id
stringlengths
4
5
url
stringlengths
31
537
title
stringlengths
1
65
text
stringlengths
10
241k
44547
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%88%88%E1%88%9E%E1%8A%95%20%E1%8B%B0%E1%88%B4%E1%89%B6%E1%89%BD%20%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%AD%20%E1%8A%B3%E1%88%B5%20%E1%8D%8C%E1%8B%B4%E1%88%AC%E1%88%BD%E1%8A%95
የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ ፌዴሬሽን
የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሰለሞን ደሴቶች እግር ኳስ አስተዳዳሪ አካል ነው። ፌዴሬሽኑ የተመሠረተው በ1978 እ.ኤ.አ. ሲሆን የሰለሞን ደሴቶች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድንንና የተለያዩ ብሔራዊ ውድድሮችን ያዘጋጃል።
20981
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%8C%8B%E1%88%B5%20%E1%88%9D%E1%88%B5%E1%8A%AD%E1%88%A9%20%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8C%A0%E1%89%B1
የለጋስ ምስክሩ መስጠቱ
የለጋስ ምስክሩ መስጠቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለጋስ ምስክሩ መስጠቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
49823
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%A9%E1%88%B5%E1%8B%B5%E1%8A%AD
ሩስድክ
ሩስድክ የሚለው መጠሪያ ስማችን ምህንፃረ ቃል ሲሆን “የሩሃማ ስነ-ጽሑፍና ድራማ ክበብ” ማለት ነው። ይህንን ስም የመረጠነው ደግሞ እኛ በዘመናችን በዘመኑ በመጨረሻ ዘመን የምንኖር ስንሆን የሰው ልጅ በተፈጥሮው ለአመጽ፣ ለኃጢአት እና እግዚአብሔርን በማይታዘዙት ትውልድ መካከል ስለሚንኖር ምህረትን ለትውልድ፤ ምህረትን ለቤተ ክርስቲያን ተመኝተን ሩሃማ አልን! ሩሃማ ማለት “ምህረት የሚገባት” ማለት ነውና። ይህንን ሩስድክ የሚለውን መጠሪያ ስም የመረጠንበት ምክንያት እኛ አሁን ያለነው በመጨረሻ ብቻ ሳይሆን በመጨረሻ መጨረሻ ላይ ስንሆን የሰው ልጅ በተፈጥሮው ለአመጽ፣ ለኃጢአት እና [እግዚአብሔር]ን በማይታዘዙት ትውልድ መካከል ስለሚንኖር ምህረትን ለትውልድ፤ ምህረትን ለ[ቤተ ክርስቲያን] ተመኝተን ሩሃማ አልን! ሩሃማ ይሁንልን! ሩሃማ ማለት ምህረት የሚገባት ማለት ነውና። ሩስድክ በኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን በደቡብ ምእራብ ቀጣና በማሌ አጥቢያት ቤተ ክርስቲያናት ኅብረት በኮይቤ አጥቢያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በ2003 ዓ/ም በአቀፋ አየለ፣ ማህተም ታድዮስ እና ዘገዬ ላሌ አማካኝነት የተደራጀ የስነ-ጽሑፍና ድራማ ክበብ ሲሆን፤ ከ2003 ዓ/ም አንስቶ እስከ አሁን ድረስ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በዓላትን ጨምሮ ሌሎች ፕሮግራሞች ላይ የስነ-ጽሑፍ፣ ድራማ እና ሌሎች አዳድስ የአርት ሥራዎችን በመሥራት በየዓመቱ ለወንጌል ሥርጭት በመውጣት በመስበክና ከሌሎች አጥቢያት ጋር ትስስር በመፍጠር በየአጥቢያቱ በመሄድ እያገለገለ ያለ የስነ-ጽሑፍና የድራማ ቡድን ነው። አሁን ደግሞ በዚህ ሩስድክ ዊኪ ላይ በሩስድክ አማካኝነት የተሠሩ ሥራዎችን፣ በዝግጅት ላይ ስላሉ እና በቅርቡ በመድረክና በቪድዮ ሊቀርቡ ያሉትን ሥራዎችን ጨምሮ ተከታታይ ድራማዎችን፣ ጽሑፎችን፣ እና ሌሎች ሥራዎችንና ወቅታዊ ዜገባዎችን ከሩስድክ ዜና መጽሔት ታገኛላችሁ።
18827
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%8C%8B%E1%89%A2%E1%89%B5%20%E1%8D%B3%E1%8D%AF
መጋቢት ፳፯
መጋቢት ፳፯፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፯ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፪ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፶፱ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፶፰ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፭፻፶፩ ዓ/ም - የስቅለት ዓርብ ዕለት በአዋሽ አካባቢ ከአዳሉ አሚር ኑር ጋር በተደረገ ጦርነት ላይ ዓፄ ገላውዴዎስ እና የደብረ ሊባኖስ እጨጌ ዮሐንስ ተገደሉ። በሐረሩ ዘእና መዋዕል ዘገባ አሚር ኑር የንጉሠ ነገሥቱን ጭንቅላት ወደይፋቱ ሡልጣን ሳዳዲን ልኮ ዘመቻውን ቀጠለ። ወንድማቸው ዓፄ ሚናስ በስመ መንግሥት አድማስ ሰገድ ተብለው በኢትዮጵያ አልጋ ተክተዋቸው ነገሡ። ዕለተ ሞት ፲፭፻፶፩ ዓ/ም - ዓፄ ገላውዴዎስ በአዋሽ አካባቢ ከአዳሎች ጋር ሲዋጉ ተገደሉ። ዋቢ ምንጮች መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)
14759
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%88%E1%88%8B%E1%88%99%20%E1%88%98%E1%8A%95%E1%8C%83%20%E1%88%88%E1%88%B8%E1%88%9B%E1%8B%8D%20%E1%88%98%E1%89%85%E1%8B%B0%E1%8C%83
ለላሙ መንጃ ለሸማው መቅደጃ
ለላሙ መንጃ ለሸማው መቅደጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለላሙ መንጃ ለሸማው መቅደጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ለላሙ መንጃ ለሸማው መቅደጃ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መሣሪያ ጠቃሚ ነው። ለማንኛውም ነገር መሣሪያና መጠቀሚያ ያመቻችለታል እግዚአብሔር። ምንጭ፦ አዲሱ የምሳሌያዊ አነጋገሮች መጽሐፍ ፣ ገጽ 13 ተረትና ምሳሌ
44097
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A2%E1%88%BB%E1%88%AD-%E1%8B%B3%E1%88%99
ኢሻር-ዳሙ
ኢሻር-ዳሙ ከ2109-2074 ዓክልበ. ግድም የኤብላ መጨረሻ ንጉሥ ነበር። የኤብላ ጽላቶች የተባሉት ሰነዶች ክምችት ይህን ዘመን ይጠቅላል። የኢሻር-ዳሙ አባት ኢርካብ-ዳሙ ሲሆን እናቱ ንግሥት ዱሲጉ ተባለች። በ2111 ዓክልበ. ግ. ኢብሪዩም ዋና ሚኒስትር ወይም አማካሪ ሆኖ ነበር። ንጉሡ ሕጻን እንደ ነበር ይመስላል፣ የእናቱና የኤብሪዩም ስሞች በሰነዶቹ ላይ ከስሙ ይቀድማሉና። አሦር አሁን ነጻ እንደ ነበር ይታያል፤ የአሦር መጀመርያ ንጉሥ ቱዲያ ከኤብሪዩም ጋር የስምምነት ውል ተዋዋለ። በ2100 ዓክልበ. ግድም የኤብላ ጎረቤት ናጋር በማሪ ንጉሥ ተያዘ። ኤብሪዩም ከማሪ ጋር ደግሞ ስምምነት ተዋውሎ ነበር፣ የናጋር አልጋ ወራሽ ኡልቱም-ሁሁ ግን የኢሻር-ዳሙ ሴት ልጅ ልዕልት ታግሪስ-ዳሙን አግብቶ ነበር። በ2095 ዓክልበ. ግድም ኢሻር-ዳሙ ሚስቱን ታቡር-ዳሙን አገባ። ልጆቹ ግን ከዚህ በፊት ከሌላ ቁባት ተወለዱ። በ2092 ዓክልበ. ግ. የኤብሪዩም ልጅ ኢቢ-ዚኪር በአማካሪነቱ ተከተለው። በ2089 የኢሻር-ዳሙ እናት ዱጊሱ ዓረፉ። በ2077 ዓክልበ. ግ. ኢቢ-ዚኪር የማሪ ንጉሥ ሒዳዓርን አሸነፈ። በ2074 ዓክልበ. ግ. የአካድ ንጉሥ ታላቁ ሳርጎን ኃያላት ኤብላን አቃጠሉ። የእስያ ታሪክ
32620
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%80%E1%89%AA%E1%8B%A8%E1%88%AD%20%E1%8A%A0%E1%8C%8D%E1%8B%8A%E1%88%AC
ሀቪየር አግዊሬ
ሀቪየር አግዊሬ ኦኔይንዲያ (ኅዳር ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ.ም. ተወለደ) ወይም በቅጽል ስሙ ኤል ቫስኮ ሜክሲካዊ እግር ኳስ አሰልጣኝና የቀድሞ ተጫዋች ነው። ሜክሲካዊ እግር ኳስ አሰልጣኞች ሜክሲካዊ እግር ኳስ ተጫዋቾች
20736
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%8B%AD%20%E1%8B%98%E1%8A%95%E1%8B%B5%E1%88%AE%20%21%20%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%89%BD%20%E1%89%80%E1%89%A0%E1%88%AE
ወይ ዘንድሮ ! አለች ቀበሮ
ወይ ዘንድሮ ! አለች ቀበሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወይ ዘንድሮ ! አለች ቀበሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21387
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%90%E1%89%B6%E1%88%8E%20%E1%89%B6%E1%88%8E%20%E1%89%A4%E1%89%B5%20%E1%8B%98%E1%89%A0%E1%8A%9B%E1%8B%8D%20%E1%89%B6%E1%88%8E%E1%88%B3
የነቶሎ ቶሎ ቤት ዘበኛው ቶሎሳ
የነቶሎ ቶሎ ቤት ዘበኛው ቶሎሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነቶሎ ቶሎ ቤት ዘበኛው ቶሎሳ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20872
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%E1%8D%88%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%88%88%20%E1%89%A0%E1%8C%88%E1%8A%93%20%E1%8A%90%E1%8C%88%E1%88%AD%20%E1%8A%A0%E1%88%88%20%E1%8B%8B%E1%8A%93
ዘፈን አለ በገና ነገር አለ ዋና
ዘፈን አለ በገና ነገር አለ ዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘፈን አለ በገና ነገር አለ ዋና የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21938
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AD%E1%8B%8D%E1%8C%8B%E1%88%BD%20%E1%89%A5%E1%88%8E%20%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%88%BD
ይውጋሽ ብሎ ይማርሽ
ይውጋሽ ብሎ ይማርሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይውጋሽ ብሎ ይማርሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21352
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%A3%E1%88%8D%20%E1%8B%B0%E1%8C%8D%E1%8A%90%E1%89%B1%20%E1%8B%8D%E1%88%BD%E1%88%9C%E1%8A%95%20%E1%88%98%E1%88%AD%E1%88%B3%E1%89%B1
የባል ደግነቱ ውሽሜን መርሳቱ
የባል ደግነቱ ውሽሜን መርሳቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የባል ደግነቱ ውሽሜን መርሳቱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20027
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B3%E1%89%A6%E1%89%B5%20%E1%89%A0%E1%88%AB%E1%88%B1%20%E1%89%83%E1%8C%AD%E1%88%8D%20%E1%89%A0%E1%8C%A5%E1%88%AD%E1%88%B1
ታቦት በራሱ ቃጭል በጥርሱ
ታቦት በራሱ ቃጭል በጥርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ታቦት በራሱ ቃጭል በጥርሱ የአማርኛ ምሳሌ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ ያልተተረጎመ ምሳሌ
21369
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8A%93%E1%8C%88%E1%88%A9%E1%89%B5%20%E1%8A%A8%E1%88%9A%E1%8C%A0%E1%8D%8B%20%E1%8C%BD%E1%8D%8E%20%E1%88%9B%E1%88%B5%E1%89%80%E1%88%98%E1%8C%A5
የተናገሩት ከሚጠፋ ጽፎ ማስቀመጥ
የተናገሩት ከሚጠፋ ጽፎ ማስቀመጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተናገሩት ከሚጠፋ ጽፎ ማስቀመጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22169
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B6%E1%88%AE%20%E1%89%A0%E1%88%9B%E1%88%B0%E1%88%AE%20%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%88%8D%20%E1%88%88%E1%8B%9D%E1%8A%95%E1%8C%80%E1%88%AE
ዶሮ በማሰሮ ገደል ለዝንጀሮ
ዶሮ በማሰሮ ገደል ለዝንጀሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ በማሰሮ ገደል ለዝንጀሮ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21574
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%88%20%E1%88%B5%E1%88%AB%20%E1%88%98%E1%89%A5%E1%88%8D%20%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%B3%E1%8A%9B%20%E1%8B%8D%E1%88%8D%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%BB%E1%88%8D%E1%88%9D
ያለ ስራ መብል ያለዳኛ ውል አይቻልም
ያለ ስራ መብል ያለዳኛ ውል አይቻልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ስራ መብል ያለዳኛ ውል አይቻልም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21548
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%20%E1%89%A0%E1%88%AC%20%E1%89%A3%E1%88%8B%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%8B%B0%20%E1%8B%AB%20%E1%89%A0%E1%88%AC%20%E1%8C%88%E1%8B%B0%E1%88%8D%20%E1%89%A3%E1%88%8D%E1%8C%88%E1%89%A3
ያ በሬ ባላገደደ ያ በሬ ገደል ባልገባ
ያ በሬ ባላገደደ ያ በሬ ገደል ባልገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያ በሬ ባላገደደ ያ በሬ ገደል ባልገባ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
3411
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%89%A0%E1%8B%B0%20%E1%88%9A%E1%8A%AB%E1%8A%A4%E1%88%8D
ከበደ ሚካኤል
ከበደ ሚካኤል በደብረ ብርሃን ከተማ ኣካባቢ፣ ገርም ገብርኤል አጥቢያ ጥቅምት ፳፫ ቀን ፲፱፻፱ ዓ.ም.ተወለዱ። ወደ አዲስ አበባ እንደ መጡ መጀመሪያ በአሊአንስ ኢቲዮ-ፍራንሴዝ በኋላም በላዛሪስት ሚሲዮን ትምህርታቸውን ተከታተሉ። የሼክስፒርን ሮሜዎና ዡልየትን ማክቤዝን በመተርጎም እውቅናን ለማትረፍ ችለዋል። ሌሎች ታዋቂ የትርጉም ሰራዎች መሃል፦ ከይቅርታ በላይ በሚል አርእስት ከ በ የተተረጎመው ሊጠቀስ የቻላል። ከበደ ሚካኤል 30 ገደማ መፃሕፍትን ፅፈዋል። ከበደ ሚካእል ካበረከቷቸው የቴአትር ስራዎች የትንቢት ቀጠሮ የቅጣት ማእበል ከበደ ሚካኤል በርካታ የስነ ጽሁፍ ስራዎች ባለቤት በመሆናቸው በተለይም ለልጆች ትምህርት አዘል ጽሁፎችን የግጥም የፈጠራ ስራዎችን ቅኔዎችን በስፋት በማበርክታቸው በኢትዮጵያ የስነጽሁፍ መድረክ ገናና ከሆኑት ደራሲዎች አንዱ ናቸው። ከነዚህም መሃል፦ ታሪክና ምሳሌ ፩ ታሪክና ምሳሌ ፪ የህሊና ብርሃን የቅኔ ውበት (በ ......... ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) ጃፓን እንዴት ስለጠነች (በ ....... ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) ታላላቅ ሰዎች (በ ........ ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) የሥልጣኔ አየር (በ ......... ዓ.ም. ታተመ/ተጻፈ።) ሊጠቀሱ ይችላሉ። የሰዎች ስነ ምግባር ላይ የማተኮርና ምክር አዘል መልእክቶችን የማስተላለፍ ዝንባሌአቸው በአብዛኛው ስራቸው ላይ ይንጸባረቃል። ዘመናዊት ኢትዮጵያን ለማደርጀት በተደረገው ትግል በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ እኒህ ፈላስማ፥ ባለቅኔ፥ ጸሐፌ-ተውኔት፥ ደራሲና አንጋፋ ጋዜጠኛ ፥ 'የቀለም ሰው' በሀገራችን የመጀመሪያ የነበረውን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሽልማት ድርጅት በቀዳሚነት የተቀበሉ ሲሆን፣ አዲስ ትውልድ ላፈራ ስብእናቸው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጥቅምት ፳፮ ቀን ፲፱፻፺ ዓ.ም. በሥነ ጽሑፍ የክብር ዶክቶሬት ዲግሪ ሸልሟቸዋል። በተረፈም ከፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ሶቭየት ህብረትና ሜክሲኮ ሽልማትን ተቀብለዋል። በተረፈ የትምህርት ሚኒስትር ዳይረክተር፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተከታይ ዳይሬክተር ፣ የብሄራዊ መጻህፍት ቤት ዳይረክተር ና የካቢኔ ሚንስትር ሆነው አገልግለዋል። ክቡር ዶክቶር ከበደ ሚካኤል፥ ኢትዮጵያዊ 'የቀለም ሰው' ኅዳር ፫ ቀን ፲፱፻፺፩ ዓ.ም. በሰማንያ ሁለት ዓመታቸው አረፉ። ናሙና ግጥሞች ዋቢ ምንጮች መደብ :ከበደ ሚካኤል የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
20986
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%8B%E1%8B%AD%20%E1%88%88%E1%88%9D%E1%8C%A1%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%8B%8D%E1%88%B5%E1%8C%A5%20%E1%8A%A5%E1%89%A5%E1%8C%A1%E1%8A%95%20%E1%89%A3%E1%88%88%E1%89%A4%E1%89%B1%20%E1%8B%AB%E1%8B%8D%E1%89%80%E1%8B%8B%E1%88%8D
የላይ ለምጡን የውስጥ እብጡን ባለቤቱ ያውቀዋል
የላይ ለምጡን የውስጥ እብጡን ባለቤቱ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የላይ ለምጡን የውስጥ እብጡን ባለቤቱ ያውቀዋል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22241
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%85%E1%89%A5%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B3%E1%89%A3%E1%89%B1%20%E1%8B%AD%E1%8B%98%E1%88%AD%E1%8C%A5%E1%8C%A5%20%E1%8A%A0%E1%88%85%E1%8B%AB%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%8A%A0%E1%89%A3%E1%89%B1%20%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%88%AD%E1%8C%A5%E1%8C%A5
ጅብ እንዳባቱ ይዘርጥጥ አህያ እንደአባቱ ይፈርጥጥ
ጅብ እንዳባቱ ይዘርጥጥ አህያ እንደአባቱ ይፈርጥጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጅብ እንዳባቱ ይዘርጥጥ አህያ እንደአባቱ ይፈርጥጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21445
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%8D%E1%88%80%20%E1%8C%A1%E1%88%AD%20%E1%89%A0%E1%8A%A5%E1%8B%B5%E1%8D%8D%20%E1%8B%AB%E1%88%B5%E1%89%B3%E1%8C%A5%E1%89%A3%E1%88%8D
የውሀ ጡር በእድፍ ያስታጥባል
የውሀ ጡር በእድፍ ያስታጥባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የውሀ ጡር በእድፍ ያስታጥባል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20509
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%A9%20%E1%8C%A5%E1%88%AC
እየፈጩ ጥሬ
እየፈጩ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እየፈጩ ጥሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21577
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%88%20%E1%89%A0%E1%88%AC%20%E1%88%9D%E1%8A%95%20%E1%8B%AB%E1%8B%B0%E1%88%AD%E1%8C%8B%E1%88%8D%20%E1%8C%88%E1%89%A0%E1%88%AC
ያለ በሬ ምን ያደርጋል ገበሬ
ያለ በሬ ምን ያደርጋል ገበሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ በሬ ምን ያደርጋል ገበሬ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
11799
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%A5%E1%89%85%E1%88%9D%E1%89%B5%20%E1%8D%B2%E1%8D%B1
ጥቅምት ፲፱
ጥቅምት ፲፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፵፱ኛው እና የመፀው ፳፬ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፲፯ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፲፮ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፰፻፶፮ ዓ.ም. - ጀኔቭ ላይ የተሰበሰቡ የአሥራ ስድስት አገሮች ልዑካን የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ማኅበር ለመመሥረት ተስማሙ። የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር በ፲፱፻፳፰ ዓ.ም ተመሥርቶ በ፲፱፻፵፫ ዓ.ም. የዓለም አቀፋዊው ማኅበር አባል ሆነ። ፲፱፲፭ ዓ.ም. - የኢጣልያው ንጉሥ ቪክቶር ኢማኑኤል ሦሥተኛ ለፋሽሽት መሪው ለቤኒቶ ሙሶሊኒ የጠቅላይ ሚኒስቴርነት ሥልጣን ሰጡ። ፲፱፻፲፮ ዓ.ም - በአንደኛው የዓለም ጦርነት የተሸነፈውና የተሠባበረው የኦቶማን ግዛት አክትሞ በቦታው የቱርክ ሪፑብሊክ ተመሠረተ። ፲፱፻፵፱ ዓ.ም. - በሱዌዝ ሽብር መጀመሪያ የእስራኤል ሠራዊቶች የግብጽን ሠራዊቶች ወደ ሱዌዝ ቦይ በመግፋት የሲናይን በረሀ ማርከው ያዙ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የሱዳን መሪ ጄኔራል ሞሐመድ አቡድ በኢትዮጵያ የአንድ ሳምንት ጉብኝታቸውን ጀመሩ። በዚህ ጉብኝትም በንጉሠ ነገሥቱ ፴ኛ የዘውድ በዐል አከባበር ተሳትፈዋል። ፲፱፻፶፯ ዓ.ም. - በምሥራቅ አፍሪቃ ታንጋኒካ እና የዛንዚባር ደሴት ተዋሕደው የታንዛኒያ ሕብረት ሪፑብሊክን መሠረቱ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት (ደርግ) ሥልጣን ሲጨብጥ ቀርበው እንዲመረመሩ ባዘዛቸው መሠረት ባለመገኘታቸው የቀድሞው ንጉሠ ነገሥት የልጅ-ልጅ የልዑል ዳዊት መኮንን እና የትግሬውን አገረ ገዥ የልዑል-ራስ መንገሻ ሥዩምን ንብረት ወረሰ። እንዲሁም ደርግ ባስተላለፈው አዋጅ መሠረት በ”ብሔራዊ የሥራ ዘመቻ” ላይ ሳይሳተፉ የሚቀሩ ተማሪዎችን በጽኑ እንደሚቀጣ በዚሁ ዕለት አስታወቀ። ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች
9006
https://am.wikipedia.org/wiki/1965
1965
መጋቢት 26 ቀን - የዓለም ንግድ ሕንጻ በኒው ዮርክ ከተማ ተከፈተ። ያልተወሰነ ቀን፦ የቻድ ዋና ከተማ ስም ከ'ፎርት-ላሚ' ወደ 'ንጃመና' ተለወጠ። የኢኳቶሪያል ጊኔ ዋና ከተማ ስም ከ'ሳንታ ኢዛቤል' ወደ 'ማላቦ' ተለወጠ። የጋምቢያ ዋና ከተማ ስም ከ'ባቱርስት' ወደ 'ባንጁል' ተለወጠ። በልዩ ምርጫ መሠረት፣ የታንዛኒያ መንግሥት መቀመጫ ከዳር ኤስ ሳላም ወደ ዶዶማ እንዲዛወር ታቅዶ ነበር። ዴንማርክ፣ አየርላንድና እንግሊዝ ወደ አውሮፓ ህብረት ተጨመሩ። ሚያዝያ 10 ቀን - ኃይሌ ገብረ ሥላሴ
22275
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%86%E1%88%AE%20%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%8B%AD%E1%88%B5%E1%88%9B%20%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%88%9B%20%E1%8B%AB%E1%88%B0%E1%88%9B
ጆሮ ያለው ይስማ የሰማ ያሰማ
ጆሮ ያለው ይስማ የሰማ ያሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጆሮ ያለው ይስማ የሰማ ያሰማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
2366
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%8C%A0%E1%88%AB%E1%8B%8E%E1%89%BD%20%E1%89%B3%E1%88%AA%E1%8A%AD
የፈጠራዎች ታሪክ
ከክርስቶስ ልደት በፊት 3125 ዓክልበ. ግድም፦ መኮትኮቻ፣ የኩል መኳያ፣ ናስ (በግብፅ) 2960 ዓክልበ. ግድም፦ መርከብ (ግብጽ) 2395 ዓክልበ. ግድም፦ ሠረገላ (በእስኩቴስ) 2350 ዓክልበ ግድም፦ ሐር (ቻይና) 2175 ዓክልበ. ግድም፦ ማረሻ (በሱመር) 1900 ዓክልበ. ግድም፦ የፈተና ድንጋይ (ሕንዱስ ሸለቆ ሥልጣኔ)፤ ብርሌ (ፊንቄ)፣ የብረት ቀለጣ (ሐቲ) 1520 ዓክልበ. ግድም፦ የውሃ ሰዓት (ግብፅ) 660 ዓክልበ. ግድም፦ መሀለቅ (ልድያ) 500 ዓክልበ. ግድም.፦ ሻማ (ሮሜ) 432 ዓክልበ.፦ እሳት ጣይ (ግሪክ) 300 ዓክልበ. ግድም፦ ዓረብ ብረት (ሕንድ) 214 ዓክልበ.፦ ጠድከል (ቻይና) 200 ዓክልበ. ግድም፦ እርካብ (በሕንድ)፤ ወረቀት (ቻይና) ከክርስቶስ ልደት በኋላ 134 ዓ.ም.፦ ጨው ባሩድ (በቻይና) 650 ዓ.ም. ግድም፤- የዕንጨት ማተሚያ (ቻይና) 664 ዓ.ም.፦ ግሪክ እሳት (ግሪክ) 700 ዓም ግድም፦ ርችት (ቻይና) 850 ዓም ግድም ፦ ባሩድ (ቻይና) 896 ዓ.ም. ፦ የባሩድ ፍላጻ (ቻይና) 950 ዓ.ም ግድም.፦ የነበልባል ጦር (ቻይና) 1016 ዓ.ም.፦ የወረቀት ገንዘብ (ቻይና) 1120 ዓ.ም ግድም፦ የእጅ መድፍ (ቻይና) 16ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን ዓ.ም. 1502 ዓ.ም.፦ የኪስ ሰአት በፒተር ሀንላይን 1573 ዓ.ም.፦ ፔንዱለም በጋሊልዮ ጋሊሌ 1585 ዓ.ም.፦ ቴርሞሜትር በጋሊልዮ ጋሊሌ 17ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን 1664 ዓ.ም.፦ ትንሽ የእንፋሎት ተሽከርካሪ በፈርዲናንድ ፈርቢስት 18ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን 1761 ዓ.ም.፦ የእንፋሎት ጋሪ በኒኮላ-ዦሴፍ ኩንዮ 1770 ዓ.ም.፦ ክትባት በኤድዋርድ ጄነር 1776 ዓ.ም.፦ የእንፋሎት ሠረገላ በዊልያም ሙርዶክ 1796 ዓ.ም.፦ ባቡር በሪቻርድ ትሬቪሲክ 1797 ዓ.ም.፦ ማቀዝቀዣ በኦሊቨር ኤቫንስ 1797 ዓ.ም.፦ ክብሪት 1799 ዓ.ም.፦ የሃይድሮጅን ውስጣዊ ፈነዳ ኤንጂን 19ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን 1804 ዓ.ም.፦ ተግባራዊ የእንፋሎት ባቡር 1808 ዓ.ም.፦ ኤሌክትሪክ ቴሌግራፍ በፍራንሲስ ሮናልድ 1818 ዓ.ም.፦ ፎቶግራፍ በኒሰፎር ኒየፕስ 1818 ዓ.ም.፦ የሃይድሮጅን ውስጣዊ ፈነዳ ኤንጂን ጋሪ በሳሙኤል ብራውን 1820 ዓ.ም.፦ የኤሌክትሪክ ሞቶር ተሽከርካሪ በአንዮስ የድሊክ 1822 ዓ.ም.፦ ሳር መቁረጫ በኤድዊን ቢርድ በዲንግ 1825 ዓ.ም.፦ ተግባራዊ ኤሌክትሪክ ቴሌግራፍ በባሮን ሺሊንግ 1827 ዓ.ም.፦ ሞርስ ኮድ በሳሙኤል ሞርስ 1828 ዓ.ም.፦ ስፌት መኪና በጆሴፍ ማደርስበርገር 1834 ዓ.ም.፦ አንሰቴዢያ በክሮውፎርድ ሎንግ 1854 ዓ.ም.፦ ፋክስ ማሽን 1855 ዓ.ም.፦ «ሂፖሞቢል» የሃይድሮጅን ጋዝ ጋሪ በኤትየን ለኗር 1855 ዓ.ም. ግድም፦ ብስክሌት 1862 ዓ.ም.፦ የቤንዚን ኤንጂን ጋሪ በሲግፍሪድ ማርኩስ 1868 ዓ.ም. - ስልክ በአሌክሳንደር ግራም በል 1871 ዓ.ም.፦ መጀመርያ ተግባራዊ አምፑል በቶማስ ኤዲሶን 1876 ዓ.ም.፦ መትረየስ 1877 ዓ.ም.፦ «ቤንዝ ሞቶር-ጋሪ»፣ መጀመርያው ተግባራዊ መኪና በካርል ቤንዝ 1880 ዓ.ም.፦ ሲኒማ (ተንቀሳቃሽ ፊልም) በሉዊ ለ ፕረንስ 1889 ዓ.ም.፦ ራዲዮን 1895 ዓ.ም.፦ አውሮፕላን 20ኛው መቶ ክፍለ-ዘመን 1907 ዓ.ም.፦ ታንክ 1918 ዓ.ም.፦ ቴሌቪዥን 1928 ዓ.ም.፦ መጀመርያ ተግባራዊ ሄሊኮፕተር 1937 ዓ.ም.፦ ኑክሌያር ቦምብ 1965 ዓ.ም.፦ ነፋስ ስልክ 1973 ዓ.ም.፦ ኢ-ሜል፣ ኢንተርኔት 1983 ዓ.ም.፦ ድረ ገጽ
21635
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%88%9F%E1%88%8D%20%E1%8B%AD%E1%89%B0%E1%88%A8%E1%8C%89%E1%88%9F%E1%88%8D
ያልሟል ይተረጉሟል
ያልሟል ይተረጉሟል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልሟል ይተረጉሟል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
17999
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%AB%E1%89%B2%E1%89%B5%20%E1%8D%B2%E1%8D%AD
የካቲት ፲፭
የካቲት ፲፭፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፷፭ ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፶ ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፪፻፩ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፳፱ ዓ/ም - ራስ ደስታ ዳምጠውቡታጅራ አካባቢ ላይ በትግራይ ተወላጁ በደጃዝማች ተክሉ መሸሻ ተይዘው በፋሺስት ኢጣልያእጅ ወደቁ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ግብጽ እና ሶርያ የአረብ ሪፑብሊ ኅብረትን () መሠረቱ። ይሄ የሁለቱ አገሮች ኅብረት ከሦስት ዓመታት በኋላ ቢፈርስም የግብጽ መጠሪያ ስሟ ሆኖ ለብዙ ዓመታት ቆይቷል።. ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - ሎንዶን በሕክምና ላይ የነበሩትን የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ፣ መርድ አዝማች አስፋ ወሰንን ለመጠየቅ መጥተው የነበሩት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በዛሬው ዕለት በባኪንግሀም ቤተ መንግሥት ዳግማዊት ንግሥት ኤልሳቤጥ የ’ሻይ’ ግብዣ አደረጉላቸው። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የአብዮት ፍንዳታ የተፋፋመውን ሽብር ለመቆጣጠር በተወሰደው እርምጃ፣ የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ወታደሮችን በአዲስ አበባ ከተማ ቀበሌዎችና ‘ቁልፍ’ ቦታዎች ለጥበቃ አሰማራ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - ፳፱ የቻይና ‘የወዳጅነት’ ልዑካን አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፸፩ ዓ/ም - ኢትዮጵያ ሕገ ወጥ የአውሮፕላን ጠለፋ ለመከላከል በዓለም ሲቪል አቪዬሽን ድርጅት የጸደቀውን ስምምነት ፈረመች። ዕለተ ሞት ፲፱፻፺፬ ዓ/ም አንጎላዊው የፖለቲካ እና የነጻነት ትግል መሪ የመበሩት ጆናስ ሳቪምቢ በወታደራዊ የደፈጣ ስልት ተገደሉ። ዋቢ ምንጮች
45037
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B6/%E1%88%AD%20%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%89%B2%E1%8A%95%20%E1%88%89%E1%89%B0%E1%88%AD%20%E1%8A%AA%E1%8A%95%E1%8C%8D
ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ
ዶ/ር ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒዮር (እንግሊዝኛ፦ .) (1921-1960 ዓም) ስመ ጥሩ አመሪካዊ የክርስትና ሰባኪና የብሔራዊ መብቶች እንቅስቃሴ መሪ ነበሩ። ህልም አለኝ ( ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር በ1963 እ.ኤ.አ. በዋሽንግተን ዲሲ አደባባይ ለተሰበሰቡት አድማጮቹ በሰው ልጅ የነፃነትና የእኩልነት ታሪክ ውስጥ ሲጠቀስ የሚኖረውን "ህልም አለኝ" የተሰኘ ንግግሩን አሰማ፡፡ የዚህን ንግግር ኃያልነትና ጥልቀት ለመረዳት ንግግሩ የተደረገበትን ዘመን ታሪክ መለስ ብሎ መቃኘት ያስፈልጋል፡፡ ጊዜው ሩቅ አይደለም - ማርቲን ሉተር ኪንግ በአደባባይ ለጥቁሮች ጥላቻ ባላቸው ነጮች ከተገደለ እንኳን ገና ሃምሳ ዓመት መሙላቱ ነው፡፡ ዛሬም ድረስ ቅሪቶቹ በተለያየ መንገድ የሚንፀባረቁት በነጮችና በጥቁሮች መካከል የሚደረግ አድልዎ ማርቲን ሉተር ኪንግና መሰሎቹ በኖሩበት ዘመን ህጋዊ ሽፋን ያገኘ ድርጊት ነበር፡፡ ጥቁሮች በአንድ ሀገር ውስጥ አንድ ሰው ሊኖረው የሚገባው የሰውነትና የዜግነት መብቶች ተነፍገዋቸው ነበር፡፡ ጥቁሮች ፡- ከነጮች ጋር በአንድ ት/ቤት የመማር፣ ምግብ ቤት ፣ መፀዳጃ ቤት፣ የህዝብ ትራንስፖርት የመሳሰሉትን መጠቀም አይፈቀድላቸውም ነበር በፖለቲካዊ ምርጫ በመምረጥም ሆነ በመመረጥ መሳተፍ አይችሉም ነበር፡፡ እነዚህ በአደባባይ ከሚደረጉት መዋቅራዊ መድልዎች መካከል ጥቂቶቹ ብቻ ናቸው፡፡ በነጭ ግለሰቦች የሚፈፀሙ ፀያፍ የአድልዎና የጥላቻ ተግባራት ከዝርዝር በላይ ናቸው፡፡ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየርና የትግል አጋሮቹ ይህ ሰው በተፈጥሮው ሰው ስለሆነ ብቻ ሊያገኘው የሚገባውን የተፈጥሮ መብት ጨምሮ በአገሪቱ ህገ-መንግስት (እነርሱ የሪፐብሊኩ መስራች አባቶች () ብለው በሚጠሯቸው ግለሰቦች) የተፃፉትን መርሆች የሚቃረን መዋቅራዊም ሆነ ግለሰባዊ አድልዎ ኃይል ያልተቀላቀለበት አመፅ () በሆነ የትግል መንገድ ለማስቀረት እንቅስቃሴ ጀመሩ፡፡ ምንም እንኳን ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየርና መሰሎቹ አመፅ-አልባ የትግል ስልትን ቢመርጡም እነርሱ የሚታገሉት የነጮችን የበላይነት የሚያራምደው መዋቅራዊ ስርዓትም ሆነ ግለሰቦች ይህን አመፅ-አልባ ትግል ለማስቀረት የተከተሉት መንገድ ፍፁም ተቃራኒ የሆነ ነበር፡፡ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየርን ጨምሮ በዚህ አመፅ-አልባ ትግል ውስጥ የተሳተፉት ጥቁሮች ተደብድበዋል፣ ታስረዋል ተገድለዋል፡፡ ዛሬም ድረስ መዋቅራዊ ዘረኝነት () በአሜሪካ ጣጣው ያበቃ አይመስልም፡፡ በየግዛቶቹ ከዘረኝነት ጋር የተያያዙ አመፆችና ግድያዎች የየዕለት ዜና ዘገባዎች መሆናቸው አላበቃም፡፡ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየርና አጋሮቹ ይህንን ጥቁሮቹን ከሰውነትና ከዜግነት በታች ያደረጋቸውን ስርዓት ለማስቀረት አመፁ፡፡ አንዱ የአመፁ መገለጫ የአደባባይ ሰልፍ ማድረግ ነውና በሀገሪቱ ዋና ከተማ በዋሽንግተን ዲ.ሲ አደባባይ ብዙ ሺዎች ሆነው ተሰለፉ፡፡ በዚህ የ1963 እ.ኤ.አ. የአደባባይ ሰልፍ ላይ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር "ህልም አለኝ" የተሰኘ ዝነኛ ንግግሩን አሰማ፡፡ በዚህ ንግግሩ ላይ እንዲህ አለ " … ወደ ሀገሪቱ ዋና ከተማ የመጣነው የተሰጠንን ቼክ ልንመነዝር ነው፡፡ የሪፐብሊኩ መስራቾች አንፀባራቂ የሆኑትን ህገ-መንግስት ()ና የነፃነት አዋጅ () በፃፉ ጊዜ ሁሉም አሜሪካዊ ወራሽ የሚሆንበትን የቃል-ኪዳን ሰነድ () ነው የሰጡን፡፡ … ይሁን እንጂ አሜሪካ ለጥቁር ህዝቦቿ 'በቂ ስንቅ የለውም' የሚል ማህተም የተረገጠበት 'ደረቅ ቼክ' ሰጥታቸዋለች፡፡ ነገር ግን የፍትህ ባንክ ከስሯል ብለን ማመን አንፈልግም፡፡ በዚህ ሀገር ታላቅ የመጠቀም ዕድል ካዝና () ውስጥ በቂ የሆነ ሀብት የለም ብለን አናምንም፡፡ ስለሆነም ዛሬ የነፃነትን ሀብትና የፍትህን ዋስትና የሚሰጠንን ይህንን ቼክ ልንመነዝር መጥተናል፡፡" ምንም እንኳን ይህ የደረቅ ቼክ ይመንዘርልን ጥያቄ የማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየርን ህይወት ጨምሮ የብዙ ሰዎችን ህይወት ያሳጣ ቢሆንም ከግማሽ በላይ የሚሆነው ተመንዝሯል፡፡ ዛሬ ጥቁሮች ፡- የመመረጥና የመምረጥ ከነጮች ጋር በአንድ ት/ቤት የመማር፣ ምግብ ቤት ፣ መፀዳጃ ቤት፣ የህዝብ ትራንስፖርት የመሳሰሉትን የመጠቀም መብት አላቸው ነገር ግን አሁንም ቢሆን ያልተመነዘሩ ቀሪ የቼኩ ስንቆች አሉ፡፡ በግለሰብና በመዋቅራዊ ስርዓት የሚደረጉ መድሎዎች አሁንም አላቋረጡም፡፡ መሳሪያ ያልታጠቁ ጥቁሮች በታጠቁ ፖሊሶች ይገደላሉ፡፡ ጥቁሮች ከነጮቹ የበለጠ በአነስተኛ የህግ መተላለፍ ጥፋቶች የረዥም ዓመታት አሊያም የዕድሜ ልክ እስራት ይፈረድባቸዋል፡፡ በቅርቡ እንኳን በስታርባክስ የቡና መሸጫ ሰው ለመጠበቅ የገቡ ሁለት ጥቁሮች ፖሊስ ተጠርቶ እንዲታሰሩ ተደርጓል፡፡ (ምንም እንኳን በኋላ የስታርባክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ በይፋ ይቅርታ ቢጠይቅም) ይህ አይነቱ አድልዎ ) የመሳሰሉ እንቅስቃሴዎች እንዲፈጠሩ ምክንያት ሆኗል፡፡ በየትኛውም የዓለም ክፍል ከሚደረጉ ኃይል ካልተቀላቀለባቸው የአመፅ ታሪኮች እንደ ፋኖ ከሚጠቀሱ ባለታሪከኞች መካከል ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየርና አጋሮቹ የሆኑበት ዋነኛው ምክንያት የትግላቸው መነሻ ሰው በቆዳ ቀለሙ በማህበራዊ ህይወቱና በፖለቲካዊ ስልጣን ልዩነት የተነሳ አድልዎ ሳይደረግበት የሰውነት መብቱ ሊከበርለት ይገባል የሚል መሰረታዊ መርሆ በመያዛቸው ነው፡፡ በኢኮኖሚ ያደገም ሆነ ያላደገ ሀገርን የሚመራ ግለሰብም ሆነ ቡድን የዜጎችን ሰብዓዊና የዜግነት መብታቸውን ለማክበር ዘር፣ ሃይማኖት፣ ባህል ልማድና የቆዳ ቀለምን ለአስተዳደራዊም ሆነ ለፖለቲካዊ ጥቅምም ቢሆን መሰረት ሊያደርግ አይገባም፡፡ የአሜሪካ ሰዎች
44707
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B2.%E1%8A%A4%E1%8D%8D.%E1%8A%A0%E1%88%AD.%20%E1%8A%AD%E1%88%89%E1%8B%A5
ሲ.ኤፍ.አር. ክሉዥ
ሲ.ኤፍ.አር. ክሉዥ (ሲ.ኤፍ.አር. () ማለት የሮማንያ ባቡር መንገድ () ነው) በክሉዥ ናፖካ፣ ሮማንያ የሚገኝ እግር ኳስ ክለብ ነው። የሮማንያ እግር ኳስ ክለቦች
21423
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%8C%A8%E1%89%B5%20%E1%88%9D%E1%8A%95%E1%89%B8%E1%89%B5%20%E1%8A%A5%E1%88%AB%E1%88%B1%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8B%B5%E1%8A%95%20%E1%88%8C%E1%88%8B%20%E1%8A%A0%E1%8B%AB%E1%8B%B5%E1%8A%95
የእንጨት ምንቸት እራሱ አይድን ሌላ አያድን
የእንጨት ምንቸት እራሱ አይድን ሌላ አያድን የአማርኛ ምሳሌ ነው። የእንጨት ምንቸት እራሱ አይድን ሌላ አያድን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
15841
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%80%E1%8B%B3%E1%88%9B%E1%8B%8A%20%E1%8B%93%E1%8D%84%20%E1%8A%A2%E1%8B%AB%E1%88%B1
ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ
ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ ከሐምሌ ፲፭ ቀን ፲፮፻፸፬ እስከ ጥቅምት ፭ ቀን ፲፮፺፱ ዓ.ም. የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ነበሩ። የኢትዮጵያ ነገሥታት ቀዳማዊ ዓፄ ኢያሱ
20695
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%8A%A0%E1%8D%8D%20%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8C%A3%20%E1%89%83%E1%88%8D%20%E1%8A%A8%E1%8A%A5%E1%8C%85%20%E1%8B%A8%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%89%80%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%81%E1%88%8B%E1%88%8D
ከአፍ የወጣ ቃል ከእጅ የወደቀ እንቁላል
ከአፍ የወጣ ቃል ከእጅ የወደቀ እንቁላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከአፍ የወጣ ቃል ከእጅ የወደቀ እንቁላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
35815
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%A2%E1%89%B5%E1%8B%AE%E1%8C%B5%E1%8B%AB%20%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%88%B5%20%E1%89%A0%E1%88%AD%E1%88%B5%20%E1%8C%A6%E1%88%AD%E1%8A%90%E1%89%B5
የኢትዮጵያ እርስ በርስ ጦርነት
የኢትዮጵያ እርስ በርስ ጦርነት ከኅዳር ፲፱ ቀን ፲፱፻፷፯ እስከ ግንቦት ፲፫ ቀን ፲፱፻፹፫ ዓ.ም. ተካሄዷል።
20894
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%9D%E1%88%86%E1%8A%95%20%E1%8B%A8%E1%8B%8B%E1%88%88%E1%89%BD%E1%89%A0%E1%89%B5%E1%8A%95%20%E1%89%B5%E1%88%98%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%88%E1%89%BD
ዝሆን የዋለችበትን ትመስላለች
ዝሆን የዋለችበትን ትመስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆን የዋለችበትን ትመስላለች የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
18891
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B6%E1%89%A4%E1%88%8D
ቶቤል
