገንብተዋል። ከፍተኛ ቀልጣፋ የህዝብ ትምህርት ስርዓት ለመዘርጋት የግዛቱ መንግስት የካሊፎርኒያ ማስተር ፕላን ለከፍተኛ ትምህርት በ1960 ተቀብሏል። ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በመካከለኛው የሜዲትራኒያን የአየር ንብረት፣ ርካሽ መሬት እና የስቴቱ ሰፊ የጂኦግራፊ አቀማመጥ በመሳብ፣ የፊልም ሰሪዎች በ1920ዎቹ በሆሊውድ ውስጥ የስቱዲዮ ስርዓትን መስርተዋል። ካሊፎርኒያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ከተመረተው አጠቃላይ የዩናይትድ ስቴትስ ወታደራዊ ትጥቅ 8.7 በመቶ ያህሉ ያመረተ ሲሆን ከ48ቱ ግዛቶች ሶስተኛ ደረጃን (ከኒውዮርክ እና ሚቺጋን ጀርባ) ደረጃ ላይ ተቀምጣለች። ነገር ግን ካሊፎርኒያ በቀላሉ በጦርነቱ ወቅት ወታደራዊ መርከቦችን በማምረት (ትራንስፖርት፣ ጭነት፣ (የነጋዴ መርከቦች) እንደ ነፃነት መርከቦች፣ የድል መርከቦች እና የጦር መርከቦች) በሳን ዲዬጎ፣ ሎስ አንጀለስ እና ሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ በደረቅ ዶክ መሥሪያ ቤቶች አንደኛ ሆናለች። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ የካሊፎርኒያ ኢኮኖሚ በጠንካራ የኤሮስፔስ እና የመከላከያ ኢንዱስትሪዎች ምክንያት በከፍተኛ ሁኔታ እየሰፋ ሄዶ የቀዝቃዛው ጦርነት ማብቃት ተከትሎ መጠናቸው ቀንሷል። የስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ እና የኢንጂነሪንግ ዲን ፍሬድሪክ ቴርማን መምህራንን እና ተመራቂዎችን ግዛቱን ለቀው ከመውጣት ይልቅ በካሊፎርኒያ እንዲቆዩ ማበረታታት ጀመሩ እና አሁን ሲሊኮን ቫሊ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ የከፍተኛ የቴክኖሎጂ ክልል ማዳበር ጀመሩ። በነዚህ ጥረቶች ምክንያት፣ ካሊፎርኒያ የአለም የመዝናኛ እና የሙዚቃ ኢንዱስትሪዎች፣ የቴክኖሎጂ፣ የምህንድስና እና የኤሮስፔስ ኢንዱስትሪ ማዕከል እና የዩናይትድ ስቴትስ የግብርና ምርት ማዕከል ተደርጋ ተወስዳለች። ልክ ከዶት ኮም ባስ በፊት፣ ካሊፎርኒያ በብሔራት መካከል አምስተኛው ትልቁ ኢኮኖሚ ነበራት። ሆኖም ከ1991 ጀምሮ፣ እና ከ1980ዎቹ መገባደጃ ጀምሮ በደቡባዊ ካሊፎርኒያ፣ ካሊፎርኒያ በአብዛኛዎቹ አመታት የቤት ውስጥ ስደተኞች የተጣራ ኪሳራ ታይቷል። ይህ ብዙውን ጊዜ በመገናኛ ብዙሃን የካሊፎርኒያ ስደት ተብሎ ይጠራል. የስታንፎርድ ዩኒቨርሲቲ ቢል ሄውሌት እና ዴቪድ ፓካርድ በ1930ዎቹ የመጀመሪያ ምርታቸውን ያዘጋጁበት "የሲሊኮን ቫሊ የትውልድ ቦታ" ጋራዥ በሃያኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ እና መገባደጃ ላይ፣ በግዛቱ ውስጥ ከዘር ጋር የተያያዙ በርካታ ክስተቶች ተከስተዋል። በፖሊስ እና በአፍሪካ አሜሪካውያን መካከል የተፈጠረው ውጥረት ከስራ አጥነት እና ከድህነት ጋር ተደምሮ በውስጠኛው ከተሞች እንደ 1965 ዋትስ ግርግር እና የ1992 የሮድኒ ኪንግ ብጥብጥ ወደ ሁከትና ብጥብጥ አስከትሏል። ካሊፎርኒያ እንዲሁ የጥቁር ፓንተር ፓርቲ ማዕከል ነበረች፣ ይህ ቡድን አፍሪካዊ አሜሪካውያን የዘር ግፍን ለመዋጋት በማስታጠቅ የሚታወቀው። በተጨማሪ፣ በ1960ዎቹ እና 1970ዎቹ ለተሻለ ክፍያ ሜክሲኳዊ፣ ፊሊፒኖ እና ሌሎች የስደተኛ የእርሻ ሰራተኞች በሴሳር ቻቬዝ ዙሪያ በክፍለ ሀገሩ ተሰብስበዋል። በ20ኛው ክፍለ ዘመን በካሊፎርኒያ ሁለት ታላላቅ አደጋዎች ተከሰቱ። እ.ኤ.አ. በ 1906 የሳን ፍራንሲስኮ የመሬት መንቀጥቀጥ እና የ 1928 የቅዱስ ፍራንሲስ ግድብ ጎርፍ በአሜሪካ ታሪክ እጅግ ገዳይ ሆኖ ቀጥሏል። የአየር ብክለት ችግር ቢቀንስም ከብክለት ጋር ተያይዞ የሚመጡ የጤና ችግሮች ግን ቀጥለዋል። "ጭስ" በመባል የሚታወቀው ቡናማ ጭጋግ በአውቶሞቢል ጭስ ማውጫ ላይ የፌደራል እና የክልል እገዳዎች ከጸደቁ በኋላ በከፍተኛ ሁኔታ ቀርቷል። እ.ኤ.አ. በ 2001 የተከሰተው የኢነርጂ ቀውስ ከጊዜ ወደ ጊዜ መብራቱ እንዲቋረጥ ፣ የኃይል መጠን መጨመር እና ከአጎራባች ክልሎች የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲገባ አድርጓል። የደቡብ ካሊፎርኒያ ኤዲሰን እና የፓሲፊክ ጋዝ እና ኤሌክትሪክ ኩባንያ ከፍተኛ ትችት ደርሶባቸዋል።በከተማ ውስጥ የመኖሪያ ቤቶች ዋጋ መጨመር ቀጥሏል; በ1960ዎቹ 25,000 ዶላር የወጣ መጠነኛ ቤት በ2005 ግማሽ ሚሊዮን ዶላር ወይም ከዚያ በላይ ያስወጣል። ብዙ ሰዎች በከተማ ብዙ ደሞዝ እያገኙ ብዙ ሰአታት ተጉዘዋል። ስፔሻሊስቶች በወራት ጊዜ ውስጥ ትልቅ ትርፍ እንደሚያገኙ በመጠባበቅ፣ ለመኖር ያላሰቡትን ቤት ገዙ፣ ከዚያም ተጨማሪ ንብረቶችን በመግዛት ይንከባለሉ። ሁሉም ሰው ዋጋው እየጨመረ እንደሚሄድ ስለገመተ የቤት ማስያዣ ኩባንያዎች ታዛዥ ነበሩ. በ2007-8 የቤቶች ዋጋ መበላሸት ሲጀምር እና የዕድገት አመታት ሲያበቁ አረፋው ፈነዳ። ብዙ የፋይናንስ ተቋማት እና ባለሀብቶች ክፉኛ ስለተጎዱ በመቶ ቢሊዮን የሚቆጠር የንብረት ዋጋ ጠፋ እና የተያዙ ቦታዎች ጨምረዋል። በሃያ አንደኛው ክፍለ ዘመን በአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የተከሰቱ ድርቅ እና ተደጋጋሚ የሰደድ እሳት በግዛቱ ተከስተዋል። እ.ኤ.አ. ከ2011 እስከ 2017 ድረስ ቀጣይነት ያለው ድርቅ ከተመዘገበው ታሪክ የከፋ ነው። የ2018 የሰደድ እሳት ወቅት በግዛቱ እጅግ ገዳይ እና አጥፊ ነበር። የመሬት አቀማመጥ ካሊፎርኒያ በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በአላስካ እና በቴክሳስ ቀጥሎ በሶስተኛ ደረጃ ላይ የምትገኝ ግዛት ነች።ካሊፎርኒያ በህብረቱ ውስጥ ካሉት በጣም ጂኦግራፊያዊ ከተለያየ ግዛቶች አንዷ ነች እና ብዙውን ጊዜ በጂኦግራፊያዊ ሁኔታ በሁለት ክልሎች በደቡብ ካሊፎርኒያ የተከፋፈለ ሲሆን አስር ደቡባዊ አውራጃዎችን ያጠቃልላል። ሰሜናዊ ካሊፎርኒያ፣ 48 ሰሜናዊ አውራጃዎችን ያቀፈ። በሰሜን ከኦሪገን፣ በምስራቅና በሰሜን ምስራቅ ኔቫዳ፣ በደቡብ ምስራቅ አሪዞና፣ በምዕራብ በፓስፊክ ውቅያኖስ ይዋሰናል እናም በደቡባዊው የሜክሲኮ ግዛት ከባጃ ካሊፎርኒያ ጋር አለም አቀፍ ድንበር ትጋራለች (በዚህም በከፊል ይካተታል። የሰሜን አሜሪካ የካሊፎርኒያ ክልል፣ ከባጃ ካሊፎርኒያ ሱር ጋር)። በግዛቱ መሃል የካሊፎርኒያ ማእከላዊ ሸለቆ ይገኛል፣ በምስራቅ በሴራ ኔቫዳ ፣ በምዕራብ የባህር ዳርቻው የተራራ ሰንሰለቶች ፣ በሰሜን ካስኬድ ክልል እና በደቡብ በ ተሃቻፒ ተራሮች። ማዕከላዊ ሸለቆ የካሊፎርኒያ ምርታማ የእርሻ መሬት ነው። በሳክራሜንቶ-ሳን ጆአኩዊን ወንዝ ዴልታ ለሁለት የተከፈለው፣ ሰሜናዊው ክፍል፣ የሳክራሜንቶ ሸለቆ የሳክራሜንቶ ወንዝ ተፋሰስ ሆኖ ያገለግላል፣ ደቡባዊው ክፍል ደግሞ የሳን ጆአኩዊን ሸለቆ የሳን ጆአኩዊን ወንዝ የውሃ ተፋሰስ ነው። ሁለቱም ሸለቆዎች ስማቸውን የሚመነጩት በእነሱ ውስጥ ከሚፈሱ ወንዞች ነው። በመጥለቅለቅ፣ የሳክራሜንቶ እና የሳን ጆአኩዊን ወንዞች ለበርካታ የሀገር ውስጥ ከተሞች የባህር ወደቦች እንዲሆኑ በጥልቅ ቆይተዋል። የሳክራሜንቶ-ሳን ጆአኩዊን ወንዝ ዴልታ ለግዛቱ ወሳኝ የውኃ አቅርቦት ማዕከል ነው። ውሃ ከዴልታ እና የፓምፖች እና ቦዮች አውታረመረብ ወደ ማእከላዊ ሸለቆ እና ወደ ስቴት የውሃ ፕሮጀክቶች እና ሌሎች ፍላጎቶች የሚዛወር ነው. ከዴልታ የሚገኘው ውሃ ወደ 23 ሚሊዮን ለሚጠጉ ሰዎች የመጠጥ ውሃ ያቀርባል፣ ከግዛቱ ህዝብ ሁለት ሶስተኛው ማለት ይቻላል እንዲሁም በሳን ጆአኩዊን ሸለቆ በስተ ምዕራብ ላሉ ገበሬዎች ውሃ ይሰጣል። የሱሱን ቤይ የሳክራሜንቶ እና የሳን ጆአኩዊን ወንዞች መገናኛ ላይ ይገኛል። ውሃው የሚፈሰው በካርኩዊኔዝ ስትሬት ነው፣ ወደ ሳን ፓብሎ ቤይ፣ ወደ ሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ ሰሜናዊ ማራዘሚያ፣ ከዚያም በወርቃማው በር ስትሬት በኩል ከፓስፊክ ውቅያኖስ ጋር ይገናኛል። የቻናል ደሴቶች ከደቡብ የባህር ዳርቻ ወጣ ብለው የሚገኙ ሲሆን የፋራሎን ደሴቶች ከሳን ፍራንሲስኮ በስተ ምዕራብ ይገኛሉ. የሴራ ኔቫዳ (ስፓኒሽ "የበረዷማ ክልል" ማለት ነው) በ48 ስቴቶች ውስጥ ከፍተኛውን ጫፍ ያካትታል፣ ተራራ ዊትኒ፣ በ14,505 ጫማ (4,421 ሜትር)። ክልሉ በበረዶ በተቀረጹ ጉልላቶቹ ዝነኛ የሆነውን ዮሴሚት ሸለቆን እና የግዙፉ የሴኮያ ዛፎች መኖሪያ የሆነውን ሴኮያ ብሔራዊ ፓርክን፣ በምድር ላይ ካሉት ትልቁ ህይወት ያላቸው ፍጥረታት እና ጥልቅ ንጹህ ውሃ ሃይቅን፣ ታሆ ሃይቅን፣ በግዛቱ ውስጥ በድምጽ መጠን ትልቁን ሐይቅ ያካትታል። ከሴራ ኔቫዳ በስተምስራቅ ኦወንስ ቫሊ እና ሞኖ ሀይቅ አስፈላጊ የስደተኛ ወፍ መኖሪያ ናቸው። በግዛቱ ምዕራባዊ ክፍል በካሊፎርኒያ ውስጥ በአከባቢው ትልቁ የንፁህ ውሃ ሀይቅ አለ። ምንም እንኳን የታሆ ሀይቅ ትልቅ ቢሆንም በካሊፎርኒያ/ኔቫዳ ድንበር የተከፋፈለ ነው። የሴራ ኔቫዳ በክረምት ወደ አርክቲክ ሙቀት ይወርዳል እና በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ ደቡባዊው የበረዶ ግግር በረዶ የሆነውን ፓሊሳዴ ግላሲየርን ጨምሮ በርካታ ደርዘን ትናንሽ የበረዶ ግግር በረዶዎች አሉት። የቱላሬ ሀይቅ ከሚሲሲፒ ወንዝ በስተ ምዕራብ ትልቁ የንፁህ ውሃ ሀይቅ ነበር። የ-ዘመን ኮርኮር ሐይቅ ቀሪዎች የቱላሬ ሀይቅ በ20ኛው ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ የገባር ወንዞቹ ለግብርና መስኖ እና ለማዘጋጃ ቤት የውሃ አገልግሎት ከተዘዋወሩ በኋላ ደርቋል። ከጠቅላላው የግዛቱ አጠቃላይ ስፋት 45 በመቶው በደን የተሸፈነ ሲሆን የካሊፎርኒያ የጥድ ዝርያ ልዩነት ከየትኛውም ግዛት ጋር የሚወዳደር አይደለም። ካሊፎርኒያ ከአላስካ በስተቀር ከማንኛውም ሌላ ግዛት የበለጠ የደን መሬት ይይዛል። በካሊፎርኒያ ዋይት ተራሮች ውስጥ ብዙዎቹ ዛፎች በዓለም ላይ በጣም ጥንታዊ ናቸው; አንድ ግለሰብ የብሪስሌኮን ጥድ ዕድሜው ከ5,000 ዓመት በላይ ነው። በደቡባዊ ክፍል ውስጥ አንድ ትልቅ የውስጥ ጨው ሐይቅ, የሳልተን ባህር አለ. ደቡብ-ማዕከላዊ በረሃ ሞጃቭ ይባላል; ከሞጃቭ ሰሜናዊ ምስራቅ የሞት ሸለቆ ይገኛል፣ በሰሜን አሜሪካ ዝቅተኛው እና ሞቃታማ ቦታ፣ የባድዋተር ተፋሰስ በ -279 ጫማ (-85 ሜትር) ያለው አግድም ርቀት ከሞት ሸለቆ ግርጌ እስከ ዊትኒ ተራራ ጫፍ ድረስ ያለው ርቀት ያነሰ ነው ከ90 ማይል (140 ኪ.ሜ.) በእርግጥ፣ ሁሉም ማለት ይቻላል ደቡብ ምስራቅ ካሊፎርኒያ በረሃማ፣ ሞቃታማ በረሃ፣ በበጋው ወቅት ከፍተኛ የሆነ ከፍተኛ ሙቀት አለው። የካሊፎርኒያ ደቡብ ምስራቃዊ ድንበር ከአሪዞና ጋር ሙሉ በሙሉ በኮሎራዶ ወንዝ የተገነባ ሲሆን ከግዛቱ ደቡባዊ ክፍል የውሃውን ግማሽ ያህሉን ያገኛል። አብዛኛው የካሊፎርኒያ ከተሞች የሚገኙት በሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ አካባቢ ወይም በሰሜን ካሊፎርኒያ ውስጥ በሚገኘው ሳክራሜንቶ ሜትሮፖሊታን አካባቢ ነው። ወይም የሎስ አንጀለስ አካባቢ፣ የአገር ውስጥ ኢምፓየር ወይም የሳንዲያጎ ሜትሮፖሊታን አካባቢ በደቡብ ካሊፎርኒያ። የሎስ አንጀለስ አካባቢ፣ የባህር ወሽመጥ አካባቢ እና የሳንዲያጎ ሜትሮፖሊታን አካባቢ በካሊፎርኒያ የባህር ዳርቻ ከሚገኙት በርካታ ዋና ዋና የሜትሮፖሊታን አካባቢዎች መካከል ናቸው። እንደ የእሳት አደጋ ቀለበት አካል፣ ካሊፎርኒያ በሱናሚዎች፣ በጎርፍ፣ በድርቅ፣ በሳንታ አና ነፋሳት፣ በሰደድ እሳት፣ በመሬት መንሸራተት ተጋልጧል። የአየር ንብረት ምንም እንኳን አብዛኛው ግዛት የሜዲትራኒያን የአየር ንብረት ቢኖረውም ከግዛቱ ትልቅ መጠን የተነሳ የአየር ንብረቱ ከዋልታ እስከ ሞቃታማ አካባቢዎች ይደርሳል። ቀዝቃዛው የካሊፎርኒያ ወቅታዊ የባህር ዳርቻ ብዙውን ጊዜ በባህር ዳርቻ አቅራቢያ የበጋ ጭጋግ ይፈጥራል። ከመሃል አገር ርቆ፣ ቀዝቃዛ ክረምት እና ሞቃታማ በጋ አለ። የባህር ላይ ልከኝነት የሎስ አንጀለስ እና የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ዳርቻዎች የበጋ ወቅት የሙቀት መጠን ከዩናይትድ ስቴትስ ዋና ዋና የከተማ አካባቢዎች ሁሉ በጣም ጥሩው እና ልዩ በሆነው በውስጠኛው እና በሰሜን አሜሪካ አህጉር ምስራቃዊ የባህር ጠረፍ ላይ ካሉት ተመሳሳይ ኬክሮስ ውስጥ ካሉ አካባቢዎች ጋር ሲወዳደር በጣም ጥሩ ነው ። . ሜክሲኮን የሚያዋስነው የሳን ዲዬጎ የባህር ዳርቻ እንኳን በበጋው ቀዝቀዝ ያለ ነው። ወደ ውስጥ ጥቂት ኪሎ ሜትሮች ያህል ብቻ፣ የበጋው ሙቀት ጽንፎች በከፍተኛ ደረጃ ከፍ ያሉ ናቸው፣ መሃል ከተማ ሎስ አንጀለስ ከባህር ዳርቻው በብዙ ዲግሪዎች ይሞቃል። ከባህር የተጠለሉ አካባቢዎች ወደ ውቅያኖስ አቅራቢያ ካሉ አካባቢዎች የበለጠ ሞቃታማ በሆነበት በባይ አካባቢ የአየር ንብረት ላይ ተመሳሳይ የማይክሮ የአየር ንብረት ክስተት ይታያል። የግዛቱ ሰሜናዊ ክፍሎች ከደቡብ የበለጠ ዝናብ አላቸው። የካሊፎርኒያ የተራራ ሰንሰለቶች እንዲሁ በአየር ንብረት ላይ ተጽዕኖ ያሳድራሉ፡ አንዳንድ በጣም ዝናባማ አካባቢዎች ወደ ምዕራብ አቅጣጫ የተራራ ቁልቁል ናቸው። ሰሜን ምዕራብ ካሊፎርኒያ ሞቃታማ የአየር ንብረት አለው፣ እና ማዕከላዊ ሸለቆው የሜዲትራኒያን የአየር ንብረት አለው ነገር ግን ከባህር ዳርቻ የበለጠ የሙቀት ጽንፎች አሉት። የሴራ ኔቫዳን ጨምሮ ረጃጅም ተራሮች በክረምት ወራት በረዶ ያለው የአልፕስ የአየር ንብረት እና በበጋ ደግሞ መካከለኛ እና መካከለኛ ሙቀት አላቸው። የሞት ሸለቆ፣ በሞጃቭ በረሃ በካሊፎርኒያ ታሪክ ውስጥ ካሉት ሃያ ትላልቅ ሰደድ እሳቶች አምስቱ የ2020 የሰደድ እሳት ወቅት አካል ነበሩ። የካሊፎርኒያ ተራሮች በምስራቅ በኩል የዝናብ ጥላዎችን ይፈጥራሉ, ሰፊ በረሃዎችን ይፈጥራሉ. ከፍተኛ ከፍታ ያላቸው የምስራቅ ካሊፎርኒያ በረሃዎች ሞቃታማ በጋ እና ቀዝቃዛ ክረምት ሲኖራቸው ከደቡብ ካሊፎርኒያ ተራሮች በስተምስራቅ ዝቅተኛው በረሃዎች ሞቃታማ በጋ እና ከሞላ ጎደል በረዶ-አልባ መለስተኛ ክረምት አላቸው። የሞት ሸለቆ፣ ከባህር ወለል በታች ትልቅ ስፋት ያለው በረሃ፣ በዓለም ላይ ካሉት በጣም ሞቃታማ ስፍራ ተደርጎ ይቆጠራል። የዓለማችን ከፍተኛው የሙቀት መጠን 134°) በጁላይ 10 ቀን 1913 ተመዝግቧል። በካሊፎርኒያ ዝቅተኛው የሙቀት መጠን -45°) በጥር 20፣ 1937፣ በቦካ። ከታች ያለው ሠንጠረዥ በጥር እና ነሐሴ አማካይ የሙቀት መጠን ይዘረዝራል በመላ ግዛቱ ቦታዎች ምርጫ; አንዳንዶቹ ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር ያላቸው እና አንዳንዶቹ አይደሉም. ይህ በዩሬካ ዙሪያ ያለውን በአንፃራዊነት ቀዝቃዛውን የሐምቦልት ቤይ ክረምትን፣ የሞት ሸለቆውን ከፍተኛ ሙቀት እና በሴራ ኔቫዳ የሚገኘውን የማሞት ተራራ የአየር ሁኔታን ያጠቃልላል። ካሊፎርኒያ በጣም ሀብታም እና በጣም የተለያዩ የአለም ክፍሎች አንዱ ነው, እና አንዳንድ በጣም አደገኛ የሆኑ የስነ-ምህዳር ማህበረሰቦችን ያካትታል. ካሊፎርኒያ የኒያርክቲክ ግዛት አካል ነው እና በርካታ የምድር አከባቢዎችን ይሸፍናል። የካሊፎርኒያ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ሥር የሰደዱ ዝርያዎች እንደ ካታሊና አይረንዉድ (ሊዮኖታምነስ ፍሎሪቡንደስ) ያሉ በሌሎች ቦታዎች የሞቱትን ቅርሶችን ያጠቃልላል። ሌሎች ብዙ ህመሞች የሚመነጩት በልዩነት ወይም በተለዋዋጭ ጨረሮች ሲሆን በዚህም በርካታ ዝርያዎች ከአንድ የጋራ ቅድመ አያቶች የሚፈልቁበት እንደ ካሊፎርኒያ ሊልካ (ሴአኖተስ) ካሉ የተለያዩ የስነምህዳር ሁኔታዎች ተጠቃሚ ለመሆን ነው። ብዙ የካሊፎርኒያ ሥር የሰደዱ ዜጎች አደጋ ላይ ወድቀዋል፣ ምክንያቱም የከተማ መስፋፋት፣ ቁጥቋጦ፣ ከመጠን በላይ ግጦሽ እና ልዩ የሆኑ ዝርያዎችን ማስተዋወቅ መኖሪያቸውን ስለነካቸው። ዕፅዋት እና እንስሳት ካሊፎርኒያ በእጽዋት ስብስብ ውስጥ በርካታ ልዕለ ሃብቶችን ትኮራለች፡ ትላልቆቹ ዛፎች፣ ረጃጅም ዛፎች እና ጥንታዊ ዛፎች። የካሊፎርኒያ ተወላጅ ሣሮች ለብዙ ዓመታት እፅዋት ናቸው። ከአውሮፓ ግንኙነት በኋላ እነዚህ በአጠቃላይ በአውሮፓ ዓመታዊ የሣር ዝርያዎች ወራሪ ዝርያዎች ተተኩ; እና፣ በዘመናችን፣ የካሊፎርኒያ ኮረብታዎች በበጋ ወርቃማ-ቡናማ ይሆናሉ። ካሊፎርኒያ ከፍተኛ የአየር ንብረት እና የመሬት አቀማመጥ ስላላት፣ ግዛቱ የታችኛው የሶኖራን በረሃ የሆኑ ስድስት የሕይወት ዞኖች አሉት። የላይኛው ሶኖራን (የእግር ተራራማ ክልሎች እና አንዳንድ የባህር ዳርቻዎች), ሽግግር (የባህር ዳርቻ አካባቢዎች እና እርጥበት ሰሜናዊ ምስራቅ ክልሎች); እና የካናዳ፣ የሃድሶኒያ እና የአርክቲክ ዞኖች፣ የስቴቱን ከፍተኛ ከፍታዎች ያካተቱ ናቸው። በኢያሱ ዛፍ (የዩካ ብሬቪፎሊያ) የጆሹዋ ዛፍ በታችኛው የሶኖራን ዞን ደረቅ የአየር ጠባይ ውስጥ ያለው የእፅዋት ሕይወት የተለያዩ የቁልቋል ፣ የሜስኪት እና የፓሎቨርዴ ተወላጅ ዝርያዎችን ይይዛል። የኢያሱ ዛፍ በሞጃቭ በረሃ ውስጥ ይገኛል። የአበባ ተክሎች ድንክ የበረሃ አደይ አበባ እና የተለያዩ አስትሮች ያካትታሉ. ፍሬሞንት ጥጥ እንጨት እና የሸለቆ ኦክ በማዕከላዊ ሸለቆ ውስጥ ይበቅላሉ። የላይኛው የሶኖራን ዞን በትናንሽ ቁጥቋጦዎች ፣ ቁጥቋጦ ዛፎች እና ቅጠላ ቅጠሎች ደኖች ተለይቶ የሚታወቀው የቻፓራል ቀበቶን ያጠቃልላል። ) በተጨማሪም በዚህ ዞን ውስጥ ከሉፒን ጋር ይበቅላሉ, ከእነዚህም ውስጥ ብዙ ዝርያዎች በአለም ላይ ከማንኛውም ቦታ ይከሰታሉ. የሽግግር ዞኑ አብዛኛው የካሊፎርኒያ ደኖች ከሬድዉድ (ሴኮያ ሴምፐርቪረንስ) እና "ትልቅ ዛፍ" ወይም ግዙፍ ሴኮያ (ሴኮያዴንድሮን ጊጋንቴየም) በምድር ላይ ካሉ እጅግ ጥንታዊ ህይወት ያላቸው ፍጥረታት መካከል (አንዳንዶች ቢያንስ 4,000 ዓመታት እንደኖሩ ይነገራል) ያካትታል። ታንባርክ ኦክ፣ ካሊፎርኒያ ላውረል፣ ስኳር ጥድ፣ ማድሮና፣ ሰፊ ቅጠል ያለው የሜፕል እና ዳግላስ- እዚህ ይበቅላሉ። የጫካው ወለል በሰይፍፈርን፣ በአልሞርሩት፣ ባረንዎርት እና ትሪሊየም ተሸፍኗል፣ እና የሃክሌቤሪ፣ አዛሊያ፣ ሽማግሌ እና የዱር ከረንት ቁጥቋጦዎች አሉ። የባህርይ የዱር አበባዎች የማሪፖሳ፣ የቱሊፕ፣ እና የነብር እና የነብር አበቦችን ያካትታሉ። የካናዳ ዞን ከፍተኛ ከፍታዎች የጄፍሪ ጥድ፣ ቀይ ጥድ እና የሎጅፖል ጥድ እንዲበቅሉ ያስችላቸዋል። ብሩሽ ቦታዎች ከዶሮ ማንዛኒታ እና ጋር በብዛት ይገኛሉ; ልዩ የሆነው የሴራ ፑፍቦል እዚህም ይገኛል። ልክ ከእንጨት መስመር በታች፣ በሁድሶኒያ ዞን፣ ነጭ ቅርፊት፣ ቀበሮ እና የብር ጥድ ይበቅላሉ። በ10,500 ጫማ (3,200 ሜትር) አካባቢ የአርክቲክ ዞን ይጀምራል፣ ዛፍ አልባ አካባቢ፣ እፅዋቱ የሴራ ፕሪምሮዝ፣ ቢጫ ኮሎምቢን፣ አልፓይን አደይ አበባ እና የአልፕስ ተወርዋሪ ኮከብን ጨምሮ በርካታ የዱር አበቦችን ያካትታል። በ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የቀይ እንጨት ጫካ ከግዛቱ ጋር የተዋወቁት የተለመዱ ተክሎች ባህር ዛፍ፣ ግራር፣ በርበሬ፣ ጄራኒየም እና ስኮትች መጥረጊያ ይገኙበታል። በፌዴራል ደረጃ በአደገኛ ሁኔታ የተከፋፈሉት የኮንትራ ኮስታ ግድግዳ አበባ፣ የአንጾኪያ ዱነስ ምሽት ፕሪምሮዝ፣ የሶላኖ ሳር፣ የሳን ክሌሜንቴ ደሴት ላርክስፑር፣ የጨው ማርሽ ወፍ ምንቃር፣ የማክዶናልድ ሮክ-ክሬስ እና የሳንታ ባርባራ ደሴት ለዘላለም ይኖራሉ። እ.ኤ.አ. በታህሳስ 1997 85 የዕፅዋት ዝርያዎች እንደ ስጋት ወይም ስጋት ተዘርዝረዋል ። በታችኛው የሶኖራን ዞን በረሃማዎች ውስጥ አጥቢ እንስሳት ጃክራብቢት ፣ ካንጋሮ አይጥ ፣ ስኩዊር እና ኦፖሰም ይገኙበታል። የተለመዱ ወፎች ጉጉት፣ የመንገድ ሯጭ፣ ቁልቋል እና የተለያዩ የጭልፊት ዝርያዎች ያካትታሉ። የአከባቢው ተሳቢ ህይወት የጎን ዊንዶር እፉኝት ፣ የበረሃ ኤሊ እና የቀንድ እንቁራሪት ያጠቃልላል። የላይኛው የሶኖራን ዞን እንደ አንቴሎፕ፣ ቡናማ እግር ያለው ዉድራት እና የቀለበት-ጭራ ድመት ያሉ አጥቢ እንስሳትን ይይዛል። ለዚህ ዞን ልዩ ወፎች የካሊፎርኒያ ትሪሸር፣ ቡሽቲት እና የካሊፎርኒያ ኮንዶር ናቸው። በሽግግር ዞኑ የኮሎምቢያ ጥቁር ጭራ አጋዘን፣ ጥቁር ድቦች፣ ግራጫ ቀበሮዎች፣ ኩጋርስ፣ ቦብካት እና ሩዝቬልት ኤልክ አሉ። በዞኑ ውስጥ እንደ ጋራተር እባቦች እና ራትል እባቦች ያሉ ተሳቢዎች ይኖራሉ። በተጨማሪም እንደ የውሃ ቡችላ እና ቀይ እንጨት ሳላማንደር ያሉ አምፊቢያን በጣም የተለመዱ ናቸው። እንደ ኪንግፊሽ፣ ቺካዲ፣ ቱዊ እና