ቶቤል፣ ዕብራይስጥ፦ /ቱባል/፣ በኦሪት ዘፍጥረት 10 መሠረት የያፌት ልጅና የኖኅ ልጅ-ልጅ ነበረ። ከዚህ በላይ በትንቢተ ሕዝቅኤል 38፡2-3፣ 39፡1 ቶቤል ይጠቀሳል። የተለያዩ ልማዶች ስለ ቶቤል መታወቂያ በ1ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የአይሁድ ሊቅ ፍላቪዩስ ዮሴፉስ እንዲህ ብሎ ጻፈ፦ «ቶቤል የቶቤላውያን (ጦቤሌስ) አባት ሆነ፤ አሁንም ኢቤራውያን (ኢቤሬስ) ይባላሉ።» ይህ በአናቶሊያና በኋላ በካውካሶስ ተራሮች የተገኘ ሕዝብ ነበር። የካውካሶስ ኢቤራውያን ሕዝብ ከዛሬው ጂዮርጂያ ወላጆች መካከል ነበሩ። የክርስትና ጳጳሳት አውስታጥዮስ ዘአንጥዮኪያ (330 ዓ.ም. ግድም) እና ቴዎዶሬቶስ (450 ዓ.ም. ግድም) ደግሞ ይህንን ታሪክ ተቀበሉ። ዳሩ ግን ጀሮም (400 ዓ.ም. ግድም)፣ ኢሲዶር (635 ዓ.ም. ግድም) እና ነኒዩስ (830 ዓ.ም. ግድም) እንዳሉት፣ የቶቤል ተወላጆች ኢቤራውያን ብቻ ከመሆናቸው በላይ፣ ጣልያውያን (የጥንት ጣልያን ኗሪዎች) እና እስፓንያውያን ከቶቤል ተወለዱ። (የድሮ እስፓንያ ሰዎች ደግሞ «ኢቤራውያን» ተባሉ።) ቅዱስ አቡሊድስ ሌላ ልማድ ዘገበ፤ የቶቤል ዘሮች «ሄታሊ» (ወይም በአንዳንድ ቅጂ ተሰላውያን) እንደ ሆኑ ጻፉ። የሱርስጥ ጽሑፍ መጽሐፈ ንብ (1214 ዓ.ም. ግድም) ቶቤል የቢታንያ ሰዎች አባት እንደ ነበር ይላል። የኬጥያውያን መንግሥት ከወደቀ በኋላ (1190 ዓክልበ. ግድም) በአናቶሊያ ታባል የተባለ መንግሥት ተገኘ፤ ከቶቤል ልጆች እንደ ወጣ የሚያምኑ አሉ። እንዲሁም ጎረቤቶቻቸው ሙሽካውያን ከሞሳሕ እንደ ወጡ ይታመናል። ከዚህም ዘመን በኋላ ግሪኮች ቲባሬኒ የሚባል ሕዝብ በአናቶሊያ ያውቁ ነበር። ልማዶች ስለ ቶቤል መንግሥት በእስፓንያና በፖርቱጋል ዙሪያ በአንድ ካታሎኒያ (ምሥራቅ እስፓንያ) ተውፊት ዘንድ፣ የያፌት ልጅ ቶቤል ከኢዮጴ (አሁን ተል አቪቭ) ከቤተሠቡ ጋር በመርከብ ወደ እስፓንያ ፍራንኮሊ ወንዝ ከባቢሎን ግንብ ውድቀት በኋላ 12 ዓመት ደረሰ፤ በዚያም ስለ ልጁ «ታራሆ» ስም ከተማ መሠረተ (የአሁን ታራጎና)። ከዚያ ወደ ኤብሮ ወንዝ ወጣ፤ ይህም የሁለተኛው ልጅ «ኢቤር» ስም አለው፣ አምፖስታን እዚያ ሠራ። የሦስተኛው ልጁ ስም «ሰምፕቶፋይል» ይባላል። ኖህ (ወይም የኖህ 4ኛው ልጅ ያኑስ) ከመቶ አመት በኋላ እዚህ እንደ ጎበኛቸው ይጨምራል። በዚህ ተውፊት፣ ቶቤል ለ155 አመት በእስፓንያ ነገሠ፣ ወደ ማውሬታኒያም (አሁን ሞሮኮ) ለመስፋፋት ሲል ሞተና ልጁ ኢቤር ተከተለው። ከዚህ በላይ ራቬና በጣልያ፣ ሴቱባል በፖርቱጋል፣ ቶሌዶ እና ብዙ ሌሎች ከተሞች በእስፓንያ ሁላቸው በቶቤል ያፌት እንደ ተመሠረቱ የሚሉ ልማዶች አሉ። በተጨማሪ፣ የቶቤል ሚስት ስም «ኖያ» እንደ ነበር፣ በሳን ቪንሴንቴ ርእሰ ምድር ፖርቱጋል እንደ ተቀበረ፣ ወይም በመሞቱ 65፣000 ተወላጆች እንደ ነበሩት የሚሉ ልማዶች አሉ። ንጉስ ቶቤል ሕግጋቱን በከላውዴዎን ቋንቋ አወጣ፤ የ1ዱ አመት ልክ በ365 ቀኖች እና 6 ሰዓቶች አደረገው፤ የቤትንም አሠራር፣ እህልንም ወደ ዳቦ መጋገር፣ ወዘተርፈ ኑሮ ዘዴ ለሕዝቡ እንዳስተማረ ይባላል። የነዚህ ትውፊቶች ምንጭ አኒዮ ዳ ቪቴርቦ በ1490 ዓ.ም. ያሳተመው ሀሣዊ ቤሮሦስ የተባለው ሰነድ ይመስላል፤ ይህ ጽሑፍ ግን ባብዛናው እንደ እውነተኛ ታሪክ አይቆጠረም። ነገር ግን ከዚያ በፊት በአራጎን መምህር-ንጉስ 4 ፔድሮ (1360 ዓ.ም. ግድም) መሠረት ቶቤል መጀመርያ በእስፓንያ የሰፈረ ሰው ነበር፣ ጀሮምና ኢሲዶርም እንደ ጻፉ እቤራውያን ከርሱ ተወለዱ፣ በቀድሞ «ሴቱባሌስ» ተብለው በኤብሮ ወንዝ ሠፈሩ፣ በኋላም ስለዚያ ወንዝ ስማቸውን ወደ «ኢቤራውያን» ቀየሩ። እንዲሁም በ1270 ዓ.ም. ግድም የጻፉት የካስቲል መምህር-ንጉሥ 10 አልፎንሶ ተመሳሳይ አፈ ታሪክ አቀረቡ፤ በርሳቸው ጽሁፍ ግን ቶቤል በፒሬኔስ ተራሮች ውስጥ በአስፓ ተራራ ሠፈረ፤ «ሴቱባሌስ» የሚል ስም መጀመርያ ክፍል ከ«ሴቱስ» መጥቶ ትርጉሙ ነገድ ማለት መሆኑን ጨመሩ። በሳቸው ዘንድ ስማቸው በኋላ «ሴልቲቤራውያን» (ቄልቲቤራውያን) ሆነ። ከዚህም በፊት በ740 ዓ.ም. ያህል የጻፈው ታሪክ ጸሐፊ አቡልቃሲም ታሪፍ አበንታሪክ እንዳለው፣ የያፌት ልጅ ቶቤል (ወይም «ሴም ቶፋይል») እስፓንያን በ3 ልጆቹ መካከል አካፈለው፤ በኲሩ ታራሆ ወደ ስሜን-ምሥራቅ ያለውን ክፍል (ታራሆን፣ በኋላ አራጎን) ተቀበለው። ሁለተኛው ልጅ፣ ዳግማዊ ሴም ቶፋይል፣ በምዕራብ በውቅያኖስ አጠገብ ያለውን ክፍል (ሴቱባል) ወረሰ፤ ታናሹም ኢቤር በምሥራቅ በሜድትራኔአን አጠገብ ያለውን ክፍል (ኢቤሪያ) ተቀበለ። ከዚያ ቶቤል ለራሱ «ሞራር» የተባለ ከተማ ሠራ፣ ይህም አሁን ሜሪዳ፣ እስፓንያ ነው። አበንታሪክ ይህን ዝርዝር ከከተማው ዋና መግቢያ በር በላይ ከተገኘው ድንጊያ ተቀርጾ እንዳነበበው ወደ አረብኛም እንዳስተረጎመው ይለናል። በስሜን እስፓንያ በሚገኘው ባስክ ብሔር በኩል ደግሞ የባስክ ሊቅ ፖዛ (15ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) የጻፈው ቶቤል የባስኮች (የኢቤራውያንም) አባት እንደ ነበር ነው። የፈረንሳይ ባስክ ጸሐፊ ኦጉስተን ቻሆ (19ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም.) «የአይቶር ተውፊት» አሳተመ፤ የባስኮች አባት አይቶር ከቶቤል ዘር እንደ ነበር ይላል። የእስፓንያ አፈታሪካዊ ነገሥታት የአይሁድ ረቢዎች ልማዶች ስለ ቶቤል በጣልያን በአይሁድ ረቢዎች ምንጮች የቶቤል ልጆች ስሞች ይለያያሉ። በሀሣዊ ፊሎ (62 ዓ.ም. ግድም) ልጆቹ «ፓናቶባ» እና «ኤቴባ» ሲሆኑ፣ «ፔዔድ» የሚባል አገር ለርስታቸው ተሰጡ። በመካከለኛ ዘመን የታየው የይራሕሜል ዜና መዋዕል ልጆቹን «ፋንቶንያ» እና «አቲፓ» አገራቸውም «ፓሃጥ» ይላቸዋል። በሌላ ሥፍራ ይህ መጽሐፍ ከጀሮም የመጣ መረጃ አለው፤ የቶቤል ልጆች በኢቤርያና እስፓንያ ሠፈሩ ይላል። በሌላ ሥፍራ እንደገና ከዮሲፖን (950 ዓ.ም. ግድም) የወረደ ትውፊት አል። በዚህ ትውፊት የቶቤል ልጆች በቶስካና (የጣልያን ክፍል) ሠፈሩ፤ «ሳቢኖ» የተባለ ከተማ ሠሩ። የኪቲም (ያዋን) ልጆች ግን በዚህ አጠገብ በካምፓንያ ክፍላገር ከተማቸውን «ፖሶማንጋ» ሠሩ። ቲቤር ወንዝ በመካከላቸው ጠረፋቸው ሆነ። ኪቲሞች ግን የሳቢኖ ሴቶች በግድ ከያዙ በኋላ ወደ ጦርነት ሔዱ። ኪቲሞች ለቶቤል ልጆች የጋራ ክልሶቻቸውን ባሳያቸው ጊዜ ጦርነቱ ተጨረሰ። ይህም ትውፊት በአጭሩ በሠፈር ሀያሻር ይገኛል፤ በዚያም የቶቤል ልጆች «አሪፒ»፣ «ኬሴድ»ና «ታዓሪ» ይባላሉ። የቶቤል ተወላጆች ካዝሮችና ስላቮች ሆኑ የሚለው ሌላ የእስላም ሃልዮ የአረብኛ መዝገበ ቃላት «ታጅ አል-አሩስ» (በአል-ዙባይዲ፣ 1782 ዓ.ም.) እንደ ዘገበው፣ አንዳንድ የእስላም ደራሲ ካዛሮች (በአሁኑ ሩስያ የኖሩ) ከሞሳሕ እንደ ተወለዱ ሲያምኑ፣ ሌሎች ግን ካዛሮችና ስላቮች ከወንድሙ ቶቤል እንደ ተወለዱ ይላሉ። ዋቢ መጽሐፍ የኖህ ልጆች
21769
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%89%A3%E1%8B%AD%20%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%A3%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%89%B3%E1%8C%88%E1%8B%B5%E1%88%9D
ያባይ እንባ አይታገድም
ያባይ እንባ አይታገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያባይ እንባ አይታገድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22188
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B6%E1%88%AE%20%E1%8A%A8%E1%8C%AE%E1%8A%B8%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%88%9D%20%E1%88%8C%E1%88%8A%E1%89%B5%20%E1%8A%A8%E1%89%A1%E1%88%84%20%E1%8B%88%E1%8B%B2%E1%8B%AB%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%88%9D%20%E1%8A%AD%E1%88%A8%E1%88%9D%E1%89%B5
ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት ከቡሄ ወዲያ የለም ክረምት
ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት ከቡሄ ወዲያ የለም ክረምት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ከጮኸ የለም ሌሊት ከቡሄ ወዲያ የለም ክረምት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22056
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8A%AD%E1%8B%AC%E1%8A%95%20%E1%8A%A8%E1%8B%8D%E1%88%80%E1%8B%8D%20%E1%8D%88%E1%88%A8%E1%88%B5%E1%8A%95%20%E1%8A%A8%E1%8C%88%E1%88%88%E1%89%A3%E1%8B%8D
ዳክዬን ከውሀው ፈረስን ከገለባው
ዳክዬን ከውሀው ፈረስን ከገለባው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳክዬን ከውሀው ፈረስን ከገለባው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
1590
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8C%8E%E1%88%8B
አንጎላ
አንጎላ፣ በይፋ የአንጎላ ሪፑብሊክ (ፖርቱጊዝ: ፣ ኪኮንጎ: ) በደቡብ-ምዕራብ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ስትሆን ከናሚቢያ ፣ ከኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፑብሊክ ፣ እና ከዛምቢያ ጋር ድንበር ትጋራላች። በምዕራብ ጫፍ ከአትላንቲክ ውቅያኖስ ጋር ትገናኛለች። የፖርቹጋል ቅኝ-ተገዥ ነበረች። ነዳጅ እና አልማዝ ከተፈጥሮ ሀብቶቿ የሚመደቡ ናቸው። የአንጎላ የሕግ-አስፈጻሚ ፕሬዝዳንቱን ፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩን እና የሚኒስትሮች ካውንስሉን ያጠቃልላል። ሁሉም ሚኒስትሮችና ምክትል ሚኒስትሮች የሚኒስተሮች ካውንስሉን ሲሰሩ በየጊዜው እየተሰበሰቡ ስለተለያዩ የፖለቲካ ጉዳዮች ውሳኔ ይሰጣሉ። የአስራ ስምንቱ ክልሎች መሪዎች በፕሬዝዳንቱ ነው የሚመረጡት። በ1992 እ.ኤ.ኣ. የወጣ ሕገ-መንግስት የመንግስቱን አወቃቀር እና የዜጎችን መብትና ግዴታ ይዘረዝራል። ፕሬዝዳንቱ መንግሥቱ በ2006 እ.ኤ.ኣ. ምርጫ ለማድረግ ዕቅድ እነዳለው ገልጸዋል። ይህ ምርጫ ከ1992 አ.ኤ.ኣ. በኋላ የመጀመሪያው ምርጫ ነው የሚሆነው። አንጎላ ውስጥ ሶስት ዋና ብሔረሰቦች ይገኛሉ። ኦቪምቡንዱ 37% ፣ ኪምቡንዱ 25% ፣ እና ባኮንጎ 13%። ሌሎች ብሔረሰቦች ቾክዌ (ሉንዳ)፣ ጋንጉዌላ፣ ንሀኔካ-ሁምቤ፣ አምቦ፣ ሄሬሮ፣ እና ዢንዱንጋን ያጠቃልላሉ። በተጨማሪም ክልሶች (አውሮፓና አፍሪካዊ) 2% ይሆናሉ። ፖርቱጋሎች አንጎላዊ ካልሆኑ ሰዎች ብዙዎቹ ናቸው። በአንጎላ መጀመሪያ የሠፈሩት የኮይሳን ሰዎች ነበሩ። በባንቱ ፍልሰቶች ጊዜ እነዚህ ሰዎች ወደ ደቡብ አንጎላ ሄዱ። በ1483 እ.ኤ.አ. ፖርቱጋሎች በኮንጎ ወንዝ አጠገብ ሠፈሩ። በ1575 እ.ኤ.አ. ፖርቱጋል ካቢንዳ ጋር በባሪያ ንግድ ላይ ያቶከረ ግዛት መሠረተች። በ16ኛው ክፍለ ዘመን፣ ፖርቱጋል የአንጎላ የባህር ጠረፍን ተቆጣጠረች። በተለያዩ ውሎችና ጦርነቶች የፖርቱጋል ቅኝ-ግዛት አንጎላ ተስፋፋ። የፖርቱጋል መመለሻ ጦርነትን ምክኒያት በማድረግ የደች ሪፐብሊክ ሏንዳን ከ1641 እስከ 1648 እ.ኤ.ኣ. ድረስ ተቆጣጠረች። የቅኝ ግዛት ጊዜ በ1648 እ.ኤ.ኣ. ፓርቱጋል ሏንዳን እንደገና ተቆጣጠረች። በ1650 እ.ኤ.አ. ደግሞ የተነጠቀችውን መሬት እንዳለ አስመለስች። በ1671 እ.ኤ.አ. ፑንጎ አንዶንጎ የሚባለው ቦታ ወደ ፖርቱጋል ቅኝ ግዛት ተጨመረ። ፖርቱጋል በ1670 እ.ኤ.አ. ኮንጎን እና በ1681 እ.ኤ.አ. ማታምባን ለመውረር ያደረገችው ሙከራ አልተሳካም። በ1885 እ.ኤ.አ. የበርሊን ጉባኤ የፖርቱጋል ቅኝ-ግዛት ድንበርን ከወሰነ በኋላ፣ በብሪታኒያ እና ፖርቱጋል ጥረት በኩል የባቡር-መንገድ፣ እርሻና ማዕድን ተሻሻሉ። እስከ ፳ኛው ክፍለ-ዘመን ድረስ አካባቢው ሙሉ በሙሉ በፖርቱጋል አልተመራም ነበር። በ1951 እ.ኤ.አ. ቅኝ ግዛቱ የባህር ማዶ ክፍለ-ሀገር ሆኖ ፖርቱጊዝ ምዕራብ አፍሪካ ተባለ። ፖርቱጋል አካባቢውን ወደ አምስት መቶ ዓመት ለሚጠጋ ጊዜ ያህል ተቆጣጥራለች። ስለዚህም የአካባቢው ሕዝብ ነጻነት ለመውጣት ያለው ስሜት የተደበላለቀ ነበር። ነፃነትና የእርስ በርስ ጦርነት አንጎላ ነጻነቷን በኅዳር ፲፱፻፷፰ ከተቀዳጀች በኋላ ግን ለብዙ አሥርተ ዓመታት የሚቀጥል የእርስ በርስ ጦርነት ገጠማት። ይህ ውጊያ በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሞትና ስደት አብቅቷል። ከአልቮር ስምምነት በኋላ ሶስቱ ትልቅ የትግል ግንባሮች የሽግግር መንግሥትን ለማቋቋም በጃኑዋሪ 1975 እ.ኤ.አ. ተስማሙ። ነገር ግን በሁለት ወራት ውስጥ እነዚህ ግንባሮች ወደ ውጊያ ተመልሰው አገሯ ወደ ክፍፍል እያመራች ነበር። በዚህ ወቅት የቀዝቃዛው ጦርነት ኃያል አገራት የነበሩት የሶቭየት ሕብረትና አሜሪካ አንዱን ወይም ሌላውን ወገን ደግፈው ወደ ጦርነቱ ገብተዋል። ሌሎችም እንደ ፖርቱጋል፣ ብራዚል፣ ደቡብ አፍሪካና ኩባ የመሳሰሉት ሀገራትም ከማገዝ ወደ ኋላ አላሉም። የአንጎላ የሕግ አስፈፃሚ አካል ፕሬዝዳንቱን፣ ምክትል ፕሬዝዳንቱንና የሚኒስትሮች ምክር ቤቱን ያጠቃልላል። ለብዙ ዓመታት አብዛኛው ሥልጣን በፕሬዝዳንቱ እጅ ነው ያተኮረው። የ፲፰ቱ ክልሎች አስተዳዳሪዎች በፕሬዝዳንቱ ነው የሚሾሙት። የ1992 እ.ኤ.አ. ሕገ መንግሥት የመንግሥቱን አወቃቀርና የዜጎችን መብቶችና ግዴታዎች ይዘረዝራል። የሀገሩ ሕግ ተርጓሚ አካል የፖርቱጋል ሥርዓትን ይከተላል። ጦር ኃይል የአንጎላ ጦር ኃይሎች በመከላከያ ሚኒስቴር ስር ሲሆኑ በሦስት ይከፈላሉ። እነዚህም ምድር ኃይል፣ ባህር ኃይል እና አየር ኃይል ናቸው። የሀገሩ ጠቅላላ ሠራዊት ፻፲ ሺህ ይሆናል። የጦር ኃይሉ ንብረቶች መካከል በሩሲያ የተሰሩ ተዋጊ፣ ቦምብ ጣይና አጓጓዥ አውሮፕላኖች ይገኛሉ። አንዳንድ የጦር ኃይሉ ክፍሎች በኮንጎ ኪንሻሳና ኮንጎ ብራዛቪል ተመድበዋል። አንጎላ፣ በ1,246,620 ካሬ ኪ.ሜ. ከኒጄር ቀጥላ ከዓለም 23ኛው ትልቅ አገር ናት። በስፋት ከማሊ ጋር ትነጻጸራለች። የአሜሪካ የቴክሳስ ክፍላገርን ሁለት ዕጥፍ ታክላለች። አንጎላ ከደቡብ በናሚቢያ፣ ከምሥራቅ በዛምቢያ፣ ከሰሜን-ምሥራቅ በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ከምዕራብ በአትላንቲክ ውቅያኖስ ትዋሰናለች። የአንጎላ አማካይ የባህድ ዳር የአየር ሁኔታ በክረምት 16° ሴንቲግሬድና በበጋ 21° ሴንቲግሬድ ነው። አንጎላ ሁለት ወቅቶች አሏት። እነዚህም ደረቅና ዝናባማ ናቸው። የአመራር ክልሎች የአንጎላ መጓጓዣዎች የሚከተሉትን ያጠቃልላሉ፦ በአንድ ላይ ርዝመታቸው 2,761 ኪ.ሜ. የሆኑ ሦስት የባቡር መንገዶች 76,626 ኪ.ሜ. አውራ ጎዳና ከዚህም ውስጥ 19,156 ኪ.ሜ. አስፋልት 1,295 ኪ.ሜ. የውሃ መንገድ ስምንት ትልቅ ወደቦች 243 የአውሮፕላን ማረፊያዎች ከነዚህም 32ቱ የአስፋልት መንደርደሪያ ያላቸው አንጎላ የሰፋ የመጓጓዛ አውታር ቢኖራትም በጊዜ ማለፍና ጦርነት ምክንያት መንገዶች አስፈላጊ ጥገኛ አልተደረገባቸውም። በአንዳንድ ቦታዎች አሽከርካሪዎች መጥፎ ቦታዎችን ለማለፍ ሲሉ ከመንገድ ውጭ ይነዳሉ። እንደዚህ ከማድረግ በፊት ግን በመንገድ ዳር ያሉ በመሬት ውስጥ ስለተቀበሩ ፈንጂዎች የሚያስጠነቅቁ ምልክቶችን ማስተዋል ያስፈልጋል። የአንጎላ ኢኮኖሚ ትልቅ ለውጥ አሳይቷል። የሩብ ምእተ ዓመት ጦርነት ያሳደረበት ተጽእኖን አልፎ ዛሬ በዓለም ውስጥ በፍጥነት በማደግ ላይ ካሉት ኢኮኖሚዎች ይመደባል። በ2004 እ.ኤ.አ. የቻይና ኤክሲምባንክ ፪ ቢሊዮን ብር ለአንጎላ አበድሯል። ይህ ገንዘብ እንደ መንገዶች ያሉትን የአንጎላ መሠረታዊ ተቋሞች ለማሻሻል የሚውል ነው። ዘ ኢኮኖሚስት መጽሄት በ2008 እ.ኤ.አ. እንደዘገበው ነዳጅና ዕንቁ የአንጎላ ዋና ኤክስፖርቶችና የገቢ ምንጮች ናቸው። መካከለኛ አፍሪቃ
14283
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%80%E1%8C%A2%E1%8A%A0%E1%89%B5%20%E1%88%B3%E1%8B%AB%E1%89%A0%E1%8B%99%20%E1%89%A0%E1%8C%8A%E1%8B%9C%20%E1%8B%AD%E1%8C%93%E1%8B%99
ሀጢአት ሳያበዙ በጊዜ ይጓዙ
ሀጢአት ሳያበዙ በጊዜ ይጓዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሀጢአት ሳያበዙ በጊዜ ይጓዙ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ብዙ መቆየት ለሃጢያት ይጋብዛል ። መደብ : ተረትና ምሳሌ
22184
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B6%E1%88%AE%20%E1%8A%A8%E1%8C%8B%E1%8C%A5%20%E1%89%A0%E1%88%AC%20%E1%8A%A8%E1%89%86%E1%8C%A5
ዶሮ ከጋጥ በሬ ከቆጥ
ዶሮ ከጋጥ በሬ ከቆጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዶሮ ከጋጥ በሬ ከቆጥ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22100
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%88%80%20%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%8D%8D%E1%88%8D%E1%8A%9B%E1%88%8D%20%E1%8B%AD%E1%88%8B%E1%88%8D%20%E1%8C%8C%E1%89%B3%20%E1%89%80%E1%8A%91%E1%8A%95%20%E1%8B%AD%E1%89%86%E1%8C%A5%E1%88%AB%E1%88%8D
ድሀ ያልፍልኛል ይላል ጌታ ቀኑን ይቆጥራል
ድሀ ያልፍልኛል ይላል ጌታ ቀኑን ይቆጥራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ያልፍልኛል ይላል ጌታ ቀኑን ይቆጥራል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21375
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%88%9B%20%E1%8A%A8%E1%8D%88%E1%88%B3%E1%88%BD%20%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%89%83%20%E1%8A%A8%E1%8A%90%E1%8C%8B%E1%88%BD
የተጠማ ከፈሳሽ የተጠቃ ከነጋሽ
የተጠማ ከፈሳሽ የተጠቃ ከነጋሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የተጠማ ከፈሳሽ የተጠቃ ከነጋሽ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21255
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%8C%A3%E1%8B%B1%20%E1%8A%A5%E1%8B%AB%E1%88%88%20%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%8A%95%E1%89%85%E1%89%A1%20%E1%89%B0%E1%8A%95%E1%8C%A3%E1%8C%A3
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ
የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጣጣ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
18917
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8B%9D%E1%8B%AB%20%E1%8D%B1
ሚያዝያ ፱
ሚያዝያ ፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፲፱ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፲፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፵፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፵፮ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፭፻፴፬ ዓ/ም - በግራኝ መሀመድ እና በብርቱጋል ሠራዊት መኻል ብርቱ ጦርነት ተካሄደ። ብዙ ሰዎች በጥይት ቀኦሰሉ፣ ሞቱ። ፲፱፻፷፩ ዓ/ም - የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት ለሚቀጥለው ዓመት የወጪ እቅድ () ፮ መቶ ፴፫ ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር እንደሚሆን ይፋ አደረገ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮት ትግል ድሬ ዳዋ ላይ ፖሊሶች በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ ተኩስ ከፍተው ስድስት ሰዎችን አቆሰሉ። በምጽዋ እና አስመራ የባሕር ወደብ እና የምድር ባቡር ሠራተኞች አድማቸውን ጀመሩ። ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች መርስዔ ኀዘን ወልደ ቂርቆስ፣ ዕለታዊ የታሪክ ድርጊት - የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያው ፓትረያርክ (፲፱፻፶፩ ዓ/ም)
40988
https://am.wikipedia.org/wiki/28%20January
28 January
በጎርጎርያን ካሌንዳር የቀን ስም በእንግሊዝኛ ሲሆን ይህ ቀን በኢትዮጵያ አቆጣጠር (ከ1892 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2091 ዓ.ም. ድረስ) በዘመነ ማቴዎስ፣ በዘመነ ማርቆስና በዘመነ ሉቃስ ጥር 20 ቀን ማለት ነው። በዘመነ ዮሐንስ ግን (ዘመነ ሉቃስ የሥግር ዓመት በመሆኑ) ቀን ላይ ነው። ከ1892 ዓ.ም. አስቀድሞ ወይም ከ2091 ዓ.ም. በኋላ ለሆኑት ዓመታት ግን በሌላ ቀን ላይ መሆኑን ይገንዘቡ። ለእነዚያ ዓመቶች ይህ የቀን መለወጫ መሣርያ ይረዳል። የፈረንጅ ቀኖች
21210
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9B%E1%8B%AD%E1%8A%A8%E1%8D%8D%E1%88%8D%20%E1%89%A3%E1%88%88%E1%8A%A5%E1%8B%B3%20%E1%8B%A8%E1%88%B0%E1%8C%A1%E1%89%B5%E1%8A%95%20%E1%8B%AD%E1%89%80%E1%89%A0%E1%88%8B%E1%88%8D
የማይከፍል ባለእዳ የሰጡትን ይቀበላል
የማይከፍል ባለእዳ የሰጡትን ይቀበላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። የማይከፍል ባለእዳ የሰጡትን ይቀበላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22045
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B3%E1%8A%9B%20%E1%8B%A8%E1%8D%88%E1%88%A8%E1%8B%B0%E1%89%A0%E1%89%B5%20%E1%88%98%E1%88%AD%E1%8A%A8%E1%89%A5%20%E1%8B%A8%E1%89%B0%E1%88%B0%E1%89%A0%E1%88%A8%E1%89%A0%E1%89%B5
ዳኛ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት
ዳኛ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዳኛ የፈረደበት መርከብ የተሰበረበት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
19243
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%9A%E1%8B%AB%E1%8B%9D%E1%8B%AB%20%E1%8D%B2%E1%8D%B1
ሚያዝያ ፲፱
ሚያዝያ ፲፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፳፱ኛው ዕለት ሲሆን፤ የፀደይ (በልግ)ወቅት ፳፬ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፴፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፴፮ ቀናት ይቀራሉ። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፱፻፲፯ ዓ/ም - በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት አልጋ ወራሽ እና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ 'የግል ገንዘብ' የተሠራውና በስማቸው የተሠየመው የተፈሪ መኰንን ትምሕርት ቤት ተከፈተ። ፲፱፻፶፪ ዓ/ም - ቶጎ ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛትነት ነፃነቷን አወጀች። ሲልቫኑስ ኦሊምፒዮ የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት ሆኑ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - በታላቋ ብሪታኒያ ሥር ከመቶ ሃምሳ ዓመት በላይ በቅኝ ግዛትነት የነበረችው ሲዬራ ሊዮን ነጻነቷን ተቀዳጀች። ፲፱፻፶፯ ዓ/ም - በኢትዮጵያ የካቶሊክ ዕምነት ተከታዮች ሃይማኖታዊ በዓላትን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር መሠረት ለማክበር መወሰናቸው ተገለጠ። ፲፱፻፷፫ ዓ/ም - ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በእስፓኝ የሁለት ቀን ጉብኝታቸውን ጀመሩ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በኢትዮጵያ አብዮታዊ ፍንዳታ የምድር ጦር ሠራዊት አባላት ሦስት ጄኔራሎችን በቁጥጥር ሥር አዋሉ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - በብሪታኒያ በሚገኘው የሊቢያ ቋሚ ልዑካን መሥሪያ ቤት ደጅ ላይ አንዲት እንግላዚዊት የፖሊስ ባልደረባ በመገደሏ ምክንያት የብሪታኒያ መንግሥት ከሊቢያ ጋር የዲፕሎማቲክ ግንኙነቱን ከማቋረጡም ባሻገር፣ በዛሬው ዕለት የሊቢያን ልዑካን ካገር አስወጡ። ፲፱፻፹፮ ዓ/ም - በደቡብ አፍሪቃ ለመጀመሪያ ጊዜ ጥቁር ዜጎችን አሳትፎ በተካሄደው ምርጫ ኔልሰን ማንዴላ ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ። ዕለተ ሞት ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - የጋና የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር እና የመጀመሪያው ፕረዚደንት ዶክቶር ክዋሜ ንክሩማ በዚህ ዕለት በቡካሬስት፣ ሩማንያ የቆዳ ነቀርሳ ህክምና በመከታተል ላይ እንደነበሩ አረፉ። አስከሬናቸው ወደ ትውልድ አገራቸው ተመልሶ በመዲናዋ በአክራ ተቀብሯል። ዋቢ ምንጮች
20966
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%88%98%E1%8A%90%20%E1%88%98%E1%8A%90%E1%88%98%E1%8A%90
የለመነ መነመነ
የለመነ መነመነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የለመነ መነመነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። በአጠቃላይ ሲታይ፥ የለመነ መነመነ ማለት የሚለምን ሰው ሂደቱ ወደ ቅጥነት ብቻ ነው። በሰፊ ሲተረጎም መመንመን የመጎዳትን ሁኔታ ያሳያል። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
51192
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%AE%E1%8A%95%E1%88%B6%20%E1%89%A3%E1%88%85%E1%88%8B%E1%8B%8A%20%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%88%AD%E1%8A%A8%E1%8A%95%20%E1%88%B5%E1%88%AB
የኮንሶ ባህላዊ የእርከን ስራ
የኮንሶ መልከዓ-ምድር ባህላዊ ዓለም አቀፍ ቅርስ የአስተዳደር ዕቅድ ሰነድ ከለሳ ተካሄደ የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን የኮንሶ መልከዓ ምድር ባህላዊ ዓለም አቀፍ ቅርስ የአስተዳደር ዕቅድ ሰነድ አስመልክቶ ለ3 ቀናት በኮንሶ ወረዳ ካራት ከተማ ከሰኔ 25-27 ቀን 2007 ዓ.ም ባዘጋጀው አውደ ጥናት የሰነዱን ክለሳ አደረገ፡፡ አውደ ጥናቱ የደቡብ ብ/ብ/ህ/ክ/ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ኃላፊዎችን ጨምሮ ሳይንቲስቶች ፣የኮንሶ ወረዳ አመራር አካላት ፣የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሙያዎች እና በኮንሶ ወረዳ ከተለያዩ ቀበሌዎች የተዉጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ የኮንሶ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ባስተላለፉበት ወቅት በአገራችን የኮንሶ ህዝብ የአኗኗር ዘይቤና መገለጫው የሆነው ታታሪነቱን መሰረት በማድረግ በመልከዓ-ምድርና ባህላዊ እሴቶች ጥበቃ በአለም አቀፍ ደረጃ እዉቅና ማግኘቱ የኮንሶ ህዝብ የአገር በቀል ዕውቀት ዉጤት ቢሆንም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ከፍ ያለ የዕውቀት አሻራ ያረፈበት በመሆኑ ለአስተዳደር እቅድ ሰነድ ክለሳው እየተደረገ ላለው ርብርብ አጋዥ ሆናል ብለዋል፡፡ አያይዘውም ሀገራችን ኢትዮጵያ ብዝሃነት ባላቸው ታሪካዊ፣ባህላዊና ተፈጥሮአዊ መስህቦች የተሞላች መሆኗ በአለም አቀፍ ቅርስነት ደረጃ የተመዘገቡ አስር ቅርሶች ፣ የሰው ልጅ መገኛነቷን የሚመሰክሩ በርካታ ቅሬተ አካላት ፣ የተለያዩ ብሄር ብሄረሰቦች እምቅ የማይዳሰሱ ባህላዊ ቅርሶች እና አስደናቂ ባህል፣ቋንቋ እንዲሁም የራስዋ የሆነ የቀን አቆጣጠር ማሳያዎች ናቸው፤ከነዚህም ውስጥ የኮንሶ መልከዓ ምድር ቅርስ ሲሆን ይህ የኮንሶ መልከዓ-ምድር በርካታ ማራኪ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ቅርሶች የያዘ በዋናነትም በውስጡ የተለያዩ ባህላዊ እርከኖች የሚሰሩበት፣በካብ የታጠሩ መንደሮች የተቀለሱበት፣ባህላዊ ጎጆዎን፣ጥብቅ ደኖችን፣ሀውልቶችና ባህላዊ ኩሬዎች የያዘና ከትውልድ ትውልድ ሲተላለፍ የመጣ ከመሆኑ ባለፈ አሁንም ባህላዊ ሂደቱን ጠብቆ እየተጓዘ ያለና የተለያዩ ተመራማሪዎችንና ሳይንቲስቶች ቀልብ የሚስቡ ታሪካዊና ባህላዊ መስህቦቿ የሚደነቁ ሲሆኑ ይህም መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት የአገራችን ዘጠነኛ ቅርስ አድረጎ እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር ሰኔ 2003 ዓ.ም መመዝገቡ ይታወሳል፤ይሁን እንጂ ቅርሱ ለአለም ህብረተሰብ ከሚሰጠው ፋይዳ አንጻር በአግባቡ ጥበቃና እንክብካቤ በማድረግ እሴቶቹ ሳይቀየሩና ሳይበረዙ ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ በሚደረገው ጥረት ዉስጥ የተጋረጡ የዘመናዊነት አስተሳሰቦች ቅርሱን እንዳይጎዱት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን እንዲወጣ አሳስበዋል፡፡ በአዉደ-ጥናቱ መክፈቻ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ም/ኃካፊ አቶ ለማ መሰለ በበኩላቸዉ የኮንሶ ባህላዊ መልከዓ ምድር በክልሉ መንግስት፣በቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ፣በአጋር ድርጅቶች፣በዘርፉ ባለሙያዎች፣በኮንሶ ወረዳ አስተዳደርና የአከባቢው ማህበረሰብ ባደረጉት ከፍተኛ ድጋፍና ጥረት በአለም አቀፍ ቅርሰነት መመዘገብ የኮንሶ ህዝብ ማንነት፣ባህል፣ታሪክ፣የአኗኗር ዘይቤ፣ወዘተ…ከአገራችን አልፎ በአፍሪካና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕዉቅና ለማግኘት ያስቻለው ሲሆን የክልሉንና የአገራችን ገጽታ በመለወጥ ረገድም ታላቅ ድርሻ እንዳለው እሙን ነው፤ ይህ ደግሞ በራሱ የዓለም ትኩረትን በመሳብ የኮንሶ ወረዳ ዋና የቱሪስት መዳረሻ እንድትሆን ያደረገ ሲሆን ከጊዜ ወደ ጊዜ አከባቢው ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ምቹ እድል ፈጥሯል፤በተለይም ከቱሪስት ፍሰት መጨመር ጋር ተያይዞ የቱሪስት አገልግሎት መስጫ ተቋማት በአከባቢው እንዲስፋፉ መልካም አጋጣሚም ፈጥሯል፤ይህ ደግሞ የአከባቢው ማህበረሰብ ባህላዊ ዕደ-ጥበብ ምርቶቹን ለገበያ በማቅረብ፣ወደ አከባቢው በሚመጡ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች በመሳተፍ እና በርካታ ተግባራት ላይ በመሰማራት የኢኮኖሚ ተጠቃሚነቱን እንዲረጋገጥ አድርጓል፤ ይሁን እንጂ በአሁኑ ወቅት በቅርሱ ህልዉና ላይ በርካታ ሰው ሰራሽና ተፈጥሮአዊ ችግሮች እየተጋረጡበት ስለሚገኝ ሁሉም ባለድርሻአካላት እነዚህን ቅርሶች ከአደጋ እንዲታደጋቸው ጥሪያቸውን አስተላለፏል፡፡ በዓዉደ ጥናቱም የአለም ዓቀፍ የቅርስ ስምምነት በኮንሶ ዓለም አቀፍ ቅርስ ላይ ያለው ፋይዳ፣ቀደም ሲል የነበረው የአስተዳደር ዕቅድ ሰነድ ዉስጥ የተነሱ ዋና ዋና ጉዳዮች፣የህግ ማዕቀፎች( በደቡብ ብ/ብ/ክ/መ/ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የተዘጋጀ አዋጅ ቁጥር 141/2003 የኮንሶ ባህላዊ መልከዓ-ምድር አለም ዓቀፍ ቅርስ ለመጠበቅ የወጣ አዋጅ)፣በኮንሶ ዓለም አቀፍ ቅርስ የኮንሰርቬሽንና የጥገና ችግሮችና የተወሰዱ መፍትሄዎች፣የኮንሶ ዓለም አቀፍ ቅርስ የቱሪዝም አስተዳደርና የህ/ሰብ ተጠቃሚነት እና የ2003 የኢንታንጀብል ባህላዊ ቅርሶች ስምምነትና ለኮንሶ ባህላዊ መልከዓ-ምድር ያለው ፋይዳ በሚሉት ዙሪያዎች ላይ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው ወይይት የተደረገባቸው ሲሆን በዋናነትም በአሁኑ ሰዓት የኮንሶ ባህላዊ መልከዓ-ምድር አለም አቀፍ ቅርስ ያለበት ደረጃ ላይ በስፋት ውይይት ተደርጓል፡፡ በዚህም የኮንሶ መልክዓ ምድር በዓለም አቀፍ ቅርስነት ለመመዝገብ ያበቋቸው መስፈርቶች 1ኛ/ ተወዳዳሪ የሌለው ወይም ቢያንስ ለባህላዊ አሰራር ወይም ለአለ ወይም ለጠፋ የሰው ልጆች ስልጣኔ ብቸኛ ማስረጃ በመሆኑ 2ኛ/ ለሰው ልጆች ባህላዊ አሰፋፈር እና የመሬት አጠቃቀም የላቀ ምሳሌ በመሆን የአንድን ህብረተሰብ ባህል የሚወክል የላቀ ምሳሌ በመሆኑ በተለይም ቅርሱ ሊቀለበስ በማይችል ሁኔታ ለጉዳት ለሚያጋልጥ ተጽዕኖ ያልተጋለጠ በመሆኑ እና 3ኛ/ በቀጥታ ወይም በተጨባጭ መንገድ ከሁነቶች ወይም ከህያው ባህል ወይም አስተሳሰብ ወይም እምነት፣ ስነ-ጥበብ ወይም ስነ-ጽሁፍ ጋር በተገናኘ የላቀ ሁለንተናዊ ፋይዳ ያለው በመሆኑ ማለትም ፡-የቅርሱ የላቀ ሁለንተናዊ እሴት ዓለም-አቀፍ ፋይዳ ስላለው፣ቅርሱ ጥንታዊ ይዘቱን የጠበቀ በመሆኑ ቅርሱ ሙሉዕነቱ በአግባቡ የተጠበቀ ስለሆነ፣ ቅርሱ በቂ ባህላዊ ጥበቃ የሚደረግለት እና የአስተዳደር ሥርዓት የተዘረጋለት መሁኑን ተወስቷል፡፡ከዚሁ ጋር ተያይዞ ቅርሱን ማስመዝገብ በራሱ ውጤት ያለመሆኑ ምክንያቱም የቅርሱን ጥበቃና እንክብካቤ ማረጋገጥ እና ቅርሱን ለዘላቂ ልማት ለማዋል እና ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ ቀጣይነት ያላቸውን የአስተዳደር ስራዎችን መስራት አስፈላጊ ይሆናል በማለት ጽሑፍ አቅራቢዎቹ አንስቷል፡፡ በዋናነትም በአሁኑ ወቅት የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ያዘጋጀው የኮንሶ ባህላዊ መልከዓ-ምድር አለም አቀፍ ቅርስ ለመጠበቅ የወጣዉ አዋጅ ቁጥር 141/2003ኝ የሚጻረሩ በርካታ ቅርሱን ሊጎዱ የሚችሉ ድርጊቶች እየተካሄዱ መሆናቸው ለአብነትም፡- መተኪያ የሌላቸዉ የኮንሶ ባህላዊ ጎጆ ቤቶች ፈርሰው በቆርቆሮ መተካታቸው፣ ትክል ድንጋዮችና ዋካዎች እየተነቀሉና እየተሰባበሩ መሆኑ፣ የስልጣን መሸጋገሪያ ምልክትና የቃል ኪዳን መገለጫዎች ልዩ ስያሜ እየተሰጣቸው መምጣት፣ ቅርሶቹ ከኃይማኖት ጋር ማያያዝ፣ በቅርሶቹ ክልል ውስጥ የተለያዩ የልማት ተግባራት ማከናወን፣ ለቅርሶቹ እየተደረገ ያለው ጥበቃና እንክብካቤ አነስተኛ መሆን ፣ መተኪያ የሌላቸው ቅርሶች መሸጥ ወዘተ…ይጠቀሳሉ፡፡ ይህ ደግሞ በአዋጁ መሰረት የቅርሶቹን ይዘት የሚቀይሩ ማንኛዉንም እንቅስቃሴ መፈጸም ወንጀል ከመሆኑም በተጨማሪ ኮንሶ ከአለም ተምሳሌትነቷ ተሰርዞ የኮንሶ ማህበረሰብ የማንነት ጥያቄዎች፣የቋንቋና የስራ ባህሉና እሴቶች ይጠፋሉ፡፡ ስለሆነም ሁሉም የሚመለከተው አካል ( የኮንሶ ወረዳ የኃይማኖት አባቶች፣ሽማግሌዎች፣ ማህበረሰቡ፣ ተማሪ፣ መምህሩ፣ ሴቶች፣ የፍትህ አካሉ፣ ምክር ቤቶች፣ አስፈጻሚ አካላት ማህበራት ወዘተ …) መክረዉበት፣ሁሉም የራሱ አጀንዳ አድርጎትና የቤት ስራ አድርጎ በመዉሰድ በቀጣይነትም ድጋፍ በሚሹ ጉዳዮች ላይ ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት በመስራት የኮንሶን የተፋጠነ እድገት ለማስቀጠል የድርሻው እንዲወጣ የአውደ ጥናቱ ተሳታፊዎች አሳስበዋል፡፡ የማንነታችን መገለጫ የሆኑ ቅርሶቻችን በመጠበቅ አገራችን ኢትዮጵያ የቱሪስት መዳረሻ እናድርጋት!
21565
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%85%E1%8B%AB%20%E1%8D%8D%E1%88%AA%E1%8B%B3%20%E1%8B%A8%E1%8A%A5%E1%89%A3%E1%89%A5%20%E1%88%88%E1%88%9B%E1%8B%B3%20%E1%8B%A8%E1%88%88%E1%8B%8D%E1%88%9D
ያህያ ፍሪዳ የእባብ ለማዳ የለውም
ያህያ ፍሪዳ የእባብ ለማዳ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያህያ ፍሪዳ የእባብ ለማዳ የለውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21570
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%88%20%E1%88%9D%E1%89%80%E1%8A%9B%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8C%88%E1%8A%9D%20%E1%8D%8D%E1%89%85%E1%88%A8%E1%8A%9B
ያለ ምቀኛ አይገኝ ፍቅረኛ
ያለ ምቀኛ አይገኝ ፍቅረኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያለ ምቀኛ አይገኝ ፍቅረኛ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20554
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8C%85%20%E1%88%8B%E1%8D%8D%20%E1%88%9A%E1%8B%9B%E1%8A%91%20%E1%8A%90%E1%8B%8D%20%E1%89%A3%E1%8D%8D%20%E1%8B%A8%E1%8C%88%E1%89%A3%20%E1%88%88%E1%8A%A5%E1%8C%85%20%E1%88%80%E1%8B%AD%E1%88%89%20%E1%8A%90%E1%8B%8D
እጅ ላፍ ሚዛኑ ነው ባፍ የገባ ለእጅ ሀይሉ ነው
እጅ ላፍ ሚዛኑ ነው ባፍ የገባ ለእጅ ሀይሉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። እጅ ላፍ ሚዛኑ ነው ባፍ የገባ ለእጅ ሀይሉ ነው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21240
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%89%B5%E1%88%88%E1%89%A5%E1%88%B0%E1%8B%8D%20%E1%8B%A8%E1%88%8B%E1%89%B5%20%E1%8B%A8%E1%88%9D%E1%89%B5%E1%8A%A8%E1%8A%93%E1%8A%90%E1%89%A0%E1%8B%8D%20%E1%8A%A0%E1%88%9B%E1%88%AB%E1%89%B5
የምትለብሰው የላት የምትከናነበው አማራት
የምትለብሰው የላት የምትከናነበው አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። የምትለብሰው የላት የምትከናነበው አማራት የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21810
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%8B%88%E1%89%80%20%E1%89%B0%E1%8C%A0%E1%8A%90%E1%89%80%E1%89%80%20%E1%8B%A8%E1%8B%98%E1%8A%90%E1%8C%8B%20%E1%89%B0%E1%8A%90%E1%8C%A0%E1%89%80
ያወቀ ተጠነቀቀ የዘነጋ ተነጠቀ
ያወቀ ተጠነቀቀ የዘነጋ ተነጠቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያወቀ ተጠነቀቀ የዘነጋ ተነጠቀ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
22319
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A1%E1%88%AD%E1%8C%82
ቡርጂ
ቡርጂ የኢትዮጵያ ብሔር ነው። ቡርጂ በደቡባዊ የኢትዮዽያ ክፍል የሚኖር ሕዝብ ሲኾን የራሱ የኾነ ባህል ታሪክ ቋንቋ አመለካከት የአኗኗር ዘይቤ ያለው ሕዝብ ነው። የኢትዮጵያ ብሔሮች ☞አጠቃላይ ገጽታ ወረዳው በቀድሞ በደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት ከሚገኙ 14 ዞኖች አንዱ በሆነው በሰገን አከባቢ ሕዝቦ ዞን ውስጥ ካሉ 5 ወረዳዎች አንዷ የነበረችና በአሁኑ በደቡብ ኢትዮጵያ ብህራዊ ሕዝቦች ክልል ውስጥ ካሉ ዞኖች አንዷነች፡፡ -ጂኦግራፊያዊ አቀማመጥ በደቡባዊ ምሥራቅ በ5ዲግር 13’ 18’’ እና 5ዲግር 42’ 00” ‹‹ላቲትዩድ መስምርና በ35ዲግር 34’ 2” እና 37ዲግር 58’ 2” ምስራቅ ሎንግትዩድ መሀከል ይገኛል፡፡ የድንበር አዋሳኞች -በምሥራቅ እና በደቡብ ከኦሮሚያ(ቦረና ዞን) ሀ/ማርያም -በምዕራብ ከኮንሶ ወረዳ -በሰሜን ከአማሮ ወረዳ ጋር ይዋሰናል፡፡ የወረዳው የቆዳ ስፋት -ጠቅላላ የወረዳው ቆዳ ስፋ 1877.6 ካሬ ኪ.ሜ/187760 ሄክታር ሲሆን የሕዝብ ብዛት 87789 አካባቢ ነው፡፡ -የመስተዳደር መዋቅር በ24 የገጠር ቀበሌያትና ሁለት የከተማ ቀበሌያት አንድ 5ኛ ደረጃ ማዘጋጀ ቤት እና ሦስት ታዳጊ ማዘጋጃ ቤቶች በድምር በ26 ቀበሌያት ተዋቅረዋል፡፡ የአየር ንብረቷን በተመለከተ -አማካይ የዓመታዊ የዝናብ መጠን 801-1000 ሚ.ሜትር፣ አማካይ የሙቀት መጠን 15.1 ዲ.ሴ -27.5 ዲ.ሴ ሲሆን *ከባህር ወለል በላይ ያለው ከፍታ ከ810-2852 ሜትር ነው፡፡ የአየር ፀባይ ቆላ 38-40፣ወይና ደጋ 46 እና ደጋ 14 በመሆን ሦስት የአየር ፀባያት ይኖረዋል፡፡በወረዳዋ ጤፍ፣ቡራ ቡርጂ፣በቆሎ፣ስንዴ፣እንሴት፣ሙዝ፣ሽምብራ፣ገብስ፣ካዛቫ፣አተር፣ምሥር. . . .ወዘተ ይበቅልበታል፡፡ *መሠረተ-ልማትን በተመለከተ በሀ/ማሪያም(ቡሌ-ሆራ)ከሚያልፈው ዋና አስፋልት መንገድ ጀምሮ እስከ ሶያማ ከተማ 61ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ፣ከዲላ እስከ ቡርጂ 159ኪ.ሜ በከፊል አስፋልት በከፊል የጠጠር መንገድ እና ከቡርጂ እስከ ኮንሶ 80 ኪ.ሜ የጠጠር መንገድ ተጠቃሚ ነው፡፡ በሌሎችም የልማት መስኮች የወረዳው ዋና ከተማ የ24 ሰዓት የመብራት፣የአውቶማቲክ ተንቀሳቃሽ(ሞባይል)ስልክ አገልግሎት እና የገጠር ቀበሌያት ጨምሮ በአጠቃላይ 31.5 ንፁሕ የመጠጥ ውኃ አገልግሎ ተጠቃምና በአሁኑ ጊዜ 12 ቀበሌ የማብራት ተጠቃም ሲሆኑ ሌሎች በቅርብ ጊዜ መጠቀም ይጀምራሉ፡፡ ✍ወረዳዋ ቡርጂ የምል የወረዳ ስያሜ ያላት ስትሆን ዋናው ከተማ ሶያማ ተብላ ትጠራለች። ቡርጂ የራሶ የሆነ መጠሪያ ያላት ስትሆን ቡርጂ የምል የራሶ ብቸኛ ቋንቋ ባለበት ነች፣ ስለዚ ቡርጂ የራሶን ማንነት የምገልፅ ባህል፣ ወግና ስርዓት ያለች በብሔሩ የሰውን ነገር መንካት አፀይፋ የምትመለከት የምትኖር ብሔር ነች ።በመሆኑም ቡርጂ የምትታወቅባት 27 ቀበሌያት ሶያማ 01 ፣ሶያማ 02፣ ሐራወንጄ፣ ትሾ፣ ሙሬ፣ ኦቶሞሎ፣ ወርደያ ጉዴ፣ ድንቤቾ፣ ራሌያ ጎቼ፣ ብላ፣ ገራ፣ ዋለያ ጩሉሴ፣ ሐራሌ፣ ነዴሌ(አበላ) ፣ ሐላሜ ፣ ላድሼ፣ የበኖ፣ ዳልኦ፣ ገምዮ፣ ክልቾ፣ ሰጎ፣ ለሞ፣ እና (አዋር) ቀበሌያት ጎበዜ፣ ትንሿ ቀያተ፣በረቅ ና በኔያ ቀበሌያት ስሆኑ ትንሿ ቀያተ በሰገን ዞን ከተማነት ተቀላቅላ የነበረች ቢሆንም ዞኑ በመፍረሱ ተመልሳ ወደ ነበርችበት ተመልሳለች፡፡ ስለዝህ አጠቃላይ እኝህ ቀበሌ ውስጥ የምኖሩት 85% አርሶ አደር ናቸው። በወረዳው የምመረቱ አብዛኛው የጤፍ ምርትና በቡራ ቡርጄ (አማራ) በመሆኖ ቡርጂ እስከ ናዝረት አዳማ እና እስከ ናይሮብ ቦንቦሳ ማርሳቤት ድረስ ይታወቃሉ። ለላው በዞኑ የቦቆሎ ፣ የስንደ፣ የገብስ እህሎች ይመረታሉ። ✍በወረዳችን የሚታወቁ ነገሮች ማራክና አትራክትቭ መንፈሶን የምያድሱበት አይተው በተፈጥሮ የምደሰቱበት ለላኛው ከቅርብ ጊዜ የተፈጠረው የኬላሌ ሐይቅ ፣ የሚንሞና ዋሻ፣ የወዮ ደን አና የኤርዶያ ተራራ በከፍተኛው በወረዳችን የምታወቁ በመሆናቸው ቀጣይ ላይ እኝህ መስህቦች ብለሙ ከፍተኛ ለወረዳ ገብ ስለምያስገኝ ወረዳው ጠንክረው የምሰሩበት ስራ ነው። ስለዝህ ወረዳዋን መታችሁ ጎብኙ መልዕክታችን ነው። በወረዳ ከሚገኙ መስህቦች በከፊል ሚና-ሞና ዋሻ የሚገኝበት ቦታ-በቡርጂ ወረዳ በየበኖ ቀበሌ ከወረዳው ዋና ከተማ ያለው ርቀት 15ኪ.ሜትር ከቀበሌው ያለው ርቀት 15ኪ.