ሃሚንግበርድ ያሉ ወፎች እዚህም ይበቅላሉ። የካናዳ ዞን አጥቢ እንስሳት ተራራ ዊዝል፣ የበረዶ ጫማ ጥንቸል እና በርካታ የቺፕመንክስ ዝርያዎችን ያጠቃልላሉ። ጎልተው የሚታዩ ወፎች ሰማያዊ ፊት ለፊት ያለው ጄይ፣ ተራራ ቺካዲ፣ ሄርሚት ትሮሽ፣ አሜሪካዊ ዲፐር እና የ ያካትታሉ። አንድ ሰው ወደ ሁድሶኒያ ዞን ሲወጣ፣ ወፎች እየጠበቡ ይሄዳሉ። ግራጫ ዘውድ ያለው ሮዝ ፊንች የከፍተኛው አርክቲክ ክልል ብቸኛ ወፍ ቢሆንም እንደ አና ሃሚንግበርድ እና ክላርክ ኑትክራከር ያሉ ሌሎች የአእዋፍ ዝርያዎች። ትልቅ ቀንድ በግ. ከኤፕሪል 2003 ጀምሮ፣ የቢግሆርን በግ በዩኤስ አሳ እና የዱር አራዊት አገልግሎት አደጋ ላይ ተዘርዝሯል። በተለያዩ ዞኖች የሚገኙት እንስሳት በቅሎ ሚዳቋ፣ ኮዮት፣ የተራራ አንበሳ፣ ሰሜናዊ ብልጭልጭ እና በርካታ የጭልፊት እና ድንቢጥ ዝርያዎች ናቸው። በሞሮ ቤይ ፣ ካሊፎርኒያ የባህር ኦተር የካሊፎርኒያ የውሃ ህይወት ከስቴቱ ተራራማ ሀይቆች እና ጅረቶች እስከ አለታማው የፓሲፊክ የባህር ዳርቻ ድረስ ያድጋል። ብዙ የዓሣ ዝርያዎች ይገኛሉ, ከነሱ መካከል ቀስተ ደመና, ይሂዱ አዶ ቦታዎች ወርቃማው በር ድልድይ የሳን ፍራንሲስኮ የባህር ወሽመጥ እና የፓሲፊክ ውቅያኖስን የሚያገናኝ አንድ ማይል ስፋት ያለው (1.6 ኪሜ) ወርቃማ በርን የሚሸፍን የእገዳ ድልድይ ነው። መዋቅሩ የዩኤስ ከተማን ሳን ፍራንሲስኮ፣ ካሊፎርኒያ - የሳን ፍራንሲስኮ ባሕረ ገብ መሬት ሰሜናዊ ጫፍ ወደ ማሪን ካውንቲ ያገናኛል፣ ሁለቱንም የዩኤስ መስመር 101 እና የካሊፎርኒያ ግዛት መስመር 1ን በባህር ዳርቻው ላይ ያቋርጣል። በተጨማሪም የእግረኛ እና የብስክሌት ትራፊክን ያካሂዳል፣ እና የአሜሪካ የብስክሌት መስመር 95 አካል ሆኖ ተወስኗል። በአሜሪካ የሲቪል መሐንዲሶች ማኅበር የዘመናዊው ዓለም ድንቆች አንዱ ሆኖ በመታወቁ፣ ድልድዩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከሚታወቁ የሳን ፍራንሲስኮ ምልክቶች አንዱ ነው። እና ካሊፎርኒያ. መጀመሪያ የተነደፈው በኢንጂነር ጆሴፍ ስትራውስ በ1917 ነው። የ ፍሮምመር የጉዞ መመሪያ ወርቃማው በር ድልድይ እንደ "ምናልባት በጣም ቆንጆ, በእርግጠኝነት በጣም ፎቶግራፍ, በዓለም ላይ ድልድይ" በማለት ይገልጻል. እ.ኤ.አ. በ 1937 በተከፈተ ጊዜ ፣ ​​4,200 ጫማ (1,280 ሜትር) እና አጠቃላይ 746 ጫማ (227 ሜትር) ቁመት ያለው ፣ በዓለም ላይ ካሉት ረጅሙ እና ረጅሙ ተንጠልጣይ ድልድይ ነበር።ድልድዩ እጅግ አስደናቂ ከሆኑት የአሜሪካ አርክቴክቶች አንዱ ሆኖ ለማየት በየዓመቱ በሚሊዮኖች ይጎበኛል። የሆሊዉድ ምልክት (በመጀመሪያ የሆሊዉድላንድ ምልክት) የሆሊዉድ፣ ሎስ አንጀለስ፣ ካሊፎርኒያን የሚመለከት የአሜሪካ ምልክት እና የባህል አዶ ነው። በሳንታ ሞኒካ ተራሮች በ ካንየን አካባቢ በሚገኘው በሊ ተራራ ላይ ይገኛል። ሆሊውድ የሚለውን ቃል በ45 ጫማ (13.7 ሜትር) ከፍታ ባላቸው ነጭ ካፒታል ሆሄያት እና 350 ጫማ (106.7 ሜትር) ርዝመት ያለው ሲሆን በመጀመሪያ የተፈጠረው በ1923 ለአካባቢው የሪል ስቴት ልማት ጊዜያዊ ማስታወቂያ ነው፣ ነገር ግን ምልክቱ እየጨመረ በመምጣቱ ተትቷል እና በ 1978 ይበልጥ ዘላቂ በሆነ የብረት-ብረት መዋቅር ተተክቷል። በሁለቱም በካሊፎርኒያ እና በዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በጣም ታዋቂ ከሆኑት ምልክቶች መካከል ምልክቱ በታዋቂው ባህል ውስጥ በተለይም በሆሊውድ ውስጥ ወይም በዙሪያው ለተዘጋጁ ፊልሞች እና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ቀረጻዎችን በማቋቋም ደጋግሞ ይታያል ። ተመሳሳይ ዘይቤ ምልክቶች, ነገር ግን የተለያዩ ቃላትን አጻጻፍ, በተደጋጋሚ እንደ ፓሮዲዎች ይታያሉ. የሆሊዉድ ንግድ ምክር ቤት ለሆሊዉድ ምልክት የንግድ ምልክት መብቶችን ይይዛል። በሎስ አንጀለስ ተፋሰስ ውስጥ ካሉት ብዙ ቦታዎች በመታየቱ እና በመታየቱ ምክንያት ምልክቱ ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ ተደጋጋሚ የቀልድ እና የብልሽት ኢላማ ነው። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጥፋትን ለመከላከል የደህንነት ስርዓት መዘርጋትን ጨምሮ እድሳት ተካሂዷል። ምልክቱ የሚጠበቀው እና ለትርፍ ያልተቋቋመ የሆሊዉድ ምልክት ትረስት ሲሆን ቦታው እና በዙሪያው ያለው መሬት የ ፓርክ አካል ነው። ጎብኚዎች ከብሮንሰን ካንየን መግቢያ ወደ ግሪፍት ፓርክ ወይም ከግሪፍት ኦብዘርቫቶሪ ወደ ምልክቱ መሄድ ይችላሉ። ከግሪፍዝ ፓርክ ውጭ ባለው የሆሊዉድ ሐይቅ አቅራቢያ የእግረኛ መንገድ አለ ፣ እና ምንም እንኳን በራሱ የመዳረሻ ነጥብ ባይሆንም ፣ ከመሄጃው አጠገብ ባለው የሆሊውድ ፓርክ አካባቢ ታዋቂ የሆነ የእይታ ቪስታ ነጥብ አለ። ቢግ ድብ ሀይቅ በጂኦፊዚካዊ መልኩ በሰሜን እና በደቡብ የባህር ዳርቻ ይገለጻል። ትልቅ ድብ ሳውዝ ሾርን ተከትሎ ወደ ቢግ ድብ ሸለቆው እንደ ሀይዌይ 18 (ከምዕራብ አቅጣጫ የሚቀርበው የአለም ሀይዌይ ሪም ተብሎ የሚጠራው) ወደ ትልቁ ድብ ሸለቆ ይመራል። በምስራቅ በፓፖዝ ቤይ፣ በቦልደር ቤይ እና በሜትካልፍ ቤይ በኩል ይነፍሳል፣ ከዚያም በምስራቅ ወደ ቢግ ድብ ሀይቅ ከተማ ያመራል። መንደር በተባለ ቦታ፣ መንገዱ ወደ ሀይቁ ታጥቦ ወደ ምስራቅ አቅጣጫ ወደ ሙንሪጅ፣ በበረዶ ሰሚት እና በድብ ማውንቴን የበረዶ ሸርተቴ ሪዞርቶች እና ስታንፊልድ ኩቶፍ፣ ከሀይቁ ምሥራቃዊ ጫፍ አጠገብ የሚገኝ መሄጃ መንገድ። ከዚያም በምስራቅ ወደ ቢግ ድብ ከተማ ይቀጥላል፣ እሱም ስሙ ቢሆንም ያልተዋሃደ ማህበረሰብ ነው። ድብ ክሪክ እና ሳይቤሪያ ክሪክ ወደ ሀይቁ ይፈስሳል እና ድብ ክሪክ ከሀይቁ ይወጣል፣ ወደ 9 ማይል (14 ኪሜ) በደቡብ ምዕራብ ወደ ሳንታ አና ወንዝ ይጓዛል።
21037
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%98%E1%88%AC%E1%89%B5%20%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%8C%A5%E1%89%A5%20%E1%8A%A5%E1%88%B8%E1%89%B1%E1%8A%95%20%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%89%85%20%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%89%B1%E1%8A%95
የመሬት እርጥብ እሸቱን ደረቅ ምርቱን
የመሬት እርጥብ እሸቱን ደረቅ ምርቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የመሬት እርጥብ እሸቱን ደረቅ ምርቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20819