ሜትር ከቀበሌው በእግር ጉዞ የሚፈጅበት ጊዜ 30 ደቂቃ መስብነቱ፡-ይህ ዋሻ በወረዳው ካሉት ዋሻዎች በይዜት፣በስፋቱና በግዙፍነቱ ልዩ ከመሆኑም በላይ ከሦስት ትላልቅና ሰፋፊ ኣለቶች አንዱ በሌላኛው ላይ ተነባብሮ ሦስት ክፍል የሠራና ከዘመናዊ ፎቅ ቤት ጋር ተመሳሳይ ይዜት ያለው መሆኑ ነው፡፡ -ሌላው አስደናቂና ማራኪ የሚያደርገው ይህ ግዙፍ ባለሦስት ክፍል ዋሻ በሰንሰለታማ ገደል አፋፍ ተንጠልጥሎ ያለምንም ድጋፍ መቀመጡ ነው፡፡ ዋሻው ባጠቃላይ በሦስቱ ክፍሎች እስከ 50 ሰዎች የመያዝ አቅም ሲኖረው በአንደኛው ክፍል 8 ፣ በሁለተኛው ክፍል 5 እና በሦስተኛው ክፍል እስከ 27 ሰዎችን ይይዛል፡፡ ሚንሞናን ሲጎብኙ ከየበኖ እስከ ሐላሜ ያለውን ሰንሰለታማ የመሬት አቀማመጥ በከፊል፣ማራኪ ሸንተረሮችና የሠገን የተፈጥሮ ደንና የዱር እንስሳት ያሉበት ሜዳ እንዲሁም ከቡርጂና ከአማሮ ምዕራብ ክፍል ገባር ወንዞች የዳበረና ሜዳውን ሰንጥቆ የሚጓዘውን በጎማሬና በሌሎች እንስሳት የተካነውን ትልቁን የሠገን ወንዝ የመጎብኘት ዕድል ይኖርዎታል፡፡ 2.ከየበኖ እስከ ሐላሜ ሰንሰለታማ የመሬት አቀማመጥ በከፊል -የሚገኝበት ቦታ፡- በቡርጂ ወረዳ ከየበኖ እስከ ሐላሜ ቀበሌ ድረስ የሚዘልቅ -ከወረዳዋ ዋና ከተማ ያለው ርቀት 15-30 ኪ.ሜ -ከእያንዳንዱ ቀበሌ ያለው ርቀት 1.2-1.5 ኪ.ሜ -መስህብነቱ፡- ተፈጥሮአዊ ይዜትና ከ15-20 ኪ.ሜ ርዝመት ያለው ነው፡፡ ከሠገን የተፈጥሮ ደንና የዱር እንስሳት ሜዳ ወደ ላ አሻቅበው ሲጎብኙ ሰንሰለታው የመሬት አቀማመጡ እጅግ ማራኪ ዓይን የሚሰብና ወጥነት ያለው ከአናት ላይ የማይበላለጥና በእኩል ርቀት3 የተደረደረ መወጣጫ መሰላል የሚመስል እይታ ያለው ነው፡፡ . . ይህን የተፈጥሮ መስህብ ሲጎብኙ ሌሎች እንደ ሚንሞና ዋሻ የሠገን የተፈጥሮ ደንና የዱር እንስሳት ሜዳ እና የተለያዩ የመልከዓምድር አቀማመጦችን የመጎብኘት ሰፊ ዕድል ይኖርዎታል፡ 3. ዲቃቼ ፏፏቴ ከወረዳዉ ዋና ከተማ በ12 ኪ.ሜ ርቀት የምገኙ ዲቃቹ ፏፏቴ ከቀበለው በስተምዕራብ ሰገን ወንዝ ምስራቃዊና ዳገታማ መልክዓ ምድርን ተንተርሰው በ1.5ኪ.ሜትር ከቀበለው ርቀው ይገኛል፡፡በእግር 40-50 ደቅቃ ያስከዳል፡፡ ፏፏቴው የራሱ ታርክ አለው፡፡ዲቃ/ዲቂ ማጠብ፣ጓል…የምል ፊቺ ብኖረውም ከፏፏቴ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ መታጠብ ቀጥተኛ ገላጭ ነው፡፡ መስህብነቱ፡- በአከባቢው ሸማግለዎች እንደምነገረው ለግርዝ ዕድሜያቸው የደረሱ ወጣት ወንዶች በእለተ ግርዝ ማልደው ፏፏቴ ይወረዱና ገላቸውን በደንብ ይታጠባሉ ፡፡ይህም ግርዝ የሚገባው በስለት ስለሆነ ተያይዘው ከምከሰት ማናቸውም በሽታና ‹‹ልክፍት››(እንድነሱ) ሁሉንም በመነጻጻት ለመታደግ ስባል ነው፡፡አሁን ከግንዛቤ መዳበርና ባዕድ አምልኮ ልየታ ደረጃ እያደገ መምጣት ጋር ቢቀርም ተጋቢ ሙሽራዋና ምዘዎቾ ከአንድ ቀን በፍት በፏፏቴ መታጠብ ግድ ነበር ይላሉ እነዚህም ተራክዎች፡፡ኮረዳዎችም እንደ ወንዶች አስተዳደጋቸው‹‹ንጹህ›› ስለነበረ አሁን ደግመው ወግ ማዕረግ ለማየት በመቃረባቸው ከታዳግነት ወደ እማወራነት መሸጋገርያ ማሳያው ፏፏቴውን በቅድሜ ጋቢቻ መጎብኘት ነው፡፡ከዚህም በኃላ የቤትና ቤተሰብ ሀላፍነትን ከእናቶቻቸው ለመረከብ ብቁ ስለመሆናቸውና እነሱም በተራቸው ለማሰረከብ ትውልዳዊ አደራና ኃላፍትነት የመከወን ተግባር ቃል ኪዳን ነው፡፡ወንዶችም ራሳቸውን አሳችለው መስራትን በመለማመድ የዛሬው ወጣት የነገው አባወራ መሆኑን ራዕይ መሰነቅያ ባህል ያዳብራሉ፡፡ 4. ኤርዶያ ተራራ የሚገኝበት ቦታ፡- በቡርጂ ወረዳ በክልቾ ቀበሌ ከዋና ከተማ የሚገኝበት ርቀት 2ኪ.ሜ መስህብነቱ፡- ይህ ተራራ ሰፊና የተንጣለለ ሜዳ በአናቱ ስላለው የመዝናኛ ሎጅ ለመገንባት ጠቀሜታ አለው፡፡ በሰንበለጥና በደን የተሸፈነ በመሆኑ ለዱር እንስሳት መጠለያነትም ያገለግላል በተጨመሪም ታሪካዊ መስህብነቱ እንደዛሬ መገናኛ በልነበረበት ዘመን የቡርጂና የኮንሶ አጎራባች ብሔረሰቦች በተራራው ጫፍ እሳት በመለኮስ በምልክት መገናኛ መልዕክት ይለዋወጡበት ነበር፡፡ 5. ወዮ የተፈጥሮ ደን ወዮ በቡርጂ ወረዳ በዋለያ ቀበሌ ይገኛል፡፡ ከዋና ከተማ ያለው ርቀት 21ኪ.ሜ ከቀበሌው ያለው ርቀት 1.5ኪ.ሜ ወዮ በቡርጂ ብሔረሰብ ነውር፣ለመተግበር ጾያፍ የሆነ የተከለከለና አሳፋሪ ድርጊት ማለት ነው፡፡ የወዮ ደን ያለበት አከባቢ የሕዝብ አካልና ወገን3 የነበሩ ጎሳዎችና ሰዎች በበሽታ ተጠቅተው ያለቁበት በመሆኑ ሌሎች ግለሰቦች፣ቡድኖችና ጎሣዎች መጠቀም ወይም በይዞታነት መያዝ በነውርነት ስተፈረጀ ሳይታረስ ለብዙ ጊዜያት በመቶየቱ የተለያየ የዛፍ ዝርያ ያለበት ደን በቅሎና ለምቶ ከትውልድ ትውልድ እየተላለፈ መምጣቱን እነዚህን የተረኩልን ሽማግሌዎች ይመሰክራሉ፡፡ ደኑ በኤሳው(ባህላዊ ባለሥልጣን)አማካይነት ያምንም ክፍያ ለማህበረሰቡ እንደጠያቂው ፍላጎት በህዝብ ተወካዮች አመኔታ ለቤትና ለሌሎች አገልግሎቶች ይውላል፡፡ አሁንም በህብረተሰቡ እየተዳደረና ጥቅም እየሰጠ ይገኛል፡፡ ወዮ የተፈጥሮ ደን ወሎ በሚል ስያሜ ከምኒልክ ወረራ ጋር ተያይዞ ከሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የመጡ ግለሰቦች ከአገራቸው ወሎ ክ/ሀ አንጻር ስያሜ አንዲኖረው አድርገው እንደሰየሙት በአከባቢው ነዋሪ የሆኑ አባቶችና ሽማግሌዎች ይናገራሉ፡፡ ስለዝህ ወዮ የተፈጥሮ ደን ከብዙ ዘመናት ቆይታ የተነሳ የተለያዩ የዛፍ ዓይነቶችና የዱር እንስሳቶች የምገኙበትና ለአከባቢው ለተፈጥሮ ሚዛን ለመጠበቅ ምቹ ሁኔታ ከመፍጠሩም በላይ ለመስብህነትም የጎላ ጠቀመታ ይኖረዋል፡፡ 6. ሠገን ኬላሌ ሐይቅ የምገኝበት ቦታ በቡርጅ ወረዳ ክልቾ ቀበሌ ስሆን ከወረዳ ዋና ከተማ ያለው ርቀት 42ኪ.ሜ ከቡርጅ-ኮንሶ ጠጠር መንገድ ከዋናው መኪና መንገድ 1.5ኪሜ ላይ ይገኛል፡፡ መስህብነቱ ፡-የሐይቅ አቀማመጥ በሁለቱ ተራሮች መካከል የተቀመጠ በመሆኑ እይታ የሚማርክ መሆኑ በዋና/በጀልባ/ መዝናናት ለሚፈልግጉ ጎብኝዎች በሐይቁ በበመዝናናት መንፈሶችውን ያድሳሉ የተለያዩ የውሃ አካላትንም በሐይቁ ውሰጥ እየተፈጠሩ ስላሉ ዓሣ፣አዞና ጉማሬ የመጎብኜት ዕድል ይኞራሉ፡፡ በየሬሾና ጉበለቾ ተራራ ላይ ሎጂ ብገነባ ሐይቁን ሊጎበኙ ለምመጡ ቱርስቶች ማረፊያ ከመሆኑም በላይ የተሻለ እኮኖም የምያገኙበት ምቹ አጋጣም የገኛሉ፡፡ የሥራ አጥ ወጣቶች በጀልባ ስራና በዓሣ አስገራ ተግባራት ላይ በሥራ ዕደድል ፈጠራ በር የምከፍት ሆኖል፡፡ በውሃ አካላት ላይ ጥናትና ሚርምር ለሚያደርጉ ሆኖል
18036
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%AB%E1%89%B2%E1%89%B5%20%E1%8D%B3%E1%8D%B1
የካቲት ፳፱
የካቲት ፳፱፣ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፻፸፱ነኛው ዕለት ሲሆን፤ የበጋ ወቅት ፷፬ተኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፻፹፯ ዕለታት ሲቀሩ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና በዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፻፹፮ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፰፻፷፰ ዓ/ም - ‘ቴሌፎን’ ተብሎ የተሠየመው ፈጠራ የአዕምሯዊ ንብረትነቱ () በአሌክሳንደር ግራሃም ቤል ስም ተመዘገበ። ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - ግብጽ የሱዌዝን ቦይ ከቀውሱ በኋላ መልሳ ከፈተችው። ፲፱፻፵፱ ዓ/ም - ጋና ነጻ በወጣች ማግሥት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት አባል ሆነች። ፲፱፻፷፭ ዓ/ም - በወለጋ ጠቅላይ ግዛት የቅርፀ ምድር ጥናት ለማካሄድ የሚያስችል የቴክኒክ ስምምነት በኢትዮጵያ እና በጃፓን መሀል ተፈረመ። ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች
10882
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B3%E1%88%8B%E1%89%85%20%E1%8B%A8%E1%8A%A0%E1%8A%93%E1%89%A3%E1%89%A2%20%E1%88%98%E1%8D%88%E1%88%AB%E1%88%A8%E1%89%85
ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ
ታላቅ የአናባቢ መፈራረቅ በ15ኛው ክፍለ ዘመን አካባቢ በእንግሊዝኛ አጠራር ላይ የደረሰ የድምጽ ለውጥ ነበር። በዚህ ለውጥ ሳቢያ የእንግሊዝኛ ረጅም አናባቢዎች አጠራር ከሌሎች ልሳናት (እንደ እጣልኛ፣ ፈረንሳይኛ ወዘተ) እጅግ ይለያል። ' (ጊዜ) የሚለው ቃል ከ1400 ዓ.ም. በፊት «ቲም» ሆኖ ቢያሰማ፤ ዛሬ ግን «ታይም» ያሰማል። ' (ማየት) '' '' '' '' '' '' «ሴ» '' '' '' '' '' «ሲ» '' '' ። ' (ስም) '' '' '' '' '' '' «ናም» '' '' '' '' '' «ኔይም» '' '' ። ' (ቤት) '' '' '' '' '' '' «ሁስ» '' '' '' '' '' «ሃውስ» '' '' ። ' (ጨረቃ) '' '' '' '' '' '' «ሞን» '' '' '' '' '' «ሙን» '' '' ። ከዚህ ዋና ለውጦች ጭምር አንዳንድ ሌሎች ትንንሽ የድምጽ ለውጦች ደረሱ። እንዲሁም ዘመናዊ እንግሊዝኛ '' /ሞር/ («ተጨማሪ») ከ6 መቶ አመታት በፊት '' /ማረ/ እንደ ነበር እርግጥኛ ነው። ከለውጡ በፊት የላቲን ፊደል ዋና ዋና አናባቢዎች () እንደ ላቲን፣ እንደ ጣልኛ፣ እንደ ሌሎቹም ልሳናት «ኣ፣ ኤ፣ ኢ፣ ኦ፣ ኡ» ይሰሙ ነበር። ከለውጡ በኋላ እነኚህ ድምጾች ረጅም ሲሆኑ ወደ «ኤ፣ ኢ፣ አይ፣ ኡ ()፣ አው ()» ተሻገሩ። ለውጡ የደረሰበት ምክንያት በ1400-1500 ዓ.ም. ግድም በእንግሊዝ የተነሣው ትውልድ ከወላጆቻቸው አነጋገር ለመለየት አዲስ ቄንጥ ስለ ፈለጉ ነው። ዋቢ ድረገጽ ምሳሌዎች በድምጽ ፋይሎች :የእንግሊዝኛ ቅድመ-ታሪካዊ አመጣጥ - ሷዴሽ ዝርዝር
38541
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%86%E1%88%8B%E1%8B%B5%E1%89%A3
ቆላድባ
ቆላድባ ከተማ የምትገኘው በአማራ ክልል በሰሜን ጎንደር ዞን በደምቢያ ወረዳ ውስጥ ነው ። ከጎንደር ከተማ በስተ ደቡብ 35 ኪ.ሜ ፣ ከጣና ሃይቅ በስተ ሰሜን 30 ኪ.ሜ መካከል ትገኛለች። ቆላድባ የተመሰረተችው በ1930ዎቹ መጀመሪያ አካባቢ ነው። ቆላድባ ከተማ በአሁኑ ስኣት ማለትም 2005 ዓ.ም. በ2 ሰፋፊ ቄበሌወች የተከፈለች ሲሆን የሕዝብ ቁጥሩዋም ወደ 25,000 አካባቢ ነው። ከተማዋ የደምቢያ ወረዳ ዋና ከተማ ስትሆን ፣ በውስጡዋም አንድ ቴክንክና ሙያ ፣አንድ መሰናዶ ፣ ሁለት ሁለተኛ ደረጃ ፣ ሁለት መለስተኛ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሊሎች የትምህርት ተኩማት ይገግኛሉ። የህዝቡም መተዳደሪያ ግብርና ፣ንግድ ፣ ...... ናቸው። በ1945 ዓ.ም. ቆላድባ ውስጥ በአረብ ነጋዴ የሚካሄድ የኑግ ዘይት መጭመቂያ ነበር። በዚሁ ዘመን አካባቢ 5ሺህ ሰዎች ያለቁበት የወባ እና ሌሎች በሽታ ወረርሽኝ ስለደረሰ የቀደመው የቆላድባ ገበያ በመንግሥት ትእዛዝ ወደ ከፍተኛ ቦታ እንዲዛዎር ተደርጓል። ከ፫ አመት በኋላ በ1948 ዓ.ም. ከኢትዮጵያ የመጀመሪያ ከሆኑት ፬ የጤና ማእከላት አንዱ በቆላ ድባ ከተማ ተቋቁሟል። ለዚህ ተግባር ሲባል የአካባቢው ኅብረተሰብ $ 8,000 ብር አዋጥቷል፣ ማእከሉም በተከፈተ ወቅት ፶ሺህ ሰዎችን እንዲያስተናግድ ኾኖ ነበር። የሕዝብ ስብጥር ደምቢያ (ወረዳ) የኢትዮጵያ ከተሞች
12366
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%AB%E1%88%9B%20%28%E1%8B%A8%E1%88%AD%E1%8B%9D%E1%88%98%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%88%80%E1%8B%B5%29
ጫማ (የርዝመት አሀድ)
ጫማ አለም አቀፍ የርዝመት መለኪያ አሀድ ነው። በአለም ላይ ጫማ የተለያየ መጠን ያለው ቢሆንም በዋናነት የሚታወቀውን ከሌሎች የርዝመት መለኪያ አሀዶች ጋር ለማነጻጸር 1 ጫማ ከአንድ ሶስተኛ ያርድ፣ 12 ኢንች፣ 0.3.480 ሜትር ጋር እኩል ነው። ሌላው የጫማ አይነት የሰርቬይ ጫማ የሚባለው ሲሆን 1 የሰርቬይ ጫማ ከ0.3048006 ሜትር ጋር እኩል ነው። የርቀት መለኪያ
3810
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A4%E1%88%AD%E1%8A%95
ቤርን
ቤርን የስዊዘርላንድ ዋና ከተማ ነው። የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር 122,700 ሆኖ ይገመታል። ከተማው ላይ ተቀምጦ ይገኛል። ቤርን በ1183 ዓ.ም. ተመሠርቶ፣ በ1840 ዓ.ም. የስዊስ ዋና ከተማ ሆነ። ዋና ከተሞች የስዊዘርላንድ ከተሞች
13245
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A0%E1%8B%B5%E1%88%9B%E1%88%B3%E1%8B%8A
አድማሳዊ
አድማሳዊ መስመር የምንለው ያለምንም ኩርባ ወደ ጎን ለጥ ብሎ የተዘረጋን መስመር ነው። በሌላ አነጋገር ዓቀበት ወይንም ቁልቁለት የሌለው መስመር ነው።
18120
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A81950%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.%20%E1%8D%8A%E1%8D%8B%20%E1%8B%A8%E1%8B%93%E1%88%88%E1%88%9D%20%E1%8B%8B%E1%8A%95%E1%8C%AB
የ1950 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
የ1950 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፬ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፲፯ እስከ ሐምሌ ፱ ቀን ፲፱፻፵፪ ዓ.ም. በብራዚል ተካሄዷል። የ1942 እ.ኤ.አ. እና 1946 እ.ኤ.አ. ውድድሮች በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ምክንያት ስለተረዙ ይህ ውድድር ከ1938 እ.ኤ.አ. በኋላ የመጀመሪያው ዋንጫ ነው። ፊፋ የዓለም ዋንጫ
17479
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%86%E1%8B%8B%E1%8A%95%20%E1%88%AE%E1%8B%8D%E1%88%8A%E1%8A%95%E1%8C%8D
ጆዋን ሮውሊንግ
ጆዋኔ ጆ ሮውሊንግ (በእንግሊዝኛ: ) (31፣ ጁላይ 1965 እ.አ.አ. ተወለደች) የእንግሊዝ ተወላጅ የሆነች ታዋቂ ደራሲ ናት። ይች ደራሲ በይበልጥ ሮውሊንግ () በሚለው መጠሪያዋ የምትታወቅ ሲሆን በሃሪ ፖተር መፅሐፍ ተከታታይ ድርሰቶቿ ታላቅ ዝናን አትርፋለች። እነዚህ መፅሐፎቿ የተለያዩ ሽልማቶችን አስገኝተውላታል፤ ከ400 ሚሊዮን በላይ ቅጅዎች ተሽጠዋል በተጨማሪም በመፅሐፎቹ ላይ የተመሠረቱ ሰባት ተከታታይ ፊልሞች ተሰርተዋል። በእነዚህ ፊልሞች ላይም በደራሲነት እና በአዘጋጅነት እንድትሳተፍ አስችሏታል። በፅሐፍቶቹ የተጠነሰሱት በ1990 እ.አ.አ. ከማንችስተር ወደ ለንደን በተደረገ የባቡር ጉዞ ነበር። ተጨማሪ ይዩ የሃሪ ፖተር ተከታታይ መጽሐፎች ሃሪ ፖተር ተከታታይ ፊልሞች የእንግሊዝ ጸሓፊዎች ሃሪ ፖተር
22071
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%B5%E1%88%80%20%E1%88%B2%E1%8A%95%E1%89%80%E1%89%A3%E1%88%A8%E1%88%AD%20%E1%8B%AB%E1%88%88%E1%89%80%E1%88%B0%20%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%8D
ድሀ ሲንቀባረር ያለቀሰ ይመስላል
ድሀ ሲንቀባረር ያለቀሰ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ድሀ ሲንቀባረር ያለቀሰ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21496
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8C%A8%E1%8B%8B%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8A%A8%E1%8A%A8%E1%89%B0%E1%88%9B%20%E1%8B%A8%E1%8B%B5%E1%88%80%20%E1%88%8D%E1%8C%85%20%E1%8A%A8%E1%8B%8D%E1%8B%B5%E1%88%9B
የጨዋ ልጅ ከከተማ የድሀ ልጅ ከውድማ
የጨዋ ልጅ ከከተማ የድሀ ልጅ ከውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የጨዋ ልጅ ከከተማ የድሀ ልጅ ከውድማ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
16449
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B0%E1%8B%98%E1%88%AB%20%E1%8A%83%E1%8B%AD%E1%88%88%20%E1%88%9A%E1%8A%AB%E1%8A%A4%E1%88%8D
ተዘራ ኃይለ ሚካኤል
ተዘራ ኃይለ ሚካኤል ዝነኛ ኢትዮጵያዊ ዘፋኝ ነው። ተዘራ ኃይለ ሚካኤል በ፲፱፻፴ ዓ.ም. በሸዋ ክፍለ ሀገር በየረርና ከረዮ አውራጃ ደብረ ዘይት ከተማ ልዩ ስሙ ሆራ በተባለው ሥፍራ ተወለደ። ተዘራ በወላጅ አባቱ የሥራ ፀባይ የተነሳ ባሌንና ወለጋን ገና ሕፃን ሳለ ረግጧቸዋል። በ፲፱፻፴፰ ዓ.ም. ወደ አዲስ አበባ መጥቶ በዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት እስከ 9ኛ ክፍል ድረስ ተማረ። ከድምፃዊነቱ ባሻገር በጊታር ጨዋታ የተካነ ነው። በተጨማሪም የዜማና የግጥም ድርሰት ዕጣ ክፍሉ ናቸው። ተዘራ በአብዛኛው የሚታወቀው በቁመቱ ነው። ከሚጫወትበት የጊታር መሣሪያ ከፍ የሚለው በጥቂቱ ነው። ተዘራ በረጅም ዘመን ቆይታው ከተጫወታቸው አያሌ ዘፈኖች ውስጥ «እኔ ነኝ ተዘራ» እና «ማን ይሆን ተርጓሚ» የተሰኙት ዜማዎቹ በሕዝቡ ዘንድ እንዲታወቅ አድርገውታል። ናሽናል ቢብሊዮግራፊ ቡድን፣ የአንጋፋ አርቲስቶች መዝገበ የሕይወት ታሪክ፣ መጋቢት ፳፻፣ ገጽ 9-10 የኢትዮጵያ ዘፋኞች
2019
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8A%A8%E1%88%A8%E1%88%9D%20%E1%8D%AA
መስከረም ፪
መስከረም 2 ቀን: ብሄራዊ ቀን በኬፕ ቨርድ... መስከረም ፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪ናው ዕለት ሲሆን፤ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፷፬ ቀናት፤ በዘመነ ዮሐንስ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፷፫ ቀናት ይቀራሉ። በኢትዮጵያ ታሪክ ዘመናዊ አብዮት ፈንድቶ የዘውድን ስርዓት ሽሮ የመጨረሻውን ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ከሥልጣን ያወረደበት ዕለት ነው። በአብዛኛዎች ኢትዮጵያውያንም ዘንድ የአገራችን ባህላዊ፣ ኃይማኖታዊ እና ሰብአዊ ብስበሳ የተጀመረበትም ዕለት እንደሆነ በሰፊው ይነገራል። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፩፻፹፬ ዓ/ም- በመስቀል ጦርነት የእንግሊዝ ንጉሥ ቀዳማዊ ሪቻርድ በሳላዲን ላይ በአርሱፍ ውግያ አሸነፈ። ፲፬፻፵፪ ዓ/ም - በቱሙ ምሽግ ውግያ የሞንጎል ሃያላት የቻይናን ንጉስ ማረኩ። ፲፭፻፮ ዓ/ም - የስኮትላንድ ንጉሥ ጄምስ ፬ኛ እንግሊዝን ወርሮ በፍሎደን ሜዳ ውግያ ተሸንፎ ሞተ። ፲፭፻፴፭ ዓ/ም - አምባ ሰሜን በተባለ ሥፍራ ላይ በቡርቱጋል ሠራዊት እና በአህመድ ግራኝ መኻከል በተካሄደው ጦርነት ላይ ዶም ክርስቶፍ ዳጋማ በጥይት ቆስሎ በግራኝ ወታደሮች ተማረከ። ፲፰፻፺ ዓ/ም - የዳግማዊ ምኒልክ የጦር አበጋዞች የከፋውን ንጉሥ ጋኪ ሸሮቾ በመማረክ ያንን መንግሥት ጨረሱ። ፲፱፻፴፭ ዓ/ም - የጓደኞች ወታደርና 1,800 የጣልያ እስረኞች ተሸክማ ላኮኒያ የምትባል መርከብ አፍሪቃን ስትቀርብ በጀርመኖች ተኩስ ሰመጠች። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - ከ ፶፰ ዓመታት በሥልጣን፣ መጀመሪያ በአልጋ ወራሽነትና የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴነት፣ ከ መጋቢት ፳፬ ቀን ፲፱፻፳፪ ዓ.ም ጀምሮ ደግሞ በንጉሠ ነገሥትነት ኢትዮጵያን የመሩት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በደርግ የአብዮት ሥርዓት ተሽረው ከሥልጣን ወረዱ። ፲፱፻፸ ዓ/ም -የጸረ-አፓርታይድ ወኪል ስቲቭ ቢኮ በደቡብ አፍሪቃ ፖሊስ ታስሮ ተገደለ። ፲፱፻፹፭ ዓ/ም - መይ ካሮል ጀሚሶን በጠፈር የመጀመሪያው ጥቁር አሜሪካዊት ሆነች።
21622
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AB%E1%88%8B%E1%88%B0%E1%89%A5%E1%8A%A8%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%8C%8D%E1%8A%9D%20%E1%88%98%E1%88%A8%E1%8C%88%E1%88%98%E1%88%9D%20%E1%88%9D%E1%88%AD%E1%89%83%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8B%B0%E1%88%8D
ያላሰብከውን አግኝ መረገመም ምርቃን አይደል
ያላሰብከውን አግኝ መረገመም ምርቃን አይደል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያላሰብከውን አግኝ መረገመም ምርቃን አይደል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
46317
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A0%E1%88%AD%E1%8A%92%20%E1%88%B3%E1%8A%95%E1%8B%B0%E1%88%AD%E1%88%B5
በርኒ ሳንደርስ
በርናርድ "በርኒ" ሳንደርስ (ተወለደ በእ.ኤ.አ. ሴፕቴምበር 8 1941) አሜሪካዊ ፖለቲከኛ እና የቬርሞንት ጁኒየር ሴናተር ነው። ለእ.ኤ.አ 2016ቱ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የዴሞክራቲክ ፓርቲን በመወከል የሚወዳደር እጩ ነበር። ከእ.ኤ.አ. 2015 ጀምሮ ዴሞክራት የሆነው በርኒ ሳንደርስ ፥ በአሜሪካ ኮንግረስ ታሪክ ውስጥ ለረጅም ጊዜ ያገለለ ግላዊ ፖለቲከኛ ነው። ከዴሞክራቶች ጋር ኅብረት ማድረጉ በኮሚቴ ሥራዎች ላይ ሥልጣን እንዲኖረው አድርጎ ነበር ፤ ይህም አንዳንዴ ዴሞክራቶችን አብላጫነት ሰጥቶአቸዋል። ሳንደርስ በእ.ኤ.አ. ጃኑዋሪ 2015 ላይ በሴኔት በጀት ኮሜቴ ውስጥ ራንኪንግ ማይኖሪቲ ሜምበር ሆነ ፤ ከዚያ በፊት የሴኔት የቀድሞ ወታደሮች ጉዳይ ኮሚቴ ውስጥ ሊቀ-መንበር በመሆን ለሁለት ዓመታት አገልግሏል። ራሱን ዴሞክራሲያዊ ሶሻሊስት ብሎ የሚጠራው በርኒ ሳንደርስ የሠራተኞችን መብት እና የኢኮኖሚያዊ እኩልነትን በጽኑ ይደግፋል። ሳንደርስ ተወልዶ ያደገው ብሩክሊን ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ሲሆን የተመረቀው ደግሞ በእ.ኤ.አ. 1964 ከሺካጎ ዩኒቨርስቲ ነበር። የአሜሪካ ሰዎች