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%E1%88%98%E1%8B%B5%20%E1%88%B2%E1%8C%A3%E1%88%8B%20%E1%8B%AB%E1%88%A8%E1%8A%AD%E1%88%B3%E1%88%8D
ዘመድ ሲጣላ ያረክሳል
ዘመድ ሲጣላ ያረክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘመድ ሲጣላ ያረክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21280
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9E%E1%8A%9D%20%E1%8C%88%E1%89%A0%E1%88%AC%20%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%88%BB%20%E1%89%A0%E1%88%B0%E1%8A%94
የሞኝ ገበሬ እርሻ በሰኔ
የሞኝ ገበሬ እርሻ በሰኔ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሞኝ ገበሬ እርሻ በሰኔ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21696
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%98%E1%88%8D%20%E1%89%B5%E1%8A%95%E1%88%BD%20%E1%8B%AD%E1%8C%A5%E1%88%8B%E1%88%8D%20%E1%89%A0%E1%8C%AD%E1%88%AB%E1%88%BD
ያመል ትንሽ ይጥላል በጭራሽ
ያመል ትንሽ ይጥላል በጭራሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያመል ትንሽ ይጥላል በጭራሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
14307
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%81%E1%88%88%E1%89%B5%20%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%20%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%8A%9D%20%E1%89%A5%E1%88%8E%20%E1%88%81%E1%88%88%E1%89%B5%20%E1%8B%9B%E1%8D%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%8C%A1%E1%88%9D
ሁለት እግር አለኝ ብሎ ሁለት ዛፍ አይወጡም
ሁለት እግር አለኝ ብሎ ሁለት ዛፍ አይወጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት እግር አለኝ ብሎ ሁለት ዛፍ አይወጡም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሁለት ወዶ አይሆንም ። መደብ : ተረትና ምሳሌ
20984
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8B%E1%88%9D%20%E1%8B%88%E1%89%B0%E1%89%B1%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%8C%8C%E1%89%B3%20%E1%8A%A8%E1%89%A5%E1%89%B1%E1%8A%95
የላም ወተቱን የጌታ ከብቱን
የላም ወተቱን የጌታ ከብቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላም ወተቱን የጌታ ከብቱን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21757
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%89%A3%E1%89%B5%20%E1%8B%88%E1%88%AD%E1%89%85%20%E1%89%A3%E1%88%88%E1%8B%9D%E1%8A%93%20%E1%8A%A5%E1%88%85%E1%88%8D%20%E1%88%88%E1%89%80%E1%8C%A0%E1%8A%93
ያባት ወርቅ ባለዝና እህል ለቀጠና
ያባት ወርቅ ባለዝና እህል ለቀጠና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባት ወርቅ ባለዝና እህል ለቀጠና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20751
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%8C%AA%20%E1%8B%AB%E1%8B%98%E1%8B%98%E1%89%A3%E1%89%B5%20%E1%8C%A5%E1%89%81%E1%88%AD%20%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8C%88%E1%89%B7%E1%8A%95%20%E1%89%B5%E1%8A%90%E1%89%80%E1%88%B3%E1%88%88%E1%89%BD
ወጪ ያዘዘባት ጥቁር ሴት አንገቷን ትነቀሳለች
ወጪ ያዘዘባት ጥቁር ሴት አንገቷን ትነቀሳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወጪ ያዘዘባት ጥቁር ሴት አንገቷን ትነቀሳለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20783
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%8D%E1%88%80%20%E1%8C%AD%E1%88%B5%E1%8A%93%20%E1%8A%AD%E1%8D%89%20%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%88%B0%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8B%AB%E1%89%A3%E1%88%AD%E1%88%AB%E1%88%89%20%E1%8A%A8%E1%89%A4%E1%89%B5
ውሀ ጭስና ክፉ ሴት ሰውን ያባርራሉ ከቤት
ውሀ ጭስና ክፉ ሴት ሰውን ያባርራሉ ከቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ውሀ ጭስና ክፉ ሴት ሰውን ያባርራሉ ከቤት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20673
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%8A%9B%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%88%B3%20%E1%8B%9E%E1%88%AD%E1%8B%9E%E1%88%AD%20%E1%8B%AB%E1%88%88%20%E1%89%80%E1%89%A0%E1%88%AE%20%E1%8B%AD%E1%88%BB%E1%88%88%E1%88%8D
ከተኛ አንበሳ ዞርዞር ያለ ቀበሮ ይሻለል
ከተኛ አንበሳ ዞርዞር ያለ ቀበሮ ይሻለል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከተኛ አንበሳ ዞርዞር ያለ ቀበሮ ይሻለል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21499