21386
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8A%90%E1%89%B6%E1%88%8E%20%E1%89%B6%E1%88%8E%20%E1%89%A4%E1%89%B5%20%E1%89%A0%E1%88%8A%E1%8B%9D%20%E1%89%B0%E1%88%B8%E1%8C%A0
የነቶሎ ቶሎ ቤት በሊዝ ተሸጠ
የነቶሎ ቶሎ ቤት በሊዝ ተሸጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የነቶሎ ቶሎ ቤት በሊዝ ተሸጠ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20805
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%98%E1%88%8B%E1%88%88%E1%88%9D%20%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%8D%8D%E1%88%B3%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%8A%95%E1%8B%B4%20%E1%88%98%E1%89%85%E1%8B%98%E1%8A%95
ዘላለም ከመፍሳት አንዴ መቅዘን
ዘላለም ከመፍሳት አንዴ መቅዘን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዘላለም ከመፍሳት አንዴ መቅዘን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20733
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%8B%9B%E1%88%9D%20%E1%8C%88%E1%88%9B%20%E1%89%A2%E1%88%88%E1%8B%8D%20%E1%8B%A8%E1%8A%90%E1%8C%AD%20%E1%8B%88%E1%88%AC%20%E1%8A%90%E1%8B%8D%20%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%8B%8D
ወዛም ገማ ቢለው የነጭ ወሬ ነው አለው
ወዛም ገማ ቢለው የነጭ ወሬ ነው አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወዛም ገማ ቢለው የነጭ ወሬ ነው አለው የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
14653
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8A%A8%E1%88%A8%E1%88%9D%20%E1%8D%B3%E1%8D%AE
መስከረም ፳፮
መስከረም ፳፮ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፳፮ኛው ዕለት እና የመፀው የመጀመሪያው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ሉቃስ ፫፻፵ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ዮሐንስ ፣ ዘመነ ማቴዎስ እና ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፫፻፴፱ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዕምነት ተከታዮች "ዘመነ ጽጌ" ወይም "ወርኅ ጽጌ" የሚባለውን የማርያምን ስደት መታሰቢያ የ ፵ ቀን የጽጌ ፆም በዛሬው ዕለት ጀምረው ኅዳር ፮ ቀን ይፈቱታል። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፰፻፹፪ ዓ/ም -ቶማስ ኤዲሶን የተባለው አሜሪካዊ የፈጠራ ሰው የመጀመሪያውን ተንቀሳቃሽ ምስል () አሳየ። ፲፱፻፷፮ ዓ/ም - የግብጽ ሠራዊት በእስራኤል ላይ የ’ረመዳን ጦርነት’ ወይም የ’ዮም ኪፑር’ ጦርነት በመባል የሚታወቀውን የስድስት ቀን ውጊያ ከፈቱ። ፲፱፻፸፬ ዓ/ም - የግብጽ አመጸኛ መኮንኖች ፕሬዚደንታቸውን አንዋር ሳዳትን አደባባይ ላይ በጥይት ደብድበው ገደሏቸው። ዕለተ ሞት ፲፬፻፬ ዓ/ም - በ፲፫፻፸፭ ዓ/ም በኢትዮጵያ ዙፋን ላይ ተቀምጠው ለሃያ ዘጠኝ ዓመት የነገሡትና የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ግማደ መስቀል ወደኢትዮጵያ ያስመጡት ዳግማዊ ዓፄ ዳዊት ፈረሳቸው ረግጧቸው ሞቱ። ፲፱፻፸፬ ዓ/ም የኖቤል የሰላም ሽልማት ተቀባይ እና የግብጽ ሦስተኛው ፕሬዚደንት አንዋር ሳዳት በአመጸኛ መኮንኖች እጅ ተገደሉ። ዋቢ ምንጮች
13926
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%90%E1%88%9D%E1%88%8C%20%E1%8D%B3%E1%8D%AB
ሐምሌ ፳፫
ሐምሌ ፳፫ በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፳፫ ኛው ዕለት ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በዘመነ ዮሐንስ ፵፫ ዕለታት ሲቀሩ፤ በዘመነ ማቴዎስ፤ ማርቆስ እና ሉቃስ ደግሞ ፵፪ ዕለታት ይቀራሉ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት ስማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስን ታስባለች። ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፯፻፶፬ ዓ/ም የዛሬዋ የኢራቅ ዋና ከተማ ባግዳድ ተመሠረተች። ፲፮፻፳፩ ዓ/ም ናፖሊ በተባለች የምዕራብ ኢጣልያ ከተማ በመሬት ነውጥ ፲ ሺህ ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ፲፰፻፺፩ ዓ/ም - የሐረር ከተማ የመጀመሪያው የመድኀኒት መደብር፤ ዛፊሮፖፑሎ በተባለ ግሪክ ‘ፋርማሲ ኢትዮፕዬን’በሚል ስም ተከፈተ። ፲፱፻፫ ዓ/ም ደጃዝማች ተፈሪ መኮንን እና ወይዘሮ መነን አስፋው በዚህ ዕለት ተጋቡ። ፲፱፻፳፪ ዓ/ም በኡራጓይ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር ዋንጫ ውድድር አስተናጋጇ ኡራጓይ ዋንጫውን ዋና ከተማዋ ሞንቴቪዲዮ ላይ አሸነፈች። ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ፕሬዚደንት አይዘንሃወር የአሜሪካ "የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት" () እና "የእንደራሴዎች ሸንጎ" () በአንድነት ያጸደቁትን “በእግዚአብሔር እናምናለን” የሚለውን የአገሪቱን ብሔራዊ መፈክር ሕግ ፈረሙ። ዕለተ ሞት ዋቢ ምንጮች
14282
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%80%E1%8C%A2%E1%8A%A0%E1%89%B5%20%E1%88%B2%E1%8B%B0%E1%8C%8B%E1%8C%88%E1%88%9D%20%E1%8C%BD%E1%8B%B5%E1%89%85%20%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%B5%E1%88%8B%E1%88%8D
ሀጢአት ሲደጋገም ጽድቅ ይመስላል
ሀጢአት ሲደጋገም ጽድቅ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ሀጢአት ሲደጋገም ጽድቅ ይመስላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ነገሮች ክድግግም ብዛት በፊት የነበራቸውን ይዘት እንደሚለቁ የሚያሳይ ነው። መደብ : ተረትና ምሳሌ
11754
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%89%AA%E1%8B%AC%E1%89%B5%20%E1%88%95%E1%89%A5%E1%88%A8%E1%89%B5
ሶቪዬት ሕብረት
ሶቪየት ዩኒየን፣[] በይፋ የሶቪየት ሶሻሊስት ሪፐብሊካኖች ህብረት ከ1922 እስከ 1991 ድረስ ዩራሺያንን ያቀፈ የሶሻሊስት ግዛት ነበር። [] በተግባር መንግሥቱ እና ኢኮኖሚው እስከ መጨረሻዎቹ ዓመታት ድረስ በጣም የተማከለ ነበር። ሀገሪቱ የአንድ ፓርቲ መንግስት ነበረች (ከ1990 በፊት) በሶቭየት ዩኒየን ኮሚኒስት ፓርቲ የሚተዳደር ሲሆን በሞስኮ ዋና ከተማዋ በትልቁ እና በሕዝብ ብዛት በሩስያ ኤስኤፍኤስአር. ሌሎች ዋና ዋና የከተማ ማዕከሎች ሌኒንግራድ (የሩሲያ ኤስኤስአር)፣ ኪየቭ (የዩክሬን ኤስኤስአር)፣ ሚንስክ (ባይሎሩሺያ ኤስኤስአር)፣ ታሽከንት (ኡዝቤክ ኤስኤስአር)፣ አልማ-አታ (ካዛክኛ ኤስኤስአር) እና ኖቮሲቢርስክ (የሩሲያ ኤስኤስአር) ነበሩ። ከ22,402,200 ስኩዌር ኪሎ ሜትር በላይ (8,649,500 ስኩዌር ማይል) የሚሸፍን እና አስራ አንድ የሰዓት ሰቆችን የሚሸፍን ትልቁ ሀገር ነበረች። የሶቪየት ኅብረት ሥሮቿ በ1917 የጥቅምት አብዮት የመሠረቱት በቭላድሚር ሌኒን የሚመራው ቦልሼቪኮች ቀደም ሲል የሩስያን ኢምፓየር የሮማኖቭን ቤት የተካውን ጊዜያዊ መንግሥት ገልብጠው ነበር። የሩስያ ሶቪየት ሬፐብሊክ ሪፐብሊክን መስርተዋል, በአለም የመጀመሪያው በህገ-መንግስታዊ ዋስትና ያለው የሶሻሊስት መንግስት ነው.[] ውጥረቱ ተባብሶ በቦልሼቪክ ቀይ ጦር እና በቀድሞው ኢምፓየር ውስጥ ባሉ በርካታ ፀረ-ቦልሼቪክ ኃይሎች መካከል ወደ እርስ በርስ ጦርነት ተለወጠ፣ ከእነዚህም መካከል ትልቁ ክፍል ነጭ ዘበኛ ነበር። የነጩ ጠባቂው በቦልሼቪኮች እና በተጠረጠሩ ሰራተኞች እና ገበሬዎች ቦልሼቪኮች ላይ ነጭ ሽብር በመባል የሚታወቀውን የጸረ-ኮሚኒስት ጭቆና ላይ ተሰማርቷል። የቀይ ጦር አስፋፍቶ የአካባቢውን ቦልሼቪኮች ሥልጣን እንዲይዙ፣ ሶቪዬቶችን በማቋቋም፣ የፖለቲካ ተቃዋሚዎቻቸውን እና ዓመፀኛ ገበሬዎችን በቀይ ሽብር ጨቋኙ። እ.ኤ.አ. በ 1922 የኃይል ሚዛኑ ተቀይሯል እና ቦልሼቪኮች በድል ወጡ ፣ የሩሲያ ፣ ትራንስካውካሲያን ፣ ዩክሬን እና ባይሎሩሺያን ሪፐብሊኮችን በማዋሃድ ሶቪየት ህብረትን አቋቋሙ ። የእርስ በርስ ጦርነቱ ሲያበቃ የሌኒን መንግስት የነጻ ገበያ እና የግል ንብረት በከፊል እንዲመለስ ያደረገውን አዲስ የኢኮኖሚ ፖሊሲ አስተዋወቀ። ይህም የኢኮኖሚ ማገገሚያ ወቅት አስከትሏል. በ1924 የሌኒን ሞት ተከትሎ ጆሴፍ ስታሊን ወደ ስልጣን መጣ። ስታሊን በኮሚኒስት ፓርቲ ውስጥ ያለውን አገዛዝ የሚቃወሙትን ሁሉንም የፖለቲካ ተቃዋሚዎች አፍኖ የዕዝ ኢኮኖሚን ​​አስመረቀ። በዚህ ምክንያት ሀገሪቱ ፈጣን የኢንደስትሪላይዜሽን እና የግዳጅ ስብስብ ሂደት ውስጥ ገብታ ከፍተኛ የኢኮኖሚ እድገት ያስመዘገበች ቢሆንም በ1932-1933 ሰው ሰራሽ የሆነ ረሃብ አስከተለ። የጉላግ የሠራተኛ ካምፕ አሠራርም በዚህ ጊዜ ውስጥ ተስፋፋ። በተጨማሪም ስታሊን የፖለቲካ ፓራኖይያን በማነሳሳት ተቃዋሚዎቹን ከፓርቲው ለማስወገድ ወታደራዊ መሪዎችን፣ የኮሚኒስት ፓርቲ አባላትን እና ተራ ዜጎችን በጅምላ በማሰር ወደ ማረሚያ ካምፖች ተላኩ ወይም ሞት ተፈረደባቸው። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 23 ቀን 1939 ፀረ ፋሺስት ከምዕራቡ ዓለም ኃይሎች ጋር ፀረ-ፋሺስት ጥምረት ለመመሥረት ያልተሳካ ሙከራ ካደረጉ በኋላ ፣ ሶቪየቶች ከናዚ ጀርመን ጋር ጠብ የለሽ ስምምነት ተፈራረሙ። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት መጀመር በኋላ የፖላንድ፣ ሊትዌኒያ፣ ላትቪያ እና ኢስቶኒያ ምስራቃዊ ክልሎችን ጨምሮ መደበኛ ገለልተኛ ሶቪየቶች የበርካታ የምስራቅ አውሮፓ ግዛቶች ግዛቶችን ወረሩ እና ያዙ። ሰኔ 1941 ጀርመኖች ወረሩ ፣ በታሪክ ትልቁ እና ደም አፋሳሹ የጦርነት ቲያትር ከፈቱ ። እንደ ስታሊንግራድ ባሉ ኃይለኛ ጦርነቶች በአክሲስ ኃይሎች ላይ የበላይነትን በማግኘቱ ሂደት የሶቪዬት ጦርነቶች ሰለባዎች አብዛኞቹን በግጭቱ የተጎዱትን ሰለባዎች አድርሰዋል። የሶቪየት ኃይሎች በመጨረሻ በርሊንን ያዙ እና ግንቦት 9 ቀን 1945 በአውሮፓ ሁለተኛውን የዓለም ጦርነት አሸንፈዋል። በቀይ ጦር የተቆጣጠረው ግዛት የምስራቅ ብሎክ የሳተላይት ግዛቶች ሆነ። የቀዝቃዛው ጦርነት በ 1947 ብቅ አለ ፣ የምስራቅ ብሎክ የምእራብ ብሎክን ተጋፍቷል ፣ እሱም በ 1949 በሰሜን አትላንቲክ ቃል ኪዳን ድርጅት ውስጥ አንድ ይሆናል ። እ.ኤ.አ. በሚሊዮን የሚቆጠሩ ገበሬዎች በኢንዱስትሪ የበለጸጉ ከተሞች ውስጥ በመውደቃቸው አገሪቱ በፍጥነት አደገች። ዩኤስኤስአር በጠፈር ውድድር ቀዳሚውን ስፍራ የወሰደው በመጀመርያው የሳተላይት እና የመጀመሪያውን የሰው ልጅ የጠፈር በረራ እና የመጀመሪያውን ፕላኔት ቬነስ ላይ ለማረፍ ነው። እ.ኤ.አ. በ1970ዎቹ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር የነበረው ግንኙነት አጭር ነበር፣ ነገር ግን እ.ኤ.አ. በ1979 የሶቭየት ህብረት ወታደሮቿን በአፍጋኒስታን ስታዘምት ውጥረቱ እንደገና ቀጠለ። ጦርነቱ ኢኮኖሚያዊ ሃብቱን ያሟጠጠ እና የአሜሪካ ወታደራዊ እርዳታ ለሙጃሂዲን ተዋጊዎች መባባስ ነበር። እ.ኤ.አ. በ 1980 ዎቹ አጋማሽ ላይ የመጨረሻው የሶቪየት መሪ ሚካሂል ጎርባቾቭ በግላኖስት እና በፔሬስትሮይካ ፖሊሲዎች ኢኮኖሚውን የበለጠ ለማሻሻል እና ነፃ ለማድረግ ፈለገ። ግቡ የኢኮኖሚ ድቀት እየቀለበሰ የኮሚኒስት ፓርቲን መጠበቅ ነበር። የቀዝቃዛው ጦርነት በእርሳቸው የስልጣን ዘመን ያበቃ ሲሆን በ1989 የዋርሶ ስምምነት በመካከለኛው እና በምስራቅ አውሮፓ የየራሳቸውን የማርክሲስት ሌኒኒስት አገዛዞችን ገለበጡ። በዩኤስ ኤስ አር አር ላይ ጠንካራ የብሔርተኝነት እና የመገንጠል እንቅስቃሴ ተከፈተ። ጎርባቾቭ በሊትዌኒያ፣ ላትቪያ፣ ኢስቶኒያ፣ አርሜኒያ፣ ጆርጂያ እና ሞልዶቫ የተቃወሙትን ህዝበ ውሳኔ አስጀመረ - ይህም አብዛኞቹ ተሳታፊ ዜጎች ህብረቱን እንደታደሰ ፌዴሬሽን እንዲጠብቅ ድምጽ ሰጥተዋል። እ.ኤ.አ. ነሐሴ 1991 በኮሚኒስት ፓርቲ ጠንካራ ታጋዮች መፈንቅለ መንግስት ሙከራ ተደረገ። መፈንቅለ መንግስቱን በመጋፈጥ ረገድ የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቦሪስ የልሲን ትልቅ ሚና በመጫወት አልተሳካም። ዋናው ውጤት የኮሚኒስት ፓርቲ እገዳ ነበር። በሩሲያ እና በዩክሬን የሚመሩት ሪፐብሊካኖች ነፃነታቸውን አወጁ። በታህሳስ 25 ቀን 1991 ጎርባቾቭ ሥልጣናቸውን ለቀቁ። ሁሉም ሪፐብሊካኖች ከሶቪየት ኅብረት መፍረስ የወጡ ነፃ የድህረ-ሶቪየት መንግሥታት ናቸው። የሩስያ ፌደሬሽን (የቀድሞው የሩስያ ኤስ.ኤፍ.አር.ኤስ.አር.ኤስ.አር.) ​​የሶቪየት ህብረትን መብቶች እና ግዴታዎች ወስዶ በአለም ጉዳዮች ውስጥ እንደ ቀጣይ ህጋዊ አካል እውቅና አግኝቷል። የሶቪየት ኅብረት ወታደራዊ ኃይልን በሚመለከት ብዙ ጉልህ የሆኑ የማህበራዊ እና የቴክኖሎጂ ስኬቶችን እና ፈጠራዎችን አፍርቷል። በዓለም ሁለተኛዋ ትልቁ ኢኮኖሚ እና በዓለም ላይ ትልቁን የጦር ሰራዊት ትኮራለች። ዩኤስኤስአር ከአምስቱ የኑክሌር ጦር መሳሪያዎች አንዱ እንደሆነ ታወቀ። የተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት መስራች ቋሚ አባል እንዲሁም የ፣ የ አባል እና የጋራ ኢኮኖሚ ድጋፍ ምክር ቤት እና የዋርሶ ስምምነት መሪ አባል ነበር። የዩኤስኤስአር ከመፈረሱ በፊት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ለአራት አስርት አመታት ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር በመሆን እንደ ልዕለ ኃያልነት ደረጃውን ጠብቆ ቆይቷል። አንዳንድ ጊዜ "የሶቪየት ኢምፓየር" እየተባለም በምስራቅ-መካከለኛው አውሮፓ እና በአለም አቀፍ ደረጃ በወታደራዊ እና በኢኮኖሚ ጥንካሬ, በውክልና ግጭቶች እና በማደግ ላይ ባሉ ሀገሮች ተጽእኖ እና በሳይንሳዊ ምርምር የገንዘብ ድጋፍ, በተለይም በህዋ ቴክኖሎጂ እና የጦር መሳሪያዎች. ሥርወ ቃል ሶቪየት የሚለው ቃል ሶቬት (ሩሲያኛ፡ ) ከሚለው የሩስያ ቃል የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም "ምክር ቤት"፣ "መሰብሰቢያ"፣ "ምክር" [ዎች] በመጨረሻ ከፕሮቶ-ስላቪክ የቃል ግንድ ("ለማሳወቅ") ከስላቪክ ("ዜና")፣ እንግሊዘኛ "ጥበበኛ"፣ በ"ማስታወቂያ-ቪስ-ኦር" (በፈረንሳይኛ ወደ እንግሊዘኛ የመጣው) ስርወ ወይም ከደች ("ማወቅ"፤ ትርጉም "ሳይንስ"). ሶቪዬትኒክ የሚለው ቃል "መማክርት" ማለት ነው። በሩሲያ ታሪክ ውስጥ አንዳንድ ድርጅቶች ምክር ቤት (ሩሲያኛ: ) ተብለው ይጠሩ ነበር. በሩስያ ኢምፓየር ከ1810 እስከ 1917 ሲሰራ የነበረው የመንግስት ምክር ቤት ከ1905 ዓ.ም አመጽ በኋላ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ተብሎ ተጠርቷል። በጆርጂያ ጉዳይ ወቅት፣ ቭላድሚር ሌኒን በጆሴፍ ስታሊን እና በደጋፊዎቹ የታላቋን የሩሲያ የጎሳ ጎሣዊነትን አገላለጽ አስቦ ነበር፣ እነዚህ ብሔር ብሔረሰቦች ሩሲያን እንዲቀላቀሉ በመጀመሪያ የሶቪየት ሪፐብሊኮች ህብረት ብሎ የሰየመውን ታላቅ ህብረት ከፊል ገለልተኛ ክፍሎች እንዲሆኑ ጥሪ አቅርቧል። የአውሮፓ እና እስያ (ሩሲያኛ: ). ስታሊን መጀመሪያ ላይ ሃሳቡን ተቃውሟል ነገር ግን በመጨረሻ ተቀበለው። ምንም እንኳን በሌኒን ስምምነት የሶቭየት ሶሻሊስት ሪፐብሊኮች ህብረት (ዩኤስኤስአር) ስም ቢቀየርም ሁሉም ሪፐብሊካኖች በሶሻሊስት ሶቪየትነት ቢጀምሩም እስከ 1936 ድረስ ወደ ሌላኛው ስርዓት አልተቀየሩም። በበርካታ ሪፐብሊካኖች ብሔራዊ ቋንቋዎች ውስጥ ፣ ምክር ቤት ወይም ኮንሲሊያር የሚለው ቃል በቋንቋው ውስጥ በጣም ዘግይቶ ወደ ሩሲያ ሶቪዬት መላመድ ተቀይሯል እና በሌሎች ውስጥ በጭራሽ አልተለወጠም ፣ ለምሳሌ የዩክሬን ኤስኤስአር. (በላቲን ፊደላት፡ ) በሲሪሊክ ፊደላት እንደተጻፈው የዩኤስኤስአር የሩስያ ቋንቋ ኮኛቴት ምህጻረ ቃል ነው። ሶቪየቶች ይህንን ምህፃረ ቃል ደጋግመው ስለተጠቀሙ በአለም ዙሪያ ያሉ ታዳሚዎች ትርጉሙን ጠንቅቀው ያውቁ ነበር። በሩስያኛ ለሶቪየት ግዛት ሌሎች የተለመዱ አጫጭር ስሞች (ትርጓሜ፡ ሶቬትስኪ ሶዩዝ) ትርጉሙም ሶቭየት ዩኒየን እና (ትርጓሜ፡ ሶዩዝ ኤስኤስአር) የሰዋሰው ልዩነቶችን ካሣ በኋላ በመሰረቱ ወደ ኤስኤስአርኤስ ህብረት ተተርጉሟል። እንግሊዝኛ. በእንግሊዘኛ ቋንቋ ሚዲያ ግዛቱ እንደ ሶቪየት ዩኒየን ወይም ዩኤስኤስአር ይባል ነበር። በሌሎች የአውሮፓ ቋንቋዎች፣ በአገር ውስጥ የተተረጎሙት አጫጭር ቅጾች እና አህጽሮተ ቃላት አብዛኛውን ጊዜ እንደ ዩኒየን ሶቪዬቲክ እና ዩአርኤስኤስ በፈረንሳይ፣ ወይም በጀርመን እና ያገለግላሉ። በእንግሊዘኛ ተናጋሪው ዓለም፣ ሶቪየት ኅብረት መደበኛ ባልሆነ መንገድ ሩሲያ እና ዜጎቿ ሩሲያውያን ተብላ ትጠራ ነበር፣ ምንም እንኳን ሩሲያ ከዩኤስኤስ አር ሪፐብሊካኖች አንዷ ብቻ በመሆኗ ያ በቴክኒካል ስህተት ነበር። ሩሲያ ከሚለው ቃል ጋር ተመሳሳይ የሆኑ የቋንቋ አቻዎች እንደዚህ ያሉ የተሳሳቱ አተገባበር በሌሎች ቋንቋዎችም ተደጋጋሚ ነበሩ። የመሬት አቀማመጥ የሶቪየት ህብረት ከ22,402,200 ስኩዌር ኪሎ ሜትር በላይ (8,649,500 ስኩዌር ማይልስ) ስፋትን ሸፈነች እና የአለም ትልቁ ሀገር ነበረች፣ ይህ ደረጃም በተተኪዋ ሩሲያ ተይዛለች። ከምድር ገጽ ስድስተኛውን ይሸፍናል፣ እና መጠኑ ከሰሜን አሜሪካ አህጉር ጋር ሊወዳደር ይችላል። በአውሮፓ ውስጥ ያለው ምዕራባዊ ክፍል የአገሪቱን ሩብ የሚሸፍን ሲሆን የባህል እና የኢኮኖሚ ማዕከል ነበር። በእስያ ያለው ምስራቃዊ ክፍል በፓስፊክ ውቅያኖስ በምስራቅ እና በአፍጋኒስታን ወደ ደቡብ የተዘረጋ ሲሆን በመካከለኛው እስያ ከሚገኙ አንዳንድ አካባቢዎች በስተቀር በሕዝብ ብዛት ያነሰ ነበር። ከ10,000 ኪሎ ሜትር በላይ (6,200 ማይል) ከምስራቅ ወደ ምዕራብ በአስራ አንድ የሰዓት ሰቆች እና ከ 7,200 ኪሎ ሜትር በላይ (4,500 ማይል) ከሰሜን ወደ ደቡብ ተዘርግቷል። አምስት የአየር ንብረት ቀጠናዎች ነበሩት፡ ታንድራ፣ ታጋ፣ ስቴፕስ፣ በረሃ እና ተራሮች። ሶቪየት ኅብረት ከሩሲያ ጋር በሚመሳሰል መልኩ ከ60,000 ኪሎ ሜትር በላይ (37,000 ማይል) ወይም 1+1⁄2 የምድር ክብ ስፋት ያለው የአለማችን ረጅሙ ድንበር ነበራት። ሁለት ሦስተኛው የባህር ዳርቻ ነበር. አገሪቷ ድንበር (ከ1945 እስከ 1991)፡ ኖርዌይ፣ ፊንላንድ፣ የባልቲክ ባህር፣ ፖላንድ፣ ቼኮዝሎቫኪያ፣ ሃንጋሪ፣ ሮማኒያ፣ ጥቁር ባህር፣ ቱርክ፣ ኢራን፣ ካስፒያን ባህር፣ አፍጋኒስታን፣ ቻይና፣ ሞንጎሊያ እና ሰሜን ኮሪያ። የቤሪንግ ስትሬት አገሪቷን ከአሜሪካ ስትነጠል፣ ላ ፔሩዝ ስትሬት ደግሞ ከጃፓን ለያት። የሶቪየት ኅብረት ከፍተኛው ተራራ ኮሙኒዝም ፒክ (አሁን ኢሞኢል ሶሞኒ ፒክ) በታጂክ ኤስኤስአር፣ በ7,495 ሜትር (24,590 ጫማ) ላይ ነበር። በተጨማሪም በዓለም ትልቁ ሐይቆች መካከል አብዛኞቹ ያካትታል; የካስፒያን ባህር (ከኢራን ጋር የተጋራ)፣ እና በሩሲያ የባይካል ሀይቅ፣ በአለም ትልቁ እና ጥልቅ ንጹህ ውሃ ሀይቅ። የአውሮፓ ታሪካዊ አገሮች የእስያ ታሪክ
16146
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%A5%E1%88%AD%E1%89%B1%E1%8A%AB%E1%8A%95%20%E1%8B%B1%E1%89%A3%E1%88%88
ብርቱካን ዱባለ
ብርቱካን ዱባለ የኢትዮጵያ ታዋቂ ዘፋኝ ስትሆን ብዙ የሙዚቃ ስራወችን በማቅረብ ትታወቃለች። ፲፱፻፺፮ ዓ.ም. ማን አየሁ ፲፱፻፺፰ ዓ. ም. አለን ጉዳይ የኢትዮጵያ ዘፋኞች
20526
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8B%B3%20%E1%88%B0%E1%88%AD%E1%8C%89%20%E1%8A%90%E1%8B%8D%E1%88%AD%20%E1%88%9B%E1%8A%A5%E1%88%A8%E1%8C%89
እዳ ሰርጉ ነውር ማእረጉ
እዳ ሰርጉ ነውር ማእረጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። እዳ ሰርጉ ነውር ማእረጉ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
21451
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%8B%98%E1%8C%88%E1%8A%90%20%E1%8A%A0%E1%8B%98%E1%8A%90%20%E1%8B%AB%E1%88%8D%E1%8B%98%E1%8C%88%E1%8A%90%20%E1%8A%A0%E1%8B%98%E1%8A%90
የዘገነ አዘነ ያልዘገነ አዘነ
የዘገነ አዘነ ያልዘገነ አዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። የዘገነ አዘነ ያልዘገነ አዘነ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
2154
https://am.wikipedia.org/wiki/1993%20%E1%8A%A5.%E1%8A%A4.%E1%8A%A0.
1993 እ.ኤ.አ.
1993 እ.ኤ.ኣ. = 1985 አ.ም. 1993 እ.ኤ.ኣ. = 1986 አ.ም.
11916
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%85%E1%8B%B3%E1%88%AD%20%E1%8D%B2%E1%8D%AC
ኅዳር ፲፬
ኅዳር ፲፬ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፸፬ተኛው እና የመፀው ወቅት ፵፱ነኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፪፻፺፪ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፪፻፺፩ ቀናት ይቀራሉ። ዓቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች ፲፰፻፸፱ ዓ/ም - እቴጌ ጣይቱ ፍልውሃ ፊል-ፊል ወደሚልበት መስክ ወርደው ሳሉ ከዚህ በፊት አይተዋት የማያውቋት አንዲት ልዩ አበባ አይተው ስለማረከቻቸው ቦታውን ‹‹አዲስ አበባ!›› ብለው ሠየሙ። ፲፱፻፳፯ ዓ/ም - በኦጋዴን ክልል በኢትዮጵያ እና በኢጣልያዊ ሶማልያ ያለውን ድንበር እንዲያሠምሩ የተላኩት የብሪታንያ እና የኢትዮጵያ ልዑካን በዚሁ ክልል ውስጥ ለሥራ ይዘጋጁ ነበር። በዚህ ጊዜ ‘ሙስቲ’ በሚባል የኢጣልያ መቶ ዓለቃ የሚታዘዙ ሁለት መቶ ሶማሌያዊ ወታደሮች የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው፤ ከሺህ በላይ የውሐ ጉድጓዶች የነበሯትን፤ በኢትዮጵያ ክልል ውስጥ ያለችውን ወልወልን ከበዋት ተገኙ። በወቅቱ የኦጋዴን ገዥ የነበሩት የፊታውራሪ ሺፈራው ወታደሮችና የኢጣልያን ወገን በሚመራው በሻለቃ ቺማሩታ ወታደሮች ለሁለት ሣምንታት ከተፋጠጡ በኋላ በኢትዮጵያና በፋሽስታዊ ኢጣልያ መካከል ለአምሥት ዓመታት የተከተለው ጦርነት ክብሪት ተጫረ። ፲፱፻፶፫ ዓ/ም - የጃፓን አልጋ ወራሽ (አሁን ንጉሠ ነገሥት) አኪሂቶ እና ባለቤታቸው ኢትዮጵያን ለአራት ቀናት ለመጎብኘት አዲስ አበባ ገቡ። ፲፱፻፷፬ ዓ/ም - የቻይና ሕዝባዊ ሬፑብሊክ ልዑካን ለመጀመሪያ ጊዜ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ እና በድርጅቱ የጸጥታ ምክር ቤት የቻይናን መቀመጫ ቦታዎች ያዙ። ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በደርግ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ቀጥተኛ ትዕዛዝ በአጠቃላይ ፷ (ስድሳ) የቀድሞው የዘውድ ሥርዓት ባለሥልጣናት በአንድ ላይ ያለፍርድ ተገደሉ። እስከዚህ ድርጊት ድረስ ከየካቲት ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ጀምሮ ያለደም ማፍሰስ ሲካሄድ የቆየውና በመስከረም ወር የቀድሞውን የዘውድ ሥርዓት ያለአንዳችም ሽብር ከሥልጣን ያወረደው አብዮት ከዚህ ኢሰብዓዊ አድራጎት በኋላ እስከ ዕድሜው ፍጻሜ ድረስ በደም የተጨማለቀ አድርጎታል። ፲፱፻፹፱ ዓ/ም- ዓለማየሁ በቀለ በላይነህ ፣ ማትያስ ሰሎሞን በላይ እና ሱልጣን አሊ ሁሴን የተባሉ ሦስት ኢትዮጵያውያን፣ ከአዲስ አበባ ተነስቶ በናይሮቢ በኩል ወደቦምቤይ በረራ ላይ የነበረውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁ. ፱፻፷፩ በዓየር ላይ ጠለፉ። በጠለፊዎቹም ትእዛዝ ወደ አውስትራሊያ ሲያመራ ነዳጅ በመጨረሱ ምክንያት በረራው በሕንድ ውቅያኖስ ላይ ወደምትገኘው የቆሞሮስ ደሴት ተጠግቶ ከደሴቷ ግማሽ ኪሎሜትር ውቅያኖሱ ላይ ሊያርፍ ሲሞክር የዓየር ተሽከርካሪው ተሰባብሮ ፈነዳ። ከመንገደኖቹም ውስጥ፣ ጠላፊዎቹን ጨምሮ መቶ ሃያ ሦሥት ሰዎች ሕይወታቸውን አጡ። ከሞቱት መንገደኞች አንዱ፣ ኬንያዊው የፎቶ-ጋዜጠኛ ሞሐመድ አሚን ነበር። ፲፱፻፹፱ ዓ/ም- የአንጎላ ሪፑብሊክ የዓለም ንግድ ማኅበር አባል ሆነች። ፲፱፻፺፰ ዓ/ም- የአፍሪቃ አኅጉር የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚደንት ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ የላይቤሪያ መሪ ሆኑ። ዕለተ ሞት ፲፱፻፷፯ ዓ/ም - በደርግ እጅ በአንድ ላይ ያለፍርድ ከተገደሉት ፷ ሰዎች መኻል ፦ ፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተ ወልድ- የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ልጅ እንዳልካቸው መኮንን- የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አበበ (ሌተና ጀኔራል)- የቀድሞ መከላከያ ሚኒስትር አካለወርቅ ሀብተ ወልድ- የቀድሞ የፍርድ ሚኒስትር አስራተ ካሳ (ልዑል ራስ)- የዘውድ ምክር ቤት ሰብሳቢ አበበ ረታ - የዘውድ አማካሪ ታምራት ይገዙ (ኮሎኔል)-የዘውድ አማካሪ መስፍን ስለሺ (ራስ)- የሸዋ ጠቅላይ ግዛት እንደራሴ ክፍሌ እርገቱ (ደጃዝማች) - አርበኛና አምባሳደር ኢሳያስ ገብረ ሥላሴ (ሌተና ጄኔራል) - የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል) በአጠቃላይ 60 ባለሥልጣናትና እስክንድር ደስታ ኮማንደር - የባሕር ኃይል አዛዥ ፲፱፻፹፱ ዓ/ም - በኬንያ የተወለደው የፎቶ-ጋዜጠኛ ሞሐመድ አሚን በጠለፋ ክስተት ሕንድ ውቅያኖስ ላይ በወደመው የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ በረራ ቁ. ፱፻፷፩ ከሞቱት መቶ ሃያ ሦሥት መንገደኞች አንዱ ነበር። ዋቢ ምንጮች
14577
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8C%B8%E1%88%8E%E1%89%B5%20%E1%8A%A8%E1%8D%8D%E1%89%85%E1%88%AD%20%E1%88%80%E1%8B%AD%E1%88%9B%E1%8A%96%E1%89%B5%20%E1%8A%A8%E1%88%9D%E1%8C%8D%E1%89%A3%E1%88%AD%20%E1%8B%AD%E1%89%A0%E1%8C%83%E1%88%8D
ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከምግባር ይበጃል
ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከምግባር ይበጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ጸሎት ከፍቅር ሀይማኖት ከምግባር ይበጃል የአማርኛ ምሳሌ ነው። አለበለዚያ ለግብዝነት እንጋለጣለን መደብ : ተረትና ምሳሌ
30827
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A5%E1%8C%8D%E1%88%A8%E1%8A%9B%20%E1%8B%A8%E1%8B%8D%E1%88%B0%E1%8B%B0%E1%8B%8D%E1%8A%95%20%E1%8D%88%E1%88%A8%E1%88%B0%E1%8A%9B%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%8D%E1%88%B0%E1%8B%8D%E1%88%9D
እግረኛ የውሰደውን ፈረሰኛ አይመልሰውም
እግረኛ የውሰደውን ፈረሰኛ አይመልሰውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። እግረኛ የውሰደውን ፈረሰኛ አይመልሰውም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
30831
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%A8%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%88%86%E1%8B%B3%E1%88%9D%20%E1%8B%A8%E1%8C%8B%E1%88%8B%20%E1%8B%88%E1%88%AB%E1%88%AA%20%E1%8B%AD%E1%88%BB%E1%88%8B%E1%88%8D
ከሴት ሆዳም የጋላ ወራሪ ይሻላል
ከሴት ሆዳም የጋላ ወራሪ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ከሴት ሆዳም የጋላ ወራሪ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
20752
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%8C%AD%E1%89%B5%E1%8A%93%20%E1%88%B4%E1%89%B5%20%E1%88%B2%E1%8A%A8%E1%8A%93%E1%8A%90%E1%89%A1%20%E1%8B%AD%E1%88%BB%E1%88%8B%E1%88%8D
ወጭትና ሴት ሲከናነቡ ይሻላል
ወጭትና ሴት ሲከናነቡ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ወጭትና ሴት ሲከናነቡ ይሻላል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
52462
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8D%8B%E1%8A%96
ፋኖ
ፋኖ ምን ማለት ነው? ፋኖ ስለሚባለው ሥያሜ ብዙ ወገኖች ግራ ሲጋቡ ይስተዋላል፡፡ ግራ መጋባቱ በተለያዬ ሰበብ ሊሆን ይችላል፡፡ አንዳንዱ ቃሉን ከነ ጽንሰ ሐሳቡ ካለማወቅ ሲሆን አንዳንዱ ደግሞ በተለዬ የፖለቲካ ዝንባሌ የተነሣ ሊሆን ይችላል፡፡ ይሄንን ነገር ለማጥራት ፋኖ የሚለውን ቃል በአጭሩ ማብራራት አስፈልጓል፡፡ ነገር ግን ይህ ጽሑፍ ወደፊት በሰፊው የሚሰናዳ ገና ጅምር ነው፡፡ ፋኖ የሚለው ቃል ከአማራ ሕዝብ ጋር በቀጥታ የተገናኘ ነው፡፡ ፋኖነት የአማራ ባህል ነው፡፡ ፋኖ አካታች ጽንሰ ሐሳብ ነው፡፡ ወንድ ወይም ሴት ወጣት ወይም ጎልማሳ ሽማግሌ ወይም አዳጊ ወጣት፣ ካህን ወይም ሸሕ፣ ክርስቲያን ወይም ሙስሊም ብሎ የሚለይ አይደለም፡፡ ሁሉም አማራ ፋኖ ነው፡፡ ፋኖ በሰላም ጊዜ እንደየሙያው ያድራል፤ የሚያርሰው ያርሳል፣ የሚቀድሰው ይቀድሳል፤ የሚነግደው ይነግዳል፤ በመንግስት መሥሪያ ያለ ሁሉ ሥራውን በዚያ ይከውናል፡፡ ሀገርን የሚወር፣ ሰንደቃላማን የሚያዋርድ፣ ሃይማኖትን የሚያረክስና አማራን በነገዱ ለይቶ ዘሩን የሚያጠፋ ጠላት በተነሣ ጊዜ ግን በየሙያው የነበረው ይፋንናል፤ ጦሩን ሰብቆ፣ ጥሬ ሰንቆ በረሀ ይወርዳል፡፡ የተለዬ አሰልጣኝ ሳይፈልግ፣ አስታጥቁኝ፣ አልብሱኝ አጉርሱኝ ሳይል በራሱ ስንቅ እና ትጥቅ ይዘምታል፡፡ ፋኖነት ይሄ ነው፡፡ ፋኖ ማለት ሃገር የሰራ ታላቅ የኢትዮጵያ ሰም ነው፣ ፋኖ ማለት ሃገርን በደም እና በአጥንቱ የሰራ የሃገር ባለዉለታ ማለት ነው፡፡ ኤፍሬም ቢተው ወይም ራግነር ከጎንደር
8549
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%98%E1%88%B5%E1%8D%8D%E1%8A%95%20%E1%88%83%E1%89%A5%E1%89%B0%E1%88%9B%E1%88%AD%E1%8B%AB%E1%88%9D
መስፍን ሃብተማርያም
መስፍን ሃብተማርያም (በ1945 እ.ኤ.አ. በሞጆ የተወለዱ) ደራሲ ናቸው። ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጨርሰው ለ3 አመት በኤርትራ አስተምረዋል። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቴ በ1970 እ.ኤ.አ. ተመርቀው በካናዳ አገር አጠኑ። (በእንግሊዝኛ) (1971 እ.ኤ.አ.) የቡና ቤት ስዕሎችና ሌሎችም ወጎች (1984 እ.ኤ.አ.) አባ ደፋርና ሌሎች አጫጭር ታሪኮች (1977 ዓ.ም.) አዜብና ሌሎችም አጫጭር ልብ ወለዶች (1981 ዓ.ም.) አውዳምትና ሌሎችም ወጎች የሌሊት ድምጾች የኢትዮጵያ ጸሓፊዎች
20887
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%9D%E1%88%86%E1%8A%91%20%E1%88%B3%E1%88%88%20%E1%8B%B1%E1%8A%AB%E1%8B%8D%E1%8A%95
ዝሆኑ ሳለ ዱካውን
ዝሆኑ ሳለ ዱካውን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ዝሆኑ ሳለ ዱካውን የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
15248
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%8D%E1%89%A5%20%E1%8A%AB%E1%88%8B%E1%8B%A8%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8A%95%20%E1%8A%A0%E1%8B%AD%E1%8D%88%E1%88%AD%E1%8B%B5%E1%88%9D
ልብ ካላየ አይን አይፈርድም
ልብ ካላየ አይን አይፈርድም የአማርኛ ምሳሌ ነው። ልብ ካላየ አይን አያይም መደብ : ተረትና ምሳሌ
21359
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%A8%E1%89%A4%E1%89%B4%20%E1%88%98%E1%89%83%E1%8C%A0%E1%88%8D%20%E1%88%88%E1%89%B5%E1%8A%8C%E1%8A%94%20%E1%89%A0%E1%8C%80%E1%8A%9D%21%20%E1%8A%A0%E1%88%88%E1%89%BD%20%E1%8A%A0%E1%88%89%21
የቤቴ መቃጠል ለትኌኔ በጀኝ! አለች አሉ!
የቤቴ መቃጠል ለትኌኔ በጀኝ! አለች አሉ! የአማርኛ ምሳሌ ነው። የቤቴ መቃጠል ለትኌኔ በጀኝ! አለች አሉ! የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
49081
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%88%E1%88%AD%E1%89%83%E1%88%9B%E1%8B%8D%20%E1%88%95%E1%8C%8D
ወርቃማው ሕግ
ለሰዎች በጎ ማድረግ ካልተቻለ ሰዎች እኛ ላይ ሊያደርጉብህ የማንፈልገውን ነገር በሌላው ላይ አለማድረግ ነው። ይህ ወርቃማ ሕግ ይባላል። ነቢያችን”” ስለዚህ ወርቃማ ሕግ ሲናገሩ፦ “ከእናንተ አንድም አላመነም ለራሱ የሚወደውን ለወንድሙ እስካልወደደ ድረስ ወይም ለራሱ የሚወደውን ለጎረቤቱ እስካልወደደ ድረስ” ብለዋል፦ ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 1, ሐዲስ 77 አነሥ ኢብኑ ማሊክ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነቢዩም”” አሉ፦ *”ከእናንተ አንድም አላመነም ለራሱ የሚወደውን ለወንድሙ እስካልወደደ ድረስ ወይም ለራሱ የሚወደውን ለጎረቤቱ እስካልወደደ ድረስ”*፡፡ ኢማም ቡኻርይ መጽሐፍ 2, ሐዲስ 6 አነሥ”ረ.ዐ.” እንደተረከው፦ ነቢዩም”” አሉ፦ *”ከእናንተ አንድም አላመነም ለራሱ የሚወደውን ለወንድሙ እስካልወደደ ድረስ”*፡፡ ኢማም ነወዊይ ይህንን ሐዲስ ሲያብራሩ፦ ሸርሑል አርበዒን 13 ”እዚህ ንግግር ላይ “ወንድሙ” የተባለው በጥቅሉ ሙሥሊሙንም ካፊሩንም ነው”*። የራሱ ስሜት፣ ፍላጎት፣ አስተሳሰብ፣ አመለካከት እንዲነካበት የማይፈልግ የሌላው ሰው ስሜት፣ ፍላጎት፣ አስተሳሰብ፣ አመለካከት አይነካም። ይህ ወርቃማ የሥነ-ምግባር ሕግ የነቢያት ሁሉ አስተምህሮት ነው፦ ወርቃማው ሕግ በክርስትና አለም ማለት በተለይ ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ ያስተማረው ቃል ነው፦ «እንግዲህ ሰዎች ሊያደርጉላችሁ የምትወዱትን ሁሉ እናንተ ደግሞ እንዲሁ አድርጉላቸው፣ ሕግም ነቢያትም ይህ ነውና።» (የማቴዎስ ወንጌል 7:12) ጽንሰ ሀሣቡ ከብሉይ ኪዳን ከሕገ ሙሴ ዘመን ጀምሮ ይገኛል፣ ከዚያም በኋላ ተመሳሳይ መርኆች በሌሎች እምነቶች ወይም ፍልስፍኖች በጽሑፎቻቸው ታይተዋል። በጊዜ ላይ ተመሳሳይ ሀሳቦች በመላው ዓለም በመስፋፋት፣ እንዲህ ያለ መርኅ የብዙ ባህሎች ስነልቡናዊ እና ኅብረተሠባዊ መሠረት ሆንዋል። በተለይም፦ አይሁድና፦ «ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ...» - ኦሪት ዘሌላውያን 19:18 (ምናልባት 1660 ዓክልበ. ግድም) ሂንዱኢዝም፦ «ዳርማን (ምግባርን) ዋና ትክተትህን በማድረግ፣ ራስህን እንደምታድርግ ሌሎችንም አድርግ።» - መሃበራተ ሻንቲ ፐርቨ 167:9 (ምናልባት 950 ዓክልበ. ግድም) ግሪክ ፈላስፋ፦ «ሌሎች ቢያደርጉት የምትወቅሰውን ነገር አንተም ከማድረጉ ይቅርብህ።» - ጣሌስ (600 ዓክልበ. ግድም) ቡዲስም፦«ራስህን የሚጎዳ ቢመስልህ፣ ሌሎችን እንደዚያ እንዳትጎዳቸው።» - ጎታማ ቡዳ ኡዳነቨርገ 5:18 (500 ዓክልበ. ግድም) ጃይኒስም፦ «ሰው ሲመላለስ እሱ ሊደረግለት እንደሚወድደው ለፍጥረቶች ሁሉ ማድረግ ይገባዋል።» - ሱትረክርታንጋ 1:11:33 (500 ዓክልበ. ግድም) የኮንግ-ፉጸ ፍልስፍና፦ «ሰውን በሕይወት የሚመራው አንድያ ቃል አለ? ሲጠየቅ "በራስህ ላይ የማትወድደውን በሌሎች ላይ አታድርግ" ብሎ መለሰ።» - አናሌክትስ 15:24 (480 ዓክልበ. ግድም) ግሪክ ፈላስፋ፦ «ሌሎች ቢያድርጉብህ የሚያስቆጣህን ሥራ በነርሱ ላይ አታድርግ።» - ኢሶክራቴስ (400 ዓክልበ. ግድም) የግብጽ ጽሑፍ፦ «ባንተ ላይ ቢደረግ የጠላኸውን በሌላው ላይ አታድርግ።» - ፓፒሩስ 47:218:135 (350 ዓክልበ. ግድም) ግሪክ ፈላስፋ፦ «ባንተ ላይ ቢደርስብህ የማትወድደውን አንተም ራስህ አታድርግ።» - ሴክቲዩስ (50 ዓክልበ. ግድም) ታሚልኛ ሂንዱ ጽሁፍ፦ «ራስህን የሚጎዳ መሆኑ ቢታወቅልህ፣ በሌሎች ላይ አታድርገው። » ቲሩኩራል (1 ዓም ግድም?) አይሁድና፦ «አንተን የሚያስከፋ ነገር በባልንጀራህ ላይ አታድርግ፤ ይህም መላው ኦሪት ነው፤ የተረፈውም ዝርዝር ነው።» - የባቢሎን ተልሙድ ሻባጥ 30: (400 ዓም ግድም) እስልምና፦ «ለራሱ እንደሚወድድ ለባልንጀራውም እስከሚወድድ ድረስ፣ ከናንተ ማንም ሰው እምነት የለውም።» - ነቢዩ ሙሐመድ፣ የተለያዩ ሀዲስ (600 ዓም ግድም) የዞራስተር እምነት ጽሑፍ፦ «ለራስህ የማይስማማ ነገር በሌሎች ላይ አታድርግ።» - ሻየስት ኔ ሻየስት 13:29 (800 ዓም ግድም) ዳዊስም፦ «የባልንጀራህን ጥቅም እንደ ራስህ ጥቅም፣ የባልንጀራህን ጉዳት እንደ ራስህ ጉዳት አስብ።» - ድርሰት ስለ ዳው መልስ (1200 ዓም ግድም) ሂንዱኢዝም፦ «መላው ዳርማ በጥቂት ቃላት ቢነገር፣ ይህ ነው፤ ለኛ የማይስማማው ነገር በሌሎች ላይ አታድርግ።» - ፓድመ ፑረና 19:357 (1400 ዓም ግድም) ስነ ልቡና
21934
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%8B%B0%E1%8B%8B%E1%88%8D%20%E1%8A%AB%E1%88%89%20%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%8A%AD%E1%88%A9%E1%8B%8B%E1%88%8D%20%E1%8B%AD%E1%8B%88%E1%88%8D%E1%8B%B0%E1%8B%8B%E1%88%8D%20%E1%8A%AB%E1%88%89%20%E1%8B%AD%E1%88%98%E1%88%B5%E1%88%8F%E1%88%8D