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%A8%E1%8B%8D%20%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%88%8D%20%E1%88%B2%E1%8A%93%E1%8B%B5%20%E1%89%A5%E1%88%8D%E1%88%85%20%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%89%85%E1%88%B3%E1%88%8D%20%E1%88%9E%E1%8A%9D%20%E1%8B%AD%E1%88%8D%E1%88%B3%E1%88%8D
የጨው ገደል ሲናድ ብልህ ያለቅሳል ሞኝ ይልሳል
የጨው ገደል ሲናድ ብልህ ያለቅሳል ሞኝ ይልሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨው ገደል ሲናድ ብልህ ያለቅሳል ሞኝ ይልሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
17816
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AE%E1%89%85%E1%8C%A3%E1%8A%95
ዮቅጣን
ዮቅጣን (ዕብራይስጥ፦ ፤ አረብኛ፦ /ቃሕጣን/) በብሉይ ኪዳን መሠረት ከኤቦር 2 ልጆች ታናሹ ነበረ። ታላቅ ወንድሙ ፋሌክ ነበረ። ልጆቹም (ዘፍ. 10፡26-29) ኤልሞዳድ፣ ሣሌፍ፣ ሐስረሞት፣ ያራሕ፣ ሀዶራም፣ አውዛል፣ ደቅላ፣ ዖባል፣ አቢማኤል፣ ሳባ፣ ኦፊር፣ ኤውላጥና ዮባብ ናቸው። የመጽሐፍ ቅዱስ ቅርሶች ( ወይም «ፕሲውዶ-ፊሎ») በተባለው ጽሑፍ ዘንድ (70 ዓ.ም. ያሕል)፣ ከኖህ ዘመን በኋላ ዮቅጣን የሴም ወገኖች ልዑል የተደረገ ሲሆን፣ እንዲሁም ናምሩድም የካም ወገኖች ልዑል፣ ፌኔክም (የሮድኢ ያዋን ልጅ) የያፌት ወገኖች ልዑል ተደረጉ። ሦስቱም መሳፍንት ሰው ሁሉ ጡብ ለባቢሎን ግንብ እንዲሠራ ቢያዝዙም፣ 12 ሰዎች ግን እምቢ አሉ። ከነዚህ 12 እምቢተኞች መካከል፣ የዮቅጣን ልጆች ስሞች አልሞዳድ፣ ዮባብ፣ አቢማኤል ሳባና ኦፊር ይታያሉ። ተቆጥተው መሳፍንቱ ይሙት በቃ ቢፈርዱባቸው፣ ዮቅጣን ግን በስውር ከሰናዖር ወደ ተራሮቹ እንዲያመልጡ ረዳቸው። እንዲህ ያለ ትውፊት በአይሁዳዊው ጽሑፍ የየራሕሜል ዜና መዋዕል (1140 ዓ.ም. ገደማ) ይደገማል፤ በክርስቲያኑም መምህር ጴጥሮስ ኮመስቶር መጽሐፍ ዘንድ (1162 ዓ.ም.) ሦስቱ መሪዎች ዮቅጣን፣ ናምሩድና ለያፌት ወገን «ሱፌኔ፣ ወይም ሱስቴኔ» ይባላሉ። ተመሳሳይ ልማድ በኢትዮጵያ ተዋሕዶ ታሪኮች ይገኛል፤ የዮቅጣን ልጆች በግንቡ መሳተፍ ስላልወደዱ የቀድሞው ግዕዝ ቋንቋ ለመጠብቅ እንደ ተፈቀዱ ይላል። በአለቃ ታዬ ታሪክ መጽሐፍ ዘንድ፣ 5ቱ ልጆች ሳባ፣ ኦፊር፣ ኤውላጥ፣ ዖባልና አቢማኤል ከወንድሞቻቸው ጋር ቦታ ስላላገኙ በየመን ሠፈሩ። ለጊዜ ለኩሽ ነገሥታት (ከቀይ ባሕር ማዶ) ተገዙ። ከዘመናት በኋላ የሕንድ ንጉሥ ራማ በወረረበት ጊዜ የሳባ፣ ዖባልና ኦፊር ነገዶች ተሻግረው ራማን አስወጡ። ከዚያ ሳባ ወይም አግዓዝያን በትግራይ፣ ዖባል በአዳል፣ ኦፊር በውጋዴን ሠፈሩ፤ ኤውላጥና አቢማኤል በየመም ቀሩ። በዓረባውያን ልማዶች ደግሞ የየመን ጥንታዊ ኗሪዎች ከቃህጣን (ዮቅጣን) ተወለዱ። ኢብን ዓብድ ራቢህ (852-932 ዓ.ም.) «አንድያው ድሪ» በተባለ መጽሐፍ የየመንን ሐረጎች ሲተርክ የቃህጣን ልጆች እነዚህ ናቸው ይለናል፦ ያሩብ (ያራሕ)፣ ሳባ፣ አል-ሙስሊፍ (ሣሌፍ)፣ አል-ሚርዳድ (ኤልሞዳድ)፣ ዲቅላ፣ አቢማል፣ ዑባል፣ ኡዛል፣ ጁርሁም ወይም ሀዱራም፣ ኡፊር፣ ሁዋይላ (ኤውላጥ)፣ ሐድረማውት እና ኑባት (ዮባብ) ይባላሉ። ዳሩ ግን አንድንድ ጸሐፊ እንደ ዮሴፉስና አቡሊድስ የዮቅጣን ልጆች በሕንዱስ ወንዝ ላይ እንደ ሠፈሩ ይላል። የጀርመን ታሪክ ጸሐፊ ዮሐንስ አቬንቲኑስ 1513 ዓ.ም. ባሳተመው መዝገቦች ዘንድ፣ ዮቅጣን በሌላ ስሙ «ኢስተር» ይባላል። በርሱ ታሪክ፣ ኢስተር፣ ናምሩድና ሦስተኛው ሳሞጤስ መጀመርያ 3ቱ መሪዎች ነበሩ። ሕዝቡ በተበተኑበት ጊዜ ኢስተር፣ አባቱ ኤቦርና አያቱ ሳላ ከቱዊስኮን ጋራ ወደ አውሮፓ ገቡ፣ በአሁኑ ኦስትሪያ ሠፈሩ። ስለዚሁ ኢስተር (ዮቅጣን) የዳኑብ ወንዝ ስም «የኢስተር ወንዝ» ተባለ። ከኢስተር ልጆች ደግሞ ብዙ በአውሮፓ ሠፈሩ፦ ሳርማቴስ (ሐስረሞት) በሳርማትያ፣ ዳልማታ (አልሞዳድ) በድልማጥያ፣ አዛሉስ (አውዛል) በባቫሪያ፣ አዱላስ (ሐዶራም) በስዊስ፣ ያዳር (ያራሕ) በሊቡርኒያ፣ ኤፖሩስ በኤፒሩስ ክፍላገራት እንዳቆሙ ይለናል። የ12ኛው ክፍለ ዘመን ታሪክ ጸሐፊው ሚካኤል ሶርያዊው ደግሞ በሱርስጥ ቋንቋ ሲጽፍ ከዮቅጣን ልጆች አንዳንድ በዳኑብ ወንዝ ላይ ምድር እንደ ወረሰ ይላል። ስለ ዮቅጣን 3 ልጆች ስለ ሳባ፣ ኦፊርና ኤውላጥ የሆነ ተጨማሪ መረጃ በአንዳንድ ጥንታዊ አረብኛ ወይም ግዕዝ ጽሑፍ ተገኝቷል፤ እንደሚከተለው፦ «ኪታብ አል-ማጋል»፦ እርሱ (ናምሩድ) በራግው ዕለታት ሞተ፣ ይህም አዳም ከተፈጠረው 3ኛው ሺህ ነበረ። በቀኖቹ የግብጽ ሰዎች «ፍርንፍስ» የተባለ ንጉሥ በላያቸው አቆሙ። እርሱ ለ68 አመታት ነገሠባቸው። በቀኖቹ ደግሞ አንድ ንጉሥ በሳባ መንደር ነገሠ፣ የኦፊርና ኤውላጥም ከተሞች ለመንግሥቱ ጨመረ፤ ስሙም «ፈርዖን» ነበረ። ኦፊርን ከወርቅ ድንጋይ ሠራ፤ የተራሮቹ ድንጋዮች ጥሩ ወርቅ ናቸውና። ከርሱ በኋላ በኤውላጥ «ሃዩል» የተባለ ንጉሥ ነገሠ። እርሱ ሠራውና መሠረተው፤ ከፈርዖንም መሞት በኋላ እስከ ዳዊት ልጅ ሰሎሞን ዘመን ድረስ ሴቶች (ንግስቶች) በሳባ ላይ ይነግሱ ነበር። «የመዝገቦች ዋሻ»፦ በራግው ዕለታት፣ ግብጻውያን የሆኑት የ«መስራየ» ሰዎች መጀመርያ ንጉሣቸውን ሾሙ፤ ስሙ «ፑንቶስ» ሲሆን ለ68 ዓመታት ነገሰባቸው። በራግውም ዕለታት፣ ንጉሥ በሳባ፣ በኦፊርና በኤውላጥ ነገሠ። በሳባም ከሳባ ሴት ልጆች 60 ነገሡ። ለብዙ አመታት እስከ ዳዊት ልጅ ሰሎሞን መንግሥት ድረስ ሴቶች በሳባ ገዙ። የኦፊርም ማለት የስንድ ልጆች ንጉሣቸው እንዲሆን «ሎፎሮን» ሾሙ፤ እሱም ኦፊርን ከወርቅ ድንጋይ ሠራ። አሁን በኦፊር ያሉት ድንጋዮች ሁሉ የወርቅ ናቸው። የኤውላጥም ልጆች ንጉሣቸው እንዲሆን ሃዊል ሾሙ፣ እርሱ ኤውላጥን ማለት ሕንድን ሠራ። «የአዳምና የሕይዋን ትግል ከሠይጣን ጋራ»፦ በነዚያ ዕለታት የራግው ዕድሜ 180 ዓመታት ነበረ፤ በ140ኛው ዓመት «ያኑፍ» በግብጽ አገር ላይ ነገሠ። እርሱ በላዩ የነገሠው መጀመርያው ንጉሥ ነው፤ እርሱም ሜምፎስን ከተማ ሠርቶ በራሱ ስም ሰየመው። ያው ማለት ስሙ ምስር ወይም «ማስሪን» የሆነው ነው። ይህ ያኑፍ ሞተ፤ በፈንታው በራግው ዕለታት፣ አንድ ከሕንደኬ ነገሠ፣ ስሙም «ሳሰን» የሆነ፣ እርሱም የሳባ ከተማ የሠራ ነው። በዚያም አገር የነገሡ ነገሥታት ሁሉ ከከተማው ስም «ሳባውያን» ተባሉ። ከዚያ «ፋርአን» በሳፊር (ኦፊር) ልጆች ላይ ነገሠ፤ እርሱም የሳፊርን ከተማ ከወርቅ ድንጋዮች ሠራ፤ ያውም የ«ሳራኒያ» አገር ነው፤ ስለነዚህም ወርቅ ድንጋዮች፣ የዚያው አገር ተራሮችና ድንጋዮቹ ሁሉ የወርቅ እንደ ሆኑ ይላሉ። ከዚያ የሕንድ አገር «ለበንሳ» ልጆች ንጉሣቸው እንዲሆን «ባኅሉል» የተባለውን አደረጉ፤ እርሱም ባኅሉ ከተማ ሠራ። ከዚያ ራግው በ289ኛው አመቱ ሞተ። የኖህ ልጆች አፈ ታሪክ