ይወደዋል ካሉ ይመክሩዋል ይወልደዋል ካሉ ይመስሏል
ይወደዋል ካሉ ይመክሩዋል ይወልደዋል ካሉ ይመስሏል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ይወደዋል ካሉ ይመክሩዋል ይወልደዋል ካሉ ይመስሏል የአማርኛ ምሳሌ ነው። ያልተተረጎመ ምሳሌ ተረትና ምሳሌ
19891
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%89%B3%E1%88%B5%E1%88%AE%20%E1%8A%A8%E1%88%98%E1%88%9B%E1%89%80%E1%89%85%20%E1%8B%AD%E1%88%BB%E1%88%8B%E1%88%8D%20%E1%88%98%E1%8C%A0%E1%8A%95%E1%89%80%E1%89%85
ታስሮ ከመማቀቅ ይሻላል መጠንቀቅ
ታስሮ ከመማቀቅ ይሻላል መጠንቀቅ የአማርኛ ምሳሌ ነው። ታሞ ከመማቀቅ ይሻላል መጠንቀቅ ከሚለው የተወሰደ መደብ :ተረትና ምሳሌ
44267
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%AE%E1%8A%92%20%E1%8C%84%E1%88%9D%E1%88%B5%20%E1%8B%B2%E1%8B%AE
ሮኒ ጄምስ ዲዮ
ሮኒ ጄምስ ዲዮ (እንግሊዝኛ፣ ) አሜሪካዊ ዘፋኝና የዘፈን ደራሲ እንዲሁም የግጥም ደራሲ ነበር። ጁላይ 10 ቀን 1942 እ.ኤ.አ. ተወልዶ በሜይ 16 ቀን 2010 እ.ኤ.አ. ሞተ። የአሜሪካ ዘፋኞች
48461
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%88%B6%E1%88%80%E1%89%A3%20%28sahabah%29/%E1%8A%A0%E1%88%B5%E1%88%9B%20%E1%89%A2%E1%8A%95%E1%89%B5%20%E1%8A%A0%E1%89%A1%E1%89%A0%E1%8A%AD%E1%88%AD%28%E1%88%A8.%E1%8B%90%E1%8A%95%E1%88%81%E1%88%9B%29
ሶሀባ (sahabah)/አስማ ቢንት አቡበክር(ረ.ዐንሁማ)
🎀አስማ ቢንት አቡበክር ረዲየላሁ ዐንሃ📤 <<ከአክስቴ አዒሻና ከናቴ አስማ የበለጡ ርኀሩኀ ሴቶች እስካሁን አላየሁም>>(አብደላህ ኢብኑ ዙበይር ረዲደላሁ ዐንሁ) ✍አስማ ቢንት አቡበክር ረዲየላ ሁ ዐንሃ ከተከበረ ሙስሊም ቤተሰ ብ የተገኘች ሴት ስትሆን አባቷ-አ ቡበክር-የነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወ ሰለም የልብ ወዳጅና ወራሽ (ኸሊ ፋ)ነበሩ።እህቷ-አዒሻ ረዲየላሁ ዐን ሃ የነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሚስትና ከኡሙ ሙእሚኒን (የምእ መናን እናት)አንዷ ነበረች።ባለቤቷ ዙበይር ኢብን አል አዋም ረዲየላሁ ዐንሁ የነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰ ለም ልዩ አማካሪዎች ከነበሩት አን ዱ ሲሆን፥ልጇ አብዱላህ ኢብኑ ዙ በይር ረዲየላሁ ዐንሁ ለሐቅ በነበረ ዉ ቀናዒነትና ጥንካሬ እጅግ የታወ ቀ ሰዉ ነበር። ✍አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ ኢስላምን ለመጀመሪያ ጊዜ ከተቀበሉት ሙስ ሊሞች ጋር ትመደባለች።ወደ ኢስላ ም በመግባት ወንዶችንና ሴቶችን ጨምሮ አስራ ሰባት ሰዎች ብቻ ና ቸዉ የሚቀድሟት።አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ፥የነብዩን ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰ ለም የመዲና ጉዞ ዕቅድ ሚስጥር በነበራቸዉ ዝግጅት ምክንያት የጉ ዞዉ ሚስጢራዊነት በከፍተኛ ጀረ ጃ የተጠበቀ ነበር።በስንብታቸዉ ምሽት አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ በአን ድ አገልግል ምግብና በሁለት ከረ ጢቶች ዉኃ ሞላች።ለከረጢቶቹ መ ቋጠሪያ ገመድ በማጣቷም የወገ ቧን መቀነት (ኒታቅ)ፈታች።አባቷ አ ቡበክርም ረዲየላሁ ዐንሁ ለሁለት እንድትሰነጥቀዉ ነገሯት።ነብዩም ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ተግባሯን አደነቁ።በዚህ ምግባሯ ነበር <<ባ ለሁለት መቀነቷ>>(ዛት አን-ኒታቀይ ን)በመባል የታወቀችዉ። ✍የመጨረሻዉ ሂጅራ በነብዩ ሰለ ላሁ ዐለይሂ ወሰለም መካን መልቀ ቅ ከተፈፀመ በኃላ አስማ ረዲየላ ሁ ዐንሃ አረገዘች።እንደሌሎቹ የነ ብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሶሃባ ዎች ሁሉ፥እርሷም ሆነች ባልተቤቷ ከነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ስ ደት በኃላ በመካ የመኖር ፍላጎት አልነበራቸዉም።እርግዝናዋም ሆነ የመንገዱ እርቀት ሳይበግሯት ወደ መዲና ጉዞ ተነሳች።በመዲና ዳርቻ ላይ ከምትገኝ ቁባ ከምትባል ሥፍ ራ እንደደረሱ ፥አብደላህ የተባለ ወ ንድ ልጅ ወለጀች።የልጁ መወለድ ታራካዊነት ስለነበረዉ በሙስሊሞ ች ዘንድ በተክቢራና ተህሊል የገለ ፁትን ደስታ ፈጠረ። ✍አስማ በመልካም ሥነ-ምግባሯ ና በልበ ብርሃንነቷን በዘመኑ የታወ ቀች ሴት ነበረች።ርኀራኄዋን በተ መለከተ ልጇ አብዱላህ በአንድ ወ ቅት እንዲህ ሲል የአማኝነት ቃሉን ለግሷል።<<ከአክስቴ ከአዒሻና ከእ ናቴ ከአስማ የበለጡ ርኀሩኀ ሴቶች እስከአሁን ድረስ አላደሁም።የሁለ ቱ ሴቶች ርኀራሄ የተለያየ ገጽታ ነበ ረዉ።አክስቴ በቂ የመሰላትን ያህ ል ማጠራቀሟን ካረጋገጠች በኃላ ለችግረኞቹ ታከፋፍለዋለች።እናቴ በ በኩሏ ለነገ የሚል ሐሳብ የላትም። እጇ ላይ የገባዉን ሁሉ ወዲያዉኑ ለተቸገረ ትለግሳለች።>> ✍የአስማ ረዲየላሁ ዐንሃ ልባምነ ት እጅግ የሚደንቅ ነዉ።ለቤተሰባ ቸዉ አንዳች ነገር ላይተዉ ስድስት ሺህ ዲርሃም የሚቀልጥ ንብረታቸ ዉን ጠራርገዉ ነበር ወደ መዲና የ ተጓዙት።በዚያን ጊዜ ሙሽሪክ የነበ ሩት የአቡበከር አባት አቡ ቁሓፋህ የልጃቸዉን ወደ መዲና መጓዝ እን ደሰሙ ቤታቸዉ ድረስ በመሄድ ለአ ስማ ረዲየላሁ ዐንሃ እንዲህ አሏት፦ <<ካለ ገንዘብ ትቶሽ እንደሄደ እር ግጠኛ ነኝ።>>አስማም ረዲየላሁ ዐንሃ <<አይደለም፥አያቴ ሆይ፥(አባ ቴ)በቂ ገንዘብ ትቶልን ነዉ የሄደዉ ።>> ስትል መለሰችላቸዉ።ጥቂት ገንዘብ መሰል ጠጠሮችን በገንዘ ብ ማስቀመጫ ትንሽ ሳጥን ዉስ ጥ አኖረቻቸዉ።በጨርቅ ከሸፈነቻ ቸዉ በኃላ አይነ ስዉሩ አያቷ በእጃ ቸዉ እንዲሳስሱት በማድረግ <<አ የህ!ምን ያህል ገንዘብ አባቴ ትቶል ን እንደሄደ>> አለቻቸዉ። ✍አስማ ረዲየላሁ ወንሃ ይህንን ስልት የተጠቀመችዉ ሙሽሪኩ አ ያቷ ገንዘብ የላቸዉም በሚል ከኔ ዉሰዱ እንዳይሉ በመስጋቷ ሲሆን ከርሳቸዉ መዉሰዱን የጠላችበት ምክንያትም ምንም እንኳን አያቷ ቢሆኑ ከሙሽሪክ (አጋሪ)ሰዉ እርዳ ታ መቀበል ኢስላማዊ ሰብዕናዋን እንደማዋረድ ስለቆጠረችዉ ነዉ። ✍አስማ ረዲደላሁ ዐንሃ በእናቷ ም ላይ ተመሳሳይ አቋም ነበራት። ክብሯን እና ኢማኗን ለድርድር የማ ቅረብ ዝንባሌ በጭራሽ አልታየባት ም።በቅድመ ኢስላም ከአባቷ ጋር የተፋታችዉ እናቷ ቀቲለህ አንድ ወ ቅት በመዲና ሳለች ልትጎበኛት መ ጣች።ኢስላምን ያልተቀበለችዉ እና ቷ ወደርሷ ስትመጣ ደረቅ ኮምጣ ጤ፣የተጣራ ቅቤ...ይዛላት ነበር።አ ስማ ረዲደየላሁ ዐንሃ አስቀድማ ለ እናቷ የመግባት ፍቃድ አልሰጠች ም፥ያመጣችዉን ስጦታም አልተቀ በለችም።አንድ ሰዉ ወደ አዒሻህ ረ ዲየላሁ ዐንሃ በመላክ መዉሰድ ስ ለሚገባት ርምጃ ከነብዩ ሰለላሁ ዐ ለይሂ ወሰለም ጠይቆ እንዲመጣ አደረገች።ነብዩም ሰለላለሁ ዐለይ ሂ ወሰለም እናቷን ወደቤት እንድታ ስገባ፥ስጦታዋንም እንድትቀበል አ ዘዟት።በዚህን ጊዜም የሚከተለዉን የቁርኣን አንቀፅ ተደነገገ። ከነዚያ በሃይማኖት ካልተጋደሏች ሁ፥ከአገሮቻችሁም ካላወጡዋች ሁ (ከሓዲዎች)፥መልካም ብትዉሉ ላቸዉና ወደነርሱ ብታስተካክሉ አላ ህ አይከለክላችሁም፤አላህ ትክክለ ኞችን ይወዳልና።አላህ የሚከለክላ ችሁ፥ከነዚያ ከሃይማኖት ከተጋደሉ ዋችሁ፥ከቤቶቻችሁም ካወጡዋች ሁ፥እናንተንም በማዉጣት ላይ ከ ረዱት (ከሓዲዎች)፥እንዳትወዳጁ ዋቸዉ ብቻ ነዉ።>>[አል ሙምተ ✍ለአስማም ረዲየላሁ ዐንሃ ሆነ ለበርካታ ሙስሊሞች የመጀመሪያ ዉ የመዲና ኑሮ ቀላል አልነበረም። ባሏ ችግረኛ ነበር።ቀደም ሲል ከገ ዛዉ ፈረስ በስተቀር አንዳችም ሀብ ት አልነበረዉም።ያንን ጊዜ አስማ ረ ዲየላሁ ዐንሃ እንደሚከተለዉ ትገ ልፀዋለች፦ <<ለፈረሱ ድርቆሽና ዉ ሃ ከሰጠሁ በኃላ የሰዉነቱንም ጽዳ ት እጠብቅለታለሁ።ዱቄት ፈጭቼ ም እጋግራለሀ።ግና ጋግሬም የተ ዋጣ ስለማይሆንልኝ ብዙዉን ጊዜ የአንሷር ሴቶች ይጋግሩልኛል።በጣ ም ጥሩ ሴቶች ነበሩ።ነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ለዙበይር ረዲየላ ሁ ዐንሁ እንዲያደርሰዉ ከወሰኑለ ት መሬት ላይም እህል በራሴ ተሸ ክሜ እመጣለሁ።ይህ የእርሻ ቦታ ከከተማ ወደ ፈርሰኽ (18 ኪ•ሜ ያህል ይርቃል)።>> ✍አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ እጅግ ጥ ንቁቅና ታታሪ ሴት ነበረች።ችግራቸ ዉ ቀስ በቀስ እስኪወገድላቸዉ ድ ረስም ከባሏ ጋር ጠንክረዉ ሰሩ።ዙ በይር ረዲየላሁ ዐንሁ ቀስ በቀስ ከ ሶሃባዎች ሁሉ እጅግ የታወቀ ባለፀ ጋ ሆነ።ሀብት ማግኘታቸዉ አስማን ረዱየላሁ ዐንሃ ቅጥያጣ ኑሮ እንድ ትከተል አላረደጋትም።እንደወትሮ ዋ ሁሉ በኢማኗ ላይ የፀናች ሴት ነ በረች።አንድ ወቅት ልጇ ሙንዚር ዋጋዉ ዉድ ከሆነ ክር የተሰራ ድን ቅ ቀሚስ ከኢራቅ ላከሊት።በጊዜ ዉ አይነ ሥዉር የነበረችዉ አስማ ረዲየላሁ ዐንሃ ቀሚሱን ዳብሳ ድን ቅነቱን በተረዳች ጊዜ ከፍተኛ ሐዘን ተሰማት፤ለመልእክተኛዉም ሰለላ ሁ ዐለይሂ ወሰለም <<ይህ ለኔ የ ሚገባ አይደለምና ወደርሱ መልስ ለት።>> ስትል አዘዘችዉ።ሙንዚር በሁኔታዉ ተበሳጭቶ <<እማማ፥ሰ ዉነትን የሚያሳይ ቀሚስ አይደለም ።>>ሲል ገለፀላት። ✍እርሷንም በቁጣ <<የሰዉነትን መልክ የሚያሳይ ሊሆን ይችላል፥ነ ገር ግን ጠባብ ስለሆነ የሰዉነትን ቅርፅ ያሳያል።>> ስትል መለሰችለ ት አልሙንዚር የእናቱን አለመስማ ማት እንዳረጋገጠ ከእርሷ ፈቃድ ጋ ር የሚሄድ ሌላ ቀሚስ ገዛላት። ✍የአስማን ረዲየላሁ ዐንሃ የኢማ ን ጥንካሬ የሚያሳይ ከላይ የጠቀ ስነዉ ገጠመኟ በቀላሉ ሊረሳ ይች ል ይሆናል።ነገር ግን ከልጇ ከአብ ደላህ ረዲየላሁ ዐንሁ ጋር ለመጨ ረሻ ጊዜ በተገናኙበት ወቅት ያሳየ ችዉ ጥልቅ አስተዋይነት፣ታጋሽነት ና የኢማን ጥንካሬ ከቀደምት ሙስ ሊሞች ታሪክ ዉስጥ የሚዘነጉ አይ ✍ከየዚድ ኢብን ሙዓዉያህ ሞት በኃላ የኸሊፋዉን ቢሮ የመራዉ አ ብደላህ ረዲየላሁ ዐንሁ ነበር።የሂ ጃዝ፣የምስር (ግብፅ)፣የኢራቅ፣የኹ ራሳን አብዛኛዉ የሶሪያ ህዝብ የር ሱ አፍቃሪ ስለነበሩ የኸሊፋነት ስል ጣኑ ለእርሱ እንዲረጋ ወሰኑ።ነገር ግን በኑ ኡመያዎች ድርጊቱን በመ ቃወምና ኸሊፋዉን በመንቀፍ አል-ሃጃጅ ኢብን ዩሱፍ በተባለዉ ሰዉ የሚመራ ትልቅ ሰራዊት አንቀሳቀ ሱ።በሁለቱም ወገኖች መካከል ጠ ንካራ ዉጊያ ተደረገ።በዚህም ፍል ሚያ አብዱላህ ኢብን ዙበይር ረዲ የላሁ ዐንሁ ብዙ የጀግንነት ተግባ ራትን አሳየ።ነገር ግን አብዛኞቹ አጋ ሮቹ የጦርነቱን ፈታኝነት መቋቋም ስለተሳናቸዉ ጥለዉት ሸሹ።በመ ጨረሻ እሱም ዉጊያዉን ትቶ መካ በሚገኘዉ ቅዱስ መስጊድ ለጥገ ኝነት ገባ። ✍ በዚያን ጊዜ ነበር እርጅና ተጭ ኗት አይነ ሥዉር የሆነች እናቱን ለ መጎብኘት ወደ አስማ ረዲየላሁ ዐ ንሁ ዘንድ የሄደዉ።ከዚያም እንደደ ረሰ፦ <<እማማ፥የአላህ ሰለም ርኀ ራሄና በረከት በአንቺ ላይ ይሀን>>( አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ)አላት።እርሷም <<በአ ንተም ላይ ሰላም ይሁን (ወአለይኩ ሙስሰላም)፥አብዱላህ ረዲየላሁ ዐንሁ>>ስትል መለሰችለት።፡<<የሃ ጃጅ ጦር ሃረም በሚገኘዉ ሠራዊ ትህ ላይ መዓት በሚያዘንበብትና የመካ ቤቶች በሚንቀጠቀጡበት በዚህ ቀዉጢ ሰዓት ወደዚህ ምን አመጣህ?>> ስትልም ጠየቀችዉ ።እርሱም <<ምክርሽን ፍለጋ መጣ ሁ ኡማ (እማየ)>>በማለት ለጥያቄ ዋ ምላሽ ሰጠ። 🔺 እርሷም በመደነቅ <<የኔን ም ክር ፍለጋ?ስለምንድነዉ የምመክ ርህ አብዱላህ ረዲየላሁ ዐንሁ?>> በማለት ጠየቀችዉ። •<<ከጎኔ ተሰልፎ የነበረዉ ሕዝብ አብዛኛዉ ሃጃጅን በመፍራት ወይ ም በሚሰጠዉ ወሮታ በመጭበር በር ጥሎኝ ሸሸ።ልጆቼና መላዉ ቤ ተሰቤ እንኳን ከእኔ ተገለሉ።አብረ ዉኝ የቀሩት በጣም ትንሽ ሰዎች ሲሆኑ፥እነርሱም ምንም ያህል ጠካራና ቆራጥ ቢሆኑም የጠላትን ኃይል ሊቋቋሙ የሚችሉት ለአንድ ሰዓት ግፋ ቢል ለሀለት ሰዓት ያህ ል ነዉ።በኑ ኡመያዎች ከኔ ጋር ለ መደራደር መልእክተኞቻቸዉን ልከ ዋል።የምሻዉን አለማዊ ፀጋ (አዱን ያ)ሁሉ ሊሰጡኝ ፈቃደኛ መሆናቸ ዉንም ገልጸዉልኛል።ነገር ግን ለዚ ህ ዉለታቸዉ ጦሬን ላስቀምጥና ከአብዱል መሊክ ኢብን መርዋን ጋር የትብብር ቃል እንድገባ መስማማት አለብኝ።ታዲያ ስለዚህ ጉ ዳይ ምን ታስቢያለሽ?>> ድምጿን ከፍ በማድረግ፥ <<አብ ዱላህ ይህ የአንተ ጉዳይ ነዉ፣ማን ነትህን ጠንቅቀህ የምታዉቅ ሰዉ ነህ።ትክክለኛና ለእዉነት የቆምኩ ነኝ ብለህ ካሰ ብክ፥ በባንዲራህ ስ ር በቆራጥነት ሲዋጉ እንደተገደሉ ት ጓደኞችህ ሁሉ በፅናትና በቆራ ጥነት ዉጊያህን ቀጥል።ይህን ትተ ህ አዱንያን ከመረጥክም ምንኛ አ ሳዛኝ ሰዉ ነህ! እራስህንም ሆነ ሰ ዎችህን እንደምታጠፋ ልብ በል። >>ስትል ምክሯን ለገሰችዉ። •<<ግን እማየ እንደዚያ ካደረግሁ፥ ዛሬ ሟች ነኝ፣ምንም ጥርጥር የለዉም።>> ለሃጃጅ በፈቃደኝነት እጅህን ሰጥ ተህ የበኑ ኡመያ አጫፋሪዎች መ ጫወቻ ከምትሆን፥የጀግንነት ሞት ለአንተ እጅጉን በላጭ ነዉ።>> •<<ሞቴን አልፈራሁም፤የኔ ፍርሃት ሥጋዬን ይበጣጥቁታል ብዬ ነዉ።>> <<የሰዉ ልጅ ከሞቱ በኃላ በአካ ሉ ላይ ስለሚፈፀመዉ ድርጊት ም ንም የሚያስፈራዉ ነገር የለም።የቆ ዳዉ መገፈፍ ምንም የሚያመጣ ዉ ህመም አይኖርም።>>አለችዉ። ✍አብደላህ ረዲየላሁ ዐንሁ ልብ የሚያጠነክረዉን የእናቱን ምክር እ ንደሰማ የሚከተለዉን እየተናገረ ፊ ቱ አንፀባረቀ። <<ምኝኛ የተባረክሽ እናት ነሽ(መ ልካሙ ባህሪይሽ የተባረከ ይሁን)በ ዚህ ቀዉጢ ሰዓት ወደአንቺ የመ ጣሁት በጆሮዬ ያንቆረ ቆርሽዉን ምክር ለመስማት ነበር።እንዳልደከ ምኩና ተስፋ እንዳልቆጠረጥኩ አ ላህ ያዉቅልኛል።ለአዱኛ ፍቅር እን ዳልተሰለፍኩም በኔ ላይ ምስክሬ ነ ዉ።ገደብ የለሽ ቁጣየ የአላህ ሕግ በመጣሱ ነዉ።እናቴ! አንቺን ደስ ወደሚያሰኝሽ ለመሄድ እነሆ ዝግ ጁ ነኝ።ብሞት አትዘኝብኝ፤በፀሎት ሽ ብቻ አስታዉሽኝ።>> •ቆራጧ አሮጊት አስማ ረዲየላሁ ዐ ንሁ <<ልጄ!የማዝንብህ ለማይረባ ዓላማ ተሰልፈህ ብትሞት ነዉ።>> <<እርግጠኛ ሁኚ እማየ ልጅሽ ህገወጥ ዓላማን አልደገፈም።ፀያ ፍ የሆነ ተግባርም አልከወነም። ሙስሊሞችንም ሆነ ሙስሊም ያል ሆኑ ዜጎች ፍትህ አላጓደለም።ለር ሱ ከኃያሉ ጌታ ዉዴታ የበለጠ አን ዳችም ነገር የለም።ይህን ያልኩት ንፅህናዬን በመግለፅ ለመመጻደቅ ሳይሆን ልብሽን ለማጠናከር ብቻ እ ንደተናገርኩ አላህ ያዉቅልኛል>>አ <<አላህ ሱብሃን ወተአላህ ለሚወ ደዉና እኔም የምመኝልህን እንድት ፈፅም ስለረዳህ ምስጋና ይግባዉ! ና ልጄ ግንኙነቻችን የመጨረሻ ሊ ሆን ይችላልና እስኪ ሰዉነትህን ላ ሽትተዉ፥ልዳስሰዉም።>> አለችዉ ና ከፊቷ ተንበ ረከከ።ወደ እርሷ አስ ጠጋችዉ፤ አንገቱን ፥ፊቱንና እራሱን በእናትነት ስሜት ተዉጣ እየዳበሰ ች ሳመችዉ።ጣቶቿ ሰዉነቱን መ ጭመቃቸዉን ቀጠሉ።በድንገት እ ጇን ከሰዉነቱ አላቃ፦ <<ይህ የለበ ስከዉ ምንድን ነዉ? >>አለችዉ።< <የጦር ልብስ ነዉ>>አላት።<<ይህ ፥ሰማዕታትን የሚከጅል ሰዉ የሚ ለብሰዉ ልብስ አይደለም።አዉልቀ ዉ፥እንቅስቃሴህን ይበልጥ ቀላልና ቀልጣፋ ያደርግ ልሃል።በዚህ ምት ክ ሱሪ ልበስ።ብትገደልም ሃፍረተ ሥጋህ አይጋለጥም>>አለችዉ። ✍አብደላህ ረዲየላሁ ዐንሁ የጦ ር ልብሱን አዉልቆ ሱሪ አጠለቀ።ፍ ልሚያዉን ለመቀላቀል <<ሐረም> >ሲለቅ፦ <<እናቴ ሆይ!ዱዓሽ አይለ የኝ>> አላት። ✍እጇን ወደ ሰማይ ዘርግታ ዱዓ አደረገች፦ <<ጌታዬ ሆይ!...ለአባቱ ና ለእናቱ የእርሱን መልካም ሰሪነት ባርክላቸዉ።እርሱን ለአንተ ጉዳይ አበርክቻለሁ።ለእርሱ የወሰንክለት ነገር ያስተስተኛል።ለኔም ጽኑና ታጋ ሽ የሆኑ ሰዎችን ምንዳ ለግሰኝ።>> 🌹ፀሐይ ስትጠልቅ አብደላል ረዲ የላሁ ዐንሁ ለዘልዓለም አንቀላፍቶ ነበር።ልክ ከአሥር ቀናት በኃላ እና ቱን ተከተለችዉ።የመቶ ዓመታት እ ድሜ ባለፀጋ ነበረች።እድሜ የአላ ማ ጽናቷን አልዘረፋትም፤የአእምሮ ብሩህነቷን አላደበዘዘዉም።
1536
https://am.wikipedia.org/wiki/%E1%8A%AC%E1%8A%95%E1%8B%AB
ኬንያ
የኬንያ ሪፐብሊክ በምስራቅ አፍሪካ የምትገኝ ሀገር ናት። በሰሜን ከኢትዮጵያ፣ በሰሜን-ምስራቅ ከሶማሊያ፣ በደቡብ ከታንዛኒያ፣ በምስራቅ ከዩጋንዳ፣ በስሜን-ምዕራብ ከደቡብ ሱዳን፣ በደቡብ-ምስራቅ ከሕንድ ውቅያኖስ ጋር ድንበር ትጋራለች። አውሮፓውያን አካባቢውን ማሰስ የጀመሩት ከ፲፱ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ሲሆን የብሪታንያ መንግሥት የምሥራቅ አፍሪካ ፕሮቴክቶሬትን በ1895 እ.ኤ.አ. አቋቁሟል። ይህ ፕሮቴክቶሬት በ1920 እ.ኤ.አ. የኬንያ ግዛት ተብሎ ተሰይሟል። ነፃ የኬንያ ሪፐብሊክ በዲሴምበር 1963 እ.ኤ.አ. ታወጀ። የኬንያ ስም የመጣው በአፍሪካ በከፍታ ሁለተኛ ከሆነው ከደብረ ኬንያ ተራራ ነው። በዚሁ ተራራ ዙሪያ የሚኖሩት ነገዶች ስሙን «ኪኛ» (በካምባኛ)፣ «ኪሪማራ» (በአመሩኛ)፣ «ኪሬኛ» (በኤምቡኛ)፣ «ኪሪኛጋ» (በኪኩዩ)፣ ወይም «ኬሪ» (በመዓሳይኛ) ይሉታል። የነዚህ ስሞች ሁሉ ትርጉሞች «ቡራቡሬ» ሲሆኑ ይህም ደግሞ «ሰጎን» ማለት ነው፤ አመዳይ ያለበት የተራራው ጫፍ ለተመልካች ቡራቡሬ ወንድ ሰጎንን ያሳስባልና። በኦገስት 2010 እ.ኤ.አ. በተካሄደ ውሳኔ ሕዝብ () መሠረት ከብሪታንያ የተወረሰው ሕገ መንግሥት በአዲስ ሕገ መንግሥት ተለውጧል። በአሁኑ ጊዜ ኬንያ በ፵፯ ካውንቲዎች (የአስተዳደር ክፍሎች) ተዋቅራለች። እነዚህ ካውንቲዎች በሕዝብ በተመረጡ ሰዎች የሚስተዳደሩ ሲሆን በናይሮቢ ከሚገኘው ማዕከላዊ መንግሥት በነፃነት ይንቀሳቀሳሉ። የኬንያ ዋና ከተማ እና ትልቋ ከተማ ናይሮቢ ናት። የኬንያ ኢኮኖሚ በምሥራቅና መካከለኛው አፍሪቃ በጂ.ዲ.ፒ. () ትልቁ ነው። ግብርና በአገሪቱ ትልቅ የሥራ ዘርፍ ሲሆን ከኤክስፖርቶች መካከል ሻይ፣ ቡና እና ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ አበባዎች ይገኛሉ። እንዲሁም ቱሪስምና ፔትሮሊየም አቢይ ዘርፎች ናቸው።