20705
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%8D%8D%E1%89%B5%E1%8D%8D%E1%89%B1%20%E1%8A%A0%E1%8C%89%E1%88%AD%E1%88%B1%E1%8A%9D%20%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%88%A8%E1%89%81%20%E1%8C%BE%E1%88%98%E1%8A%9B%20%E1%8A%90%E1%8A%9D
ከፍትፍቱ አጉርሱኝ ከመረቁ ጾመኛ ነኝ
ከፍትፍቱ አጉርሱኝ ከመረቁ ጾመኛ ነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከፍትፍቱ አጉርሱኝ ከመረቁ ጾመኛ ነኝ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21847
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8B%B3%E1%8A%9D%20%E1%8B%8D%E1%88%BB%20%E1%8C%A0%E1%8C%89%E1%88%AD%20%E1%89%A3%E1%8D%89%20%E1%89%A5%E1%89%B5%E1%88%AD%20%E1%89%B5%E1%88%AD%E1%8D%89
ያዳኝ ውሻ ጠጉር ባፉ ብትር ትርፉ
ያዳኝ ውሻ ጠጉር ባፉ ብትር ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያዳኝ ውሻ ጠጉር ባፉ ብትር ትርፉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21094
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%89%A0%E1%8C%80%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%89%A3%E1%88%88%E1%89%A4%E1%89%B5%20%E1%8B%AB%E1%8B%8D%E1%89%83%E1%88%8D
የሚበጀውን ባለቤት ያውቃል
የሚበጀውን ባለቤት ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚበጀውን ባለቤት ያውቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21783
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8A%95%E1%89%A0%E1%88%B3%20%E1%8C%88%E1%88%AB%E1%88%9D%20%E1%8B%AD%E1%8B%8D%E1%88%8B%E1%88%8D%20%E1%8A%A8%E1%88%8B%E1%88%9D
ያንበሳ ገራም ይውላል ከላም
ያንበሳ ገራም ይውላል ከላም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያንበሳ ገራም ይውላል ከላም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22226
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%89%A5%20%E1%88%9D%E1%8A%95%20%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%8D%20%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%A9%20%E1%8B%AB%E1%8A%90%E1%8A%AD%E1%88%B3%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%8D%89%20%E1%8B%AD%E1%8A%90%E1%8A%AD%E1%88%B3%E1%88%8D
ጅብ ምን ይመስላል እግሩ ያነክሳል አፉ ይነክሳል
ጅብ ምን ይመስላል እግሩ ያነክሳል አፉ ይነክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ ምን ይመስላል እግሩ ያነክሳል አፉ ይነክሳል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
18272
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9B%E1%89%B5%E1%88%AA%E1%8A%AD%E1%88%B5
ማትሪክስ
ማትሪክስ ማለት በአራት ማዕዘን የተደረደሩ ቁጥሮች ማለት ነው። ማትሪክስ የሚለው ቃል ከላቲኑ "ማተር" የመጣ ሲሆን ትርጉሙም እናት ማለት ነው። እናት የሚለው ቃል ለምን የአራት ማዕዘን ድርድር ቁጥሮች ስም እንደሆነ ወደኋላ እናያለን። ማትሪክሶች አጻጻፋቸው እንዲህ ይመስላል እንግዲህ 10፣ 5፣ 22፣ 0፣ 100 ፣ 4 ፣ 7፣ 55፣ እና 41 የማትሪክሱ አባላት ይሰኛሉ። እያንዳንዱ አግድም ረድፍ ሲሰኝ ፣ ከላይ ወደታች የተደረደረው ደግሞ አምድ በመባል ይታወቃል። የአንድ ማትሪክስ መጠን የሚወሰነው እንዲህ ነው፡ ረድፎችና አምዶች ያሉት ማትሪክስ -በ- ማትሪክስ ወይም ማትሪክስ በመባል ይወሰናል፣ እና የማትሪክሱ ቅጥ ይሰኛሉ። ስለሆነም ከላይ ያየነው ምሳሌ 3-በ-3 ማትሪክስ ይሰኛል፣ ምክንያቱም 3 ረድፍና 3 አምድ ስላለው። አንድ ብቻ ረድፍ ( 1 × ማትሪክስ)ያለው ማትሪክስ ረድፍ ጨረር ሲሰኝ × 1 ማትሪክስ ደግሞ አምድ ጨረር ይሰኛል። ስለሆነም ማናቸውም የአንድ ማትሪክስ ረድፎችና አምዶች ተነጥለው ሲወጡ ራሳቸውን የቻሉ አምድ ጨረርና ረድፍ ጨረር ይሰራሉ። ለምሳሌ ከላይ በምሳሌ የቀረበውን ማትሪክስ የመጀመሪያ ረድፍ በመምዘዝ የሚከተለውን ረድፍ ጨረር እናገኛለን፡- ከዚህ አንጻር ማትሪክስ ማለት የ ረድፍ ወይም የምድ ጨረሮች ድርድር ነው። የማትሪክሶች ድርድር በተራው ቴንሰር በመባል ይታወቃል። ስለሆነም ቁጥር->ጨረር->ማትሪክስ->ቴንሰር እያለ ይጠቃለላል ማለት ነው። የማትሪክስ አባላት እና አጻጻፋቸው በአንድ ማትሪክስ ውስጥ በ ኛው ረድፍና በ ኛው አምድ ያለ አባል ቁጥር እንዲህ በመባል ይጠቀሳል፡ ), ወይም ()ኛው አባል በመባል። ለምሳሌ ከላይ የተሰጠው ማትሪክስ ኛ (2ኛ ረድፍና 3ኛ አምድ) አባል 4 ነው ማለት ነው። የማትሪክስ )ኛ አባል ብዙ ጊዜ አጻጻፉ እንዲህ ነው ፣ አንድ አንድ ጊዜም እንዲህ ሲባል ሊጻፍ ይቻላል ] ወይም ። የአንድን ማትሪክስ አንድ ሙሉ ረድፍ ወይም አንድ ሙሉ አምድ ለማሳየት አስተሪክ ይጠቅማል። ለምሳሌ ,∗ ሲነበብ የኛውረድፍ ማለቱ ነው። በሌላ ጎን ማለልቱ የ ኛው አምድ ማለቱ ነው። ማትሪክስ ቢሆን ብዙ ጊዜ እያንዳንዱ አባል በዝርዝር መልክ ለያንዳንዱ ረድፍ እና አምድ ይቀመጣል። ነገር ግን አንድ አንድ ጊዜ አባሎቹ በቀመር መልኩ ሊቀመጡ ይችላሉ። ለምሳሌ የሚከተለውን 3-በ-4 ማትሪክስ እንመልከት፡ በደምብ ላስተዋለው ሰው እያንዳንዱ የማትሪክሱ አባል ያለበት ረድፍ ቁጥር ላይ የአምድ ቁጥሩ ሲቀነስ ነው። ስለሆነም አባላቱን በቀመር መልኩ እንዲህ እናስቀምጣለን =1,...,4, ወይም በቀላሉ )), እዚህ ላይ ሁለት ቅንፍ መጠቀም ግድ ይላል፣ የማትሪክስ ቀመር መሆኑን ለማሳየት። በማትሪክስ ላይ የሚከናወኑ ተግባራት ! ተግባር ! ትርጓሜ ! ምሳሌ | መደመር | ሁለት -በ- ማትሪክሶች እና ቢሰጡ ድምራቸው በቀላሉ እያንዳንዱ አባላቸውን በመደመር እንዲህ ይቀመራል፡ , እዚህ ላይ 1 ≤ እና 1 ≤ | ስኬላር (ቁጥር) ብዜት የማትሪክስ እና ነጠላ ቁጥር ብዜትን ቢወክል ውጤቱ እያንዳንዱን የ አባል በቁጥር በማባዛት እንዲህ ይገኛል: | ዝውር | የአንድ -በ- ማትሪክስ ዝውር መጠኑ -በ- ሲሆን አጻጻፉም ነው። ይህ ዝውር ማትሪክስ የሚገኘው መላ ረድፎቹን ወደ አምዶች በማዛወር ወይም አምዶቹን ወደ ረድፎቹ በማዛወር ነው። ከላይ የተገለጹት ተግባራት ከማንኛውም የቁጥር ተግባራት ጋር የሚያመሳስላቸው አንድ አንድ ተግባራት አሉት። ለምሳሌ የማትሪክስ አደማመር ተገልባጭ ነው። ማለት የማትሪክስ ዝውር ከመደመርና ከስኬላር ብዜት ጋር አብሮ ይሄዳል። ማለት፡ () እና (። በሌላ ጎን, (''' ።
21927
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AD%E1%89%BA%20%E1%89%A3%E1%89%84%E1%88%8B%20%E1%8B%AB%E1%8B%B0%E1%88%A8%E1%89%BD%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%86%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%89%86%E1%88%A8%E1%8C%A0%E1%88%9D%E1%88%9D
ይቺ ባቄላ ያደረች እንደሆን አትቆረጠምም
ይቺ ባቄላ ያደረች እንደሆን አትቆረጠምም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይቺ ባቄላ ያደረች እንደሆን አትቆረጠምም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20545
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%B5%E1%88%9C%E1%8A%93%20%E1%89%81%E1%88%A8%E1%8A%95%E1%8C%AE%20%E1%89%B0%E1%89%A0%E1%8C%A3%E1%8C%A5%E1%88%B6%20%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%89%83%E1%88%8D
እድሜና ቁረንጮ ተበጣጥሶ ያልቃል
እድሜና ቁረንጮ ተበጣጥሶ ያልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። እድሜና ቁረንጮ ተበጣጥሶ ያልቃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20864
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%E1%8C%A0%E1%8A%9D%20%E1%8C%A0%E1%8C%A5%E1%89%B6%20%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%A8%E1%8A%9B%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%8B%B0%20%E1%89%A0%E1%88%99%E1%88%89%20%E1%8A%90%E1%8B%B0%E1%8B%B0
ዘጠኝ ጠጥቶ አስረኛውን የወደደ በሙሉ ነደደ
ዘጠኝ ጠጥቶ አስረኛውን የወደደ በሙሉ ነደደ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘጠኝ ጠጥቶ አስረኛውን የወደደ በሙሉ ነደደ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20957
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%81%E1%88%88%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8C%88%E1%88%AD%20%E1%88%B5%E1%8B%B0%E1%89%B0%E1%8A%9B
የሁለት አገር ስደተኛ
የሁለት አገር ስደተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሁለት አገር ስደተኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21121
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8B%B5%E1%8C%8D%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8A%A0%E1%89%B5%E1%89%A0%E1%8B%B5%E1%88%8D%20%E1%8B%A8%E1%88%9A%E1%88%9E%E1%89%B5%20%E1%88%BD%E1%88%9B%E1%8C%8D%E1%88%8C%20%E1%8A%A0%E1%89%B3%E1%89%83%E1%88%8D%E1%88%8D
የሚያድግ ልጅ አትበድል የሚሞት ሽማግሌ አታቃልል
የሚያድግ ልጅ አትበድል የሚሞት ሽማግሌ አታቃልል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የሚያድግ ልጅ አትበድል የሚሞት ሽማግሌ አታቃልል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21720
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%A8%E1%8C%80%E1%8A%95%20%E1%88%B9%E1%88%9D%20%E1%8C%88%E1%89%A3%E1%88%AD%20%E1%8B%AD%E1%8A%A8%E1%88%B0%E1%8B%8B%E1%88%8D%20%E1%8B%AB%E1%88%A8%E1%8C%80%E1%8A%95%20%E1%8C%85%E1%89%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%85%E1%8B%AB%20%E1%8B%AD%E1%8C%A5%E1%88%88%E1%8B%8B%E1%88%8D
ያረጀን ሹም ገባር ይከሰዋል ያረጀን ጅብ አህያ ይጥለዋል
ያረጀን ሹም ገባር ይከሰዋል ያረጀን ጅብ አህያ ይጥለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያረጀን ሹም ገባር ይከሰዋል ያረጀን ጅብ አህያ ይጥለዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
2443
https://am.wikipedia.org/wiki/1926%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1926 እ.ኤ.አ.
1926 እ.ኤ.ኣ. = 1918 አ.ም. 1926 እ.ኤ.ኣ. = 1919 አ.ም.
21724
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%AB%E1%88%B7%E1%8A%95%20%E1%8C%88%E1%8A%95%E1%8D%8E%20%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%8C%89%E1%8B%99%E1%8B%8B%20%E1%8B%8D%E1%8C%A3%20%E1%88%9E%E1%89%B0%E1%89%BD
ያራሷን ገንፎ እርጉዙዋ ውጣ ሞተች
ያራሷን ገንፎ እርጉዙዋ ውጣ ሞተች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያራሷን ገንፎ እርጉዙዋ ውጣ ሞተች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